3 days ago
ባህርዳር ዩኒቨርስቲ በEVACONET የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር አንደኛ ሆነ
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
#ethiopia | አዲስ አበባ – በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የተዘጋጀው የEVACONET ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም የምረቃ ሥነ ሥርዓት አካል በሆነው የአርክቴክቸር ዲዛይን ውድድር ባህርዳር ዩኒቨርስቲ አንደኛ ደረጃን በማስመዝገብ አሸናፊ ሆኗል።
ውድድሩ በዩኒቨርስቲዎች የአርክቴክቸር ዲፓርትመንት 5ኛ ዓመት ተማሪዎች መካከል የተካሄደ ሲሆን፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ሁለተኛ፣ አዲስ ኮሌጅ ደግሞ ሶስተኛ ደረጃን አግኝተዋል። አዘጋጆቹ ውድድሩ አዳዲስ የፈጠራ ስራዎችን ያስተዋወቀ እንደነበር ገልጸው፣ ከዚህ በኋላም በየዓመቱ እንደሚካሄድ አስታውቀዋል።
EVACONET በኢንጂነር አቤሴሎም መለሰ የተቋቋመ ዲጂታል የኮንስትራክሽን ገበያ ፕላትፎርም ሲሆን፣ የኮንስትራክሽን ማቴሪያል ወቅታዊ ዋጋዎችን በማነጻጸር ሻጮችና ገዢዎችን በአንድ መድረክ የሚያገናኝ የዲጂታል ገበያ ሥርዓት ነው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ዴኤታ ዶ/ር የትምጌታ አስራት፣ የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ባለስልጣን ኃላፊዎች፣ የዘርፉ ባለድርሻ አካላትና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። ተናጋሪዎቹም ፕላትፎርሙ የ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ራዕይን ለማሳካት እንደሚያግዝ፣ በኮንስትራክሽን ገበያ ውስጥ ግልጽነትና ተወዳዳሪነትን እንደሚያሳድግ ገልጸዋል።
በእለቱ "ሕይወትን በኮንስትራክሽን እንገንባ" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀ የኮንስትራክሽን ፋሽን ሾውና የሞዴሎች ትዕይንትም ቀርቦ የተሳታፊዎችን ቀልብ ስቧል።
ዝግጅቱ ለተሳካ አፈጻጸም አስተዋጽኦ ላደረጉ ተቋማትና ግለሰቦች የእውቅና እና የልዩ ሽልማት ስጦታዎች በመበርከት ተጠናቋል።
6 days ago
“አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ሆነ
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
19 days ago
*ሀብቴ የላብና የደም ውጤት ነው ይላል
*አንድ ቀን ቢሊየነር እሆናለሁ የሚል እምነት ነበርኝም ሲል ይናገራል የቅርጫት ኳስ ኮኮቡ ማይክል ጆርዳን
"ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት"
#ethiopia | ከ1990 እስከ 2026 ከ4.3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ያገኘው ስኬታማው ስፖርተኛ
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝነት በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢዎች ነው።
የማይክል ጆርዳን የሀብት መጠን በ1990 እና በ2026 መካከል ያለው ልዩነት እጅግ ሰፊ ልዩነት አለው።
በ1990 ማይክል ጆርዳን የሚመዘገብ የሀብት መጠን አልነበረውም።
በ15 የኤንቢኤ የጨዋታ ዘመናቱ በደመወዝ እና በፊርማ ቦነስ ብቻ ወደ 90 ሚሊዮን ዶላር አግኝቷል።
በዚያ ወቅት የናይኪና ኤር ጆርዳን ምርቶች በአሜሪካ ፋሽን የሆኑበት ወቅት ነበር።
በወቅቱ በነበረው ከፍተኛ ዝና ምክንያት እነዚህ እውቅ ተቋማት የረጅም ጊዜ የምርታቸው ዋነኛ ብራንድ አምባሳደር አደረጉት።
አሁን በ2026 የማይክል ጆርዳን ጠቅላላ ሀብቱ 4.3 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል።
ይህ ሀብት ከቅርጫት ኳስ ስፖርት ባሻገር ከናይኪ እና ከሌሎች ኩባንያዎች ጋር ባደረጋቸው የረጅም ጊዜ የንግድ ስምምነቶች አማካኝነት የመጣ ነው።
እንዲሁም እንደ ሻርሎት ሆርኔትስ የቅርጫት ኳስ ቡድን ባለቤትነት እና የናስካር ቡድን አባልነት ባሉ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተገኘ ገንዘብ እንደሆነ ነው ኒዮርክ ታይምስ ባወጣው ፁሁፍ የተመለከትነው።
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝ በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #americabasketball #michaeljordansnetworth #1990to2026billionaire
*አንድ ቀን ቢሊየነር እሆናለሁ የሚል እምነት ነበርኝም ሲል ይናገራል የቅርጫት ኳስ ኮኮቡ ማይክል ጆርዳን
"ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት"
#ethiopia | ከ1990 እስከ 2026 ከ4.3 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ያገኘው ስኬታማው ስፖርተኛ
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝነት በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢዎች ነው።
የማይክል ጆርዳን የሀብት መጠን በ1990 እና በ2026 መካከል ያለው ልዩነት እጅግ ሰፊ ልዩነት አለው።
በ1990 ማይክል ጆርዳን የሚመዘገብ የሀብት መጠን አልነበረውም።
በ15 የኤንቢኤ የጨዋታ ዘመናቱ በደመወዝ እና በፊርማ ቦነስ ብቻ ወደ 90 ሚሊዮን ዶላር አግኝቷል።
በዚያ ወቅት የናይኪና ኤር ጆርዳን ምርቶች በአሜሪካ ፋሽን የሆኑበት ወቅት ነበር።
በወቅቱ በነበረው ከፍተኛ ዝና ምክንያት እነዚህ እውቅ ተቋማት የረጅም ጊዜ የምርታቸው ዋነኛ ብራንድ አምባሳደር አደረጉት።
አሁን በ2026 የማይክል ጆርዳን ጠቅላላ ሀብቱ 4.3 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል።
ይህ ሀብት ከቅርጫት ኳስ ስፖርት ባሻገር ከናይኪ እና ከሌሎች ኩባንያዎች ጋር ባደረጋቸው የረጅም ጊዜ የንግድ ስምምነቶች አማካኝነት የመጣ ነው።
እንዲሁም እንደ ሻርሎት ሆርኔትስ የቅርጫት ኳስ ቡድን ባለቤትነት እና የናስካር ቡድን አባልነት ባሉ የኢንቨስትመንት ዘርፎች የተገኘ ገንዘብ እንደሆነ ነው ኒዮርክ ታይምስ ባወጣው ፁሁፍ የተመለከትነው።
ጆርዳን ከስፖርት ኮከብነት ወደ ቢሊየነርነት የተሸጋገረው በብራንዲንግ በሮያሊቲ እና በኢንቨስትመንት አማካኝ በሚያገኛቸው ከፍተኛ ገቢ ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #americabasketball #michaeljordansnetworth #1990to2026billionaire
22 days ago
የቀብር አስፈጻሚ ንግድ ስራ
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
በኢትዮጵያ ህግ ማእቀፍ
መግቢያ #ethiopia | ሰዎች በባህል በልምድ በሚያደርጓቸው ልውውጦች፣ መግባባቶች
የተነሳ የህግ ድጋፊ አስፈላጊ መሆኑን በመረዳት መንግስት ወደ ህጋዊ ንግድ በመለወጥ በነጻነት የህግ ማእቀፍ ኖሮት የተሳለጠ እና ዘመናዊ የንግድ ልውውጥ እንዲኖረው ያደርጋል። ህግ ለዜጎች ዋስትና እንደመሆኑ መጠን በዚህ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሰወች ሳይፈሩ ሳይሸማቀቁ ከመንግሥት እና ከሚመለከቱአቸው የንግድ አጋሮቻቸው ደንበኞች ጋር ነጻ የህግ ግንኙነት በመፍጠር የንግድ ስራ እንቅስቃሴዎችን ያደርጋሉ። ለሀገሩ እና ለዜጎች የሚጨነቅ መንግስት በህግ ማእቀፍ ውስጥ ያልተካተቱ ንግድ መሠል ድርጊቶችን ለህግና ለመልካም ጠባይ የማይቃረን ለዜጎች እና ለሀገር የሚጠቅም መሆኑን ሲረዳ በህግ እንዲጸድቅ ያደርጋል። የቀብር አስፈጻሚ ንግድ አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 ላይ የንግድ ዘርፍ ከመካተቱ በፊት በቀድሞው የንግድ ህግ አዋጅ ቁጥር 166/52 መሠረት የተካተተ አልነበረም። ይሁን እንጂ
ሰወች በዚህ ቀብር ማስፈጸም ስራ በህግ ያልታቀፈ ቢሆኑም ሲሰሩ እንደነበር ይታወቃል። በኋላም መንግስት አስፈላጊነቱን በመረዳት በአዲሱ ንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንዱ የንግድ ዘርፍ ሆኖ እውቅና ተሰጥቶታል። በዚህ ጹሁፍ የምንመለከተው የዚህን የቀብር ስራ ንግድ ባህርያት ፣ አመሠራረት ፣ አፈጻጸም እና ተግዳሮት ከህግ አግባብ እንመለከታለን።
1. የቀብር ስራ ንግድ የህግ እውቅና
በአዲሱ አዋጅ ቁጥር 1243/13 አንቀጽ 5 ንኡስ አንቀጽ 37 የንግድ ስራዎች ምን ምን እንደሆኑ የተዘረዘሩ ሲሆን አንደኛው የቀብር ስራ ንግድ ነው።
እነዚህ የተዘረዘሩት የንግድ ስራዎች በዚህ አዋጅ የተጠቀሱት እነዚህን የንግድ ስራዎችን ማስፈጸሚያ ደንብና መመሪያ ቢወጣ አፈጻጸም ላይ ወጥነት ከመኖሩም ባሻግር ዜጎች ፍትሀዊ ተጠቃሚ እንዲኖራቸው ፣ ፍትሀዊ ቁጥጥር እንዲጎለብት፣ የንግድ እንቅሰቃሴዎች ግልጽነት ከመኖራቸውም ባሻግር የዘመነ የአኮኖሚ እድገት እንዲኖር ፣ ዜጎች አዋጭነት ያለው አስተማማኝ የፋይናንስ እድገት እንዲኖራቸው የሚረዳ ነው። የቀብር ስራ ንግድም ህግን እና መልካም ጠባይ ፣ የተሻለ የንግድ ለውጥ እንዲኖረው፣ፍትሀዊ ተጠቃሚነት እንዲዘልቅ ከአዋጁ በተጨማሪ ግልጽ የሆነ ጠቃሚ አሰራር እንዲሰፍን ደንብ እና መመሪያዎች መኖሩ የበለጠ የህግ ስረአት መጎልበት እና ተጠቃሚነትን የሚያዳብር ነው። ስለሆነም ይህ ሊታሰብበት የሚገባ አበልጻጊ የዚህ ንግድ ስራ ሆኖ ሊታሰብበት ይገባል።
2. የቀብር ስራ ማስፈጸም ንግድ ስራ ባህሪያት
የቀብር ንግድ ሥራ (Funeral Business) በሰዎች ሐዘን እና አስቸጋሪ ወቅት ላይ የሚመሠረት በመሆኑ፣ ከሌሎች መደበኛ የንግድ ዘርፎች ፍጹም የተለዩ ልዩ ጠባያት አሉት።
ዋና ዋናዎቹ የቀብር ንግድ ሥራ ባህርያት የሚከተሉት ናቸው፦
2.1. ቋሚና የማይቀንስ ፍላጎት (Inelastic Demand)
የገበያ መረጋጋት፦ ሞት ተፈጥሯዊና የማይቀር በመሆኑ፣ ይህ የንግድ ሥራ በኢኮኖሚ መቀያየር ወይም በፋሽን አዝማሚያዎች አይነካም።
አስገዳጅ ወጪ፦ ደንበኞች በገንዘብ እጥረት ምክንያት የቀብር ሥነ-ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ ለመተው አይችሉም፤ በመሆኑም ፍላጎቱ ሁልጊዜም ቋሚ ነው።
2.2. ከፍተኛ ስሜታዊነትና ኃላፊነት (High Emotional Sensitivity)
ከባድ የሐዘን ወቅት፦ ደንበኞች አገልግሎቱን የሚፈልጉት በሕይወታቸው እጅግ አስቸጋሪ እና በስሜት በተጎዱበት ወቅት ላይ ነው።
የባለሙያ ሥነ-ምግባር፦ የንግድ ሥራው ከትርፍ ይልቅ ለሐዘንተኞች ርኅራኄ፣ ክብር እና ትዕግሥት ማሳየትን እንደ ትልቅ መመሪያ ይወስዳል።
2.3. ፈጣንና የ24 ሰዓት አገልግሎት (Urgency & 24 hourh Availability)
ያልታቀደ ክስተት፦ ሞት መቼ እንደሚከሰት ስለማይታወቅ ሥራው አስቀድሞ ለመዘጋጀት ጊዜ አይሰጥም።
የሰዓት ገደብ የሌለው፦ የሬሳ ማደራጃ፣ የትራንስፖርት እና የክብር ዘበኛ አገልግሎቶች በማንኛውም ሰዓት (በሌሊትም ጭምር) ጥሪ ሲደርሳቸው ወዲያውኑ ምላሽ መስጠት አለባቸው።
2.4. በባህልና በሃይማኖት መገዛት (Cultural & Religious Influences)
የተለያዩ ሥርዓቶች፦ እያንዳንዱ ማኅበረሰብ፣ እምነት (ክርስትና፣ እስልምና፣ ወዘተ) እና ብሔረሰብ የራሱ የሆነ የቀብር አፈጻጸም ሥርዓት አለው።
ተለዋዋጭ ፍላጎት፦ ንግዱ ስኬታማ የሚሆነው የእነዚህን የተለያዩ እምነቶችና ባህሎች ዝርዝር ደንቦች በትክክል አውቆና አክብሮ ማስተናገድ ከመልካም ጠባይ አንጻር የሚጠበቅ ነው።
2.5 አስፈላጊ መዋዕለ-ነዋይና አቅርቦት
የመነሻ ካፒታል፦ ጥራት ያላቸው የሬሳ ሣጥኖች፣ አስክሬን ማቀዝቀዣዎች፣ ልዩ መኪናዎች (Hearses) እና የማከማቻ ቦታዎችን ለማሟላት ከፍተኛ መዋዕለ-ነዋይ ይጠይቃል።
የሕግ ቁጥጥር፦ ከጤና ጥበቃ፣ ከአካባቢ ጥበቃ እና ከማዘጋጃ ቤት የሚወጡ ጥብቅ የሕግና የንጽሕና ፈቃድ መስፈርቶችን ማሟላት አስፈላጊ ነው።
2.6. የማስታወቂያው ባህርይ ጠባይ፦
ይህ ንግድ እንደ ሌሎቹ በቪዲዮ ወይም በታላቅ የጎዳና ላይ ማስታወቂያ አይስፋፋም።
3. የቀብር ንግድ ስራ አመሠራረት በኢትዮጵያ ንግድ ማእቀፍ
ከዚህ በፊት ስለ ንግድ አመሠራረት ፣ አይነት እና ባህርያት እንደገለጽነው ንግዶች በህግ እውቅና እንዲኖራቸው ባህርያቱን፣የንግዱን አላማ ፣ የኢኮኖሚውን እንቅስቃሴ ራእይ ፣ የመስራቹን ፍላጎት ፣ አቅም ፣ ልምድ፣እውቀት ጭምር ማወቅ መረዳት ያስፈልጋል።
ንግድ በዋናነት ሁለት አይነት ሲሆኑ የግል እና ኃላፊነቱ የተወሰነ ባህርይ ያለው ራሱን የቻለ የህግ ሰውነት ያለው ብለን መክፈል እንችላለን። በግል ንግድ መመስረት የፈለገ የፈለገ ኃላፊነቱ የራሱ እና የድርጅቱ ንግድ ኃላፊነት ያልተነጣጠለ ሲሆን ሁለተኛው ግን ከኃላፊነት መወሰን ባህርይ ጋር የሚያያዝ ነው። ኃላፊነቱ የተወሰነ የንግድ ማህበር በህብረት ሆነው የሚያቋቁሙት ሲሆን በየትኛው አይነት የንግድ ማህበር ለመመስረት በአዋጁ አንቀጽ 174 ላይ ከተመሰረቱት ዝርዝር ውስጥ ከህግ አማካሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የንግድ ማህበር መምረጥ አስፈላጊ ነው።
እንደ እኔ ግን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር መምረጡ አስፈላጊ ሲሆን ይኸውም በአንድ ሰው አባልነት ወይም ሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ባለ አክስዮኖች መመስረት የሚቻል ነው።
ለዚህም የቅድሚያ አባላት መዋጫ ከማህበሩ 1/4ኛ ካፒታል፣በዝግ ንግድ ባንክ(ማንኛውም) ባንክ ፣ ማስያዝ፣የመመስረቻ ጹሁፍ ማዘጋጀት፣ በንግድ መዝገብ መመዝገብ ለምሳሌ ያህል የሚጠቀሱ ሲሆን ለመመስረት በንግዱ የተቀመጡትን ከአንቀጽ 185 እስከ 189 የተደነገጉትን፣ በንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 የተደነገጉትን እና ሌሎች በንግድና አግባብነት ያለቸውን ድንጋጌዎች መከተልና መጠበቅ ያስፈልጋል።
4. የቀበር ስራ ንግድ በተመጣጠነ ዋጋ አገልግሎቱ እንዲቀርብ ምን መደረግ አለበት?
