1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የዘ-ሐበሻ የዘወትር ተከታታዮች፣ የሚኒያፖሊስ አየር ዛሬ የረጅም ርቀት ጉዞ ድካም አይነበብበትም። ሳምንቱን ሙሉ የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርት ፌስቲቫል (ESFNA) በከተማዋ የፈጠረው የስፖርት ትኩሳት፣ ዛሬ ምሽት ስፍራውን ለጥልቅ የሙዚቃ ድባብ እያስረከበ ነው።
በሚኒያፖሊስ ካርሜል ኤቨንት ሴንተር፣ መድረኩ ዝግጁ ነው። ይህ የተለመደ የሙዚቃ ድግስ አይደለም፤ ይልቁንም ከሃገሩ ርቆ ለሚኖረው እና ከየስቴቱ እና ከዓለም ለተሰባሰበው ኢትዮጵያዊ የትውልዶች መገናኛ ድልድይ ነው። መድረኩን የሚረከቡት ደግሞ በስም ብቻ ሳይሆን፣ በዘመን ተሻጋሪ ስራዎቻቸው የኢትዮጵያውያንን ልብ የገዙት ኤፍሬም ታምሩ እና ብዙአየሁ ደምሴ ናቸው።
ኤፍሬም ታምሩ መድረክ ላይ ሲወጣ፣ የሚሰማው ሙዚቃ ብቻ አይደለም። እያንዳንዱ ዜማው አድማጭን ወደ ኋላ፣ ወደ ኢትዮጵያ ሰፈሮች፣ ወደ ልጅነት እና ወደ ተረሱ የፍቅር ጊዜያት ይወስዳል። ኤፍሬም በመድረክ ላይ በሚፈጥረው የነፍስ ግንኙነት እና በተረጋጋ የድምጽ ሞገዱ አዳራሹን በናፍቆት ያጀበዋል።
በተጓዳኝ ደግሞ፣ የብዙአየሁ ደምሴ ጉልበት የተሞላበት የመድረክ ላይ ቁመና እና ወደ ውስጥ ዘልቆ የሚገባው የድምጽ ኃይል አለ። የብዙአየሁ ዜማዎች ሲጀመሩ የኮንሰርቱ ድባብ ወደ ላቀ የኃይል ማዕበል ይሸጋገራል።
የዘንድሮውን የESFNA ፌስቲቫል ትልቅ ማሳረጊያ የሚያደርገው ይህ የአንጋፋዎቹ ውህደት ነው። የኤፍሬም ለስላሳ ስሜት እና የብዙአየሁ ንቁ የሙዚቃ ምት በአንድ መድረክ ላይ ሲገናኙ፣ ለታዳሚው የሚሰጡት የኪነ-ጥበብ እርካታ ወደር አይገኝለትም።
አሁን ምሽት እየገፋ ነው። የካርሜል ኤቨንት ሴንተር በሮች ተከፍተው ታዳሚውን በደማቅ ሁኔታ እያስተናገዱ ይገኛሉ። በሚኒሶታ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ ጥሎ የሚያልፈው ይህ ምሽት፣ የዘንድሮውን የስፖርት ፌስቲቫል የተሟላ አድርጎታል።
በሚኒያፖሊስ ካርሜል ኤቨንት ሴንተር፣ መድረኩ ዝግጁ ነው። ይህ የተለመደ የሙዚቃ ድግስ አይደለም፤ ይልቁንም ከሃገሩ ርቆ ለሚኖረው እና ከየስቴቱ እና ከዓለም ለተሰባሰበው ኢትዮጵያዊ የትውልዶች መገናኛ ድልድይ ነው። መድረኩን የሚረከቡት ደግሞ በስም ብቻ ሳይሆን፣ በዘመን ተሻጋሪ ስራዎቻቸው የኢትዮጵያውያንን ልብ የገዙት ኤፍሬም ታምሩ እና ብዙአየሁ ደምሴ ናቸው።
ኤፍሬም ታምሩ መድረክ ላይ ሲወጣ፣ የሚሰማው ሙዚቃ ብቻ አይደለም። እያንዳንዱ ዜማው አድማጭን ወደ ኋላ፣ ወደ ኢትዮጵያ ሰፈሮች፣ ወደ ልጅነት እና ወደ ተረሱ የፍቅር ጊዜያት ይወስዳል። ኤፍሬም በመድረክ ላይ በሚፈጥረው የነፍስ ግንኙነት እና በተረጋጋ የድምጽ ሞገዱ አዳራሹን በናፍቆት ያጀበዋል።
በተጓዳኝ ደግሞ፣ የብዙአየሁ ደምሴ ጉልበት የተሞላበት የመድረክ ላይ ቁመና እና ወደ ውስጥ ዘልቆ የሚገባው የድምጽ ኃይል አለ። የብዙአየሁ ዜማዎች ሲጀመሩ የኮንሰርቱ ድባብ ወደ ላቀ የኃይል ማዕበል ይሸጋገራል።
የዘንድሮውን የESFNA ፌስቲቫል ትልቅ ማሳረጊያ የሚያደርገው ይህ የአንጋፋዎቹ ውህደት ነው። የኤፍሬም ለስላሳ ስሜት እና የብዙአየሁ ንቁ የሙዚቃ ምት በአንድ መድረክ ላይ ሲገናኙ፣ ለታዳሚው የሚሰጡት የኪነ-ጥበብ እርካታ ወደር አይገኝለትም።
አሁን ምሽት እየገፋ ነው። የካርሜል ኤቨንት ሴንተር በሮች ተከፍተው ታዳሚውን በደማቅ ሁኔታ እያስተናገዱ ይገኛሉ። በሚኒሶታ ታሪክ ውስጥ ደማቅ አሻራ ጥሎ የሚያልፈው ይህ ምሽት፣ የዘንድሮውን የስፖርት ፌስቲቫል የተሟላ አድርጎታል።
1 month ago
♦️ኢትዮጵያዊነት በኩራት የተንፀባረቀበት፣ባህልና አንድነት የደመቁበት ታሪካዊ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት
ድፍን 43 ዓመታትን ኢትዮጵያዊያንን በአንድ ጥላ ስር አሰባስቦ ናፍቆታቸውን የሚወጡበት፣ ባህላቸውን፣ታሪካቸውን፣ቋንቋቸውን፣አልባሳታቸውን ለአዲሱ ትውልድ የሚያስተላልፉበትና ለሌላው ዓለም የሚያስተዋውቁበት ከስፖርትም በላይ ትልቅ ትርጉም ያለው የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሠሜን አሜሪካ (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው ዓመታዊ ክብረ በዓል በልዩ ድምቀት ተከፈተ።
በመክፈቻው ስነ-ስርዓት በሚኒሶታ ግዛት የሚገኘው የTCO Vicking ስታዲየም ከወትሮው በተለየ በኢትዮጵያውያን ባህል፣ ባንዲራና አንድነት ልዩ ውበት ፈሶበት ውሏል።
የኢትዮጵያ ቀለማት በስታዲየሙ ላይ ሲያበሩ፣ ባህላዊ አልባሳት፣ ዜማዎች እና የደስታ ድምፆች ለተሰበሰበው ሕዝብ ከስፖርትም ባለፈ የታላቅ ክብረ በዓል ድባብን አላብሠውታል።
በሚኒሶታ ግዛት"ኢትዮጵያ"የምትባለው ሀገርን በመፍጠር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባህላቸውን፣ አንድነታቸውን እና ኩራታቸውን በአስደናቂ ሁኔታ ያሳዩበት ዕለትም ሆኖ ተመዝግቦ አልፏል።
በአጭር ቃል የTCO ስታዲየም በዕለቱ የትርዒትና የባህል ድምቀት ማዕከል ሆኖ ነበር ያለፈው፤የኢትዮጵያ ባንዲራ በክብር ሲውለበለብ ማየት ባህላዊ አልባሳት በውበታቸው የብዙዎችን ቀልብ ይስቡ፣ዐይንንም ይማርኩ ነበር።
በተለይ በዕለቱ የቀረቡትና ኢትዮጵያ የብዙ ባህልና ታሪኮች ባለቤት መሆኗን የሚያሳዩት የአፋርና የጋምቤላ ብሄረሠብ የባህል ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች፣በአረንጓዴ፣ቢጫና ቀይ ባንዲራችን ያሸበረቁት ታዳጊዎች ያሳዩት የተለያዩ የኪነጥበብ ትርዒቶች መድረኩን ሕይወት ሞልተውበት ለተመልካች ትልቅ ደስታን ለግሠውትም ታይቷል።
በዕለቱ ፕሮግራሙን በታደሙት ላይ የሚታየው የፈገግታ ፊት፣ የአንድነት ስሜት እና የኢትዮጵያዊነት ኩራት ተሳታፊዎቹን በልዩ የደስታ ስሜት አስተሳስሮ ነበር፤
በድምፀ ነጎድጓዱ ታዋቂው የመድረክ መሪ ጋዜጠኛ ወንድወሠን ከበደ መድረኩን በማራኪ ድምፁ ተቆጣጥሮት ተጨማሪ ውበት ፈጥሮለት፣ግርማ ሞገስም አላብሶት ታይቷል፤
በሠልፍ የሚጓዙትን 32 ቡድኖች ሲያሳዩት የነበረው ባህላዊ ጭፈራና የተለያዩ ዳንሶችና ትርዒቶች ለሜዳው ተጨማሪ ውበቶችም ነበሩ።
የዕለቱ የመክፈቻ ፕሮግራም ከመዝናኛነቱ ባሻገር ባህልን የሚያከብር፣ትውልድን ከትውልድ የሚያገናኝ እና የኢትዮጵያውያንን አንድነት በግልጽ የሚያንጸባርቅ የማይረሳ በዓል ሆኖ ማለፉ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የሌሎች ሀገር ዜጎችን ጭምር በግርምት እጃቸውን አፋቸው ላይ እንዲጭኑ አስገድዷል።
በዕለቱ ሌላኛው የመክፈቻው ፕሮግራሙ አካል ሆኖ ያለፈው በውድድሩ ከመሸናነፍ ባለፈ ለወገኖቹ ተቆርቋሪና አጋር መሆኑን ያሳየበት መድረክ መሆኑ ነው፤
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሆነው በአቶ ያሬድ ነጋሽ ሃሳቡ የተመዘዘው በአርሲ ዞን በንፁሀን ዜጎች ላይ የደረሠውን ጉዳትና ሞት የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ የታሠበ ሲሆን የድጋፍ ማሠበሰቢያ መዘርጋቱንም ይፋ በማድረግ ፌዴሬሽኑ ድርጊቱን ከማውገዝ ባለፊ በዜጎቹ ችግርም ሆነ በደስታ ወቅት ከጎናቸው መሆኑን በተግባር በማሳየቱ ወደ ስልጣን የመጣው አዲሱ አመራር ከየአቅጣጫው የምስጋና ዝናብ እንዲዘንብለት አድርጓል።
በልዩ ልዩ የእግር ኳስ ውድድሮች የተጀመረውና በደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት በይፋ የተከፈተው 43ኛው ዓመታዊ ክብረ በዓል እስከ ጁላይ 4 እንደደመቀ የሚቀጥል ሲሆን በተለይ በሚኒሶታ ግዛት ገዥ ጭምር ጁላይ 3 የኢትዮጵያዊያን ቀን በሚል የታወጀለት የ "Ethiopian Day" ከወዲሁ ብዙዎች በጉጉት የሚጠብቁት ቀንም ሆኗል።መልካም ክብረ በዓል!!
