3 days ago
ፍልሰታ በበአታ
“ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት፤
ወደፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ “ማቴ 26፡40
የበአታ ገዳም መልዕክት
ይህን ታላቅ ጾም በታላቋ ገዳም በዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካነገሥት በአታ ለማርያም በደብረመንክራት
ሥዕልቤት ኪዳነምህረት ገዳም ፡፡
ይህ ጾመ ማርያም (ጾመ ፍልሰታ) ከ7ቱ ታላላቅ አጽዋማት አንዱ እንደሆነ ይታወቃል ይህን ጾም ከሌላው
ለየት የሚያደርገው አባቶቻችን ሐዋርያት ለትምህርተ ወንጌል ከተሰማሩበት ተሰባስበው የእመቤታችንን
ትንሳኤዋንና ዕርገቷን ለማየት ሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን ፈጣሪያቸውን በጸሎትና በምህላ ጠይቀው
ትንሳኤዋን እና ዕርገቷን ለማየት በቅተዋል፡፡እኛም የእነሱን መንገድ ተከትለን በቤተ እግዚአብሔር በጸሎት
በቅዳሴ በሰዓታት በምህላ ለሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን በየዓመቱ ሱባኤ ይዘን እንጸልያለን፡፡ ይህ ጾመ ሱባኤ
በታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም በስዕል ቤት ኪዳነምህረት ገዳም በልዩ ሁኔታ ይከናወናል፡፡ ሆኖም አሁን
ባለው ሁኔታ በገዳማችን አካባቢ የሚገኙ ምእመናን በመልሶ ማልማት ምክንያት ከስፍራው ርቀው ይገኛሉ ፡፡
ስለሆነም ይህ የጥሪ መልእክት የደረሳችሁ ምእመናን እና ምእመናት በሙሉ በገዳማችን መጥታችሁ ይህን
ታላቅ የሱባኤ ጾም እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡
በሱባኤ ጊዜ በገዳማችን የሚከናወኑ መንፈሳዊ የሱባኤ አገልግሎቶች
1ኛ. ከምሽቱ 4ሰዓት እስከ ጠዋት 12፡30 የሰዓታት ቁመት ኪዳንን ጨምሮ ይከናወናል፡፡
2ኛ የውዳሴ ማርያም እና የቅዳሴ ማርያም ትርጉም ከ3፡30 እስከ 6፡00ሰዓት የካሄዳል፡፡
3ኛ ከ6፡00 ሰዓት እስከ 9፡00 ሰዓት የቅዳሴ አገልግሎት በሁለቱም ቤተ ክርስቲያን ይካሄዳል፡፡
4ኛ በገዳማችን ብቻ በተለየ መልኩ የሚጸለይ የሠርክ ጸሎት (የምህላ) አገልግሎት መሐረነአብ ተብሎ
እግዚኦ መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ በእንተማርያም መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ እየተባለ ከ9፡30 እስከ 11፡00
ሰዓት ይደረሳል ፡፡
5ኛ ከ11፡00 እስከ 12፡30 የትምህርተ ወንጌል መርሀ ግብር ይፈፀማል፡፡
ይህንን ጾመሱባኤ በእመቤታችን በበአታማርያም ደጅ መጥታችሁ በታላላቅአበው መነኮሳት እጅ
እየተባረካችሁ በመጨረሻም ነሐሴ16 ቀን በዚሁ ገዳም የኪዳነምህረት በአለንግሧን አንግሣችሁ በረከት
እንድታገኙ ጥሪያችንን በእግዚአብሔርስም እያስተላለፍን በበአታ ገዳማችን ተገኝታችሁ እንድትጸልዩ
ተጋብዛችኋል ፡፡
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን አሜን።
“ትግሁ ወጸልዩ ከመ ኢትባኡ ውስተ መንሱት፤
ወደፈተና እንዳትገቡ ትጉና ጸልዩ “ማቴ 26፡40
የበአታ ገዳም መልዕክት
ይህን ታላቅ ጾም በታላቋ ገዳም በዳግማዊ ምኒልክ መታሰቢያ ታዕካነገሥት በአታ ለማርያም በደብረመንክራት
ሥዕልቤት ኪዳነምህረት ገዳም ፡፡
ይህ ጾመ ማርያም (ጾመ ፍልሰታ) ከ7ቱ ታላላቅ አጽዋማት አንዱ እንደሆነ ይታወቃል ይህን ጾም ከሌላው