ማህበረሰቡ በልምድና ባህል በሚያቋቁሙት የእድር ማህበራት ተገቢውን የህግ ግንዛቤ በመስጠት የቀበር ንግድ ስራ በመሰማራት ለማህበረሰቡ ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተገቢውን ጥረት እና ትጋት የመንግስትና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች አስፈላጊውን ድጋፍ ቢያደርጉ የተሻለ የቀብር ስራ ንግድ አገልግሎት ይኖራል የሚል እምነት አለኝ።
5. ማጠቃለያ እና የህግ ምክር
የቀብር ስራ ንግድ የህግ ማእቀፍ እንዳለው መጠን ይህንን
ከህግ፣ሞራልና ጠባይ አንጻር ፍትሀዊ በሆነ መንገድ ተፈጻሚ እንዲሆን አዋጭ በሆነው የንግድ አይነት እንዴት መመስረት እንዳለበት እና ሌሎቾ በእድር መልክ የተደራጁ እና ሌሎች በዚህ ንግድ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን በሚፈለገው የህግ መስፈርት መንገድ ጠብቀው እንዲመሠርቱ በማድረግ የቀብር ንግድ ስራ አገልግሎት በተመጣጠነ ዋጋ ለማህበረሰቡ ተደራሽ ከማድረጉም በላይ በዚህ ዘርፍ መሠማራት የሚፈልጉ ሰወችን ለስራ እድል ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው።
የቀድሞው አዋጅ (የንግድ ሕግ) ማጣቀሻ አዋጅ ቁጥር 166/1952 ሲሆን፣ ከዚህ በተጨማሪ አዲሱ የንግድ ሕግ ከመጽደቁ በፊት የንግድ ምዝገባና ፈቃድን ለመምራት በዋናነት አዋጅ ቁጥር 686/2002 (በኋላም በማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011) ሲተገበሩ ቆይተዋል።
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
+251-929-101037
https://t.me/Fantahunlawye...
tiktok.com/fantahun62395
https://www.facebook.com/s...
ማጣቀሻ/References/
1. የቀድሞ ንግድ አዋጅ ቁጥር 166/1952
2. አዲሱ የንግድ አዋጅ ቁጥር 1243/13
3. የንግድና ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 686/2002 እና የዚህ ማሻሻያ አዋጅ ቁጥር 980/2008 እና 1152/2011
2 months ago
አንጋፋ የኪነጥበብ ምሽት!
በቤታችን፣ ኪነጥበብ እንደ ወንዝ ይፈሳል
የባህል ማዕከሉ 59ኛ የኪነጥበብ ምሽት
ሰኔን ሊያፈካ፤ መድረኩን በውበትና በፈጠራ ሊያደምቅ ተዘጋጅቷል።
"ልዑል ምሽት!"
የአንድ ግጥም፣ አንድ ወግ እንግዳችን
ተወዳጁ ድምጻዊ ልዑል ሲሳይ ነው።
ከሕይወቱ ታሪክ፣
ከሙያው ልምድ ያካፍለናል።
የክብር መድረኩን በነጻነት ይምነሸነሽበታል!!!!
የጥበብ ማዕዳችን ሠፊ፤ ገበታችንም ሙሉ ነው!
የግጥም፣ ወግ፣ ሙዚቃ፣ሂስ፣ ዳንስ፣ ፋሽን ሾው መሰናዷችን እንደተጠበቀ ነው።
ረቡዕ፣ 11:30 ሌላ ቀጠሮ ካለዎት ይሰርዙት።
አንድ ምሽት፣ ብዙ ታሪኮች፤
አንድ መድረክ፣ ሺ ስሜቶች።
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
(ሸር በማድረግ ተባበሩን)
በቤታችን፣ ኪነጥበብ እንደ ወንዝ ይፈሳል
የባህል ማዕከሉ 59ኛ የኪነጥበብ ምሽት
ሰኔን ሊያፈካ፤ መድረኩን በውበትና በፈጠራ ሊያደምቅ ተዘጋጅቷል።
"ልዑል ምሽት!"
የአንድ ግጥም፣ አንድ ወግ እንግዳችን
ተወዳጁ ድምጻዊ ልዑል ሲሳይ ነው።
ከሕይወቱ ታሪክ፣
ከሙያው ልምድ ያካፍለናል።
የክብር መድረኩን በነጻነት ይምነሸነሽበታል!!!!
የጥበብ ማዕዳችን ሠፊ፤ ገበታችንም ሙሉ ነው!
የግጥም፣ ወግ፣ ሙዚቃ፣ሂስ፣ ዳንስ፣ ፋሽን ሾው መሰናዷችን እንደተጠበቀ ነው።
ረቡዕ፣ 11:30 ሌላ ቀጠሮ ካለዎት ይሰርዙት።
አንድ ምሽት፣ ብዙ ታሪኮች፤
አንድ መድረክ፣ ሺ ስሜቶች።
ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
(ሸር በማድረግ ተባበሩን)
2 months ago
የኢትዮጵያ የፋሽን ባለሙያዎች በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ ስራዎቻቸውን ሊያስተዋውቁ ነው
#ethiopia | ታዋቂዋ የካሜሩን አርቲስት ሽሪ አቹ የአፍሪካን አህጉራዊ ትስስር በስነ-ጥበብና በፋሽን ለማጠናከር ያለመውን ፓን አፍሪካን ኢኒሼቲቭ የተሰኘ ዓለም አቀፍ የጨርቅ ዲዛይን ፕሮጀክት ይፋ አድርጋለች።
ይህንን ተከትሎም የኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ መምህራንና ተማሪዎች የተሳተፉበት ትልቅ የፋሽን ውድድር በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
የአፍሪካን ባህል፣ ታሪክ እና መገለጫዎች በልዩ ሁኔታ በሚያንጸባርቅ ጨርቅ ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀው ይህ ውድድር፣ ከኢትዮጵያ የተሳተፉትን ባለሙያዎች ለመለየት ነገ በሚካሄድ የቀጥታ ስርጭት የፋሽን ትዕይንት እና በዳኞች ምዘና አማካኝነት ማጠቃለያውን ያገኛል።
የፕሮጀክቱ አዘጋጅ ሽሪ አቹ ቀደም ሲል በአውስትራሊያ ባቀረበቻቸው የስዕል ስራዎቿ አማካኝነት በርካታ ተመልካቾች አፍሪካን ለመጎብኘት መነሳሳታቸውንና ይህም ትልቅ እርካታ እንደሰጣት ገልጻለች።
ይህንኑ መነሻ በማድረግ ሰዎችን በባህል ማስተሳሰር የሚችለውን የፓን አፍሪካን ጨርቅ ሀሳብ ያመጣች ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ዓመት በካሜሩን ኤምባሲ ውስጥ ይፋ ተደርጓል።
ጨርቁ የሰሜን፣ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምዕራብ አፍሪካን የሚወክሉ የዘጠኝ አገራትን ታሪክና ምልክቶች የያዘ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም አገራቱ ጨርቁን በመጠቀም አስደናቂ ዲዛይኖችን እንዲፈጥሩ እና የአፍሪካን አንድነት እንዲያሳዩ ማስቻል ነው።
የዘንድሮው የመጀመሪያው ውድድር በካሜሩን እና በኢትዮጵያ ብቻ እንዲካሄድ የተወሰነ ሲሆን፣ ሽሪ አቹ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ላይ የቀረበውን የኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ እንቅስቃሴና የኮሌጁን ዲሬክተር ቃለ-መጠይቅ ከተመለከተች በኋላ ከተቋሙ ጋር አብራ ለመስራት መወሰኗን አስታውቃለች።
በዚሁ መሠረት ለዋናው የብቃት ውድድር ያለፉት የኢትዮጵያ ዲዛይነሮች ናታንሊ አስፋው፣ ያሲሚን ኢብራሂም እና ሜቴ ሀይለማሪያም መሆናቸው ታውቋል።
እነዚህ ሶስት ወጣት ዲዛይነሮች ያዘጋጇቸው አልባሳት ነገ በሚካሄደው የቀጥታ ስርጭት የፋሽን ሾው ላይ በሞዴሎች አማካኝነት ለዕይታ የሚቀርቡ ሲሆን፣ አሸናፊውን ለመለየት ከኢትዮጵያ የሚሰበሰበው የሕዝብ ድምፅ 25 ፐርሰንት ድርሻ ይኖረዋል።
ጠቅላላው የድምፅ አሰጣጥ ሂደት እና የዳኞች ግምገማ ተደምሮ የፊታችን ሰኔ ወር ላይ ውጤቱ በይፋ የሚገለጽ ሲሆን፣ ከአገሪቱ አሸናፊ የሚሆነው ዲዛይነር በመጪው መስከረም 26 ቀን በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ታዋቂው የስሚዝሶኒያን ብሔራዊ የአፍሪካ ስነ-ጥበብ ሙዚየም ላይ በሚዘጋጀው ታላቅ የፋሽን ሾው ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ የመቅረብ እና ስራዎቹን ለዓለም የማሳየት ሰፊ ዕድል ያገኛል።
#fashion #art #panafrican #design #ethiopiandesigners #nextfashioncollege #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ታዋቂዋ የካሜሩን አርቲስት ሽሪ አቹ የአፍሪካን አህጉራዊ ትስስር በስነ-ጥበብና በፋሽን ለማጠናከር ያለመውን ፓን አፍሪካን ኢኒሼቲቭ የተሰኘ ዓለም አቀፍ የጨርቅ ዲዛይን ፕሮጀክት ይፋ አድርጋለች።
ይህንን ተከትሎም የኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ መምህራንና ተማሪዎች የተሳተፉበት ትልቅ የፋሽን ውድድር በኢትዮጵያ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
የአፍሪካን ባህል፣ ታሪክ እና መገለጫዎች በልዩ ሁኔታ በሚያንጸባርቅ ጨርቅ ላይ ተመስርቶ የተዘጋጀው ይህ ውድድር፣ ከኢትዮጵያ የተሳተፉትን ባለሙያዎች ለመለየት ነገ በሚካሄድ የቀጥታ ስርጭት የፋሽን ትዕይንት እና በዳኞች ምዘና አማካኝነት ማጠቃለያውን ያገኛል።
የፕሮጀክቱ አዘጋጅ ሽሪ አቹ ቀደም ሲል በአውስትራሊያ ባቀረበቻቸው የስዕል ስራዎቿ አማካኝነት በርካታ ተመልካቾች አፍሪካን ለመጎብኘት መነሳሳታቸውንና ይህም ትልቅ እርካታ እንደሰጣት ገልጻለች።
ይህንኑ መነሻ በማድረግ ሰዎችን በባህል ማስተሳሰር የሚችለውን የፓን አፍሪካን ጨርቅ ሀሳብ ያመጣች ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለፈው ዓመት በካሜሩን ኤምባሲ ውስጥ ይፋ ተደርጓል።
ጨርቁ የሰሜን፣ ምስራቅ፣ ደቡብ እና ምዕራብ አፍሪካን የሚወክሉ የዘጠኝ አገራትን ታሪክና ምልክቶች የያዘ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም አገራቱ ጨርቁን በመጠቀም አስደናቂ ዲዛይኖችን እንዲፈጥሩ እና የአፍሪካን አንድነት እንዲያሳዩ ማስቻል ነው።
የዘንድሮው የመጀመሪያው ውድድር በካሜሩን እና በኢትዮጵያ ብቻ እንዲካሄድ የተወሰነ ሲሆን፣ ሽሪ አቹ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ላይ የቀረበውን የኔክስት ፋሽን ዲዛይን ኮሌጅ እንቅስቃሴና የኮሌጁን ዲሬክተር ቃለ-መጠይቅ ከተመለከተች በኋላ ከተቋሙ ጋር አብራ ለመስራት መወሰኗን አስታውቃለች።
በዚሁ መሠረት ለዋናው የብቃት ውድድር ያለፉት የኢትዮጵያ ዲዛይነሮች ናታንሊ አስፋው፣ ያሲሚን ኢብራሂም እና ሜቴ ሀይለማሪያም መሆናቸው ታውቋል።
እነዚህ ሶስት ወጣት ዲዛይነሮች ያዘጋጇቸው አልባሳት ነገ በሚካሄደው የቀጥታ ስርጭት የፋሽን ሾው ላይ በሞዴሎች አማካኝነት ለዕይታ የሚቀርቡ ሲሆን፣ አሸናፊውን ለመለየት ከኢትዮጵያ የሚሰበሰበው የሕዝብ ድምፅ 25 ፐርሰንት ድርሻ ይኖረዋል።
ጠቅላላው የድምፅ አሰጣጥ ሂደት እና የዳኞች ግምገማ ተደምሮ የፊታችን ሰኔ ወር ላይ ውጤቱ በይፋ የሚገለጽ ሲሆን፣ ከአገሪቱ አሸናፊ የሚሆነው ዲዛይነር በመጪው መስከረም 26 ቀን በዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ታዋቂው የስሚዝሶኒያን ብሔራዊ የአፍሪካ ስነ-ጥበብ ሙዚየም ላይ በሚዘጋጀው ታላቅ የፋሽን ሾው ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ የመቅረብ እና ስራዎቹን ለዓለም የማሳየት ሰፊ ዕድል ያገኛል።
#fashion #art #panafrican #design #ethiopiandesigners #nextfashioncollege #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ሚያዚያ 13 እና 14፣ 2018 ዓ.ም. በአማራ ክልል ርዕሰ ከተማ ባህር ዳር ያደረጉትን ይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመልክቶ በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ከአንድ ወር በኋላ ዛሬ የቪድዮ መግለጫ አውጥቷል። ኤምባሲው በትዊተር (ኤክስ) ገጹ እንዳስታወቀው፣ ይህ የአምባሳደሩ ጉብኝት አሜሪካ ለአማራ ህዝብ ሰላም፣ ደህንነት እና ብልጽግና ያላትን ዘላቂ ቁርጠኝነት በተግባር ያሳየ ነው።
አምባሳደር ማሲንጋ ጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ሆነው በሰጡት እና ኤምባሲው ባጋራው የቪዲዮ መልዕክት ላይ፣ በስልጣን ዘመናቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የአማራ ክልልን ርዕሰ ከተማ ለመጎብኘት በመቻላቸው የተሰማቸውን ከፍተኛ ደስታ ገልጸዋል። በቆይታቸውም ከህዝቡ እና ከባለስልጣናቱ እጅግ ደማቅ እና ሞቅ ያለ አቀባበል እንደተደረፈላቸው ተናግረዋል።