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ኤገን ሚኒሶታ
ድፍን 43 ዓመታትን ኢትዮጵያዊያንን በአንድ ጥላ ስር አሰባስቦ ናፍቆታቸውን የሚወጡበት፣ ባህላቸውን፣ታሪካቸውን፣ቋንቋቸውን፣አልባሳታቸውን ለአዲሱ ትውልድ የሚያስተላልፉበትና ለሌላው ዓለም የሚያስተዋውቁበት ከስፖርትም በላይ ትልቅ ትርጉም ያለው የኢትዮጵያ የስፖርት ፌዴሬሽን በሠሜን አሜሪካ (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው ዓመታዊ ክብረ በዓል በልዩ ድምቀት ተከፈተ።
በመክፈቻው ስነ-ስርዓት በሚኒሶታ ግዛት የሚገኘው የTCO Vicking ስታዲየም ከወትሮው በተለየ በኢትዮጵያውያን ባህል፣ ባንዲራና አንድነት ልዩ ውበት ፈሶበት ውሏል።
የኢትዮጵያ ቀለማት በስታዲየሙ ላይ ሲያበሩ፣ ባህላዊ አልባሳት፣ ዜማዎች እና የደስታ ድምፆች ለተሰበሰበው ሕዝብ ከስፖርትም ባለፈ የታላቅ ክብረ በዓል ድባብን አላብሠውታል።
በሚኒሶታ ግዛት"ኢትዮጵያ"የምትባለው ሀገርን በመፍጠር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባህላቸውን፣ አንድነታቸውን እና ኩራታቸውን በአስደናቂ ሁኔታ ያሳዩበት ዕለትም ሆኖ ተመዝግቦ አልፏል።
በአጭር ቃል የTCO ስታዲየም በዕለቱ የትርዒትና የባህል ድምቀት ማዕከል ሆኖ ነበር ያለፈው፤የኢትዮጵያ ባንዲራ በክብር ሲውለበለብ ማየት ባህላዊ አልባሳት በውበታቸው የብዙዎችን ቀልብ ይስቡ፣ዐይንንም ይማርኩ ነበር።
በተለይ በዕለቱ የቀረቡትና ኢትዮጵያ የብዙ ባህልና ታሪኮች ባለቤት መሆኗን የሚያሳዩት የአፋርና የጋምቤላ ብሄረሠብ የባህል ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች፣በአረንጓዴ፣ቢጫና ቀይ ባንዲራችን ያሸበረቁት ታዳጊዎች ያሳዩት የተለያዩ የኪነጥበብ ትርዒቶች መድረኩን ሕይወት ሞልተውበት ለተመልካች ትልቅ ደስታን ለግሠውትም ታይቷል።
በዕለቱ ፕሮግራሙን በታደሙት ላይ የሚታየው የፈገግታ ፊት፣ የአንድነት ስሜት እና የኢትዮጵያዊነት ኩራት ተሳታፊዎቹን በልዩ የደስታ ስሜት አስተሳስሮ ነበር፤
በድምፀ ነጎድጓዱ ታዋቂው የመድረክ መሪ ጋዜጠኛ ወንድወሠን ከበደ መድረኩን በማራኪ ድምፁ ተቆጣጥሮት ተጨማሪ ውበት ፈጥሮለት፣ግርማ ሞገስም አላብሶት ታይቷል፤
በሠልፍ የሚጓዙትን 32 ቡድኖች ሲያሳዩት የነበረው ባህላዊ ጭፈራና የተለያዩ ዳንሶችና ትርዒቶች ለሜዳው ተጨማሪ ውበቶችም ነበሩ።
የዕለቱ የመክፈቻ ፕሮግራም ከመዝናኛነቱ ባሻገር ባህልን የሚያከብር፣ትውልድን ከትውልድ የሚያገናኝ እና የኢትዮጵያውያንን አንድነት በግልጽ የሚያንጸባርቅ የማይረሳ በዓል ሆኖ ማለፉ ኢትዮጵያዊያንን ብቻ ሳይሆን የሌሎች ሀገር ዜጎችን ጭምር በግርምት እጃቸውን አፋቸው ላይ እንዲጭኑ አስገድዷል።
በዕለቱ ሌላኛው የመክፈቻው ፕሮግራሙ አካል ሆኖ ያለፈው በውድድሩ ከመሸናነፍ ባለፈ ለወገኖቹ ተቆርቋሪና አጋር መሆኑን ያሳየበት መድረክ መሆኑ ነው፤
የፌዴሬሽኑ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ በሆነው በአቶ ያሬድ ነጋሽ ሃሳቡ የተመዘዘው በአርሲ ዞን በንፁሀን ዜጎች ላይ የደረሠውን ጉዳትና ሞት የአንድ ደቂቃ የህሊና ፀሎት በማድረግ የታሠበ ሲሆን የድጋፍ ማሠበሰቢያ መዘርጋቱንም ይፋ በማድረግ ፌዴሬሽኑ ድርጊቱን ከማውገዝ ባለፊ በዜጎቹ ችግርም ሆነ በደስታ ወቅት ከጎናቸው መሆኑን በተግባር በማሳየቱ ወደ ስልጣን የመጣው አዲሱ አመራር ከየአቅጣጫው የምስጋና ዝናብ እንዲዘንብለት አድርጓል።
በልዩ ልዩ የእግር ኳስ ውድድሮች የተጀመረውና በደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት በይፋ የተከፈተው 43ኛው ዓመታዊ ክብረ በዓል እስከ ጁላይ 4 እንደደመቀ የሚቀጥል ሲሆን በተለይ በሚኒሶታ ግዛት ገዥ ጭምር ጁላይ 3 የኢትዮጵያዊያን ቀን በሚል የታወጀለት የ "Ethiopian Day" ከወዲሁ ብዙዎች በጉጉት የሚጠብቁት ቀንም ሆኗል።መልካም ክብረ በዓል!!