ለየት የሚያደርገው አባቶቻችን ሐዋርያት ለትምህርተ ወንጌል ከተሰማሩበት ተሰባስበው የእመቤታችንን
ትንሳኤዋንና ዕርገቷን ለማየት ሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን ፈጣሪያቸውን በጸሎትና በምህላ ጠይቀው
ትንሳኤዋን እና ዕርገቷን ለማየት በቅተዋል፡፡እኛም የእነሱን መንገድ ተከትለን በቤተ እግዚአብሔር በጸሎት
በቅዳሴ በሰዓታት በምህላ ለሁለት ሱባኤ ወይም ለ14ቀን በየዓመቱ ሱባኤ ይዘን እንጸልያለን፡፡ ይህ ጾመ ሱባኤ
በታዕካ ነገሥት በአታ ለማርያም በስዕል ቤት ኪዳነምህረት ገዳም በልዩ ሁኔታ ይከናወናል፡፡ ሆኖም አሁን
ባለው ሁኔታ በገዳማችን አካባቢ የሚገኙ ምእመናን በመልሶ ማልማት ምክንያት ከስፍራው ርቀው ይገኛሉ ፡፡
ስለሆነም ይህ የጥሪ መልእክት የደረሳችሁ ምእመናን እና ምእመናት በሙሉ በገዳማችን መጥታችሁ ይህን
ታላቅ የሱባኤ ጾም እንድታከናውኑ እናሳስባለን፡
በሱባኤ ጊዜ በገዳማችን የሚከናወኑ መንፈሳዊ የሱባኤ አገልግሎቶች
1ኛ. ከምሽቱ 4ሰዓት እስከ ጠዋት 12፡30 የሰዓታት ቁመት ኪዳንን ጨምሮ ይከናወናል፡፡
2ኛ የውዳሴ ማርያም እና የቅዳሴ ማርያም ትርጉም ከ3፡30 እስከ 6፡00ሰዓት የካሄዳል፡፡
3ኛ ከ6፡00 ሰዓት እስከ 9፡00 ሰዓት የቅዳሴ አገልግሎት በሁለቱም ቤተ ክርስቲያን ይካሄዳል፡፡
4ኛ በገዳማችን ብቻ በተለየ መልኩ የሚጸለይ የሠርክ ጸሎት (የምህላ) አገልግሎት መሐረነአብ ተብሎ
እግዚኦ መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ በእንተማርያም መሐረነክርስቶስ መቶ ጊዜ እየተባለ ከ9፡30 እስከ 11፡00
ሰዓት ይደረሳል ፡፡
5ኛ ከ11፡00 እስከ 12፡30 የትምህርተ ወንጌል መርሀ ግብር ይፈፀማል፡፡
ይህንን ጾመሱባኤ በእመቤታችን በበአታማርያም ደጅ መጥታችሁ በታላላቅአበው መነኮሳት እጅ
እየተባረካችሁ በመጨረሻም ነሐሴ16 ቀን በዚሁ ገዳም የኪዳነምህረት በአለንግሧን አንግሣችሁ በረከት
እንድታገኙ ጥሪያችንን በእግዚአብሔርስም እያስተላለፍን በበአታ ገዳማችን ተገኝታችሁ እንድትጸልዩ
ተጋብዛችኋል ፡፡
ረድኤተ እግዚአብሔር አይለየን አሜን።
7 days ago
የጥቃቱ መነሻ‼️
👉 የጥቃቱ መነሻና ቦታ፡ አካባቢውን በኃይል ለመቆጣጠር በማሰብ፣ በሱዳን በኩል የተደራጁ የ'ሳምሪ' ታጣቂ ኃይሎች ዛሬ ጠዋት በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ ወታደራዊ ጥቃት ከፍተዋል። ታጣቂዎቹ ጦርነቱን የጀመሩት በሱዳን ድንበር በኩል በ'ሸረሪና' እና በወልቃይት ጠገዴ ዞን፣ ቃብትያ ሁመራ ወረዳ ስር በምትተዳደረው የበረከት ከተማ አቅጣጫ ድንበር ጥሰው በመግባት ነው።
👉 የሜዳ ላይ ውጊያ ሁኔታ፡ በበረከት ከተማ እና በሸረሪና አቅጣጫ ጥቃቱን የጀመሩት ከሱዳን ሰርጎ የገቡት ታጣቂዎች ('አርሚ 70' ላይ) በቀላል መሳሪያዎች ትንኮሳ የከፈቱ ሲሆን፣ ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት መጠነ ሰፊ የአፀፋ እርምጃ መውሰድ ጀምሯል።
👉 በድሮንና በመድፍ የታገዘ አፀፋ፡ አሁን ላይ ከሁመራ ወደ በረከት ከተማ እና ሸረሪና አቅጣጫ ከፍተኛ የሆነ የመድፍ ድብደባ እየተካሄደ ሲሆን፣ በሰማይ ላይም የድሮን እንቅስቃሴ በግልፅ እየታየ ነው። የከባድ መሳሪያው (መድፍ) ተኩስ እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ርቀት ላይ በምትገኘው ሁመራ ከተማ ውስጥ ያሉ መኖሪያ ቤቶችን በከፍተኛ ሁኔታ እያነዘረ እንደሚገኝ ነዋሪዎች አረጋግጠዋል።