አምባሳደሩ በንግግራቸው ክልሉ እና ህዝቡ እጅግ ፈታኝ የሆኑ ጊዜያትን ማሳለፋቸውን እና ከፍተኛ ስቃይ ውስጥ መቆየታቸውን አስምረውበታል። "ይህ ቀጠና ብዙ መከራዎችን እንዳሳለፈ ግልጽ ነው፤ ብዙ ስቃይ ነበረ። ይህንን ችላ ማለትም ሆነ መካድ አንችልም" በማለት ያለውን ነባራዊ ሁኔታ አምነዋል። ይሁን እንጂ፣ ከፖለቲካ መሪዎች አልፎ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ተራ ዜጎች ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ህዝቡ የተሻለ ነገን ተስፋ ከማድረግ ባለፈ ይህ አሁን ያለው ቀውስ በተቻለ ፍጥነት እንዲያበቃ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጠብቅ መገንዘባቸውን አብራርተዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ በጉብኝታቸው ወቅት የኤም.ኤስ.ኤ የፋብሪካ ማዕከልን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ይህ ተቋም እንስሳት መኖ እና የምግብ ዘይት በማምረት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውን የፕሮቲን ምርት ወደ አሜሪካ እና ሌሎች ሀገራት ጭምር በመላክ ላይ ይገኛል። አምባሳደሩ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ውስጥ ሆኖም በአብዛኛው ከአሜሪካ በመጣ ቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ እና ኢንቨስትመንት በመጠቀም የባህር ዳርን እና የአማራን ብቻ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በመለወጥ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው አድናቆታቸውን ችረዋል።
አክለውም አምባሳደሩ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (በተለይም በኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት) ሰፊ ጊዜ አሳልፈዋል። ተቋሙ የገጠመውን ፈተና ወደ መልካም እድል በመቀየር ከፍተኛ ጥራት ያለው ትምህርት እየሰጠ በመሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ መሆን መቻሉን ተናግረዋል። አሜሪካም ዩኒቨርሲቲው ራሱን የቻለ ተቋም ለመሆን የጀመረውን ጉዞ በመደገፍ አብራ ለመስራት በጉጉት እንደምትጠብቅ አስታውቀዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ አደረኩት ባሉት የሁለት ቀናት ጉብኝት፣ የአማራ ህዝብ አሁን ካለበት ቀውስ አገግሞ በቀጣዮቹ ዓመታት ለመበልጸግ ዝግጁ እና ሙሉ አቅም ያለው መሆኑን በሚገባ እንዳመኑበት በማረጋገጥ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ ጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ሆነው በሰጡት እና ኤምባሲው ባጋራው የቪዲዮ መልዕክት ላይ፣ በስልጣን ዘመናቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የአማራ ክልልን ርዕሰ ከተማ ለመጎብኘት በመቻላቸው የተሰማቸውን ከፍተኛ ደስታ ገልጸዋል። በቆይታቸውም ከህዝቡ እና ከባለስልጣናቱ እጅግ ደማቅ እና ሞቅ ያለ አቀባበል እንደተደረፈላቸው ተናግረዋል።
አምባሳደሩ በንግግራቸው ክልሉ እና ህዝቡ እጅግ ፈታኝ የሆኑ ጊዜያትን ማሳለፋቸውን እና ከፍተኛ ስቃይ ውስጥ መቆየታቸውን አስምረውበታል። "ይህ ቀጠና ብዙ መከራዎችን እንዳሳለፈ ግልጽ ነው፤ ብዙ ስቃይ ነበረ። ይህንን ችላ ማለትም ሆነ መካድ አንችልም" በማለት ያለውን ነባራዊ ሁኔታ አምነዋል። ይሁን እንጂ፣ ከፖለቲካ መሪዎች አልፎ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች እና ተራ ዜጎች ጋር ባደረጉት ውይይት፣ ህዝቡ የተሻለ ነገን ተስፋ ከማድረግ ባለፈ ይህ አሁን ያለው ቀውስ በተቻለ ፍጥነት እንዲያበቃ በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጠብቅ መገንዘባቸውን አብራርተዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ በጉብኝታቸው ወቅት የኤም.ኤስ.ኤ የፋብሪካ ማዕከልን ተዘዋውረው ተመልክተዋል። ይህ ተቋም እንስሳት መኖ እና የምግብ ዘይት በማምረት ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ ከፍተኛ ጥራት ያለውን የፕሮቲን ምርት ወደ አሜሪካ እና ሌሎች ሀገራት ጭምር በመላክ ላይ ይገኛል። አምባሳደሩ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ውስጥ ሆኖም በአብዛኛው ከአሜሪካ በመጣ ቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ እና ኢንቨስትመንት በመጠቀም የባህር ዳርን እና የአማራን ብቻ ሳይሆን የመላው ኢትዮጵያን ኢኮኖሚ በመለወጥ ላይ እንደሚገኝ ገልጸው አድናቆታቸውን ችረዋል።
አክለውም አምባሳደሩ በባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ (በተለይም በኢትዮጵያ ጨርቃጨርቅ እና ፋሽን ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት) ሰፊ ጊዜ አሳልፈዋል። ተቋሙ የገጠመውን ፈተና ወደ መልካም እድል በመቀየር ከፍተኛ ጥራት ያለው ትምህርት እየሰጠ በመሆኑ፣ በአሁኑ ወቅት የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ለሚያጠናቅቁ ተማሪዎች ተመራጭ ዩኒቨርሲቲ መሆን መቻሉን ተናግረዋል። አሜሪካም ዩኒቨርሲቲው ራሱን የቻለ ተቋም ለመሆን የጀመረውን ጉዞ በመደገፍ አብራ ለመስራት በጉጉት እንደምትጠብቅ አስታውቀዋል።
አምባሳደር ማሲንጋ አደረኩት ባሉት የሁለት ቀናት ጉብኝት፣ የአማራ ህዝብ አሁን ካለበት ቀውስ አገግሞ በቀጣዮቹ ዓመታት ለመበልጸግ ዝግጁ እና ሙሉ አቅም ያለው መሆኑን በሚገባ እንዳመኑበት በማረጋገጥ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
3 months ago
የዓለም አጭሯ ሴት በግራፊክ ዲዛይን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች
#ethiopia | በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc
#ethiopia | በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #nbc
3 months ago
የዓለም አጭሯ ሴት በግራፊክ ዲዛይን በከፍተኛ ውጤት ተመረቀች
በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
ዘገባው የጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ነው
በ- ዳንኤል መኮንን
seledadotio
seledadotio
በ72 ሴንቲ ሜትር ቁመት በጊነስ ወርልድ ሪከርድስ የዓለም አጭሯ በራሷ መንቀሳቀስ የማትችል ሴት ክብረ ወሰን ባለቤት የሆነችው አሜሪካዊቷ ዊልዲን አውሞይት፥ በቨርጂኒያ ከሚገኘው ሊበርቲ ዩኒቨርሲቲ በግራፊክ ዲዛይን የመጀመሪያ ዲግሪዋን አግኝታለች።
ዊልዲን የዓለማችን አጭሯ ፕሮፌሽናል ሞዴል በመሆንም የምትታወቅ ሲሆን አሁን ደግሞ ከአራት ዓመታት የዩኒቨርሲቲ ቆይታ በኋላ፣የግል የግራፊክ ዲዛይን ሥራዋን ለመጀመር ዝግጅቷን ጨርሳ የራሷን ድረ-ገጽ በይፋ አስመርቃለች።
ዊልዲን ስለ ስኬቷ ስትናገር፥ "ትምህርቴን በማጠናቀቄ በጣም ደስ ብሎኛል። መንገዱ ረጅም ቢሆንም፣ መጨረሻው የሚያስደስት ነው" ብላለች።
ዊልዲን ከምርቃቷ በኋላ ያቀደቻቸውን ግቦች፥ ቋሚ ሥራ ማግኘት፣ የራሷን የግራፊክ ዲዛይን ድርጅት በይፋ ማስጀመር፣ እንዲሁም ዩኒቨርሲቲ ስትገባ ያቋረጠችውን የሞዴሊንግ ስራ በድጋሚ በመጀመር በኒውዮርክ ፋሽን ሳምንት መድረክ ላይ መታየት እና ትልልቅ የማስታወቂያ ሥራዎችን መሥራት መሆናቸውን ገልጻለች።
ዘገባው የጊነስ ወርልድ ሪከርድስ ነው
በ- ዳንኤል መኮንን
seledadotio
seledadotio
3 months ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ ለተለያዩ ዘርፍ የጥበብ ባለሙያዎች አዲስ የሥራ ዕድል ይፋ አደረገ
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎችን የሚያሳትፍ አዲስ መርሐ ግብር ይዞ ቀርቧል።
ተቋሙ ባለፈው ዓመት ከቦርድ ሴልፎን ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር በካሞን ስልክ ሞዴል የተነሱ የፎቶግራፍ ምስሎችን በመላው ኢትዮጵያ ሲያሳይ መቆየቱ ይታወሳል።
ዘንድሮ ደግሞ አዲስ ለገበያ ባቀረበው የካሞን 50 ሲሪየስ ስልክ አማካኝነት ይበልጥ ደመቅ ያለ የፎቶ ኤግዚቢሽን ለማዘጋጀት አቅዷል።
ለዚህ ዝግጅት ስኬትም ቴክኖ ሞባይል ከተለያዩ የጥበብ ዘርፎች ጋር በጋራ ለመሥራት ጥሪ አቅርቧል።
በዚህ የሥራ ዕድል ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ የቅርጻ ቅርጽ ባለሙያዎች፣ የዲጂታል እና የሞሽን ግራፊክስ ባለሙያዎች፣ የጨርቃ ጨርቅና ፋሽን ዲዛይነሮች፣ የግድግዳ ላይ ስዕል ሠዓሊያን፣ ባህላዊ የዕደ ጥበብ ባለሙያዎች እንዲሁም በተለያዩ የፈጠራ ዘርፎች የተሰማሩ ግለሰቦችም ሆኑ ቡድኖች መመዝገብ ይችላሉ።
ፍላጎቱ ያላችሁ ባለሙያዎች ከታች የተያያዘውን የቅጽ መሞያ ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ዝርዝር መረጃ ማግኘትና ማመልከት የምትችሉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል።
የማመልከቻ ሊንክ፦
https://docs.google.com/fo...
#tecnoethiopia #artandtechnology #creativeopportunity #photographyexhibition #artinethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ከ500 ዳቦዎች የተሰራው ቀሚስ ….
ግንቦት 3 2018 ዓ.ም. ምሽት በናይጀሪያ ሌጎስ የተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ማጂክ የተመልካቾች ምርጫ ሽልማት የአፍሪካ ግዙፉ የፊልም እና የፋሽን ምሽት በመባል ይታወቃል።
የአፍሪካ ማጂክ ተመልካቾች ምርጫ ሽልማት (Africa Magic Viewers' Choice Award- AMVCA) የናይጀሪያ ዝነኞችን ጨምሮ ከደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ አፍሪካ አገራት የተወከሉ ስመ ጥር ተዋናዮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችና ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
ኤኤምቪሲኤ በአፍሪካ የፊቸር ፊልም፣ የቴሌቪዥን ድራማ እና ዶክመንተሪ ስራዎች የላቀ ጥራት ያላቸው ይዘቶችና የጎላ ስራ ከውነዋል ተብለው በተመልካቾችና በከፍተኛ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተመረጡ ባለሙያዎች የሚሸለሙበት የሽልማት ስነ ስርዓት ነው።
እሁድ ግንቦት 2 2018 ዓ.ም. በናይጄሪያ በተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ፊልሞች አዋርድ ላይ ታዋቂ ሰዎች፣ የፊልም ባለሙያዎች እንዲሁም የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በተለያዩ አልባሳት ተውበው ተገኝተዋል።
ከግዙፉ የአፍሪካ የመዝናኛ ይዘቶች አቅራቢው መልቲቾይስ አፍሪካ አማካኝነት በናይጄሪያ ሌጎስ በተካሄደው በዚህ የፊልም አዋርድ ዝግጅት ላይ የተገኙ ታዋቂ ሰዎች የአህጉሪቱን ባሕል ከማሳየት በዘለለ በአልባሳቶቻቸው ተፎካክረዋል።
በሌጎስ በሚገኘው ኤኮ ሆቴል በተካሄደው ዓመታዊ የአፍሪካ ፊልም፣ ቴሌቪዝን እና ዲጂታል ሥነ ጥበባዊ ስራዎች ሽልማት ምሽቱን ልዩ ውበት ያጎናጸፉት በርካታ አልባሳት መነጋገሪያ ነበሩ።
በዕለቱ ከተገኙት ስመ ጥር ሰዎች ሁሉ ግን የአንዷ ታዋቂ የቴሌቪዥን ተዋናይ አልባሳት የበለጠ መነጋገሪያ ሆና አምሽታለች።
የእውናዊ ቴሌቪዥን ዝግጅት ላይ በመሳተፍ ታዋቂነትን ያገኘችው እና ራሷን ኩዊን ሜርሲ አታንግ በማለት የምትጠራው ታዋቂ ተዋናይት ከ500 ዳቦዎች የተሰራ ዘርፋፋ ቀሚስ ለብሳ ተገኝታለች።
ሁለት ሠራተኞች በግራ እና በቀኝ ያጀቧት ኩዊን ሜርሲ በርካታ ረዳቶች የለበሰችውን ቀሚስ በቀይ ምንጣፍ ላይ እንድታሳይ በማገዝ ረድተዋታል።
አታንግ በዳቦዎች የተሸመነው ቀሚሷን ለብሳ በነጻነት መንቀሳቀስ የተቸገረች ቢሆንም የዕለቱ መነጋገሪያ ሆና ግን አምሽታለች።
ከዳቦ የተሠራ ቀሚስ የለበሰችው የዳቦ መጋገሪያ ንግዷን ለማስተዋወቅ መሆኑን የገለጸችው አታገንግ፣ የፋሽን ስራው ገበያ ማፈላላግ እንጂ ድንጋጤን መፍጠር ዓላማው እንዳልሆነ አስታውቃለች፥
"ንግዴን ለማስተዋወቅ ከዚህ ከአዋርድ ምሽቱ የበለጠ አመቺ ጊዜ የለም" ስትልም ተናግራለች።
ቀሚሱን ዲዛይን ያደረገችው የቲያና ኢምፓየር ባለቤት ቶይን ላዋን ስትሆን በኢንሳታግራም ገጿ ላይ "ሁሉም የራሱን ንግድ ይልበስ" በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ መጀመሯን ተናግራለች።
በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ወዲያውኑ መነጋገሪያ የሆነው አልባሳቱ የተወሰኑት ሲያደንቁት አንዳንዶች ደግሞ ተችተውታል።