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)ኤገን ሚኒሶታ
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርት ፌዴሬሽን (ESFNA) በየዓመቱ የሚያዘጋጀው እና በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን የሚያገናኘው 43ኛው የስፖርትና የባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚኒሶታ ስቴት በከፍተኛ ድምቀት ተከፍቷል። የዘንድሮው ዝግጅት የባህል እና የስፖርት ትዕይንቶች ጎልተው የወጡበት ብቻ ሳይሆን፣ ሀገራዊ አንድነት እና የወገን ደራሽነት በጉልህ የታየበት ሆኖ ተገኝቷል።
እጅግ ማራኪ እና ደማቅ በነበረው የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ታዳሚዎች የተገኙ ሲሆን፣ የፌስቲቫሉ ዋነኛ ድምቀት የሆኑት 34ቱ የስፖርት ክለቦች በህዝቡ ፊት የክብር ሰልፍ በማድረግ ራሳቸውን አስተዋውቀዋል። በተለይም ህጻናት የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ አሸብርቀው ያቀረቡት ልዩ ትዕይንት የመድረኩን ድምቀት ከመጨመሩም በላይ የተመልካችን ስሜት የነካ ነበር። በዚሁ ደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የሚኒሶታ ስቴት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ምንም እንኳን የፌስቲቫሉ መንፈስ የደስታ እና የትውውቅ ቢሆንም፣ ታዳሚው በሀገር ቤት ያለውን ሀዘን አልዘነጋም። በቅርቡ በአርሲ ዞን ንጹሀን ወገኖች ላይ የደረሰውን ዘግናኝ ግድያ እና ጥቃት በማሰብ በስታዲየሙ የህሊና ጸሎት ተደርጓል። በስታዲየሙ ግዙፍ ስክሪን ላይም የተጎጂዎችን መታሰቢያ እና የአጋርነት መልዕክት የሚያንጸባርቁ ጽሁፎች ተላልፈዋል። የፌዴሬሽኑ አመራር ባደረገው ይፋዊ ንግግር፣ እነዚህን ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም እና ለመርዳት ቃል የገባ ሲሆን፣ ፌዴሬሽኑ ሁልጊዜም ከወገኑ ጎን እንደሚቆም አረጋግጧል።
ለዘ-ሐበሻ አስተያየታቸውን የሰጡ የተለያዩ የፌስቲቫሉ ታዳሚዎች፣ ይህ ታላቅ ዝግጅት ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኢትዮጵያዊ በሚገኝባት ሚኒሶታ መደረጉ እጅግ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል። አስተያየት ሰጪዎቹ አክለውም ፌስቲቫሉ ከስፖርታዊ ውድድርነቱ ባሻገር በውጭ ሀገር ተወልደው ላደጉ ልጆቻቸው ትልቅ የባህል ትምህርት ቤት መሆኑን አስረድተዋል።
"ይህ ዝግጅት ልጆቻችን ማህበራዊ እሴቶቻቸውን፣ ቋንቋቸውን፣ ባህላዊ አለባበሳቸውን እና አጠቃላይ ማንነታቸውን በአካል አይተው እንዲማሩ ትልቅ በር የከፈተ ነው፤ የሀገር እና የወገን ናፍቆታችንንም የምንወጣበት ብቸኛው መድረካችን ነው" ሲሉ አንድ አስተያየት ሰጪ ስሜታቸውን አጋርተዋል። የፌስቲቫሉ ድባብ አዳዲስ ትውውቆች የሚፈጠሩበት እና ኢትዮጵያዊ ወንድማማችነት የሚንጸባረቅበት መሆኑንም ብዙዎች መስክረዋል።
የዘንድሮው ፌስቲቫል የስፖርት እና የባህል መድረክ ብቻ ሳይሆን እንደተለመደው የሰብዓዊነት እና የንግድ ልውውጥ ማዕከልም ሆኗል። በስታዲየሙ ዙሪያ በተዘጋጁት ድንኳኖች ውስጥ ከሀገር ቤት እና ከውጭ የመጡ የተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሰፊ ተሳትፎ እያደረጉ ይገኛሉ። ከእነዚህም መካከል የልብ ህሙማን መርጃ ማዕከላት፣ የኦቲዝም ድጋፍ ሰጪ ተቋማት፣ እና የአረጋውያን መጦሪያ ማዕከላት ይገኙበታል። እነዚህ ተቋማት ስራቸውን ከማስተዋወቅ ባለፈ አዳዲስ አባላትን እና ደጋፊዎችን በመመዝገብ ላይ ናቸው። በተጨማሪም ባህላዊ አልባሳት፣ የሀገር ባህል ምግቦች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ እና የተለያዩ ሸቀጦችን የሚያቀርቡ ነጋዴዎች (Vendors) ቦታውን ሞልተውታል።
እስከ መጪው ቅዳሜ ጁላይ 4 ድረስ በሚቆየው በዚህ ፌስቲቫል የፊታችን አርብ ልዩ "የኢትዮጵያ ቀን" (ሆኖ እንደሚከበር አዘጋጆቹ አስታውቀዋል። በዚህ ዕለት የተለያዩ ታዋቂ አርቲስቶች በሚያቀርቡት የሙዚቃ እና የኪነ-ጥበብ ዝግጅት ፌስቲቫሉ ይበልጥ ደምቆ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
እጅግ ማራኪ እና ደማቅ በነበረው የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ በሺዎች የሚቆጠሩ ታዳሚዎች የተገኙ ሲሆን፣ የፌስቲቫሉ ዋነኛ ድምቀት የሆኑት 34ቱ የስፖርት ክለቦች በህዝቡ ፊት የክብር ሰልፍ በማድረግ ራሳቸውን አስተዋውቀዋል። በተለይም ህጻናት የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ አሸብርቀው ያቀረቡት ልዩ ትዕይንት የመድረኩን ድምቀት ከመጨመሩም በላይ የተመልካችን ስሜት የነካ ነበር። በዚሁ ደማቅ የመክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ የሚኒሶታ ስቴት ከፍተኛ ባለስልጣናት እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ምንም እንኳን የፌስቲቫሉ መንፈስ የደስታ እና የትውውቅ ቢሆንም፣ ታዳሚው በሀገር ቤት ያለውን ሀዘን አልዘነጋም። በቅርቡ በአርሲ ዞን ንጹሀን ወገኖች ላይ የደረሰውን ዘግናኝ ግድያ እና ጥቃት በማሰብ በስታዲየሙ የህሊና ጸሎት ተደርጓል። በስታዲየሙ ግዙፍ ስክሪን ላይም የተጎጂዎችን መታሰቢያ እና የአጋርነት መልዕክት የሚያንጸባርቁ ጽሁፎች ተላልፈዋል። የፌዴሬሽኑ አመራር ባደረገው ይፋዊ ንግግር፣ እነዚህን ጥቃት የደረሰባቸውን ወገኖች መልሶ ለማቋቋም እና ለመርዳት ቃል የገባ ሲሆን፣ ፌዴሬሽኑ ሁልጊዜም ከወገኑ ጎን እንደሚቆም አረጋግጧል።
ለዘ-ሐበሻ አስተያየታቸውን የሰጡ የተለያዩ የፌስቲቫሉ ታዳሚዎች፣ ይህ ታላቅ ዝግጅት ለመጀመሪያ ጊዜ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ኢትዮጵያዊ በሚገኝባት ሚኒሶታ መደረጉ እጅግ እንዳስደሰታቸው ገልጸዋል። አስተያየት ሰጪዎቹ አክለውም ፌስቲቫሉ ከስፖርታዊ ውድድርነቱ ባሻገር በውጭ ሀገር ተወልደው ላደጉ ልጆቻቸው ትልቅ የባህል ትምህርት ቤት መሆኑን አስረድተዋል።
"ይህ ዝግጅት ልጆቻችን ማህበራዊ እሴቶቻቸውን፣ ቋንቋቸውን፣ ባህላዊ አለባበሳቸውን እና አጠቃላይ ማንነታቸውን በአካል አይተው እንዲማሩ ትልቅ በር የከፈተ ነው፤ የሀገር እና የወገን ናፍቆታችንንም የምንወጣበት ብቸኛው መድረካችን ነው" ሲሉ አንድ አስተያየት ሰጪ ስሜታቸውን አጋርተዋል። የፌስቲቫሉ ድባብ አዳዲስ ትውውቆች የሚፈጠሩበት እና ኢትዮጵያዊ ወንድማማችነት የሚንጸባረቅበት መሆኑንም ብዙዎች መስክረዋል።
የዘንድሮው ፌስቲቫል የስፖርት እና የባህል መድረክ ብቻ ሳይሆን እንደተለመደው የሰብዓዊነት እና የንግድ ልውውጥ ማዕከልም ሆኗል። በስታዲየሙ ዙሪያ በተዘጋጁት ድንኳኖች ውስጥ ከሀገር ቤት እና ከውጭ የመጡ የተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ሰፊ ተሳትፎ እያደረጉ ይገኛሉ። ከእነዚህም መካከል የልብ ህሙማን መርጃ ማዕከላት፣ የኦቲዝም ድጋፍ ሰጪ ተቋማት፣ እና የአረጋውያን መጦሪያ ማዕከላት ይገኙበታል። እነዚህ ተቋማት ስራቸውን ከማስተዋወቅ ባለፈ አዳዲስ አባላትን እና ደጋፊዎችን በመመዝገብ ላይ ናቸው። በተጨማሪም ባህላዊ አልባሳት፣ የሀገር ባህል ምግቦች፣ የሃይማኖት ተቋማት፣ እና የተለያዩ ሸቀጦችን የሚያቀርቡ ነጋዴዎች (Vendors) ቦታውን ሞልተውታል።
እስከ መጪው ቅዳሜ ጁላይ 4 ድረስ በሚቆየው በዚህ ፌስቲቫል የፊታችን አርብ ልዩ "የኢትዮጵያ ቀን" (ሆኖ እንደሚከበር አዘጋጆቹ አስታውቀዋል። በዚህ ዕለት የተለያዩ ታዋቂ አርቲስቶች በሚያቀርቡት የሙዚቃ እና የኪነ-ጥበብ ዝግጅት ፌስቲቫሉ ይበልጥ ደምቆ እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
#esfna u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu1295 u12e8u1235u1356u122du1275 u12a5u1293 u12e8u1263u1205u120d u134cu1235u1272u126bu120d u1218u12adu1348u127b u1260u121au1292u1236u1273","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
#esfna የኢትዮጵያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል መክፈቻ በሚኒሶታ
1 month ago
የESFNA 43ኛው ዓመታዊ ውድድር – የጨዋታ ዜና
🏆 የ43ኛው የESFNA ዓመታዊ የእግር ኳስና ባህል ፌስቲቫል ዛሬ በሚኒሶታ በይፋ ተጀምሯል። 32 ቡድኖች በዲቪዚዮን 1 እና 2 ዋንጫውን ለማሸነፍ ይፎካከራሉ።
⚽ በቀጥታ የሚካሄደው ጨዋታ (ዲቪዚዮን 2 – ምድብ D)
DC Unity 1-0 Portland
⏱️ ጨዋታው በሁለተኛው አጋማሽ ላይ ይገኛል።
DC Unity ይህን ውጤት እስከ መጨረሻ ከጠበቀ በምድቡ ውስጥ በ3 ነጥብ ጥሩ ጅምር ያደርጋል።
ይህ ምድብ አበበ ቢቂላ እና Calgaryንም ያካትታል።
The 43rd annual tournament games have began!