👉 የመከላከያ ሠራዊት እርምጃ፡ በበረከት እና ሸረሪና አቅጣጫ የተጀመረውን የተኩስ ልውውጥ ተከትሎ በአካባቢው ከፍተኛ ወታደራዊ ውጥረት ያንዣበበ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የተከፈተበትን ይህንን ጥቃት ሙሉ በሙሉ ለመመከት እና ለመደምሰስ በከፍተኛ ዝግጅት ላይ መሆኑን ከስፍራው የወጡ መረጃዎች አረጋግጠዋል።
👉በድምፅ አልባ መሳሪያ (መሬት ላይ ሲደርስ ብቻ የሚፈነዳ መሳሪያ) በርካታ የአርሚ 70 ታጣቂዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ምንጮች ጠቁመዋል።
👉ታጣቂዎቹ ዛሬ ሁመራን ለመያዝ እቅድ እንደሰጣቸው ገልፀዋል።
👉ህወሓት በበኩሉ የፌደራል መንግስቱ ከበባ ሲፈፅም ከርሞ ዛሬ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም በምዕራብ ትግራይ ተኩስ ከፍቶብናል ሲል መግለጫ አውጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
👉 የጥቃቱ መነሻና ቦታ፡ አካባቢውን በኃይል ለመቆጣጠር በማሰብ፣ በሱዳን በኩል የተደራጁ የ'ሳምሪ' ታጣቂ ኃይሎች ዛሬ ጠዋት በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ ወታደራዊ ጥቃት ከፍተዋል። ታጣቂዎቹ ጦርነቱን የጀመሩት በሱዳን ድንበር በኩል በ'ሸረሪና' እና በወልቃይት ጠገዴ ዞን፣ ቃብትያ ሁመራ ወረዳ ስር በምትተዳደረው የበረከት ከተማ አቅጣጫ ድንበር ጥሰው በመግባት ነው።
👉 የሜዳ ላይ ውጊያ ሁኔታ፡ በበረከት ከተማ እና በሸረሪና አቅጣጫ ጥቃቱን የጀመሩት ከሱዳን ሰርጎ የገቡት ታጣቂዎች ('አርሚ 70' ላይ) በቀላል መሳሪያዎች ትንኮሳ የከፈቱ ሲሆን፣ ይህንን ተከትሎ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት መጠነ ሰፊ የአፀፋ እርምጃ መውሰድ ጀምሯል።
👉 በድሮንና በመድፍ የታገዘ አፀፋ፡ አሁን ላይ ከሁመራ ወደ በረከት ከተማ እና ሸረሪና አቅጣጫ ከፍተኛ የሆነ የመድፍ ድብደባ እየተካሄደ ሲሆን፣ በሰማይ ላይም የድሮን እንቅስቃሴ በግልፅ እየታየ ነው። የከባድ መሳሪያው (መድፍ) ተኩስ እጅግ ከፍተኛ ከመሆኑ የተነሳ ርቀት ላይ በምትገኘው ሁመራ ከተማ ውስጥ ያሉ መኖሪያ ቤቶችን በከፍተኛ ሁኔታ እያነዘረ እንደሚገኝ ነዋሪዎች አረጋግጠዋል።
👉 የመከላከያ ሠራዊት እርምጃ፡ በበረከት እና ሸረሪና አቅጣጫ የተጀመረውን የተኩስ ልውውጥ ተከትሎ በአካባቢው ከፍተኛ ወታደራዊ ውጥረት ያንዣበበ ሲሆን፤ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የተከፈተበትን ይህንን ጥቃት ሙሉ በሙሉ ለመመከት እና ለመደምሰስ በከፍተኛ ዝግጅት ላይ መሆኑን ከስፍራው የወጡ መረጃዎች አረጋግጠዋል።
👉በድምፅ አልባ መሳሪያ (መሬት ላይ ሲደርስ ብቻ የሚፈነዳ መሳሪያ) በርካታ የአርሚ 70 ታጣቂዎች ላይ ጉዳት ማድረሱን ምንጮች ጠቁመዋል።
👉ታጣቂዎቹ ዛሬ ሁመራን ለመያዝ እቅድ እንደሰጣቸው ገልፀዋል።
👉ህወሓት በበኩሉ የፌደራል መንግስቱ ከበባ ሲፈፅም ከርሞ ዛሬ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም በምዕራብ ትግራይ ተኩስ ከፍቶብናል ሲል መግለጫ አውጥቷል።
Seledadotio
Seledadotio