"የራስን ንግድ ከፊት ማስቀደምን ያሳየ" ሲሉ ያሞካሹት እንዳሉ ሁሉ ምግብን ማባከን ነው በማለት ያብጠለጠሉተም አልጠፉም።
Via ዘገባው የBBC አማረኛ ነው
seledadotio
seledadotio
ግንቦት 3 2018 ዓ.ም. ምሽት በናይጀሪያ ሌጎስ የተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ማጂክ የተመልካቾች ምርጫ ሽልማት የአፍሪካ ግዙፉ የፊልም እና የፋሽን ምሽት በመባል ይታወቃል።
የአፍሪካ ማጂክ ተመልካቾች ምርጫ ሽልማት (Africa Magic Viewers' Choice Award- AMVCA) የናይጀሪያ ዝነኞችን ጨምሮ ከደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ አፍሪካ አገራት የተወከሉ ስመ ጥር ተዋናዮች፣ የመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎችና ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት በድምቀት ተከናውኗል።
ኤኤምቪሲኤ በአፍሪካ የፊቸር ፊልም፣ የቴሌቪዥን ድራማ እና ዶክመንተሪ ስራዎች የላቀ ጥራት ያላቸው ይዘቶችና የጎላ ስራ ከውነዋል ተብለው በተመልካቾችና በከፍተኛ የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተመረጡ ባለሙያዎች የሚሸለሙበት የሽልማት ስነ ስርዓት ነው።
እሁድ ግንቦት 2 2018 ዓ.ም. በናይጄሪያ በተካሄደው 12ኛው የአፍሪካ ፊልሞች አዋርድ ላይ ታዋቂ ሰዎች፣ የፊልም ባለሙያዎች እንዲሁም የማኅበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች በተለያዩ አልባሳት ተውበው ተገኝተዋል።
ከግዙፉ የአፍሪካ የመዝናኛ ይዘቶች አቅራቢው መልቲቾይስ አፍሪካ አማካኝነት በናይጄሪያ ሌጎስ በተካሄደው በዚህ የፊልም አዋርድ ዝግጅት ላይ የተገኙ ታዋቂ ሰዎች የአህጉሪቱን ባሕል ከማሳየት በዘለለ በአልባሳቶቻቸው ተፎካክረዋል።
በሌጎስ በሚገኘው ኤኮ ሆቴል በተካሄደው ዓመታዊ የአፍሪካ ፊልም፣ ቴሌቪዝን እና ዲጂታል ሥነ ጥበባዊ ስራዎች ሽልማት ምሽቱን ልዩ ውበት ያጎናጸፉት በርካታ አልባሳት መነጋገሪያ ነበሩ።
በዕለቱ ከተገኙት ስመ ጥር ሰዎች ሁሉ ግን የአንዷ ታዋቂ የቴሌቪዥን ተዋናይ አልባሳት የበለጠ መነጋገሪያ ሆና አምሽታለች።
የእውናዊ ቴሌቪዥን ዝግጅት ላይ በመሳተፍ ታዋቂነትን ያገኘችው እና ራሷን ኩዊን ሜርሲ አታንግ በማለት የምትጠራው ታዋቂ ተዋናይት ከ500 ዳቦዎች የተሰራ ዘርፋፋ ቀሚስ ለብሳ ተገኝታለች።
ሁለት ሠራተኞች በግራ እና በቀኝ ያጀቧት ኩዊን ሜርሲ በርካታ ረዳቶች የለበሰችውን ቀሚስ በቀይ ምንጣፍ ላይ እንድታሳይ በማገዝ ረድተዋታል።
አታንግ በዳቦዎች የተሸመነው ቀሚሷን ለብሳ በነጻነት መንቀሳቀስ የተቸገረች ቢሆንም የዕለቱ መነጋገሪያ ሆና ግን አምሽታለች።
ከዳቦ የተሠራ ቀሚስ የለበሰችው የዳቦ መጋገሪያ ንግዷን ለማስተዋወቅ መሆኑን የገለጸችው አታገንግ፣ የፋሽን ስራው ገበያ ማፈላላግ እንጂ ድንጋጤን መፍጠር ዓላማው እንዳልሆነ አስታውቃለች፥
"ንግዴን ለማስተዋወቅ ከዚህ ከአዋርድ ምሽቱ የበለጠ አመቺ ጊዜ የለም" ስትልም ተናግራለች።
ቀሚሱን ዲዛይን ያደረገችው የቲያና ኢምፓየር ባለቤት ቶይን ላዋን ስትሆን በኢንሳታግራም ገጿ ላይ "ሁሉም የራሱን ንግድ ይልበስ" በሚል መሪ ቃል ንቅናቄ መጀመሯን ተናግራለች።
በማኅበራዊ ሚዲያ ገጾች ላይ ወዲያውኑ መነጋገሪያ የሆነው አልባሳቱ የተወሰኑት ሲያደንቁት አንዳንዶች ደግሞ ተችተውታል።
"የራስን ንግድ ከፊት ማስቀደምን ያሳየ" ሲሉ ያሞካሹት እንዳሉ ሁሉ ምግብን ማባከን ነው በማለት ያብጠለጠሉተም አልጠፉም።
Via ዘገባው የBBC አማረኛ ነው
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የአፍሪካን ገጽታ እየገነቡ ያሉት የዲጂታል አምባሳደሮች
****************
የአፍሪካን ትክክለኛ ገጽታ ለዓለም የማሳየቱ ታሪካዊ ኃላፊነት ከመደበኛው የሚዲያ ተቋማት ወደ ዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችና ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በስፋት እየተሸጋገረ ይገኛል።
በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለሀገራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ እድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው ተሞክሯቸውን ካካፈሉት መካከል አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል።
አቤል በአማርኛ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ውስጥ ባህልን ከዓለም አቀፋዊ እውነታ ጋር በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ታዋቂው ጋናዊ ዎዴ ማያ አፍሪካን በተስፋ መነጽር ለዓለም በማሳየት የሚታወቅ ሲሆን፣ አዲስ አበባን ለሥራው መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎችና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ተመልካቾች አሳይቷል።
ናይጄሪያዊው ቪክቶር አዱዋ በቴክኖሎጂና በጊግ ኢኮኖሚ ላይ ትኩረት በማድረግ ወጣቶች በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እንዲለውጡ የሚያስተምር ሲሆን፣ ኮንጎአዊቷ ማጊ ሙኩታ ደግሞ የአህጉሪቱን ፋሽን ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ዩጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ ወጣቶች ወደ ዘመናዊ ግብርና እንዲመለሱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን ያቀርባል።
በሀገራችንም እንደ ሄኒ የሻነውና ሸገር ዲጂታል ያሉ ፈጣሪዎች በሥራ ፈጠራና በቴክኖሎጂ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ከፍተኛ ነው።
እነዚህ እና ሌሎችም ዲጂታል አምባሳደሮች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም ያላቸው ሲሆን፣ የአፍሪካንና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ ዕይታና ወጥ በሆነ መንገድ ለዓለም ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
#ethiopia #africa #asmis2026 #digitalambassadors #contentcreators #ethiopianbroadcastingcorporation
****************
የአፍሪካን ትክክለኛ ገጽታ ለዓለም የማሳየቱ ታሪካዊ ኃላፊነት ከመደበኛው የሚዲያ ተቋማት ወደ ዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎችና ማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች በስፋት እየተሸጋገረ ይገኛል።
በአዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለሀገራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ እድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው ተሞክሯቸውን ካካፈሉት መካከል አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል።
አቤል በአማርኛ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ውስጥ ባህልን ከዓለም አቀፋዊ እውነታ ጋር በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ታዋቂው ጋናዊ ዎዴ ማያ አፍሪካን በተስፋ መነጽር ለዓለም በማሳየት የሚታወቅ ሲሆን፣ አዲስ አበባን ለሥራው መነሻ በማድረግ የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎችና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮኖች ለሚቆጠሩ ተመልካቾች አሳይቷል።
ናይጄሪያዊው ቪክቶር አዱዋ በቴክኖሎጂና በጊግ ኢኮኖሚ ላይ ትኩረት በማድረግ ወጣቶች በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን እንዲለውጡ የሚያስተምር ሲሆን፣ ኮንጎአዊቷ ማጊ ሙኩታ ደግሞ የአህጉሪቱን ፋሽን ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ዩጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ ወጣቶች ወደ ዘመናዊ ግብርና እንዲመለሱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን ያቀርባል።
በሀገራችንም እንደ ሄኒ የሻነውና ሸገር ዲጂታል ያሉ ፈጣሪዎች በሥራ ፈጠራና በቴክኖሎጂ ላይ ያላቸው ተሳትፎ ከፍተኛ ነው።
እነዚህ እና ሌሎችም ዲጂታል አምባሳደሮች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም ያላቸው ሲሆን፣ የአፍሪካንና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ ዕይታና ወጥ በሆነ መንገድ ለዓለም ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ይገኛሉ።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
#ethiopia #africa #asmis2026 #digitalambassadors #contentcreators #ethiopianbroadcastingcorporation
3 months ago
ለእናት ውለታ፤ አለ ስጦታ!
ለእናቶች ቀን የሚሆኑ ስጦታዎችን ዘመን ገበያ ላይ ከተመረጡ ሱቆች ከሚያዚያ 30 እስከ ግንቦት 2 ድረስ ያገኛሉ!
ቅናሹ የሚገኝባቸው ዲጂታል ሱቆች፡ አሙ ኮሌክሽን፣ አብዲ ኮስሞቲክስ፣ አይመን ፋሽን፣ ሞአ ሌዘር፣ ቲጂ ሱቨኒር ፣ ሰም ስቶር፣ ሆለቴ ሞሪንጋ፣ ኮተን ፓክስ ጋመንት፣ ኤም ኤንድ ኤም ጋርመንት፣ ማለዳ ፎም፣ ኤሚ ባልትና እና በቾ ጤፍ
መልካም የእናቶች ቀን!
ዘመን ገበያን ለማግኘት ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡ http://bit.ly/telebirr_Zem...
ዘመን ገበያ - ገበያውን ደጅዎ ድረስ
#zemengebeya #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ለእናቶች ቀን የሚሆኑ ስጦታዎችን ዘመን ገበያ ላይ ከተመረጡ ሱቆች ከሚያዚያ 30 እስከ ግንቦት 2 ድረስ ያገኛሉ!
ቅናሹ የሚገኝባቸው ዲጂታል ሱቆች፡ አሙ ኮሌክሽን፣ አብዲ ኮስሞቲክስ፣ አይመን ፋሽን፣ ሞአ ሌዘር፣ ቲጂ ሱቨኒር ፣ ሰም ስቶር፣ ሆለቴ ሞሪንጋ፣ ኮተን ፓክስ ጋመንት፣ ኤም ኤንድ ኤም ጋርመንት፣ ማለዳ ፎም፣ ኤሚ ባልትና እና በቾ ጤፍ
መልካም የእናቶች ቀን!
ዘመን ገበያን ለማግኘት ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡ http://bit.ly/telebirr_Zem...
ዘመን ገበያ - ገበያውን ደጅዎ ድረስ
#zemengebeya #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
3 months ago
ለእናት ውለታ፤ አለ ስጦታ!
ለእናቶች ቀን የሚሆኑ ስጦታዎችን ዘመን ገበያ ላይ ከተመረጡ ሱቆች ከሚያዚያ 30 እስከ ግንቦት 2 ድረስ ያገኛሉ!
ቅናሹ የሚገኝባቸው ዲጂታል ሱቆች፡ አሙ ኮሌክሽን፣ አብዲ ኮስሞቲክስ፣ አይመን ፋሽን፣ ሞአ ሌዘር፣ ቲጂ ሱቨኒር ፣ ሰም ስቶር፣ ሆለቴ ሞሪንጋ፣ ኮተን ፓክስ ጋርመንት፣ ኤም ኤንድ ኤም ጋርመንት፣ ማለዳ ፎም፣ ኤሚ ባልትና እና በቾ ጤፍ
መልካም የእናቶች ቀን!
ዘመን ገበያን ለማግኘት ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡ http://bit.ly/telebirr_Zem...
ዘመን ገበያ - ገበያውን ደጅዎ ድረስ
#zemengebeya #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
ለእናቶች ቀን የሚሆኑ ስጦታዎችን ዘመን ገበያ ላይ ከተመረጡ ሱቆች ከሚያዚያ 30 እስከ ግንቦት 2 ድረስ ያገኛሉ!
ቅናሹ የሚገኝባቸው ዲጂታል ሱቆች፡ አሙ ኮሌክሽን፣ አብዲ ኮስሞቲክስ፣ አይመን ፋሽን፣ ሞአ ሌዘር፣ ቲጂ ሱቨኒር ፣ ሰም ስቶር፣ ሆለቴ ሞሪንጋ፣ ኮተን ፓክስ ጋርመንት፣ ኤም ኤንድ ኤም ጋርመንት፣ ማለዳ ፎም፣ ኤሚ ባልትና እና በቾ ጤፍ
መልካም የእናቶች ቀን!
ዘመን ገበያን ለማግኘት ይህንን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ፡ http://bit.ly/telebirr_Zem...