DC Unity 1 vs Portland 0 (2nd half)
https://www.youtube.com/li...
🏆 የ43ኛው የESFNA ዓመታዊ የእግር ኳስና ባህል ፌስቲቫል ዛሬ በሚኒሶታ በይፋ ተጀምሯል። 32 ቡድኖች በዲቪዚዮን 1 እና 2 ዋንጫውን ለማሸነፍ ይፎካከራሉ።
⚽ በቀጥታ የሚካሄደው ጨዋታ (ዲቪዚዮን 2 – ምድብ D)
DC Unity 1-0 Portland
⏱️ ጨዋታው በሁለተኛው አጋማሽ ላይ ይገኛል።
DC Unity ይህን ውጤት እስከ መጨረሻ ከጠበቀ በምድቡ ውስጥ በ3 ነጥብ ጥሩ ጅምር ያደርጋል።
ይህ ምድብ አበበ ቢቂላ እና Calgaryንም ያካትታል።
The 43rd annual tournament games have began!
DC Unity 1 vs Portland 0 (2nd half)
https://www.youtube.com/li...
1 month ago
1 month ago
ዲላ ስፖርት ባር፣ ሚኒሶታ - ከጁላይ 2 እስከ ጁላይ 5 2025 ከጣፋጭ ምግቦቹ ጋር ጌትሽ ማሞ እና እያዩ በሌ የሚያዝናኗችሁን ምሽቶች አዘጋጅቷል። #ethiopia #esfna #ethiopiamusic #minnesota #ethiopiafood
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በሚኒሶታ «የኢትዮጵያ ቀን» ታወጀ
* የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል ታሪካዊ ክብር አገኘ
#ethiopia | የሚኒሶታ ግዛት አስተዳዳሪ (ገዢ) መጪውን አርብ ሐምሌ 3 ቀን 2026 (July 3, 2026) በግዛቲቱ «የኢትዮጵያ ቀን» (Ethiopian Day) ተብሎ እንዲከበር በይፋ አወጁ።
ይህ ታሪካዊ አዋጅ የወጣው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን (ESFNA) የሚኒሶታውን 43ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስና የስፖርት ውድድር በማስተናገድ ላይ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ ውሳኔው በግዛቲቱ ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ትልቅ ኩራትና እውቅናን ያመጣ ሆኗል።
የፌዴሬሽኑ (ESFNA) የስራ አስፈፃሚዎች ባወጡት መግለጫ፣ ለተደረገላቸው ከፍተኛ ክብርና እውቅና ለሚኒሶታው ገዢ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ ታሪካዊ እውቅና የኢትዮጵያውያንን ደማቅ ባህል፣ ታሪክ እና በግዛቲቱ ውስጥ ያበረከቱትን ሁለንተናዊ አስተዋፅኦ ይበልጥ የሚያጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
### የክብረ በዓሉ ዋና ዋና መርሃ ግብሮች
በአዋጁ መሠረት ሐምሌ 3 ቀን በሚኒሶታ ታላቅ የባህል፣ የአንድነት እና የማህበረሰብ አጋርነት በዓል ይደረጋል።
የውድድሩ ማጠቃለያ ቀናት መርሃ ግብር የሚከተለውን ይመስላል፦
ሐሙስ፣ ጁላይ 2
የደረጃ 1 እና ደረጃ 2 የግማሽ ፍጻሜ የእግር ኳስ ጨዋታዎች (ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 3:00)
አርብ፣ ጁላይ 3
ይፋዊው «የኢትዮጵያ ቀን» ክብረ በዓል** (ደማቅ የባህል ትዕይንቶች፣ ሙዚቃ፣ የሀገር ውስጥ ምግቦች እና የህዝብ ግንኙነት መድረኮች)
ቅዳሜ፣ ጁላይ 4
የደረጃ 1 እና 2 የፍጻሜ ጨዋታዎች፣
የኮከቦች (All-Star) ግጥሚያ፣
የዋንጫና የሽልማት ስነ-ስርዓት
የአዘጋጆቹ መልዕክት፦
በዘንድሮው የESFNA 2026 በዓል ላይ ስንሰበሰብ ባህላችንን እና ስኬቶቻችንን ብቻ ሳይሆን ማህበረሰባችንን አንድ የሚያደርገውን ፍቅር፣ ኩራትና መንፈስ ጭምር የምናከብርበት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል። ሐምሌ 3 የማይረሳ የባህል፣ የትውውቅ እና የልህቀት ቀን እንደሚሆን እንጠብቃለን።
የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል በሚኒሶታው ቲሲኦ ስታዲየም (TCO Stadium) እና በሴንት ቶማስ አካዳሚ (Saint Thomas Academy) እየተካሄደ ሲሆን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።
* የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል ታሪካዊ ክብር አገኘ
#ethiopia | የሚኒሶታ ግዛት አስተዳዳሪ (ገዢ) መጪውን አርብ ሐምሌ 3 ቀን 2026 (July 3, 2026) በግዛቲቱ «የኢትዮጵያ ቀን» (Ethiopian Day) ተብሎ እንዲከበር በይፋ አወጁ።
ይህ ታሪካዊ አዋጅ የወጣው በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን ስፖርትና ባህል ፌዴሬሽን (ESFNA) የሚኒሶታውን 43ኛ ዓመታዊ ኮንፈረንስና የስፖርት ውድድር በማስተናገድ ላይ ባለበት ወቅት ሲሆን፣ ውሳኔው በግዛቲቱ ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ትልቅ ኩራትና እውቅናን ያመጣ ሆኗል።
የፌዴሬሽኑ (ESFNA) የስራ አስፈፃሚዎች ባወጡት መግለጫ፣ ለተደረገላቸው ከፍተኛ ክብርና እውቅና ለሚኒሶታው ገዢ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ ታሪካዊ እውቅና የኢትዮጵያውያንን ደማቅ ባህል፣ ታሪክ እና በግዛቲቱ ውስጥ ያበረከቱትን ሁለንተናዊ አስተዋፅኦ ይበልጥ የሚያጎላ መሆኑን ገልጸዋል።
### የክብረ በዓሉ ዋና ዋና መርሃ ግብሮች
በአዋጁ መሠረት ሐምሌ 3 ቀን በሚኒሶታ ታላቅ የባህል፣ የአንድነት እና የማህበረሰብ አጋርነት በዓል ይደረጋል።
የውድድሩ ማጠቃለያ ቀናት መርሃ ግብር የሚከተለውን ይመስላል፦
ሐሙስ፣ ጁላይ 2
የደረጃ 1 እና ደረጃ 2 የግማሽ ፍጻሜ የእግር ኳስ ጨዋታዎች (ከጠዋቱ 3:00 እስከ ምሽቱ 3:00)
አርብ፣ ጁላይ 3
ይፋዊው «የኢትዮጵያ ቀን» ክብረ በዓል** (ደማቅ የባህል ትዕይንቶች፣ ሙዚቃ፣ የሀገር ውስጥ ምግቦች እና የህዝብ ግንኙነት መድረኮች)
ቅዳሜ፣ ጁላይ 4
የደረጃ 1 እና 2 የፍጻሜ ጨዋታዎች፣
የኮከቦች (All-Star) ግጥሚያ፣
የዋንጫና የሽልማት ስነ-ስርዓት
የአዘጋጆቹ መልዕክት፦
በዘንድሮው የESFNA 2026 በዓል ላይ ስንሰበሰብ ባህላችንን እና ስኬቶቻችንን ብቻ ሳይሆን ማህበረሰባችንን አንድ የሚያደርገውን ፍቅር፣ ኩራትና መንፈስ ጭምር የምናከብርበት በመሆኑ ልዩ ያደርገዋል። ሐምሌ 3 የማይረሳ የባህል፣ የትውውቅ እና የልህቀት ቀን እንደሚሆን እንጠብቃለን።
የዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) በዓል በሚኒሶታው ቲሲኦ ስታዲየም (TCO Stadium) እና በሴንት ቶማስ አካዳሚ (Saint Thomas Academy) እየተካሄደ ሲሆን፣ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን በማሰባሰብ ላይ ይገኛል።
2 months ago
🏡 ወደ እናት አገርዎ የሚወስድ መንገድ!
ጃምቦ ሪል እስቴት በESFNA 2026 ሚኒሶታ ይገኛል።
“ቤቶችን ብቻ አይደለም፣ እምነትን እንገነባለን!”
ከጁን 27 እስከ ጁላይ 4 በሚካሄደው ESFNA 2026 ላይ ይጎብኙን፤ ስለ ዘመናዊ የመኖሪያ ፕሮጀክቶቻችን፣ የኢንቨስትመንት እድሎች እና የቤት ባለቤትነት ህልምዎን እውን ለማድረግ ስለምንሰጣቸው አገልግሎቶች ይወቁ።
📍 Minnesota, USA
📅 June 27 – July 4, 2026
📲 QR Code በመስካን ወይም በቀጥታ በመገናኘት ዝርዝር መረጃ ያግኙ።
ጃምቦ ሪል እስቴት – የህልምዎን ቤት ወደ እውነት የሚቀይር ታማኝ አጋር!
ጃምቦ ሪል እስቴት በESFNA 2026 ሚኒሶታ ይገኛል።
“ቤቶችን ብቻ አይደለም፣ እምነትን እንገነባለን!”