21 days ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) ማንቸስተር ዩናይትድ ለአዲሱ የውድድር ዘመን ዝግጅት የሚያደርገውን የመጀመሪያ የቅድመ-ውድድር የወዳጅነት ጨዋታውን በፊንላንድ መዲና ሄልሲንኪ ከሬክስሃም ጋር ሊያደርግ መሆኑን በይፋዊ መጽሔቱ ባወጣው ዘገባ አስታውቋል። ይህ ጨዋታ ነገ ቅዳሜ ከቀኑ 10፡00 ላይ የሚጀመር ሲሆን፣ ክለቡ በዚህ በጋ የሚያደርጋቸውን ሁሉንም ጨዋታዎች በክለቡ የቪዲዮ ቻናል አማካኝነት በቀጥታ እንደሚያስተላልፍ ገልጿል።
የማንቸስተር ዩናይትድ የሚዲያ ቡድን ከስፍራው ባጠናቀረው ዘገባ መሠረት፣ በነገው ጨዋታ ዙሪያ ትኩረት የሳቡ ዋና ዋና ነ 3 ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦
1ኛ. የአዲሱ ፈራሚ አንድሬ ሳንቶስ የመጀመሪያ ጨዋታ ጉጉት
በዚህ በጋ ከሌላው የፕሪሚየር ሊግ ክለብ ቼልሲ የተዛወረው ብራዚላዊው አማካኝ አንድሬ ሳንቶስ፣ ከክለቡ ጋር ለአንድ ሳምንት ልምምድ ካደረገ በኋላ ከቡድኑ ጋር ወደ ሄልሲንኪ መጓዙ ተረጋግጧል። በመሆኑም ነገ በቀይ ማልያ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል ወይ የሚለው የብዙዎች ጉጉት ሆኗል። በሌላ በኩል፣ ሌላኛው አዲስ ፈራሚ ዩሪ ቲሌማንስ ከቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ጋር በፊፋ የዓለም ዋንጫ ላይ ከነበረው ተሳትፎ በኋላ እረፍት ላይ በመሆኑ እንዲሁም ግብ ጠባቂው ካርል ዳርሎው ካደረገው የሕክምና ክትትል እያገገመ በመሆኑ ከቡድኑ ጋር አልተጓዙም።
2ኛ. የአካዳሚ ወጣቶች እና አንጋፋ ተጫዋቾች ጥምረት
በአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በሚመራው በዚህ ስብስብ ውስጥ እንደ ብራያን ምቤውሞ፣ ሉክ ሾው እና ፓትሪክ ዶርጉ ያሉ የዋናው ቡድን ቁልፍ ተጫዋቾች የተካተቱ ቢሆንም፣ በርካታ የታዳጊ ቡድን (አካዳሚ) ተሰጥኦዎችም ዕድል ለማግኘት አብረው ተጉዘዋል። ባለፈው የውድድር ዘመን በስኮትላንዱ ሴንት ሚሬን በውሰት ያሳለፈው የ19 ዓመቱ አማካኝ ጄኮብ ዴቫኒ፣ እንዲሁም ጄዳን ካማሰን፣ ጂም ትዋይትስ፣ ዳን አርመር እና ኤታን ዊሊያምስ ለአዲሱ የውድድር ዘመን በአሰልጣኙ አእምሮ ውስጥ ቦታ ለማግኘት ነገ ዕድል ሊሰጣቸው እንደሚችል ይጠበቃል። በተጨማሪም ቺዶ ኦቢ፣ ሺ ላሴ እና ሃሪ አማስ በቡድኑ ውስጥ ተጨማሪ የመጫወቻ ጊዜ ለማግኘት የሚፎካከሩ ይሆናል።
3ኛ. የግብ ጠባቂዎች መስመር ፈተና እና አዲስ ዕድል
የክለቡ ግብ ጠባቂዎች የነበሩት ሴኔ ላመንስ እና አልታይ ባይንድር ከዓለም ዋንጫ ተሳትፏቸው በኋላ እረፍት ላይ በመሆናቸው እና አንድሬ ኦናና በውሰት ወደ ትራብዞንስፖር በማንቀሳቀሱ፣ አንጋፋው ቶም ሄተን ቡድኑን በዋና ግብ ጠባቂነት እየመራ ይገኛል። ሄተን ውሉን እስከ 2026/27 የውድድር ዘመን ማጠናቀቂያ ማራዘሙ ይታወቃል። ሆኖም አሰልጣኝ ካሪክ ለወጣቶቹ ደርሞት ሚ እና ራዴክ ቪቴክ ዕድል ሊሰጣቸው ይችላል። በተለይም ቪቴክ ባለፈው የውድድር ዘመን በብሪስቶል ሲቲ በውሰት ቆይታው የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን ጠራርጎ በመውሰድ ያሳየው ድንቅ ብቃት፣ ነገ በማንቸስተር ዩናይትድ ማልያ በሚያሳየው አፈጻጸም ላይ ከፍተኛ ትኩረት እንዲያገኝ አድርጎታል።
የማንቸስተር ዩናይትድ የሚዲያ ቡድን ከስፍራው ባጠናቀረው ዘገባ መሠረት፣ በነገው ጨዋታ ዙሪያ ትኩረት የሳቡ ዋና ዋና ነ 3 ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው፦
1ኛ. የአዲሱ ፈራሚ አንድሬ ሳንቶስ የመጀመሪያ ጨዋታ ጉጉት