ዘመን ገበያ - ገበያውን ደጅዎ ድረስ
#zemengebeya #ethiotelecom #telebirr #telebirrsuperapp #digitalafrica #digitalethiopia #realizingdigitalethiopia
3 months ago
የአፍሪካን ታሪክ በአዲስ መልክ እየጻፉ ያሉት የአህጉሪቱ ዲጂታል አምባሳደሮች
**************
በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ታሪክ የሚነገርበት መንገድ ከመደበኛው ሚዲያ ባለፈ በዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) እጅ እየወደቀ ይገኛል።
በአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለአህጉራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው እየተሳተፉ ካሉ የአህጉሪቱ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል የተወሰኑትን እናስተዋውቃችሁ፡-
አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር (Travel Vlogger) ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ በተካሄደው 'Africa Golden Awards 2026' የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል። አቤል በአማርኛ ቋንቋ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ባህልን እና ዓለም አቀፋዊ እውነታዎችን በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ዎዴ ማያ (Wode Maya) ጋናዊ የአፍሪካ ተቆርቋሪ ሲሆን፣ አፍሪካን "በተስፋ እና በኩራት" መነጽር ለዓለም በማሳየት ይታወቃል። አዲስ አበባን ለሥራው እንደ መነሻ (Launchpad) በመጠቀም የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎች፣ ዘመናዊ ከተሞች እና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ተመልካቾቹ አሳይቷል። የእርሱ ይዘቶች የአህጉሪቱን አሉታዊ ገጽታ በመቀየር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝምን በማበረታታት ረገድ ቀዳሚ ናቸው።
ቪክቶር አዱዋ (Victor Adua) ናይጄሪያዊ ወጣት ነው። በቴክኖሎጂ እና ማርኬቲንግ ዘርፍ ወጣቶች እንዴት በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን መለወጥ እንደሚችሉ ያስተምራል። በተለይም በጊግ ኢኮኖሚ (Gig Economy) ላይ ያለው ልዩ ትኩረት ለኢትዮጵያ ዲጂታል ስትራቴጂ ጠቃሚ ትምህርት ይሰጣል።
ማጊ ሙኩታ (Maggie Mukuta) የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወላጅ ነች። በአፍሪካ የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶች እና በሴቶች የንግድ ተሳትፎ ላይ በማተኮር የአህጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ወጣቶች ወደ ግብርና እንዲመለሱ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ እርሻ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን የሚያቀርበው አፍሪካዊ ወጣት ደግሞ ኡጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ (Steve Kamba) ነው።
እንደ ሄኒ የሻነው (Henny Yeshanew) እና ሸገር ዲጂታል (Sheger Digital) ያሉ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎችም በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና የሥራ ፈጠራን ለማስፋት በሚደረገው ጥረት የራሳቸው አበርክቶ ይኖራቸዋል።
እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም አላቸው። እነዚህ ዲጂታል አምባሳደሮች ከማዝናናት ባለፈ የአፍሪካን እና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ መልክ የመጻፍ (Narrative Transformation) ኃይል አላቸው።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
Ethiopian Broadcasting Corporation #africa #ethiopia #contentcreators #asmis2026 #narrativetransformation #ebc
**************
በአሁኑ ወቅት የአፍሪካ ታሪክ የሚነገርበት መንገድ ከመደበኛው ሚዲያ ባለፈ በዲጂታል ይዘት ፈጣሪዎች (Content Creators) እጅ እየወደቀ ይገኛል።
በአህጉሪቱ መዲና አዲስ አበባ እየተካሄደ የሚገኘው የመጀመሪያው የአፍሪካ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ (ASMIS 2026) እንደሚያሳየው፣ እነዚህ ግለሰቦች ከዝና ባለፈ ለአህጉራዊ ገጽታ ግንባታ እና ለኢኮኖሚ ዕድገት ቁልፍ ሚና እየተጫወቱ ነው።
በጉባኤው እየተሳተፉ ካሉ የአህጉሪቱ የማኅበራዊ ሚዲያ ተፅዕኖ ፈጣሪዎች መካከል የተወሰኑትን እናስተዋውቃችሁ፡-
አቤል ብርሃኑ በአፍሪካ 3ኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የጉዞ ቪሎገር (Travel Vlogger) ሲሆን፣ በቅርቡ በናይሮቢ በተካሄደው 'Africa Golden Awards 2026' የዓመቱ ምርጥ የአፍሪካ የጉዞ ተፅዕኖ ፈጣሪ ተብሎ ተሸልሟል። አቤል በአማርኛ ቋንቋ የሚያቀርባቸው ይዘቶች የሀገር ባህልን እና ዓለም አቀፋዊ እውነታዎችን በማገናኘት ረገድ ትልቅ አቅም አላቸው።
ዎዴ ማያ (Wode Maya) ጋናዊ የአፍሪካ ተቆርቋሪ ሲሆን፣ አፍሪካን "በተስፋ እና በኩራት" መነጽር ለዓለም በማሳየት ይታወቃል። አዲስ አበባን ለሥራው እንደ መነሻ (Launchpad) በመጠቀም የኢትዮጵያን የልማት እንቅስቃሴዎች፣ ዘመናዊ ከተሞች እና የኢንቨስትመንት አማራጮች በሚሊዮን ለሚቆጠሩ ተመልካቾቹ አሳይቷል። የእርሱ ይዘቶች የአህጉሪቱን አሉታዊ ገጽታ በመቀየር የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት እና ቱሪዝምን በማበረታታት ረገድ ቀዳሚ ናቸው።
ቪክቶር አዱዋ (Victor Adua) ናይጄሪያዊ ወጣት ነው። በቴክኖሎጂ እና ማርኬቲንግ ዘርፍ ወጣቶች እንዴት በዲጂታል ክህሎት ራሳቸውን መለወጥ እንደሚችሉ ያስተምራል። በተለይም በጊግ ኢኮኖሚ (Gig Economy) ላይ ያለው ልዩ ትኩረት ለኢትዮጵያ ዲጂታል ስትራቴጂ ጠቃሚ ትምህርት ይሰጣል።
ማጊ ሙኩታ (Maggie Mukuta) የኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ተወላጅ ነች። በአፍሪካ የጨርቃ ጨርቅ ውጤቶች እና በሴቶች የንግድ ተሳትፎ ላይ በማተኮር የአህጉሪቱን የፋሽን ኢንዱስትሪ ለዓለም ታስተዋውቃለች።
ወጣቶች ወደ ግብርና እንዲመለሱ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊ እርሻ እንዲያካሂዱ የሚያነሳሱ ይዘቶችን የሚያቀርበው አፍሪካዊ ወጣት ደግሞ ኡጋንዳዊው ስቲቭ ካንባ (Steve Kamba) ነው።
እንደ ሄኒ የሻነው (Henny Yeshanew) እና ሸገር ዲጂታል (Sheger Digital) ያሉ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎችም በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚን ለማሳደግ እና የሥራ ፈጠራን ለማስፋት በሚደረገው ጥረት የራሳቸው አበርክቶ ይኖራቸዋል።
እነዚህ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች ከመደበኛው ሚዲያ በበለጠ ወደ ወጣቱ የመድረስ አቅም አላቸው። እነዚህ ዲጂታል አምባሳደሮች ከማዝናናት ባለፈ የአፍሪካን እና የኢትዮጵያን ታሪክ በአዲስ መልክ የመጻፍ (Narrative Transformation) ኃይል አላቸው።
በንፍታሌም እንግዳወርቅ
Ethiopian Broadcasting Corporation #africa #ethiopia #contentcreators #asmis2026 #narrativetransformation #ebc
3 months ago
''ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን በሊሙዚንና በሰረገላ የታጀበ የክብር አቀባበል ሊደረግለት ነው''
#fastmereja በኦሮምኛ ሙዚቃ ስራዎቹ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን፣ ከአድናቂዎቹ ጋር በአካል የሚገናኝበት እና ልዩ የክብር እውቅና የሚሰጥበት መድረክ መዘጋጀቱ ተገለፀ።
"Ethiopian Celebrity's Meet & Greet" የተሰኘዉ ይህ መርሀ-ግብር አዘጋጁ Tawaki Event Crew በዛሬዉ እለት በአምባሳደር ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ዝግጅቱ ድምፃዊው ለኪነ-ጥበቡ እያበረከተ ላለው አዲስ መንፈስ እውቅና ለመስጠት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዕለቱ ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን ወደ ዝግጅቱ ስፍራ የሚገባው በሊሙዚን እና በፈረስ ሰረገላ ታጅቦ በሚደረግ ደመቅ ያለ የክብር አቀባበል እንደሆነ የአዘጋጅ ድርጅቱ ተወካዮች አቶ መሀመድ እና አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የቀይ ምንጣፍ (Red Carpet) አቀባበል፣ የፎቶ ፕሮግራም፣ አድናቂዎች ለድምፃዊው ጥያቄ የሚያቀርቡበት የውይይት መድረክ፣ የእራት ግብዣ እና የክብር ካባ የማልበስ ስነ-ስርዓት እንደሚከናወን ተገልጿል።
አዘጋጆቹ በመግለጫቸው ላይ እንደተናገሩት፣ "የታዋቂዎችን ስራ ማክበር ባህላችን ሊሆን ይገባል" በሚል እምነት ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ለተዋናይት ሰላም ተስፋዬ በሸራተን አዲስ፣ እንዲሁም ለዓለም አቀፉ የጃዝ ሙዚቃ ፈር ቀዳጅ ለዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ በጊዮን ሆቴል መሰል የክብር መድረኮችን ማዘጋጀቱ አንስተዋል።
ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን በተለይም "ቡሎ" እና "ባለጊዜ“ በተሰኙ ስራዎቹ በማህበራዊ ሚዲያ እና በአድናቂዎች ዘንድ ያለው ከፍተኛ ተቀባይነት ለዚህ የክብር መድረክ ተመራጭ እንዳደረገው ተጠቁሟል።
እንዲሁም ይህ መድረክ ከክብር እና ምስጋናው ባሻገር፣ አርቲስቱ የህይወት ልምዱን ለወጣቶች የሚያካፍልበት ሙያዊ መድረክ እንደሚሆንም ታውቋል።
ከ2016 ጀምሮ በ(Event Planning) ዘርፍ በንቃት እየሰራ የሚገኘው ታዋቂ ኢቨንት ፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሙዚቃ ፌስቲቫሎች፣ የፋሽን ትርኢቶች እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ ከመንግስትና ከግል ተቋማት ጋር በጋራ ሰርቷል።
#fastmereja በኦሮምኛ ሙዚቃ ስራዎቹ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን፣ ከአድናቂዎቹ ጋር በአካል የሚገናኝበት እና ልዩ የክብር እውቅና የሚሰጥበት መድረክ መዘጋጀቱ ተገለፀ።
"Ethiopian Celebrity's Meet & Greet" የተሰኘዉ ይህ መርሀ-ግብር አዘጋጁ Tawaki Event Crew በዛሬዉ እለት በአምባሳደር ሆቴል በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳስታወቀው፤ ዝግጅቱ ድምፃዊው ለኪነ-ጥበቡ እያበረከተ ላለው አዲስ መንፈስ እውቅና ለመስጠት የታለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዕለቱ ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን ወደ ዝግጅቱ ስፍራ የሚገባው በሊሙዚን እና በፈረስ ሰረገላ ታጅቦ በሚደረግ ደመቅ ያለ የክብር አቀባበል እንደሆነ የአዘጋጅ ድርጅቱ ተወካዮች አቶ መሀመድ እና አቶ ሳሙኤል ገልጸዋል።
በመርሃ-ግብሩ ላይ የቀይ ምንጣፍ (Red Carpet) አቀባበል፣ የፎቶ ፕሮግራም፣ አድናቂዎች ለድምፃዊው ጥያቄ የሚያቀርቡበት የውይይት መድረክ፣ የእራት ግብዣ እና የክብር ካባ የማልበስ ስነ-ስርዓት እንደሚከናወን ተገልጿል።
አዘጋጆቹ በመግለጫቸው ላይ እንደተናገሩት፣ "የታዋቂዎችን ስራ ማክበር ባህላችን ሊሆን ይገባል" በሚል እምነት ድርጅቱ ከዚህ ቀደም ለተዋናይት ሰላም ተስፋዬ በሸራተን አዲስ፣ እንዲሁም ለዓለም አቀፉ የጃዝ ሙዚቃ ፈር ቀዳጅ ለዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ በጊዮን ሆቴል መሰል የክብር መድረኮችን ማዘጋጀቱ አንስተዋል።
ድምፃዊ ዮሳን ጌታሁን በተለይም "ቡሎ" እና "ባለጊዜ“ በተሰኙ ስራዎቹ በማህበራዊ ሚዲያ እና በአድናቂዎች ዘንድ ያለው ከፍተኛ ተቀባይነት ለዚህ የክብር መድረክ ተመራጭ እንዳደረገው ተጠቁሟል።
እንዲሁም ይህ መድረክ ከክብር እና ምስጋናው ባሻገር፣ አርቲስቱ የህይወት ልምዱን ለወጣቶች የሚያካፍልበት ሙያዊ መድረክ እንደሚሆንም ታውቋል።
ከ2016 ጀምሮ በ(Event Planning) ዘርፍ በንቃት እየሰራ የሚገኘው ታዋቂ ኢቨንት ፣ ከዚህ ቀደም በተለያዩ የሙዚቃ ፌስቲቫሎች፣ የፋሽን ትርኢቶች እና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ ከመንግስትና ከግል ተቋማት ጋር በጋራ ሰርቷል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) ሪሃና እና ኤሳፕ ሮኪ ትላንት ሰኞ ሜይ 4 በተካሄደው የ2026ቱ የሜት ጋላ (Met Gala) ዝግጅት ላይ፣ እንደተለመደው ዘግይተው በመድረስ የዘንድሮውን ቀይ ምንጣፍ በልዩ ድምቀት ዘግተዋል። የ38 ዓመቷ ሪሃና እና የ37 ዓመቱ ኤሳፕ ሮኪ በታላላቅ የፋሽን መድረኮች ላይ አርፍደው መገኘት የዘወትር መለያቸው አድርገውታል።
"የኮስቱዩም ጥበብ" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የዘንድሮው ዝግጅት ላይ፣ ሪሃና በሜሶን ማርጄላ የተሰራ እጅግ አስደናቂ ቀሚስ ለብሳ የሜት ጋላውን ደረጃ ስትወጣ የሁሉንም ትኩረት ስባለች። ቀሚሷ ከልብስነቱ ይልቅ ወደ ቅርጻቅርጽ ያደላ ሲሆን፣ ውስብስብ የሆነና የተደራረበ የሰውነት ቅርጽን በተለየ መልኩ የሚያሳይ ንድፍ ነበረው። አብዛኛው የልብሱ ክፍል ፈሳሽ ብረት ከሚመስል የሚያብረቀርቅ ጨርቅ የተሰራ ሲሆን፣ መሃሉ ላይ ደግሞ እውነተኛ ጌጣጌጦች እንደ ፏፏቴ የፈሰሱበት ይመስል ነበር። ያደረገቻቸው ትላልቅ የጆሮ እና የጣት ቀለበቶች፣ እንዲሁም ከልብሷ ቀለም ጋር የሚሄድ የሚያብረቀርቅ የዓይን ሜካፕ እና በጄኒፈር ቤር የወርቅ ጌጦች ያሸበረቀው ጸጉሯ ውበቷን ወደ ላቀ ደረጃ አድርሶታል።
በሌላ በኩል ኤሳፕ ሮኪ በቅርቡ ያገኘውን "የሴት ልጅ አባትነት" ሚናን በሚያስታውስ መልኩ፣ ፈዛዛ ሮዝ ቀለም ያለው ኮት ከላባ ብሩች፣ የቢራቢሮ ክራባት (bow tie) እና ጫማ ጋር አጣምሮ ለብሶ ታይቷል።
የዘንድሮው የሜት ጋላ ከሜትሮፖሊታን የጥበብ ሙዚየም የ2026 የጸደይ ወቅት ኤግዚቢሽን ጋር የተቆራኘ ሲሆን፣ "ፋሽን ጥበብ ነው" የሚል የአለባበስ ደንብ ነበረው። ዝግጅቱም በዋናነት የሰውን ልጅ የተለያየ የሰውነት ቅርጽና ገጽታ፤ ይኸውም የእርጉዝ እና የዕድሜ ባለጸጋ አካላትን ጭምር በአዳዲስ ማኔኪኖች አማካኝነት በማሳየት ላይ ያተኮረ ነበር።
"የኮስቱዩም ጥበብ" በሚል መሪ ቃል በተዘጋጀው የዘንድሮው ዝግጅት ላይ፣ ሪሃና በሜሶን ማርጄላ የተሰራ እጅግ አስደናቂ ቀሚስ ለብሳ የሜት ጋላውን ደረጃ ስትወጣ የሁሉንም ትኩረት ስባለች። ቀሚሷ ከልብስነቱ ይልቅ ወደ ቅርጻቅርጽ ያደላ ሲሆን፣ ውስብስብ የሆነና የተደራረበ የሰውነት ቅርጽን በተለየ መልኩ የሚያሳይ ንድፍ ነበረው። አብዛኛው የልብሱ ክፍል ፈሳሽ ብረት ከሚመስል የሚያብረቀርቅ ጨርቅ የተሰራ ሲሆን፣ መሃሉ ላይ ደግሞ እውነተኛ ጌጣጌጦች እንደ ፏፏቴ የፈሰሱበት ይመስል ነበር። ያደረገቻቸው ትላልቅ የጆሮ እና የጣት ቀለበቶች፣ እንዲሁም ከልብሷ ቀለም ጋር የሚሄድ የሚያብረቀርቅ የዓይን ሜካፕ እና በጄኒፈር ቤር የወርቅ ጌጦች ያሸበረቀው ጸጉሯ ውበቷን ወደ ላቀ ደረጃ አድርሶታል።
በሌላ በኩል ኤሳፕ ሮኪ በቅርቡ ያገኘውን "የሴት ልጅ አባትነት" ሚናን በሚያስታውስ መልኩ፣ ፈዛዛ ሮዝ ቀለም ያለው ኮት ከላባ ብሩች፣ የቢራቢሮ ክራባት (bow tie) እና ጫማ ጋር አጣምሮ ለብሶ ታይቷል።
የዘንድሮው የሜት ጋላ ከሜትሮፖሊታን የጥበብ ሙዚየም የ2026 የጸደይ ወቅት ኤግዚቢሽን ጋር የተቆራኘ ሲሆን፣ "ፋሽን ጥበብ ነው" የሚል የአለባበስ ደንብ ነበረው። ዝግጅቱም በዋናነት የሰውን ልጅ የተለያየ የሰውነት ቅርጽና ገጽታ፤ ይኸውም የእርጉዝ እና የዕድሜ ባለጸጋ አካላትን ጭምር በአዳዲስ ማኔኪኖች አማካኝነት በማሳየት ላይ ያተኮረ ነበር።
3 months ago
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፈረሙት ለምንድን ነው?