ከጁን 27 እስከ ጁላይ 4 በሚካሄደው ESFNA 2026 ላይ ይጎብኙን፤ ስለ ዘመናዊ የመኖሪያ ፕሮጀክቶቻችን፣ የኢንቨስትመንት እድሎች እና የቤት ባለቤትነት ህልምዎን እውን ለማድረግ ስለምንሰጣቸው አገልግሎቶች ይወቁ።
📍 Minnesota, USA
📅 June 27 – July 4, 2026
📲 QR Code በመስካን ወይም በቀጥታ በመገናኘት ዝርዝር መረጃ ያግኙ።
ጃምቦ ሪል እስቴት – የህልምዎን ቤት ወደ እውነት የሚቀይር ታማኝ አጋር!
2 months ago
እንኳን ወደ የ10000 ሀይቅ ባለቤቷና ወደ የምንኮራባት ቤታችን ሚኒሶታ በሰላም መጡ ።
በዶ/ር ሲራክ ሀይሉ።
የሚኒሶታ ትውልደ ኢትዮጵያን ሆይ፤ የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእስፖርት ፌዴሬሽን (ESFNA) ለመታደም ወደ ሚኒሶታ የሚመጡ እንግዶችን እንቀበል።
ይህ አመት ለኛ ኮሙኒቲ እጅግ በጣም የተለየ ነው። ምክንያቱም በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእስፖርት ፌዴሬሽን(ESFNA) የሚያዘጋጀው አመታዊ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሚኒሶታ መንታ ከተሞቻችን ሚኒያፖሊስ እና ቅዱስ ጳውሎስ (ሴንት ፖል) ከተሞች ይመጣል።
ESFNA እንደሚታወቀው በሰሜን አሜሪካ ብዙ ዲያስፖራ ለስፖርት እና ለባህል አከባበር የሚሰበሰብበት ዝግጅት ነው። በርከት ያሉ ከመላው ዩናይትድ ስቴትስ እና ከዚያ ውጪም የሚመጡ ጓደኞቻችን ፣ ዘመዶቻችን እንዲሁም ሌሎች ጎብኚዎች ወደዚህ ይተማሉ። ይህም እንደ ሚኒሶታ ኮሙኒቲ አባልነታችን እንግዶቹን ሞቅ ባለ ሁኔታ፣ በኩሩና ጨዋ የእንግዳ ተቀባይነት መንፈስ የመቀበል እድል እንዲኖረን ያደርጋል።
እንደሚታወቀው ሚኒሶታ ለብዙዎቻችን ቤታችን ናት። በተለይ ለኔ እንደ አንድ ግለሰብ ላለፉት 30 አመታት መልካም ቤቴ ሆና ቆይታለች። በትጋት የምንሰራባት፣ ቤተሰብ የምናፈራባት፣ ቢዝነስ የምንገነባበት እና እርስ በርስ የምንደጋገፍበት ከተማችን ነች። ባለፉት አመታት ውስጥ የሚኒሶታ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ጠንካራና ንቁ ሆኖ ለማገል ባሉው ሁሉ አቅም ሳይሰለች እየለፍ እንደሆነ አግኝቸዋለሁ።
ማየት ያለብን ከESFNA ዝግጅት ወደዚህ መምጣት የምናገኘዉ የእስፓርት ዝግጅቱን የመሳተፍ እና የማህበረሰባችንን በአንድ ላይ ተሰብስቦ የማየትን ዕድል ብቻ ሳይሆን የመንታ ከተሞቻችንን ውበት፣ ባሕልና ደማቅ መንፈስ ለእንግዶቻችን የምናሳይበት ነው። ሚኒሶታ የባለ10000 ሐይቆች ስቴት ናት። በእርግጥ የስቴቷ ሀይቆች ብዛት ከ11000 በላይ ነው ይባላል። ለዚህ ነው ተፈጥሮ፣ ውሃ እንዲሁም የተዋበ ከባቢ በሚኒሶታዊያን ዘንድ ወሳኝ የህይወት አካል የሚሆኑት ።
እንግዲህ የምትቀበሏቸው ጓደኞች፣ ዘመዶች ወይም የኮሚኒቲ አባለት ካሉ ዞር ዞር አርጋችሁ ብታሣዩአቸው መልካም ይሆናል። መንታ ከተሞቻችን ሊጎበኙ የሚገቡ ብዙ ውብ ቦታዎች አሉዋቸው። ከሁሉም እጅጉን ተመራጭ የሚሆነው የጉብኝት ስፍራ የሚንሀሀ ገራሚ ፏፏቴ እና ፖርክ ሲሆን ለጉዞ፣ ሰውነት ለማፍታታት እና ቆንጆ ቆንጆ ፎቶግራፎችን ለመነሳት ይመቻል ። በተጨማሪም ጎብኚዎች ታሪካዊውን የስቶን አርክ ድልድይ አቋርጦ መሄድ ሊያስደስታቸው ይችላል። ምክንያቱም ይህ ጉዞ የሚሲሲፒን ወንዝ ማራኪ ገፅታ እና የሚኒያፖሊስን እስካይላይን ለማየት ስለሚያስችላቸው ነው። አካባቢንና ጥበብን ለሚያደንቁት ደግሞ የሚኒያፖሊስ የቅርፃቅርፅ ጋርደን መታየት የሚገባው ስፍራ ነው። ይህ ቦታ ዝነኛዉ ስፑንብሪጅ ኤንድ ቼሪ የሚገኝበት ሲሆን በእግር እየተጋዙ ለመጎብኘት በጣም ተመራጭ ስፍራ ነዉ፡፡
ሸመታና መዝናናትን ለሚሹ ደግሞ በአሜሪካ ትልቁ የገበያ አዳራሽ የሆነዉን ሞል ኦፍ አሜሪካን ብናሳያቸዉ በጣም ይደሰታሉ፡፡ ሞል ኦፍ አሜሪካን በሬስቶራንቶች ፣ በመደብሮች እንዲሁም በቤት ዉስጥ የመዝናነኛ ፓርኮች የታደለ ስፍራ ነዉ፡፡ በእግር በቢስኪሊት የሚኒሶታን የተፈጥሮ ዉበት ለማድነቅ ደግሞ ቅጥልጥል ሀይቆቿ በተለይም በደ ማካ ሳካ እና ሀሪየት ሃይቅን ማይት መንፈስን ያድሳል፡፡
በእርግጥ እናዉራ ካልን ከእንግዶቻችን ጋር የሚኒሶታ ቆይታን የማይረሳ ለማድረግ ከቤት ዉጭ ያሉ አማራጮች ይመከራሉ፡፡ በእግር እንጓዝ ቢባል፣ በቢስክሊት ብንል ወይ ደሞ በአካባባዉ ያሉ ትናንሽ ጅልባዎችን ተከራይትን ለመናፈስ ብናስብ የመንታ ከተሞቹን የሚመስጥ ዉበት እናደንቅበታለን፡፡
የእንግዶችዎ ምርጫ ደግሞ ቅዱስ ጳዉሎስ ከሆነ ወደ ሚያምረዉና ከቤተሰብ ጋር ሆኖ ለመዝናናት ወደ ሚመቸዉ ወደ ኮሞ ፓርክ አና የእንስሳት መጠበቂያ ወይንም ታሪካዊዉንና በሃገሪቱ ካሉ ቤተ እምነቶች ሁሉ በጣም ተደናቂ የሆነዉን የቅዱስ ጳዉሎስ ካቴድራል ልናስጎበኛቸዉ እንችላለን፡፡ እዛዉ አቅራቢያ የሚገኘዉም የሚኒሶታ ስቴት ካፒቶልም የሚኒሶታን ታሪክና ቅርጻ ቅርጽ ለመመልከት ያስችላል፡፡
ታሪክና ባህልን የሚያደንቁ ጎብኚዎች ካጋጠሞትም አይጨነቁ በሚሲሲፒ ወንዝ ዳርቻ ላይ ወደሚገኘዉ የሚል ሲቲ ሙዚየም አሊያም በአለም ትልቅ ደረጃ ያለዉ የሚኒያፖሊስ ኢኒስቲትዩት ኦፍ አርትን ታስጎበኙዋቸዋላችሁ፡፡
ለኮሚኒቲያችን ሌላ ጠቃሚ ሃሳብ የሚሆነዉ ደግሞ እንግዶችን ስንቀበልም ሆነ ስናስተናግድ በተቀናጀ መልኩ ቢሆን ይመረጣል፡፡ በሚኒሶታ የምንገኝ ኢትዮጵያዉያን በየአካባቢዉ በቡድን በቡድን ተደራጅተን ብንሰራ ዉጤታማ የምንሆን ይመስለኛል፡፡ ለምሳሌ አንዳችን የሌሎቻችንን እንግዶቻች ወደ የጋራ ዝግጅቶች ፒክኒክ ባርቢክዩ ወደ ሃይቅ ዳር ጉዞ እና ወደ ጥቃቅን ስብስቦች መጋበዝ እንችላለን፡፡ ከተለያየ አካባቢ የመጡ እንግዶች አንድ ላይ ሲገኛኙ ትዉስታዉ ህይወት ያለዉ እና የላቀ ይሆናል፡፡ ይህም ሰዎች ቀጣይ የሆነ ወዳጅነት እንዲያጎለብቱ እና የኛን የሚኒሶታ ኮሚኒቲ የአንድነት ስሜት ይበልጥ እንዲረዱት ያደርጋል፡፡
ESFNA ከስፖርት ዝግጅትነት ያለፈ ነዉ ኮሚኒቲን ባህልን እና አንድነትን የምናከብርበት ነዉ፡፡ እስቲ እንግዶቻችንን በኩራትና በደግነት እንቀበላቸዉ፤ ዉብ ከተሞቻችንን እናሳያቸዉ ከድንቁ ማህበረሰባችን ጋር እናስተዋዉቃቸዉ እና የሚኒሶታ ቆይታቸዉን የማይረሳ እናድርግላቸዉ፡፡ በዚህ አጋጣሚ የኒያላ ስፓርት ክለብ የኢትዬጵያ መሀበር በሚኔሶታ ባጠቃላይ ሚናሶታ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ሊመሰገኑ ይገግባል፣፣
መልካም ቆይታ።
ዶ/ር ሲራክ ኃይሉ ከሚኔሶታ
የካሪዮፕራክቲክ ሐኪም
በዶ/ር ሲራክ ሀይሉ።
የሚኒሶታ ትውልደ ኢትዮጵያን ሆይ፤ የሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእስፖርት ፌዴሬሽን (ESFNA) ለመታደም ወደ ሚኒሶታ የሚመጡ እንግዶችን እንቀበል።