በዚህ በጋ ከሌላው የፕሪሚየር ሊግ ክለብ ቼልሲ የተዛወረው ብራዚላዊው አማካኝ አንድሬ ሳንቶስ፣ ከክለቡ ጋር ለአንድ ሳምንት ልምምድ ካደረገ በኋላ ከቡድኑ ጋር ወደ ሄልሲንኪ መጓዙ ተረጋግጧል። በመሆኑም ነገ በቀይ ማልያ የመጀመሪያ ጨዋታውን ያደርጋል ወይ የሚለው የብዙዎች ጉጉት ሆኗል። በሌላ በኩል፣ ሌላኛው አዲስ ፈራሚ ዩሪ ቲሌማንስ ከቤልጂየም ብሔራዊ ቡድን ጋር በፊፋ የዓለም ዋንጫ ላይ ከነበረው ተሳትፎ በኋላ እረፍት ላይ በመሆኑ እንዲሁም ግብ ጠባቂው ካርል ዳርሎው ካደረገው የሕክምና ክትትል እያገገመ በመሆኑ ከቡድኑ ጋር አልተጓዙም።
2ኛ. የአካዳሚ ወጣቶች እና አንጋፋ ተጫዋቾች ጥምረት
በአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ በሚመራው በዚህ ስብስብ ውስጥ እንደ ብራያን ምቤውሞ፣ ሉክ ሾው እና ፓትሪክ ዶርጉ ያሉ የዋናው ቡድን ቁልፍ ተጫዋቾች የተካተቱ ቢሆንም፣ በርካታ የታዳጊ ቡድን (አካዳሚ) ተሰጥኦዎችም ዕድል ለማግኘት አብረው ተጉዘዋል። ባለፈው የውድድር ዘመን በስኮትላንዱ ሴንት ሚሬን በውሰት ያሳለፈው የ19 ዓመቱ አማካኝ ጄኮብ ዴቫኒ፣ እንዲሁም ጄዳን ካማሰን፣ ጂም ትዋይትስ፣ ዳን አርመር እና ኤታን ዊሊያምስ ለአዲሱ የውድድር ዘመን በአሰልጣኙ አእምሮ ውስጥ ቦታ ለማግኘት ነገ ዕድል ሊሰጣቸው እንደሚችል ይጠበቃል። በተጨማሪም ቺዶ ኦቢ፣ ሺ ላሴ እና ሃሪ አማስ በቡድኑ ውስጥ ተጨማሪ የመጫወቻ ጊዜ ለማግኘት የሚፎካከሩ ይሆናል።
3ኛ. የግብ ጠባቂዎች መስመር ፈተና እና አዲስ ዕድል
የክለቡ ግብ ጠባቂዎች የነበሩት ሴኔ ላመንስ እና አልታይ ባይንድር ከዓለም ዋንጫ ተሳትፏቸው በኋላ እረፍት ላይ በመሆናቸው እና አንድሬ ኦናና በውሰት ወደ ትራብዞንስፖር በማንቀሳቀሱ፣ አንጋፋው ቶም ሄተን ቡድኑን በዋና ግብ ጠባቂነት እየመራ ይገኛል። ሄተን ውሉን እስከ 2026/27 የውድድር ዘመን ማጠናቀቂያ ማራዘሙ ይታወቃል። ሆኖም አሰልጣኝ ካሪክ ለወጣቶቹ ደርሞት ሚ እና ራዴክ ቪቴክ ዕድል ሊሰጣቸው ይችላል። በተለይም ቪቴክ ባለፈው የውድድር ዘመን በብሪስቶል ሲቲ በውሰት ቆይታው የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ሽልማትን ጠራርጎ በመውሰድ ያሳየው ድንቅ ብቃት፣ ነገ በማንቸስተር ዩናይትድ ማልያ በሚያሳየው አፈጻጸም ላይ ከፍተኛ ትኩረት እንዲያገኝ አድርጎታል።
27 days ago
"በአቅም ምክንያት ቤተሰቦቼ ባለመገኘታቸው ከፍቶኛል" የዋንጫ ተሸላሚ ተመራቂ
#fastmereja I ተማሪ ማስተዋል ካሳዉ በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ አካባቢ ተወልዳ እንዳደገች ትናገራለች። የመጀመሪያ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷንም ደብረታቦር አካባቢ እንደተማረች መረጃዎችን ያጋራችን ሲሆን በትምህርቷ ወቅትም ቤተሰቦቿ አቅም የሌላቸዉ በመሆኑ በርካታ ዉጣ ዉረዶችን ፣ፈተናዎችን ለማሳለፍ ተገዳለች።
የ12ኛ ክፍል ከአጠናቀቀች በኋላ የሪሚዲያል ትምህርቷን ለመከታተል ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ብታመራም ዉጤቷ 49.5 በመሆኑ በ0.5% ዉጤት ሳይመጣላት ቀርቷል።
ዉጤት በመቅረቱ ተስፋ ያልቆረጠችዉ ተማሪ ማስተዋል ካሳዉ ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በማቅናት በለስ ፓራዳይዝ ኮሌጅ በዲፕሎማ መርሃግብር በፋርማሲ ትምህርት ክፍል በግል ለመማር ትመዘገባለች።