*“ኢትዮጵያን የአፍሪካ የፋሽን ተምሳሌት እናደርጋታለን” — አቶ ዘላለም መራዊ
የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት
#ethiopia | በ“ኢትዮጵያ ታምርት” የንግድ ትርኢት ላይ የተሳተፉት የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች አቶ ዘላለም መራዊ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድርጅታቸውን የፈጠራ ስራዎች መጎብኘታቸውንና ከፍተኛ አድናቆት መቸራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየዓመቱ በሚያደርጉት ጉብኝት በምርቶቹ ላይ የሚታየው መሻሻልና አዳዲስ የፈጠራ ስራዎች እንዳስደመሟቸው በድርጅቱ የክብር መዝገብ ላይ በፊርማቸው ጭምር አረጋግጠዋል።
በዓለም ላይ ያለው የፋሽን ኢንዱስትሪ እስከ 300 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ገቢ እንደሚያንቀሳቅስ የገለጹት አቶ ዘላለም፣ ኢትዮጵያ እንደ ጣልያንና ፈረንሳይ የራሷን የፋሽን “ብራንድ” በመገንባት ከዚህ ገበያ ተጠቃሚ መሆን እንዳለባት ጠቁመዋል።
ኬሬዠ ኢትዮጵያ ቀደም ሲል ከውጭ ይገቡ የነበሩ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የቆዳ ውጤቶች በሀገር ውስጥ በማምረት ለጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ለተለያዩ የአፍሪካ መሪዎች የሚሰጡ የክብር ስጦታዎችን እያቀረበ ይገኛል።
በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያን በፋሽንና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ቦታ ላይ የማድረስ ጉጉት እንዳላቸው ገልጸዋል።
አቶ ዘላለም የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች ከመሆናቸው ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን መላው ዘርፍ በቴክኖሎጂ፣ በስልጠናና በጥሬ እቃ አቅርቦት እንዲሻሻል በንቃት እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
በአጠቃላይ፣ የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት (ቆዳ) እና የሰው ኃይል በመጠቀም ኢትዮጵያን በአውሮፓ፣ በአሜሪካና በመላው አፍሪካ ገበያዎች ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ ታላቅ ስራ እየተሰራ መሆኑን የስራ መሪው በኩራት ተናግረዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
#የኢትዮጵያታምርት #ቆዳናየቆዳውጤቶች #ዘላለምመራዊ #ኢትዮጵያ #ፋሽን #የሀገርውስጥምርት #ethiopiatamrit #ethiopianfashion #leatherindustry
*“ኢትዮጵያን የአፍሪካ የፋሽን ተምሳሌት እናደርጋታለን” — አቶ ዘላለም መራዊ
የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት
#ethiopia | በ“ኢትዮጵያ ታምርት” የንግድ ትርኢት ላይ የተሳተፉት የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች አቶ ዘላለም መራዊ፣ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድርጅታቸውን የፈጠራ ስራዎች መጎብኘታቸውንና ከፍተኛ አድናቆት መቸራቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየዓመቱ በሚያደርጉት ጉብኝት በምርቶቹ ላይ የሚታየው መሻሻልና አዳዲስ የፈጠራ ስራዎች እንዳስደመሟቸው በድርጅቱ የክብር መዝገብ ላይ በፊርማቸው ጭምር አረጋግጠዋል።
በዓለም ላይ ያለው የፋሽን ኢንዱስትሪ እስከ 300 ቢሊዮን ዶላር የሚገመት ገቢ እንደሚያንቀሳቅስ የገለጹት አቶ ዘላለም፣ ኢትዮጵያ እንደ ጣልያንና ፈረንሳይ የራሷን የፋሽን “ብራንድ” በመገንባት ከዚህ ገበያ ተጠቃሚ መሆን እንዳለባት ጠቁመዋል።
ኬሬዠ ኢትዮጵያ ቀደም ሲል ከውጭ ይገቡ የነበሩ ከፍተኛ ጥራት ያላቸውን የቆዳ ውጤቶች በሀገር ውስጥ በማምረት ለጠቅላይ ሚኒስትር ቢሮ፣ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ለተለያዩ የአፍሪካ መሪዎች የሚሰጡ የክብር ስጦታዎችን እያቀረበ ይገኛል።
በሚቀጥሉት 10 ዓመታት ውስጥ ኢትዮጵያን በፋሽንና በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ቦታ ላይ የማድረስ ጉጉት እንዳላቸው ገልጸዋል።
አቶ ዘላለም የኬሬዠ ኢትዮጵያ መስራች ከመሆናቸው ባለፈ፣ የኢትዮጵያ ቆዳ ኢንዱስትሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት በመሆን መላው ዘርፍ በቴክኖሎጂ፣ በስልጠናና በጥሬ እቃ አቅርቦት እንዲሻሻል በንቃት እየሰሩ መሆኑን አስታውቀዋል።
በአጠቃላይ፣ የሀገሪቱን የተፈጥሮ ሀብት (ቆዳ) እና የሰው ኃይል በመጠቀም ኢትዮጵያን በአውሮፓ፣ በአሜሪካና በመላው አፍሪካ ገበያዎች ውስጥ ተወዳዳሪ ለማድረግ ታላቅ ስራ እየተሰራ መሆኑን የስራ መሪው በኩራት ተናግረዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #amn
#የኢትዮጵያታምርት #ቆዳናየቆዳውጤቶች #ዘላለምመራዊ #ኢትዮጵያ #ፋሽን #የሀገርውስጥምርት #ethiopiatamrit #ethiopianfashion #leatherindustry
4 months ago
አዲሱ Tecno Camon 50
የውበትና የቴክኖሎጂ ጥምረት! ✨
የቴክኖሎጂው ዓለም አዲስ ንጉሥ አግኝቷል!
አዲሱ Tecno Camon 50 እጅግ ማራኪ ዲዛይንን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ጋር አቀናጅቶ፣ በተለያዩ ውብ የከለር አማራጮች ለእናንተ ቀርቧል።
ይህ ስልክ ዝም ብሎ ስልክ ሳይሆን፣ የእናንተን ማንነት የሚገልጽና "ዘንጦ የሚያዘንጣችሁ" ልዩ ምርት ነው።
ለምን Camon 50?
ማራኪ ዲዛይን፦
አይንን የሚስብና በእጅ ሲያዙት ምቾት የሚሰጥ ዘመናዊ ቅርጽ።
ከፍተኛ ደረጃ ቴክኖሎጂ፦
ፈጣን አፈጻጸምና በዓይነቱ ልዩ የሆነ የካሜራ ጥራት።
የከለር አማራጮች፦
እንደ ምርጫችሁ የሚሆኑና የፋሽን መግለጫ የሆኑ ቀለማት።
"አይኖን ሳያሹ የራሶ ሊያረጉት የሚገባ፣ የሚመጥኖት ስልክ ነው!"
#getu #tecnocamon50 #tecnoethiopia #smartphone2026 #technews #mobilereview #addisababa #ethiopia #fashiontech #ቴኖ #ካሞን50 #ቴክኖሎጂ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የውበትና የቴክኖሎጂ ጥምረት! ✨
የቴክኖሎጂው ዓለም አዲስ ንጉሥ አግኝቷል!
አዲሱ Tecno Camon 50 እጅግ ማራኪ ዲዛይንን ከዘመናዊ ቴክኖሎጂዎች ጋር አቀናጅቶ፣ በተለያዩ ውብ የከለር አማራጮች ለእናንተ ቀርቧል።
ይህ ስልክ ዝም ብሎ ስልክ ሳይሆን፣ የእናንተን ማንነት የሚገልጽና "ዘንጦ የሚያዘንጣችሁ" ልዩ ምርት ነው።
ለምን Camon 50?
ማራኪ ዲዛይን፦
አይንን የሚስብና በእጅ ሲያዙት ምቾት የሚሰጥ ዘመናዊ ቅርጽ።
ከፍተኛ ደረጃ ቴክኖሎጂ፦
ፈጣን አፈጻጸምና በዓይነቱ ልዩ የሆነ የካሜራ ጥራት።
የከለር አማራጮች፦
እንደ ምርጫችሁ የሚሆኑና የፋሽን መግለጫ የሆኑ ቀለማት።
"አይኖን ሳያሹ የራሶ ሊያረጉት የሚገባ፣ የሚመጥኖት ስልክ ነው!"
#getu #tecnocamon50 #tecnoethiopia #smartphone2026 #technews #mobilereview #addisababa #ethiopia #fashiontech #ቴኖ #ካሞን50 #ቴክኖሎጂ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
"እንዴት ወጥታ ነው?" ከፋሲካ እርድ ሽሽት ወይስ አዲስ ፋሽን?
ከሰሞኑ የቀንድ ከብቶች የመሬቱ ግርግር አልበቃ ብሏቸው የጣሪያ ላይ ውሎን እያዘወተሩ ነው። ነገሩ "የፋሲካ በዓለ እርድ ሽሽት ይሆን?" የሚያሰኝ ቢሆንም፣ ከብቶቹ ግን ከፍ ብለው መታዘብን የመረጡ ይመስላሉ።
ከዚህ ቀደም የመሬቱ ጠቦት ጣሪያ ላይ ወጥቶ ሲያሸብር የነበረው "አመፀኛው በሬ" ተከታዮች ማፍራቱ መነጋገሪያ ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
ከሰሞኑ የቀንድ ከብቶች የመሬቱ ግርግር አልበቃ ብሏቸው የጣሪያ ላይ ውሎን እያዘወተሩ ነው። ነገሩ "የፋሲካ በዓለ እርድ ሽሽት ይሆን?" የሚያሰኝ ቢሆንም፣ ከብቶቹ ግን ከፍ ብለው መታዘብን የመረጡ ይመስላሉ።
ከዚህ ቀደም የመሬቱ ጠቦት ጣሪያ ላይ ወጥቶ ሲያሸብር የነበረው "አመፀኛው በሬ" ተከታዮች ማፍራቱ መነጋገሪያ ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
አዲስ አበባን የአህጉሪቱ የሥነ-ፈጠራ ማዕከል ያደርጋል የተባለው ፌስቲቫል ሊደረግ ነው
#ethiopia | "የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ቃል የክራፍት አዲስ ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
ፌስቲቫሉ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገልጿል።
ይህ መድረክ ዓላማው የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው የክብር ኮንሰርት ነው።
ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣ ይደረጋሉ።
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡ ይሆናል ተብሏል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | "የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ቃል የክራፍት አዲስ ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ ይካሄዳል።
ፌስቲቫሉ ለተከታታይ ሶስት ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገልጿል።
ይህ መድረክ ዓላማው የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል።
አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው የክብር ኮንሰርት ነው።
ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣ ይደረጋሉ።
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡ ይሆናል ተብሏል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
አዲስ አበባን የአህጉሪቱ የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የሚያደርገው ታላቁ ፌስቲቫል ይፋ ሆነ!
#fastmereja :"የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ታላቁ የክራፍት አዲስ(CRAFT Addis 2026) ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም.ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
በዘሌማን (Zeleman) ኮሚኒኬሽን አዘጋጅነት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ፍሎዉለስ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር የሚቀርበው ይህ መድረክ፤ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽንን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና ንጉሥ ማልትን በአጋርነት ያሳተፈ ሲሆን፣ ዓላማውም የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት፣ “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ የለውጥ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው 'የክብርኮንሰርት' (Legacy Concert) ሲሆን ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡበት እንዲሁም ፈጣሪዎችን በቀጥታ ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ "የክራፍት ገበያ" ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ የፈጠራ ባለሙያዎች እና በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መካከል ከ100 በላይ የንግድ ስምምነቶች እንዲፈረሙ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን በተጨማሪም ባለሙያዎች ሥራቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያቀርቡ የሚያስችል የዲጂታል የሥራ ዕድል መድረክ(Digital Freelance Platform) ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
#fastmereja :"የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ታላቁ የክራፍት አዲስ(CRAFT Addis 2026) ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም.ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
በዘሌማን (Zeleman) ኮሚኒኬሽን አዘጋጅነት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ፍሎዉለስ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር የሚቀርበው ይህ መድረክ፤ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽንን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና ንጉሥ ማልትን በአጋርነት ያሳተፈ ሲሆን፣ ዓላማውም የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት፣ “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ የለውጥ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው 'የክብርኮንሰርት' (Legacy Concert) ሲሆን ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡበት እንዲሁም ፈጣሪዎችን በቀጥታ ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ "የክራፍት ገበያ" ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ የፈጠራ ባለሙያዎች እና በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መካከል ከ100 በላይ የንግድ ስምምነቶች እንዲፈረሙ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን በተጨማሪም ባለሙያዎች ሥራቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያቀርቡ የሚያስችል የዲጂታል የሥራ ዕድል መድረክ(Digital Freelance Platform) ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
4 months ago
ትንሣኤ የፋሽንና የውበት ማሰልጠኛ ተቋም ለ9ኛ ጊዜ ተማሪዎቹን አስመረቀ
#ethiopia | በውበትና በፋሽን ዘርፍ ታዋቂነትን ያተረፈው ትንሣኤ የፋሽንና የውበት ማሰልጠኛ ተቋም፤ በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለ9ኛ ጊዜ በድምቀት አስመረቀ።
ተቋሙ በትናንትናው ዕለት በሳሪስ አካባቢ ባካሄደው የምረቃ ሥነ-ሥርዓት፤ በሴቶች ፀጉር ሹሩባና አሰራር፣ በልብስ ፋሽን ዲዛይን ፣ በወንዶች ፀጉር ቁርጥ፣ በሜካፕ፣ በጥፍር ሥራ እንዲሁም በአይላሽና በሂና አሰራር ሰልጥነው ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ባለሙያዎችን ወደ ሥራ ዓለም ተቀላቅለዋል።
የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ መቅደስ አለማየሁ ለተመራቂዎችና ለቤተሰቦቻቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን፤ ተቋሙ ለተመራቂዎቹ ያለውን ቁርጠኝነትም ዳግም አረጋግጠዋል።
ወይዘሮ መቅደስ በመልዕክታቸውም "ድርጅታችን ትንሣኤ ሁሌም እንደሚያደርገው፤ ተመራቂዎች በሰለጠኑበት የሙያ መስክ የሥራ ዕድል እንዲመቻችላቸው የበኩሉን ጥረት ያደርጋል" ብለዋል። አክለውም የራሳቸውን ተቋም ከፍተው ወደ ሥራ ለመግባት ለሚፈልጉ ተመራቂዎች፣ ተቋሙ አስፈላጊውን የባለሙያ ድጋፍ በነፃ ለመስጠት ቃል እንደሚገባ ገልጸዋል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጥሪ የተደረገላቸው ልዩ ልዩ የክብር እንግዶች፣ የተመራቂ ቤተሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #fashiondesign #beautytraining #graduation #entrepreneurship #tinsaefashion #skilldevelopment #addisababa
#ethiopia | በውበትና በፋሽን ዘርፍ ታዋቂነትን ያተረፈው ትንሣኤ የፋሽንና የውበት ማሰልጠኛ ተቋም፤ በልዩ ልዩ የሙያ መስኮች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች ለ9ኛ ጊዜ በድምቀት አስመረቀ።
ተቋሙ በትናንትናው ዕለት በሳሪስ አካባቢ ባካሄደው የምረቃ ሥነ-ሥርዓት፤ በሴቶች ፀጉር ሹሩባና አሰራር፣ በልብስ ፋሽን ዲዛይን ፣ በወንዶች ፀጉር ቁርጥ፣ በሜካፕ፣ በጥፍር ሥራ እንዲሁም በአይላሽና በሂና አሰራር ሰልጥነው ትምህርታቸውን ያጠናቀቁ ባለሙያዎችን ወደ ሥራ ዓለም ተቀላቅለዋል።
የድርጅቱ ባለቤትና ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ መቅደስ አለማየሁ ለተመራቂዎችና ለቤተሰቦቻቸው የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን፤ ተቋሙ ለተመራቂዎቹ ያለውን ቁርጠኝነትም ዳግም አረጋግጠዋል።
ወይዘሮ መቅደስ በመልዕክታቸውም "ድርጅታችን ትንሣኤ ሁሌም እንደሚያደርገው፤ ተመራቂዎች በሰለጠኑበት የሙያ መስክ የሥራ ዕድል እንዲመቻችላቸው የበኩሉን ጥረት ያደርጋል" ብለዋል። አክለውም የራሳቸውን ተቋም ከፍተው ወደ ሥራ ለመግባት ለሚፈልጉ ተመራቂዎች፣ ተቋሙ አስፈላጊውን የባለሙያ ድጋፍ በነፃ ለመስጠት ቃል እንደሚገባ ገልጸዋል።
በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የጥሪ የተደረገላቸው ልዩ ልዩ የክብር እንግዶች፣ የተመራቂ ቤተሰቦችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia #fashiondesign #beautytraining #graduation #entrepreneurship #tinsaefashion #skilldevelopment #addisababa
5 months ago
የኢትዮጵያ ዲዛይነሮች የዓለምን የፋሽን መድረክ እንዲቀላቀሉ የሚያስችል አዲስ ዕድል ይፋ ሆነ!