ይህ አመት ለኛ ኮሙኒቲ እጅግ በጣም የተለየ ነው። ምክንያቱም በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያውያን የእስፖርት ፌዴሬሽን(ESFNA) የሚያዘጋጀው አመታዊ ውድድር ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ሚኒሶታ መንታ ከተሞቻችን ሚኒያፖሊስ እና ቅዱስ ጳውሎስ (ሴንት ፖል) ከተሞች ይመጣል።
ESFNA እንደሚታወቀው በሰሜን አሜሪካ ብዙ ዲያስፖራ ለስፖርት እና ለባህል አከባበር የሚሰበሰብበት ዝግጅት ነው። በርከት ያሉ ከመላው ዩናይትድ ስቴትስ እና ከዚያ ውጪም የሚመጡ ጓደኞቻችን ፣ ዘመዶቻችን እንዲሁም ሌሎች ጎብኚዎች ወደዚህ ይተማሉ። ይህም እንደ ሚኒሶታ ኮሙኒቲ አባልነታችን እንግዶቹን ሞቅ ባለ ሁኔታ፣ በኩሩና ጨዋ የእንግዳ ተቀባይነት መንፈስ የመቀበል እድል እንዲኖረን ያደርጋል።
እንደሚታወቀው ሚኒሶታ ለብዙዎቻችን ቤታችን ናት። በተለይ ለኔ እንደ አንድ ግለሰብ ላለፉት 30 አመታት መልካም ቤቴ ሆና ቆይታለች። በትጋት የምንሰራባት፣ ቤተሰብ የምናፈራባት፣ ቢዝነስ የምንገነባበት እና እርስ በርስ የምንደጋገፍበት ከተማችን ነች። ባለፉት አመታት ውስጥ የሚኒሶታ የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ጠንካራና ንቁ ሆኖ ለማገል ባሉው ሁሉ አቅም ሳይሰለች እየለፍ እንደሆነ አግኝቸዋለሁ።
ማየት ያለብን ከESFNA ዝግጅት ወደዚህ መምጣት የምናገኘዉ የእስፓርት ዝግጅቱን የመሳተፍ እና የማህበረሰባችንን በአንድ ላይ ተሰብስቦ የማየትን ዕድል ብቻ ሳይሆን የመንታ ከተሞቻችንን ውበት፣ ባሕልና ደማቅ መንፈስ ለእንግዶቻችን የምናሳይበት ነው። ሚኒሶታ የባለ10000 ሐይቆች ስቴት ናት። በእርግጥ የስቴቷ ሀይቆች ብዛት ከ11000 በላይ ነው ይባላል። ለዚህ ነው ተፈጥሮ፣ ውሃ እንዲሁም የተዋበ ከባቢ በሚኒሶታዊያን ዘንድ ወሳኝ የህይወት አካል የሚሆኑት ።
እንግዲህ የምትቀበሏቸው ጓደኞች፣ ዘመዶች ወይም የኮሚኒቲ አባለት ካሉ ዞር ዞር አርጋችሁ ብታሣዩአቸው መልካም ይሆናል። መንታ ከተሞቻችን ሊጎበኙ የሚገቡ ብዙ ውብ ቦታዎች አሉዋቸው። ከሁሉም እጅጉን ተመራጭ የሚሆነው የጉብኝት ስፍራ የሚንሀሀ ገራሚ ፏፏቴ እና ፖርክ ሲሆን ለጉዞ፣ ሰውነት ለማፍታታት እና ቆንጆ ቆንጆ ፎቶግራፎችን ለመነሳት ይመቻል ። በተጨማሪም ጎብኚዎች ታሪካዊውን የስቶን አርክ ድልድይ አቋርጦ መሄድ ሊያስደስታቸው ይችላል። ምክንያቱም ይህ ጉዞ የሚሲሲፒን ወንዝ ማራኪ ገፅታ እና የሚኒያፖሊስን እስካይላይን ለማየት ስለሚያስችላቸው ነው። አካባቢንና ጥበብን ለሚያደንቁት ደግሞ የሚኒያፖሊስ የቅርፃቅርፅ ጋርደን መታየት የሚገባው ስፍራ ነው። ይህ ቦታ ዝነኛዉ ስፑንብሪጅ ኤንድ ቼሪ የሚገኝበት ሲሆን በእግር እየተጋዙ ለመጎብኘት በጣም ተመራጭ ስፍራ ነዉ፡፡
ሸመታና መዝናናትን ለሚሹ ደግሞ በአሜሪካ ትልቁ የገበያ አዳራሽ የሆነዉን ሞል ኦፍ አሜሪካን ብናሳያቸዉ በጣም ይደሰታሉ፡፡ ሞል ኦፍ አሜሪካን በሬስቶራንቶች ፣ በመደብሮች እንዲሁም በቤት ዉስጥ የመዝናነኛ ፓርኮች የታደለ ስፍራ ነዉ፡፡ በእግር በቢስኪሊት የሚኒሶታን የተፈጥሮ ዉበት ለማድነቅ ደግሞ ቅጥልጥል ሀይቆቿ በተለይም በደ ማካ ሳካ እና ሀሪየት ሃይቅን ማይት መንፈስን ያድሳል፡፡
በእርግጥ እናዉራ ካልን ከእንግዶቻችን ጋር የሚኒሶታ ቆይታን የማይረሳ ለማድረግ ከቤት ዉጭ ያሉ አማራጮች ይመከራሉ፡፡ በእግር እንጓዝ ቢባል፣ በቢስክሊት ብንል ወይ ደሞ በአካባባዉ ያሉ ትናንሽ ጅልባዎችን ተከራይትን ለመናፈስ ብናስብ የመንታ ከተሞቹን የሚመስጥ ዉበት እናደንቅበታለን፡፡
የእንግዶችዎ ምርጫ ደግሞ ቅዱስ ጳዉሎስ ከሆነ ወደ ሚያምረዉና ከቤተሰብ ጋር ሆኖ ለመዝናናት ወደ ሚመቸዉ ወደ ኮሞ ፓርክ አና የእንስሳት መጠበቂያ ወይንም ታሪካዊዉንና በሃገሪቱ ካሉ ቤተ እምነቶች ሁሉ በጣም ተደናቂ የሆነዉን የቅዱስ ጳዉሎስ ካቴድራል ልናስጎበኛቸዉ እንችላለን፡፡ እዛዉ አቅራቢያ የሚገኘዉም የሚኒሶታ ስቴት ካፒቶልም የሚኒሶታን ታሪክና ቅርጻ ቅርጽ ለመመልከት ያስችላል፡፡
ታሪክና ባህልን የሚያደንቁ ጎብኚዎች ካጋጠሞትም አይጨነቁ በሚሲሲፒ ወንዝ ዳርቻ ላይ ወደሚገኘዉ የሚል ሲቲ ሙዚየም አሊያም በአለም ትልቅ ደረጃ ያለዉ የሚኒያፖሊስ ኢኒስቲትዩት ኦፍ አርትን ታስጎበኙዋቸዋላችሁ፡፡
ለኮሚኒቲያችን ሌላ ጠቃሚ ሃሳብ የሚሆነዉ ደግሞ እንግዶችን ስንቀበልም ሆነ ስናስተናግድ በተቀናጀ መልኩ ቢሆን ይመረጣል፡፡ በሚኒሶታ የምንገኝ ኢትዮጵያዉያን በየአካባቢዉ በቡድን በቡድን ተደራጅተን ብንሰራ ዉጤታማ የምንሆን ይመስለኛል፡፡ ለምሳሌ አንዳችን የሌሎቻችንን እንግዶቻች ወደ የጋራ ዝግጅቶች ፒክኒክ ባርቢክዩ ወደ ሃይቅ ዳር ጉዞ እና ወደ ጥቃቅን ስብስቦች መጋበዝ እንችላለን፡፡ ከተለያየ አካባቢ የመጡ እንግዶች አንድ ላይ ሲገኛኙ ትዉስታዉ ህይወት ያለዉ እና የላቀ ይሆናል፡፡ ይህም ሰዎች ቀጣይ የሆነ ወዳጅነት እንዲያጎለብቱ እና የኛን የሚኒሶታ ኮሚኒቲ የአንድነት ስሜት ይበልጥ እንዲረዱት ያደርጋል፡፡
ESFNA ከስፖርት ዝግጅትነት ያለፈ ነዉ ኮሚኒቲን ባህልን እና አንድነትን የምናከብርበት ነዉ፡፡ እስቲ እንግዶቻችንን በኩራትና በደግነት እንቀበላቸዉ፤ ዉብ ከተሞቻችንን እናሳያቸዉ ከድንቁ ማህበረሰባችን ጋር እናስተዋዉቃቸዉ እና የሚኒሶታ ቆይታቸዉን የማይረሳ እናድርግላቸዉ፡፡ በዚህ አጋጣሚ የኒያላ ስፓርት ክለብ የኢትዬጵያ መሀበር በሚኔሶታ ባጠቃላይ ሚናሶታ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ሊመሰገኑ ይገግባል፣፣
መልካም ቆይታ።
ዶ/ር ሲራክ ኃይሉ ከሚኔሶታ
የካሪዮፕራክቲክ ሐኪም
2 months ago
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
በፕላቲኒየም ክብር ሰሜን አሜሪካ ዘለቀ
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ ለሚካሄደው 43ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል የፕላቲኒየም ስፖንሰር መሆናችንን በታላቅ ኩራት እንገልጻለን
ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2026) በኢጋን ሚኒሶታ በሚገኘው ቲሲኦ ስታዲየም በሚካሄደው 43ኛው ዓመታዊ የኢፌስና (ESFNA) የእግር ኳስ ውድድር እና የባህል ፌስቲቫል ላይ በከፍተኛው የፕላቲኒየም ስፖንሰርነት ደረጃ መሳተፍ መቻላችን ትልቅ ክብር ይሰጠናል።
ይህ ታላቅ ዝግጅት በሺዎች የሚቆጠሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የበለጸገ ባህላችንን፣ የአንድነት እሴታችንን እና ለስፖርት ያለንን ፍቅር በደመቀ ሁኔታ የሚያከብርበት በሰሜን አሜሪካ የሚገኝ ግዙፍ መድረክ ነው።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET) ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የፋይናንስ አገልግሎትን በማቅረብ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እርስ በእርስ ለማገናኘት የሚተጋ ተቋም እንደመሆኑ መጠን፣ ይህንን ድንቅ ባህላዊ እሴት ለመደገፍና በሳምንቱ ረጅም ክብረ በዓል ላይ ከማህበረሰባችን ጋር አብሮ ለመስራት በጉጉት ይጠብቃል።