ወደ በረሃ ገነቷ ግልገል በለስ ከተማ ለትምህርት ከሄደች በኋላም ቤተሰቦቿ የፋይናንስ አቅም የሌላቸዉ በመሆኑ ህይወት ዉጣ ዉረድ እንደሆነባት ትገልፃለች።
ትምህርቷን ለማጠናቀቅ የትምህርት፣ የዶርም እንዲሁም የእለት ጉርስ ለማግኜት ከትምህርቷ ጎን ለጎን የቀን ስራ በመስራት ራሷን እያስተዳደረች ትምህርቷን በከፍተኛ ዉጤት ለማጠናቀቅ በቅታለች።
ተማሪ ማስተዋል ካሳሁን የቀን ሰራተኛ በመሆን ለተከታታይ ዓመታት ጊዜዋን እየገፋች የነበረ ሲሆን ዛሬ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም (26 A+ እና 16A ) 4.00 በማምጣት የ2 ሜዳልያና የዋንጫ ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች።
የዋንጫና የሜዳልያ ባለቤቷ ተማሪ ማስተዋል ካሳሁን ቤተሰቦቿ አቅም የሌላቸዉ በመሆኑ እሷን ለማስመረቅ የመጣ አንድም ቤተሰብ ግን የሌለ በመሆኑ በጣም እንደከፋትም ትናገራለች።
የበረሃ ሰዉ እጅግ ደግ በመሆኑ አከራዮቿና ጎረቤቶቿ ደስታዋን ለመካፈል በምረቃ ፕሮግራሙ የተገኙ መሆኑን ለመታዘብ ችለናል።
በመጨረሻም በለስ ፓራዳይዝ ኮሌጅ ግልገል በለስ ካምፓስ የቀን ሰራተኛዋ ብርቱና ጀግናዋን ባለ ዋንጫና ሜዳልያ ባለቤቷን ተማሪ ማስተዋል ካሳሁንን በቋሚ ቅጥር እንደፈፀመላት የሚያሳይ የቅጥር ደብዳቤ ዋንጫዉን ስታነሳ በኮሌጁ አካዳሚክ ኮሚሽን በኩል በይፋ የቅጥር ደብዳቤዉ ተሰጥቷታል።
መረጃውን የፋስት መረጃ አጋር ምሳሌ ሚዲያ ከስፍራው አድርሶናል።
#fastmereja I ተማሪ ማስተዋል ካሳዉ በደቡብ ጎንደር ዞን ደብረታቦር ከተማ አካባቢ ተወልዳ እንዳደገች ትናገራለች። የመጀመሪያ ደረጃና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷንም ደብረታቦር አካባቢ እንደተማረች መረጃዎችን ያጋራችን ሲሆን በትምህርቷ ወቅትም ቤተሰቦቿ አቅም የሌላቸዉ በመሆኑ በርካታ ዉጣ ዉረዶችን ፣ፈተናዎችን ለማሳለፍ ተገዳለች።
የ12ኛ ክፍል ከአጠናቀቀች በኋላ የሪሚዲያል ትምህርቷን ለመከታተል ወደ ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ብታመራም ዉጤቷ 49.5 በመሆኑ በ0.5% ዉጤት ሳይመጣላት ቀርቷል።
ዉጤት በመቅረቱ ተስፋ ያልቆረጠችዉ ተማሪ ማስተዋል ካሳዉ ወደ ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በማቅናት በለስ ፓራዳይዝ ኮሌጅ በዲፕሎማ መርሃግብር በፋርማሲ ትምህርት ክፍል በግል ለመማር ትመዘገባለች።
ወደ በረሃ ገነቷ ግልገል በለስ ከተማ ለትምህርት ከሄደች በኋላም ቤተሰቦቿ የፋይናንስ አቅም የሌላቸዉ በመሆኑ ህይወት ዉጣ ዉረድ እንደሆነባት ትገልፃለች።
ትምህርቷን ለማጠናቀቅ የትምህርት፣ የዶርም እንዲሁም የእለት ጉርስ ለማግኜት ከትምህርቷ ጎን ለጎን የቀን ስራ በመስራት ራሷን እያስተዳደረች ትምህርቷን በከፍተኛ ዉጤት ለማጠናቀቅ በቅታለች።
ተማሪ ማስተዋል ካሳሁን የቀን ሰራተኛ በመሆን ለተከታታይ ዓመታት ጊዜዋን እየገፋች የነበረ ሲሆን ዛሬ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም (26 A+ እና 16A ) 4.00 በማምጣት የ2 ሜዳልያና የዋንጫ ተሸላሚ ለመሆን በቅታለች።
የዋንጫና የሜዳልያ ባለቤቷ ተማሪ ማስተዋል ካሳሁን ቤተሰቦቿ አቅም የሌላቸዉ በመሆኑ እሷን ለማስመረቅ የመጣ አንድም ቤተሰብ ግን የሌለ በመሆኑ በጣም እንደከፋትም ትናገራለች።
የበረሃ ሰዉ እጅግ ደግ በመሆኑ አከራዮቿና ጎረቤቶቿ ደስታዋን ለመካፈል በምረቃ ፕሮግራሙ የተገኙ መሆኑን ለመታዘብ ችለናል።