#fastmerjea :የፋሽን ኢንዱስትሪውን የወደፊት አቅጣጫ ለመቅረጽና የፈጠራ ዘርፉን ዓለም አቀፋዊ .የተወዳዳሪነት ለማሳደግ ያለመ የልምድ ልውውጥ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተጀመረ።
"የፋሽን ረዚደንሲ" (Fashion Residency) የተሰኘውና በብሪቲሽ ካውንስል፣ በፖል ስሚዝ ፋውንዴሽን፣ በስቱዲዮ ስሚዝፊልድ እና በአይስ አዲስ (iceaddis) ትብብር የተዘጋጀው ይህ መርሃ ግብር፤ በኢትዮጵያ፣ በዚምባብዌ እና በዩናይትድ ኪንግደም ዲዛይነሮች መካከል የልምድ ልውውጥ እንዲደረግ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡
በመርሃ ግብሩ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የብሪቲሽ ካውንስል ተወካይ ረሺዳ እንደገለፁት፤ ስድስት ተማሪ ዲዛይነሮች በለንደን በሚገኘው ስቱዲዮ ስሚዝፊልድ ለስድስት ሳምንታት የሚቆይ ጥልቅ ስልጠና እንደሚያገኙ የገለፁ ሲሆን ስልጠናው ዲዛይነሮቹ ከዓለም አቀፍ የዘርፉ መሪዎች ጋር እንዲገናኙና የገበያ ትስስር እንዲፈጥሩ ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥር ነዉ የተገለፀዉ።
በዕለቱ በተካሄደ የፓናል ውይይት ላይ የተሳተፈችው ኢትዮጵያዊቷ ዲዛይነር ሰሎሜ አስፋው፤ በፋሽን ዘርፉ ያለውን የጥሬ ዕቃ አቅርቦት እና የቴክኒክ ስልጠና ውስንነት የገለጸች ሲሆን፤ እንዲህ አይነት መድረኮች ግን አዳዲስ አመለካከቶችን ለማግኘትና የቆዩ ችግሮችን ለመፍታት ወሳኝ መሆናቸውን አስረድታለች።
መርሃ ግብሩ በንድፈ-ሀሳብ እና በተግባራዊ ልምምድ የተመጣጠነ ሲሆን፣ የባህል ልውውጥ፣የስራ ጉብኝት እንዲሁም የንግድ ስልጠና እንደሚያካትት ሰምተናል።
መርሃ ግብሩ የባህል ልውውጥን፣ የስራ ጉብኝቶችን እና በብራንድ ግንባታ ላይ ያተኮሩ የንግድ ስልጠናዎችን ያካተተ ሲሆን፤ በሀገራቱ መካከል ያለውን የፈጠራ ኢኮኖሚ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
#fastmerjea :የፋሽን ኢንዱስትሪውን የወደፊት አቅጣጫ ለመቅረጽና የፈጠራ ዘርፉን ዓለም አቀፋዊ .የተወዳዳሪነት ለማሳደግ ያለመ የልምድ ልውውጥ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተጀመረ።
"የፋሽን ረዚደንሲ" (Fashion Residency) የተሰኘውና በብሪቲሽ ካውንስል፣ በፖል ስሚዝ ፋውንዴሽን፣ በስቱዲዮ ስሚዝፊልድ እና በአይስ አዲስ (iceaddis) ትብብር የተዘጋጀው ይህ መርሃ ግብር፤ በኢትዮጵያ፣ በዚምባብዌ እና በዩናይትድ ኪንግደም ዲዛይነሮች መካከል የልምድ ልውውጥ እንዲደረግ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡
በመርሃ ግብሩ መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት የብሪቲሽ ካውንስል ተወካይ ረሺዳ እንደገለፁት፤ ስድስት ተማሪ ዲዛይነሮች በለንደን በሚገኘው ስቱዲዮ ስሚዝፊልድ ለስድስት ሳምንታት የሚቆይ ጥልቅ ስልጠና እንደሚያገኙ የገለፁ ሲሆን ስልጠናው ዲዛይነሮቹ ከዓለም አቀፍ የዘርፉ መሪዎች ጋር እንዲገናኙና የገበያ ትስስር እንዲፈጥሩ ትልቅ ዕድል እንደሚፈጥር ነዉ የተገለፀዉ።
በዕለቱ በተካሄደ የፓናል ውይይት ላይ የተሳተፈችው ኢትዮጵያዊቷ ዲዛይነር ሰሎሜ አስፋው፤ በፋሽን ዘርፉ ያለውን የጥሬ ዕቃ አቅርቦት እና የቴክኒክ ስልጠና ውስንነት የገለጸች ሲሆን፤ እንዲህ አይነት መድረኮች ግን አዳዲስ አመለካከቶችን ለማግኘትና የቆዩ ችግሮችን ለመፍታት ወሳኝ መሆናቸውን አስረድታለች።
መርሃ ግብሩ በንድፈ-ሀሳብ እና በተግባራዊ ልምምድ የተመጣጠነ ሲሆን፣ የባህል ልውውጥ፣የስራ ጉብኝት እንዲሁም የንግድ ስልጠና እንደሚያካትት ሰምተናል።
መርሃ ግብሩ የባህል ልውውጥን፣ የስራ ጉብኝቶችን እና በብራንድ ግንባታ ላይ ያተኮሩ የንግድ ስልጠናዎችን ያካተተ ሲሆን፤ በሀገራቱ መካከል ያለውን የፈጠራ ኢኮኖሚ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ሀብታቸውን አያውቁትም? የአለማችን ቁንጮ ባለሀብቶች እነማን እንደሆኑ ይመልከቱ
ኢለን ማስክ ወደ ትሪሊየነርነት እየተቃረበ ነው፤ የሙዚቃ ኮከቦችም ዝርዝሩ ውስጥ ተካተዋል
የፎርብስ የአለማችን ቢሊየነሮች ዝርዝር አሁን ላይ 3,428 ስራ ፈጣሪዎችን፣ ባለሀብቶችን እና ወራሾችን ያካተተ ሲሆን፣ የሁላቸውም ጥምር ሀብት 20.1 ትሪሊዮን ዶላር ደርሷል።
ከባለሀብቶቹ መንደር፦ ቴይለር ስዊፍት 2 ቢሊዮን ዶላር ሰበሰበች
ኢለን ማስክ በ839 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ሀብት ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የዝርዝሩን አናት ተቆጣጥሯል። ይህም በሁለተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ላሪ ፔጅ ሀብት በሶስት እጥፍ ይበልጣል። በአሁኑ ወቅት ከ100 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሀብት ያላቸው ሰዎች ቁጥር 20 የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር በ15 ብልጫ አለው።
በዚህ አመት ቢዮንሴ ኖውልስ-ካርተር፣ ዶክተር ድሬ እና ሮጀር ፌደሬርን ጨምሮ 390 አዳዲስ ቢሊየነሮች ተፈጥረዋል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀብት በ27 በመቶ በማደግ 6.5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል፤ ይህም በአለም አቀፍ ደረጃ 645ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል።
አሜሪካ በ989 ቢሊየነሮች (ከመጀመሪያዎቹ 20 ውስጥ 15ቱን ጨምሮ) ቀዳሚ ስትሆን፣ ቻይና እና ሆንግ ኮንግ በ610 ሁለተኛ፣ ህንድ ደግሞ በ229 ሶስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
በአለም ላይ ያሉት አምስቱ ቁንጮ ባለሀብቶች በሙሉ መቀመጫቸው አሜሪካ ሲሆን በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማሩ ናቸው።
ለእነዚህ ባለሀብቶች ሀብት በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር እንደ ምክንያት የተጠቀሰው የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) መንደር እና ዘርፉን የሚደግፉ የፋይናንስ ፖሊሲዎች መኖር ነው።
የአለማችን አስር ቁንጮ ቢሊየነሮች ዝርዝር፦
ኢለን ማስክ – $839 ቢሊዮን (ቴስላ እና ስፔስ ኤክስ)
ላሪ ፔጅ – $257 ቢሊዮን (የጎግል መስራች)
ሰርጌ ብሪን – $237 ቢሊዮን (የጎግል መስራች)
ጄፍ ቤዞስ – $224 ቢሊዮን (የአማዞን መስራች)
ማርክ ዙከርበርግ – $222 ቢሊዮን (የፌስቡክ/ሜታ መስራች)
ላሪ ኤሊሰን – $190 ቢሊዮን (የኦራክል ሊቀመንበር)
በርናርድ አርኖልት እና ቤተሰቡ – $171 ቢሊዮን (የፈረንሳይ የፋሽን የበላይ ገዢዎች)
ጄንሰን ሁአንግ – $154 ቢሊዮን (የኤንቪዲያ መስራች)
ዋረን ባፌት – $149 ቢሊዮን (ታዋቂው ባለሀብት)
አማንሲዮ ኦርቴጋ – $149 ቢሊዮን (የስፔን የልብስ መሸጫ ተቋም መስራች)
ምንጭ: ፎርብስ መጽሔት
ኢለን ማስክ ወደ ትሪሊየነርነት እየተቃረበ ነው፤ የሙዚቃ ኮከቦችም ዝርዝሩ ውስጥ ተካተዋል
የፎርብስ የአለማችን ቢሊየነሮች ዝርዝር አሁን ላይ 3,428 ስራ ፈጣሪዎችን፣ ባለሀብቶችን እና ወራሾችን ያካተተ ሲሆን፣ የሁላቸውም ጥምር ሀብት 20.1 ትሪሊዮን ዶላር ደርሷል።
ከባለሀብቶቹ መንደር፦ ቴይለር ስዊፍት 2 ቢሊዮን ዶላር ሰበሰበች
ኢለን ማስክ በ839 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ሀብት ለሁለተኛ ተከታታይ አመት የዝርዝሩን አናት ተቆጣጥሯል። ይህም በሁለተኛ ደረጃ ላይ ከሚገኘው ላሪ ፔጅ ሀብት በሶስት እጥፍ ይበልጣል። በአሁኑ ወቅት ከ100 ቢሊዮን ዶላር በላይ ሀብት ያላቸው ሰዎች ቁጥር 20 የደረሰ ሲሆን፣ ይህም ካለፈው አመት ጋር ሲነፃፀር በ15 ብልጫ አለው።
በዚህ አመት ቢዮንሴ ኖውልስ-ካርተር፣ ዶክተር ድሬ እና ሮጀር ፌደሬርን ጨምሮ 390 አዳዲስ ቢሊየነሮች ተፈጥረዋል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ሀብት በ27 በመቶ በማደግ 6.5 ቢሊዮን ዶላር ደርሷል፤ ይህም በአለም አቀፍ ደረጃ 645ኛ ደረጃ ላይ አስቀምጧቸዋል።
አሜሪካ በ989 ቢሊየነሮች (ከመጀመሪያዎቹ 20 ውስጥ 15ቱን ጨምሮ) ቀዳሚ ስትሆን፣ ቻይና እና ሆንግ ኮንግ በ610 ሁለተኛ፣ ህንድ ደግሞ በ229 ሶስተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ።
በአለም ላይ ያሉት አምስቱ ቁንጮ ባለሀብቶች በሙሉ መቀመጫቸው አሜሪካ ሲሆን በቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማሩ ናቸው።
ለእነዚህ ባለሀብቶች ሀብት በከፍተኛ ሁኔታ መጨመር እንደ ምክንያት የተጠቀሰው የሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) መንደር እና ዘርፉን የሚደግፉ የፋይናንስ ፖሊሲዎች መኖር ነው።
የአለማችን አስር ቁንጮ ቢሊየነሮች ዝርዝር፦
ኢለን ማስክ – $839 ቢሊዮን (ቴስላ እና ስፔስ ኤክስ)
ላሪ ፔጅ – $257 ቢሊዮን (የጎግል መስራች)
ሰርጌ ብሪን – $237 ቢሊዮን (የጎግል መስራች)
ጄፍ ቤዞስ – $224 ቢሊዮን (የአማዞን መስራች)
ማርክ ዙከርበርግ – $222 ቢሊዮን (የፌስቡክ/ሜታ መስራች)
ላሪ ኤሊሰን – $190 ቢሊዮን (የኦራክል ሊቀመንበር)
በርናርድ አርኖልት እና ቤተሰቡ – $171 ቢሊዮን (የፈረንሳይ የፋሽን የበላይ ገዢዎች)
ጄንሰን ሁአንግ – $154 ቢሊዮን (የኤንቪዲያ መስራች)
ዋረን ባፌት – $149 ቢሊዮን (ታዋቂው ባለሀብት)
አማንሲዮ ኦርቴጋ – $149 ቢሊዮን (የስፔን የልብስ መሸጫ ተቋም መስራች)
ምንጭ: ፎርብስ መጽሔት
5 months ago
The Magic Man ሊዮኔል ሜሲ በነጩ ቤት ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ...