በዝግጅቱ ላይ ከሚታደሙ ወገኖቻችን ጋር ለመገናኘት፣ አዳዲስና አጓጊ እድሎችን ለማጋራት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ ባህልና ስኬት በጋራ ለማክበር ዝግጁ ነን።
በሚኒሶታ እንገናኝ።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
#esfna #fastpayet #minnesota #ethiopianculture #soccertournament #ethiopiandiaspora #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
በፕላቲኒየም ክብር ሰሜን አሜሪካ ዘለቀ
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ ለሚካሄደው 43ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርት እና የባህል ፌስቲቫል የፕላቲኒየም ስፖንሰር መሆናችንን በታላቅ ኩራት እንገልጻለን
ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2026) በኢጋን ሚኒሶታ በሚገኘው ቲሲኦ ስታዲየም በሚካሄደው 43ኛው ዓመታዊ የኢፌስና (ESFNA) የእግር ኳስ ውድድር እና የባህል ፌስቲቫል ላይ በከፍተኛው የፕላቲኒየም ስፖንሰርነት ደረጃ መሳተፍ መቻላችን ትልቅ ክብር ይሰጠናል።
ይህ ታላቅ ዝግጅት በሺዎች የሚቆጠሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እና የኢትዮጵያ ወዳጆችን በአንድ ላይ በመሰብሰብ የበለጸገ ባህላችንን፣ የአንድነት እሴታችንን እና ለስፖርት ያለንን ፍቅር በደመቀ ሁኔታ የሚያከብርበት በሰሜን አሜሪካ የሚገኝ ግዙፍ መድረክ ነው።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET) ፈጣን፣ አስተማማኝ እና ደህንነቱ የተጠበቀ የፋይናንስ አገልግሎትን በማቅረብ በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን እርስ በእርስ ለማገናኘት የሚተጋ ተቋም እንደመሆኑ መጠን፣ ይህንን ድንቅ ባህላዊ እሴት ለመደገፍና በሳምንቱ ረጅም ክብረ በዓል ላይ ከማህበረሰባችን ጋር አብሮ ለመስራት በጉጉት ይጠብቃል።
በዝግጅቱ ላይ ከሚታደሙ ወገኖቻችን ጋር ለመገናኘት፣ አዳዲስና አጓጊ እድሎችን ለማጋራት እንዲሁም የኢትዮጵያውያንን አንድነት፣ ባህልና ስኬት በጋራ ለማክበር ዝግጁ ነን።
በሚኒሶታ እንገናኝ።
ፋስትፔይ ኢቲ (FastPay ET)
#esfna #fastpayet #minnesota #ethiopianculture #soccertournament #ethiopiandiaspora #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያውያን የልብ ትርታ የሆነው፣ ባህልና ስፖርትን አዋህዶ በየዓመቱ የሚያገናኘን ታላቁ የኢትዮጵያ ስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ወደ ሚኒሶታ ሲመጣ፣ ዘንድሮ ከወትሮው የተለየ ደማቅ የሙዚቃ ፌሽታን ይዞ መጥቷል።
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያውያን የልብ ትርታ የሆነው፣ ባህልና ስፖርትን አዋህዶ በየዓመቱ የሚያገናኘን ታላቁ የኢትዮጵያ ስፖርት እና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ወደ ሚኒሶታ ሲመጣ፣ ዘንድሮ ከወትሮው የተለየ ደማቅ የሙዚቃ ፌሽታን ይዞ መጥቷል።
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
"ታዲያ በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ማንን እናያለን?" ብላችሁ በጉጉት ለምትጠብቁ...
የናፍቆት እና የትዝታ ማዕበልን የሚያመጣው በመድረክ ላይ ባለው ልዩ ንቃት እና ሞቅታ የሚታወቀው ተወዳጁ ድምጻዊ ዳዊት መለሰ አየሩን በዜማ ሊያናውጠው ወደ ሚኒሶታ እየመጣ ነው! ያ ብቻ አይደለም፤ ልብን በሚያማልሉ... ጥልቅ እና ለዛ ባላቸው ዜማዎቹ የምናውቀው ድንቁ ድምጻዊ ሚካኤል በላይነህም በዚህ ደማቅ የኢትዮጵያውያን ስብስብ ላይ ተገኝቶ ነፍስን የሚያረካ የሙዚቃ ግብዣ ሊያቀርብልን ጓዙን ጠቅልሏል።
ይህ ታላቅ የሙዚቃ እና የባህል ምሽት ሐሙስ፣ ጁላይ 2 ቀን 2026 (Thursday, July 2, 2026) የሚካሄድ ሲሆን... እኚህ ሁለት ከዋክብት ሚኒሶታን በዜማ ሊያደምቋት ዝግጅታቸውን ጨርሰዋል!
ነገር ግን ይህ ገና ጅምር ነው! የዘንድሮው ፌስቲቫል የጥበብ ሰራዊት በዚሁ አያበቃም፤ መድረኩን የሚያደምቁ ሌሎች ድንቅ አርቲስቶችንም በተከታታይ ይዘንላችሁ እንቀርባለን።
የዘንድሮውን ESFNA እንዳያመልጣችሁ፤ ቀኑን በቀን መቁጠሪያችሁ ላይ አስፍሩ፣ ጫማችሁን አዘጋጁ፣ ለጭፈራ ተነሱ! ሚኒሶታ ዘንድሮ በኢትዮጵያዊያን ዜማ፣ ፍቅር እና ፌሽታ ልትደምቅ ነው! #esfna #minnesota #esfna2026 #esfnamn
2 months ago
የስፖርት ቤተሰቦች፣ የESFNA የጎልፍ ውድድር በሴንት ፖል፣ ሚኒሶታ ተመልሷል! ዘንድሮ ለ6ኛ ጊዜ የምናካሂደውን ይህንን ታላቅ ውድድር በጉጉት እየጠበቅን ነው።
በዚህ ውብ እና በጋ የተሞላው ወቅት፣ ከጓደኞችዎ ጋር እየተዝናኑ በውድድሩ ላይ እንዲሳተፉ በአክብሮት እንጋብዛለን። የጎልፍ ክለብዎን ይዘው ይምጡ፤ አብረን አስደሳች ጊዜን እናሳልፍ!
የዘንድሮው ውድድር ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስደሳች እንደሚሆን እርግጠኞች ነን። በዕለቱ የሚያገኙትን አስደሳች ጊዜ እና የውድድር መንፈስ እንዳያመልጥዎ!
በዚህ ውብ እና በጋ የተሞላው ወቅት፣ ከጓደኞችዎ ጋር እየተዝናኑ በውድድሩ ላይ እንዲሳተፉ በአክብሮት እንጋብዛለን። የጎልፍ ክለብዎን ይዘው ይምጡ፤ አብረን አስደሳች ጊዜን እናሳልፍ!
የዘንድሮው ውድድር ከመቼውም ጊዜ በበለጠ አስደሳች እንደሚሆን እርግጠኞች ነን። በዕለቱ የሚያገኙትን አስደሳች ጊዜ እና የውድድር መንፈስ እንዳያመልጥዎ!
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
3 months ago
6 months ago
⚽️ የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) ለ43ኛው ዓመታዊ ውድድር አርማውን ይፋ አደረገ! 🇺🇸
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ የሚካሄደውና በጉጉት የሚጠበቀው 43ኛው ዓመታዊ የእግር ኳስ ውድድርና የባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ በሚኒሶታ (Minnesota) ግዛት እንዲካሄድ ተወስኗል።
ፌዴሬሽኑ የዘንድሮውን በዓል ልዩ መለያ የሆነውን ይፋዊ አርማ (Logo) በዛሬው ዕለት አስተዋውቋል።
🌟 በዘንድሮው የሚኒሶታ ዝግጅት ምን ይጠበቃል?