በመጨረሻም በለስ ፓራዳይዝ ኮሌጅ ግልገል በለስ ካምፓስ የቀን ሰራተኛዋ ብርቱና ጀግናዋን ባለ ዋንጫና ሜዳልያ ባለቤቷን ተማሪ ማስተዋል ካሳሁንን በቋሚ ቅጥር እንደፈፀመላት የሚያሳይ የቅጥር ደብዳቤ ዋንጫዉን ስታነሳ በኮሌጁ አካዳሚክ ኮሚሽን በኩል በይፋ የቅጥር ደብዳቤዉ ተሰጥቷታል።
መረጃውን የፋስት መረጃ አጋር ምሳሌ ሚዲያ ከስፍራው አድርሶናል።
2 months ago
u12f0u130bu1200u1261u122d u1208u121du122du132b u12ddu130du1301 u1206u1293u1208u127du1364 u12a2u1262u1232u121d u12a8u1235u134du122bu12cd u1218u1228u1303u12ceu127du1295 u12c8u12f0 u12a5u1293u1295u1270 u12ebu12f0u122du1233u120d
#ethiopia #dhegahbour #ethiopiavotes #democracy ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ደጋሀቡር ለምርጫ ዝግጁ ሆናለች፤ ኢቢሲም ከስፍራው መረጃዎችን ወደ እናንተ ያደርሳል
#ethiopia #dhegahbour #ethiopiavotes #democracy
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በደርባን ከተማ ዶክመንት በሌላቸው ስደተኞች ላይ የአፈሳ ዘመቻ ተጀመረ፡፡ በደቡብ አፍሪካ ደርባን ሲቢዲ አካባቢ የመንግስት ሀይሎች ህጋዊ ዶክመንት በሌላቸው ስደተኞች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመራቸውን አስታወቁ፡፡ በዚህ ዘመቻ የኢቲኪዊኒ ማዘጋጃ ቤት ከተለያዩ መንግስታዊ ኤጀንሲዎች ጋር በመተባበር እየሰራ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዛሬው እለት ብቻ 23 ዶክመንት የሌላቸው ስደተኞች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
ከተያዙት ውስጥ ኢትዮጵያዊያን፣ ዚምባቡያዊያን፣ የማላዊ ዜጎችና ቻይናዊያን እንደሚገኙበት የከተማው ማዘጋጃ ቤት ገልጿል፡፡ በተጨማሪም በተደረገው ዘመቻ 5 ያህል በህገ ወጥ ስራዎች ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሱቆች ላይ የማሸግ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡ ከታሸጉት ውስጥም በኢትዮጵያዊያን የሚተዳደሩ ሱቆች ይገኙበታል፡፡ ማዘጋጃ ቤቱ በመግለጫው ‹‹እነዚህ ሱቆች የህገወጥ ስደተኞች መደበቂያ፣ ህጋዊ ያልሆነ አደንዛዥ እፅ መሸጫና የሴተኛ አዳሪነት ስራዎች ሲፈፀሙባቸው የነበሩ ናቸው›› ብሏል፡፡
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን እርምጃ መውሰድ የጀመረው በአገሪቱ ውስጥ ስደተኛ ጠል ተቃውሞው እየተቀጣጠለ መምጣቱን ተከትሎ ነው፡፡ የአገሪቱ የፀጥታና የደህንነት መስሪያ ቤቶች ትላንት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ ተቃውሞውን ለማብረድ በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እንዲወሰድ የሚል ውሳኔ ላይ የደረሱ ሲሆን ዛሬ በደርባን የተጀመረው አይነት እርምጃ በሌሎች ከተሞችም እንደሚቀጥል ከስፍራው የተሰራጩ መረጃዎች ገልፀዋል፡፡