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | ሜሲ አንተ ታላቅ ኮኮብ ነህ ። አሜሪካን መርጠህ የአሜሪካን እግር ኳስ በማነቃቃትህ እንከብርሃለን ። አንተ እና ክርስትያኖ ሮናልዶ ድንቅ ስፖርተኞች ናችሁ ። የእኔ የምንግዜውም ምርጥ ፔሌ ነው ። ፔሌ ታላቅ ተጨዋች ነው ። ከፔሌ እና ከሜሲ ማን ይበልጣል ? ሰውየው በአዳራሹ የተሰበሰው ሰውን ሁሉ ጠየቁ ? ሁሉም ሜሲ አለ ? ዶናልድ ትራምፕ ቀጠሉ ። አዎ ይሄ ሰው ሳይበልጥ አይቀርም ። ፔሌ ድንቅ ነው ። ሜሲ ግን የምንግዜውም ምርጥ ነው ። በዚህ ሀሳብ እኔም እስማማለሁ ። ሜሲ የአሜሪካ እግር ኳስን እስከወዲኛው በመቀየርህ በድጋሜ እናመሰግናለን ። ይሄ ሰው የአለም ሻምፒዮን ነው ። ይሄ ሰው 47 የተለያዩ ታላላቅ ዋንጫዎችን በእግር ኳስ ያሸነፈ ተዓምረኛ ነው ። ሊዮ አንተ ታላቅ ተጨዋች ነህ ። በርካቶችን በዚህ ጥያቄ ማስማማት ችልሃል ። ይህ የአሜሪካው ፔሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በነጩ ቤት ኦቫል ኦፊሳቸው አርጀንቲናዊ ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲና የMLS ሻምፒዮኖቹን በተቀበሉት ዝግጅት የተናገሩት ነው ።
ዘመናዊው እግር ኳስ ባለፉት 20 ዓመታት ለውበት ሞናሊዛዋ አርጀንቲናዊ ክብር እንደሰገደች ዛሬም አለች ። ከሮዛሪዮ ሳንታፌ ተነስቶ በምትሃቱ ዓለምን የወረረው ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና በከፍታው ጥግ አንፀባርቆ በፔዤ አድርጎ የዓለም እግር ኳስ ዋንጫን ከኳታር ሉሱያል ከህሊና መቼም ከማይጠፋ ተዓምሩ ጋር ድል ነስቶ በኢንተር ሚያሚ ደምቆ ዛሬም አለ ። The Magic Man ሊዮኔል ሜሲ በመጨረሻም ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር የMLS ዋንጫን ከሚያሚ ጋር አሸንፎ በWhite house ተገናኝቷል ። ጥያቄው በዚህ ፕሮግራም ለምን የኢንተር ሚያሚው ባለቤት የእንግሊዙ ኮኮብ ዴቭዴ ቤካም ያልተገኘው የሚለው ሆኗል ። እንደ የተለያዩ ዘገባዎች ቤክስ British Poster Boy በፓሪስ ፈረንሳይ የባለቤቱ
ቪክቶሪያ አንድ የፋሽን ዓለም አቀፍ ዝግጅት ላይ ለመታደም ሲል እንደቀረ ተዘግባል ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | ሜሲ አንተ ታላቅ ኮኮብ ነህ ። አሜሪካን መርጠህ የአሜሪካን እግር ኳስ በማነቃቃትህ እንከብርሃለን ። አንተ እና ክርስትያኖ ሮናልዶ ድንቅ ስፖርተኞች ናችሁ ። የእኔ የምንግዜውም ምርጥ ፔሌ ነው ። ፔሌ ታላቅ ተጨዋች ነው ። ከፔሌ እና ከሜሲ ማን ይበልጣል ? ሰውየው በአዳራሹ የተሰበሰው ሰውን ሁሉ ጠየቁ ? ሁሉም ሜሲ አለ ? ዶናልድ ትራምፕ ቀጠሉ ። አዎ ይሄ ሰው ሳይበልጥ አይቀርም ። ፔሌ ድንቅ ነው ። ሜሲ ግን የምንግዜውም ምርጥ ነው ። በዚህ ሀሳብ እኔም እስማማለሁ ። ሜሲ የአሜሪካ እግር ኳስን እስከወዲኛው በመቀየርህ በድጋሜ እናመሰግናለን ። ይሄ ሰው የአለም ሻምፒዮን ነው ። ይሄ ሰው 47 የተለያዩ ታላላቅ ዋንጫዎችን በእግር ኳስ ያሸነፈ ተዓምረኛ ነው ። ሊዮ አንተ ታላቅ ተጨዋች ነህ ። በርካቶችን በዚህ ጥያቄ ማስማማት ችልሃል ። ይህ የአሜሪካው ፔሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በነጩ ቤት ኦቫል ኦፊሳቸው አርጀንቲናዊ ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲና የMLS ሻምፒዮኖቹን በተቀበሉት ዝግጅት የተናገሩት ነው ።
ዘመናዊው እግር ኳስ ባለፉት 20 ዓመታት ለውበት ሞናሊዛዋ አርጀንቲናዊ ክብር እንደሰገደች ዛሬም አለች ። ከሮዛሪዮ ሳንታፌ ተነስቶ በምትሃቱ ዓለምን የወረረው ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና በከፍታው ጥግ አንፀባርቆ በፔዤ አድርጎ የዓለም እግር ኳስ ዋንጫን ከኳታር ሉሱያል ከህሊና መቼም ከማይጠፋ ተዓምሩ ጋር ድል ነስቶ በኢንተር ሚያሚ ደምቆ ዛሬም አለ ። The Magic Man ሊዮኔል ሜሲ በመጨረሻም ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር የMLS ዋንጫን ከሚያሚ ጋር አሸንፎ በWhite house ተገናኝቷል ። ጥያቄው በዚህ ፕሮግራም ለምን የኢንተር ሚያሚው ባለቤት የእንግሊዙ ኮኮብ ዴቭዴ ቤካም ያልተገኘው የሚለው ሆኗል ። እንደ የተለያዩ ዘገባዎች ቤክስ British Poster Boy በፓሪስ ፈረንሳይ የባለቤቱ
ቪክቶሪያ አንድ የፋሽን ዓለም አቀፍ ዝግጅት ላይ ለመታደም ሲል እንደቀረ ተዘግባል ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
5 months ago
በጣሊያን የሚላን ከተማ አንድ ባቡር ከፉርጎ ወጥቶ ህንፃ ጋር በመጋጨቱ የአንድ ሰው ሲሞት በትንሹ 20 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ።
አደጋው የደረሰው ከተማዋ የፋሽን ሳምንት ስነ-ስርዓትን እያስተናገደች ባለችበት ወቅት ነው።
የአይን እማኞች እንደገለጹት ተሽከርካሪው በከፍተኛ ፍጥነት ይጓዝ የነበረ ሲሆን፣ ድንገት መንገዱን ስቶ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሱቅ ውስጥ ዘልቆ ገብቷል።
በአካባቢው የነበሩ ሰዎች የፍንዳታ ያህል ከፍተኛ ድምፅ እንደሰሙና እንደ መሬት መንቀጥቀጥ እንደተሰማቸው ተናግረዋል።
አደጋው የተከሰተበት ትክክለኛ መንስኤ እስካሁን ባይታወቅም፣ ባለስልጣናት ምርመራ እያደረጉ ይገኛሉ።
ምንጭ፦ ANSA
አደጋው የደረሰው ከተማዋ የፋሽን ሳምንት ስነ-ስርዓትን እያስተናገደች ባለችበት ወቅት ነው።
የአይን እማኞች እንደገለጹት ተሽከርካሪው በከፍተኛ ፍጥነት ይጓዝ የነበረ ሲሆን፣ ድንገት መንገዱን ስቶ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ሱቅ ውስጥ ዘልቆ ገብቷል።
በአካባቢው የነበሩ ሰዎች የፍንዳታ ያህል ከፍተኛ ድምፅ እንደሰሙና እንደ መሬት መንቀጥቀጥ እንደተሰማቸው ተናግረዋል።
አደጋው የተከሰተበት ትክክለኛ መንስኤ እስካሁን ባይታወቅም፣ ባለስልጣናት ምርመራ እያደረጉ ይገኛሉ።
ምንጭ፦ ANSA
5 months ago
የካርቴሉ መሪ "ኤል ሜንቾ" እና የቆንጆዋ ኢንፍሉዌንሰር ሚስጥር፡ ክህደት ወይስ ሴራ?
የሜክሲኮዋ ታዋቂ የሶሻል ሚዲያ ኮከብ እና የሞዴሊንግ ባለሙያ ማሪያ ሁሊሳ "ኤል ሜንቾ" በመባል ከሚታወቀው የCJNG ካርቴል መሪ ግድያ ጋር በተያያዘ ስሟ በከፍተኛ ሁኔታ እየተነሳ ይገኛል።
🔍 በጉዳዩ ዙሪያ ያሉ አነጋጋሪ ነጥቦች፦
ያልተጠበቀው ክስ፦ ማሪያ ከታዋቂው የአደንዛዥ ዕፅ ጌታ ኤል ሜንቾ ጋር የፍቅር ግንኙነት እንደነበራትና የነበረበትን ሚስጥራዊ ቦታ ለፖሊስ አሳልፋ በመስጠት "ከዳተኛ" ተብላ በማህበራዊ ሚዲያ ተፈርጃለች።
የመጨረሻው ፎቶ፦ ኤል ሜንቾ ከመገደሉ ጥቂት ሰዓታት በፊት በአንድ የምሽት ክለብ ውስጥ ከማሪያ ጋር አብሮ የሚያሳይ ፎቶ በሰፊው ተሰራጭቷል። ይህ ፎቶ "የመጨረሻው ምስል" በሚል በኤክስ (X) ላይ በሚሊዮኖች ታይቷል።
የማሪያ ቁጣ፦ ሞዴሏ ግንኙነቱን ሙሉ በሙሉ የካደች ሲሆን፣ "ፎቶዎቹ እና የድምፅ ፋይሎቹ በሰው ሰራሽ አስተዋጽኦ (AI) ተጭበርብረው የተሰሩ ናቸው" ስትል አስተባብላለች። "እኔ ሰላማዊ ህይወት መኖር የምፈልግ ሰው ነኝ" በማለትም ተከታዮቿ ሀሰተኛ መረጃዎችን እንዳያሰራጩ አሳስባለች።
ያልተረጋገጠ መረጃ፦ እስካሁን የሜክሲኮም ሆነ የአሜሪካ የጸጥታ አካላት በማሪያ እና በካርቴሉ መሪ መካከል ስላለው ግንኙነት በይፋ ያረጋገጡት ነገር የለም።
ማሪያ ሁሊሳ በዋናነት ፋሽን፣ ጉዞ እና የምሽት ህይወት ላይ ያተኮሩ ምስሎችን በማጋራት የምትታወቅ ሲሆን ከፍተኛ ተከታዮች አሏት።
የሜክሲኮዋ ታዋቂ የሶሻል ሚዲያ ኮከብ እና የሞዴሊንግ ባለሙያ ማሪያ ሁሊሳ "ኤል ሜንቾ" በመባል ከሚታወቀው የCJNG ካርቴል መሪ ግድያ ጋር በተያያዘ ስሟ በከፍተኛ ሁኔታ እየተነሳ ይገኛል።
🔍 በጉዳዩ ዙሪያ ያሉ አነጋጋሪ ነጥቦች፦
ያልተጠበቀው ክስ፦ ማሪያ ከታዋቂው የአደንዛዥ ዕፅ ጌታ ኤል ሜንቾ ጋር የፍቅር ግንኙነት እንደነበራትና የነበረበትን ሚስጥራዊ ቦታ ለፖሊስ አሳልፋ በመስጠት "ከዳተኛ" ተብላ በማህበራዊ ሚዲያ ተፈርጃለች።
የመጨረሻው ፎቶ፦ ኤል ሜንቾ ከመገደሉ ጥቂት ሰዓታት በፊት በአንድ የምሽት ክለብ ውስጥ ከማሪያ ጋር አብሮ የሚያሳይ ፎቶ በሰፊው ተሰራጭቷል። ይህ ፎቶ "የመጨረሻው ምስል" በሚል በኤክስ (X) ላይ በሚሊዮኖች ታይቷል።
የማሪያ ቁጣ፦ ሞዴሏ ግንኙነቱን ሙሉ በሙሉ የካደች ሲሆን፣ "ፎቶዎቹ እና የድምፅ ፋይሎቹ በሰው ሰራሽ አስተዋጽኦ (AI) ተጭበርብረው የተሰሩ ናቸው" ስትል አስተባብላለች። "እኔ ሰላማዊ ህይወት መኖር የምፈልግ ሰው ነኝ" በማለትም ተከታዮቿ ሀሰተኛ መረጃዎችን እንዳያሰራጩ አሳስባለች።
ያልተረጋገጠ መረጃ፦ እስካሁን የሜክሲኮም ሆነ የአሜሪካ የጸጥታ አካላት በማሪያ እና በካርቴሉ መሪ መካከል ስላለው ግንኙነት በይፋ ያረጋገጡት ነገር የለም።
ማሪያ ሁሊሳ በዋናነት ፋሽን፣ ጉዞ እና የምሽት ህይወት ላይ ያተኮሩ ምስሎችን በማጋራት የምትታወቅ ሲሆን ከፍተኛ ተከታዮች አሏት።
5 months ago
በደብረዘይት ለ29 ዓመታት ራሱን ሴት አስመስሎ የኖረው "ወይዘሮ አስፋሽ" ወንድ ሆኖ ተገኘ::
ደብረዘይት/ቢሾፍቱ በደብረዘይት ከተማ ለ29 ዓመታት ያህል "ወይዘሮ አስፋሽ ደግፌ" በሚል ስም ራሱን እንደ ሴት በመምሰል ሲኖር የነበረው አቶ አሰፋው የተባለ ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰምቷል።
በአባይ ቲቪ "ካቴና" ፕሮግራም ላይ በቀረበው መረጃ መሠረት፣ ይህ ግለሰብ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ገደማ፦
* በየሰው ቤት በቤት ሰራተኝነት ተቀጥሮ በመስራት፣
* የራሱን የጠላ ቤት ከፍቶ በመነገድ እና ከማህበረሰቡ ጋር እንደማንኛዋም ሴት ሲኖር ቆይቷል።
ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለው በቅርቡ "እልህ ሰርቀሻል" በሚል በቀረበበት ክስ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
ፖሊስ ግለሰቧን (ወይዘሮ አስፋሽን) በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ ሲያደርግ፣ "ወይዘሮዋ" ሴት ሳይሆኑ አቶ አሰፋው የተባሉ ወንድ መሆናቸውን አረጋግጧል።
ይህ ድርጊት በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ትልቅ መደነቅንና መነጋገሪያን ፈጥሯል። ለ29 ዓመታት ማንነቱን ደብቆ እንደ ሴት ለመኖር የተገደደበት ምክንያት በፖሊስ እየተጣራ ይገኛል።
የእናንተስ አስተያየት ምንድነው? እንዲህ ያለ ነገር ሰምታችሁ ያውቃሉ?
Via አባይ ቲቪ "ካቴና”
seledadotio
seledadotio
ደብረዘይት/ቢሾፍቱ በደብረዘይት ከተማ ለ29 ዓመታት ያህል "ወይዘሮ አስፋሽ ደግፌ" በሚል ስም ራሱን እንደ ሴት በመምሰል ሲኖር የነበረው አቶ አሰፋው የተባለ ግለሰብ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተሰምቷል።
በአባይ ቲቪ "ካቴና" ፕሮግራም ላይ በቀረበው መረጃ መሠረት፣ ይህ ግለሰብ ላለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ገደማ፦
* በየሰው ቤት በቤት ሰራተኝነት ተቀጥሮ በመስራት፣
* የራሱን የጠላ ቤት ከፍቶ በመነገድ እና ከማህበረሰቡ ጋር እንደማንኛዋም ሴት ሲኖር ቆይቷል።
ግለሰቡ በቁጥጥር ስር ሊውል የቻለው በቅርቡ "እልህ ሰርቀሻል" በሚል በቀረበበት ክስ ምክንያት እንደሆነ ተገልጿል።
ፖሊስ ግለሰቧን (ወይዘሮ አስፋሽን) በቁጥጥር ስር አውሎ ምርመራ ሲያደርግ፣ "ወይዘሮዋ" ሴት ሳይሆኑ አቶ አሰፋው የተባሉ ወንድ መሆናቸውን አረጋግጧል።
ይህ ድርጊት በአካባቢው ነዋሪዎች ዘንድ ትልቅ መደነቅንና መነጋገሪያን ፈጥሯል። ለ29 ዓመታት ማንነቱን ደብቆ እንደ ሴት ለመኖር የተገደደበት ምክንያት በፖሊስ እየተጣራ ይገኛል።
የእናንተስ አስተያየት ምንድነው? እንዲህ ያለ ነገር ሰምታችሁ ያውቃሉ?
Via አባይ ቲቪ "ካቴና”
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የAsos መስራች በታይላንድ ከ17ኛ ፎቅ ወድቆ ሞተ
ታዋቂው የፋሽን ባለሀብትና የAsos ተባባሪ መስራች ክዌንቲን ግሪፊትስ በታይላንድ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ህይወቱ አልፎ ተገኝቷል።
በፓታያ ከሚገኘው ቤቱ በረንዳ ላይ የወደቀበት ምክንያት አሁንም በምስጢር ተይዟል።
ከመሞቱ በፊት ከቀድሞ ታይላንድ ተወላጅ ሚስቱ ጋር በ500,000 ፓውንድ ስርቆትና በሰነድ ማጭበርበር ክስ ከፍተኛ ውዝግብ ውስጥ ነበር።
ፖሊስ ግድያ ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ ቢኖረውም፣ ትክክለኛው ምክንያት ከአስክሬን ምርመራ በኋላ ይታወቃል።
የ58 ዓመቱ ግሪፊትስ እ.ኤ.አ. በ2000 Asosን በመመስረት ለዛሬው የ3 ቢሊዮን ፓውንድ ስኬት መሰረት የጣለ ሰው ነበር ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ታዋቂው የፋሽን ባለሀብትና የAsos ተባባሪ መስራች ክዌንቲን ግሪፊትስ በታይላንድ በሚገኘው መኖሪያ ቤቱ ህይወቱ አልፎ ተገኝቷል።
በፓታያ ከሚገኘው ቤቱ በረንዳ ላይ የወደቀበት ምክንያት አሁንም በምስጢር ተይዟል።
ከመሞቱ በፊት ከቀድሞ ታይላንድ ተወላጅ ሚስቱ ጋር በ500,000 ፓውንድ ስርቆትና በሰነድ ማጭበርበር ክስ ከፍተኛ ውዝግብ ውስጥ ነበር።
ፖሊስ ግድያ ሊሆን እንደሚችል ጥርጣሬ ቢኖረውም፣ ትክክለኛው ምክንያት ከአስክሬን ምርመራ በኋላ ይታወቃል።
የ58 ዓመቱ ግሪፊትስ እ.ኤ.አ. በ2000 Asosን በመመስረት ለዛሬው የ3 ቢሊዮን ፓውንድ ስኬት መሰረት የጣለ ሰው ነበር ሲሉ የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
Comments