ደማቅ ውድድር፦ ከመላው ሰሜን አሜሪካ የተውጣጡ 32 ቡድኖች ለ43ኛው የሻምፒዮና ዋንጫ ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ።
የባህል ማዕከል፦
ጥፋጭ የሀገራችን ምግቦች፣ ሙዚቃ፣ ባህላዊ ጭፈራዎች እና የተለያዩ ምርቶች የሚቀርቡበት ታላቅ የገበያ ስፍራ ይኖረዋል።
የጊዜ ሰሌዳ፦
ዝግጅቱ ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (June 27 to July 4, 2026) የሚካሄድ ሲሆን፣ በሚኒሶታ የበጋ ወቅት ደማቅ የኢትዮጵያውያን የባህል ፌስቲቫል ይካሄዳል።
💡 ትርጉሙ፦
የዘንድሮው አርማ የሚኒሶታን ታዋቂ ምልክቶች ከኢትዮጵያዊ ቅርስና ከስፖርታዊ መንፈስ ጋር አቀናጅቶ የያዘ ነው። ዝግጅቱ ከውድድር ባለፈ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚገናኙበት ታላቅ የ"ቤት መመለሻ" (Homecoming) በዓል ተደርጎ ተወስዷል።
ሚኒሶታ በኢትዮጵያዊነት ልትደምቅ ጥቂት ቀናት ቀርተዋታል!
የእርስዎ አስተያየት፦
በዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) ዝግጅት ላይ ለመገኘት እቅድ አላችሁ? ባለፉት ዓመታት ከነበሩት ውድድሮች የማይረሱት ትዝታ ምንድን ነው?
#esfna #esfnaminnesota2026 #ethiopiansports #ethiopia #minnesota #soccertournament #culturalfestival #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ የሚካሄደውና በጉጉት የሚጠበቀው 43ኛው ዓመታዊ የእግር ኳስ ውድድርና የባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ በሚኒሶታ (Minnesota) ግዛት እንዲካሄድ ተወስኗል።
ፌዴሬሽኑ የዘንድሮውን በዓል ልዩ መለያ የሆነውን ይፋዊ አርማ (Logo) በዛሬው ዕለት አስተዋውቋል።
🌟 በዘንድሮው የሚኒሶታ ዝግጅት ምን ይጠበቃል?
ደማቅ ውድድር፦ ከመላው ሰሜን አሜሪካ የተውጣጡ 32 ቡድኖች ለ43ኛው የሻምፒዮና ዋንጫ ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ።
የባህል ማዕከል፦
ጥፋጭ የሀገራችን ምግቦች፣ ሙዚቃ፣ ባህላዊ ጭፈራዎች እና የተለያዩ ምርቶች የሚቀርቡበት ታላቅ የገበያ ስፍራ ይኖረዋል።
የጊዜ ሰሌዳ፦
ዝግጅቱ ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (June 27 to July 4, 2026) የሚካሄድ ሲሆን፣ በሚኒሶታ የበጋ ወቅት ደማቅ የኢትዮጵያውያን የባህል ፌስቲቫል ይካሄዳል።
💡 ትርጉሙ፦
የዘንድሮው አርማ የሚኒሶታን ታዋቂ ምልክቶች ከኢትዮጵያዊ ቅርስና ከስፖርታዊ መንፈስ ጋር አቀናጅቶ የያዘ ነው። ዝግጅቱ ከውድድር ባለፈ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚገናኙበት ታላቅ የ"ቤት መመለሻ" (Homecoming) በዓል ተደርጎ ተወስዷል።
ሚኒሶታ በኢትዮጵያዊነት ልትደምቅ ጥቂት ቀናት ቀርተዋታል!
የእርስዎ አስተያየት፦
በዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) ዝግጅት ላይ ለመገኘት እቅድ አላችሁ? ባለፉት ዓመታት ከነበሩት ውድድሮች የማይረሱት ትዝታ ምንድን ነው?
#esfna #esfnaminnesota2026 #ethiopiansports #ethiopia #minnesota #soccertournament #culturalfestival #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
10 months ago
የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ተካበ ዘውዴ ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመረጠ
#ethiopia | የሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያዊያን ስፖርት ፌዴሬሽን ባደረገው ጉባኤ አዲስ ስራ አመራር ቦርድና አዘጋጅ ከተማ መምረጡን አስታውቋል ።
የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ጀግናው ተካበ ዘውዴ በሰሜን የኢትዮጵያዊያን የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌዴሬሽን ESFNA ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል።
ሙላት መለሰ ከላስ ቬጋስ አዲሱ የቢዝነስ ማናጀር ፤ዳግም ፀጋዬ የውስጥ ኦዲተር ፤ መንግስቱ ሁሴን የውድድር አስተባባሪ ፣ያሬድ ነጋሽ ህዝብ ግንኙነት በመሆን ተመርጠዋል።
43ኛው አመት የዘንድሮ ውድድር የሚደረግበት ቦታም ሜኒሶታ በመሆን ተመርጧል ከ June 27 – July 4, 2026 እንደሚካሄድ ታውቋል።
ባላገሩ ስፖርት
#ethiopia | የሰሜን አሜሪካ ኢትዮጵያዊያን ስፖርት ፌዴሬሽን ባደረገው ጉባኤ አዲስ ስራ አመራር ቦርድና አዘጋጅ ከተማ መምረጡን አስታውቋል ።
የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ግብ ጠባቂ ጀግናው ተካበ ዘውዴ በሰሜን የኢትዮጵያዊያን የሰሜን አሜሪካ ስፖርት ፌዴሬሽን ESFNA ፕሬዝዳንት ሆኖ ተመርጧል።
ሙላት መለሰ ከላስ ቬጋስ አዲሱ የቢዝነስ ማናጀር ፤ዳግም ፀጋዬ የውስጥ ኦዲተር ፤ መንግስቱ ሁሴን የውድድር አስተባባሪ ፣ያሬድ ነጋሽ ህዝብ ግንኙነት በመሆን ተመርጠዋል።
43ኛው አመት የዘንድሮ ውድድር የሚደረግበት ቦታም ሜኒሶታ በመሆን ተመርጧል ከ June 27 – July 4, 2026 እንደሚካሄድ ታውቋል።
ባላገሩ ስፖርት
1 year ago
July 3 ደረሰ
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
1 year ago
July 3 ደረሰ
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33
#esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!!
🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶
Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert!
📍 Location:
Metropolitan Banquet Hall
16420 SE 128th St, Renton, WA 98059
📅 Date & Time:
Thursday, July 3, 2025
🎟️ Tickets:
ONLINE:
https://teyimconcert.ticke...
https://www.eventbrite.com...
IN PERSON AT:
Harambe Market
Nazareth Market
Zagol Restaurant
Ageligil Restaurant
Yetenbi Restaurant
At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33
#esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
1 year ago
Seattle, are you ready? ጠይም ኮንሰርት ፡ ተወዳጆቹ ሲያትል ገብተዋል 🇺🇸 ድምጻውያን ሚካኤል በላይነህ እና ዳዊት መለሰ በጉዙፉ ሜትሮፖሊታን ባንኮይት ህንጻ ላይ ጁላይ 3 ትንግርታዊ የሆነ ትርኢት ለማቅረብ በልዩ ሁኔታ ተዘጋጅተዋል። የተነፋፈቁ ሁሉ ጠይም ኮንሰርት ላይ ይከሰታሉ! ትኬቶቹ እያለቁ ነው ጠይም ኮንሰርት አዘጋጅ ፦ ሚራ ኢቨንትስ ጠይም ኮንሰርት ላይ እንገናኝ ጠይም ኮንሰርት ፡ በሲያትል 🇺🇸 BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!! 🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶 Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert! 📍 Location: Metropolitan Banquet Hall 16420 SE 128th St, Renton, WA 98059 📅 Date & Time: Thursday, July 3, 2025 🎟️ Tickets: ONLINE: https://teyimconcert.ticke... https://www.eventbrite.com... IN PERSON AT: Harambe Market Nazareth Market Zagol Restaurant Ageligil Restaurant Yetenbi Restaurant At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) የሚዲያ አጋር
1 year ago
BUY YOUR TICKET NOW- LIMITED SPOTS LEFT!!! 🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶 Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert! 📍 Location: Metropolitan Banquet Hall 16420 SE 128th St, Renton, WA 98059 📅 Date & Time: Thursday, July 3, 2025 🎟️ Tickets: ONLINE: https://teyimconcert.ticke... https://www.eventbrite.com... IN PERSON AT: Harambe Market Nazareth Market Zagol Restaurant Ageligil Restaurant Yetenbi Restaurant At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
1 year ago
BUY YOUR TICKET NOW 🎉 Teyim Concert – Michael Belayneh & Dawit Melese 🎶 Get ready for an unforgettable night of music, culture, and celebration during the ESFNA Annual Soccer Tournament 2025! 🎤 Two of Ethiopia's most iconic artists — Michael Belayneh and Dawit Melese — are bringing their legendary voices and vibrant energy to Seattle for one epic live concert! 📍 Location: Metropolitan Banquet Hall 16420 SE 128th St, Renton, WA 98059 📅 Date & Time: Thursday, July 3, 2025 🎟️ Tickets: ONLINE: https://ow.ly/8ypq50WiO3Y https://ow.ly/6YkM50WiO43 IN PERSON AT: Harambe Market Nazareth Market Zagol Restaurant Ageligil Restaurant Yetenbi Restaurant At the Federal way Memorial Stadium #5 , #33 #esfna #esfna2025 #esfnaseattle #teyim #michaelbelay #concert #ethiopianbeauty🇪🇹💚💛❤️ #ethiopia #ethiopian_tik_tok #ethiopianculture #ethiopian_tik_tok #michaelbelay #concert #ethiopianmusic #liveconcert #seattle #dawitmelese
Comments