ከተያዙት ውስጥ ኢትዮጵያዊያን፣ ዚምባቡያዊያን፣ የማላዊ ዜጎችና ቻይናዊያን እንደሚገኙበት የከተማው ማዘጋጃ ቤት ገልጿል፡፡ በተጨማሪም በተደረገው ዘመቻ 5 ያህል በህገ ወጥ ስራዎች ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሱቆች ላይ የማሸግ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡ ከታሸጉት ውስጥም በኢትዮጵያዊያን የሚተዳደሩ ሱቆች ይገኙበታል፡፡ ማዘጋጃ ቤቱ በመግለጫው ‹‹እነዚህ ሱቆች የህገወጥ ስደተኞች መደበቂያ፣ ህጋዊ ያልሆነ አደንዛዥ እፅ መሸጫና የሴተኛ አዳሪነት ስራዎች ሲፈፀሙባቸው የነበሩ ናቸው›› ብሏል፡፡
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን እርምጃ መውሰድ የጀመረው በአገሪቱ ውስጥ ስደተኛ ጠል ተቃውሞው እየተቀጣጠለ መምጣቱን ተከትሎ ነው፡፡ የአገሪቱ የፀጥታና የደህንነት መስሪያ ቤቶች ትላንት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ ተቃውሞውን ለማብረድ በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እንዲወሰድ የሚል ውሳኔ ላይ የደረሱ ሲሆን ዛሬ በደርባን የተጀመረው አይነት እርምጃ በሌሎች ከተሞችም እንደሚቀጥል ከስፍራው የተሰራጩ መረጃዎች ገልፀዋል፡፡
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ አስተዳደር በሁለት ተሽከርካሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት እስካሁን የ6 ሰው ህይወት ማለፉ ተገለጸ።
አደጋው የተከሰተው ከዲላ ወደ ሶዶ እየተጓዘ የነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ከወላይታ ሶዶ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨታቸው የተፈጠረ ነው።
እስካሁን የዶልፊኑ አሽከርካሪን ጨምሮ የስድስት ሰው ህይወት ማለፉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያስረዳል።
የመረጃ ምንጭ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው ።
በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ አስተዳደር በሁለት ተሽከርካሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት እስካሁን የ6 ሰው ህይወት ማለፉ ተገለጸ።
አደጋው የተከሰተው ከዲላ ወደ ሶዶ እየተጓዘ የነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ከወላይታ ሶዶ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨታቸው የተፈጠረ ነው።
እስካሁን የዶልፊኑ አሽከርካሪን ጨምሮ የስድስት ሰው ህይወት ማለፉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያስረዳል።
የመረጃ ምንጭ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው ።
3 months ago
በዳውሮ ዞን፦ የአርሰናል ደጋፊዎች የ120 ሺህ ብር ሰንጋ ሲያዘጋጁ፣ የማንችስተር ደጋፊዎች አቤቱታ አቀረቡ!
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በዳውሮ ዞን ገሳ ጫሬ ከተማ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎች ቡድናቸው ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ስላነሳ የ120 ሺህ ብር ዋጋ ያለው የዳውሮ ቅልብ ሰንጋ በሬ መግዛታቸው ተሰማ።
ደጋፊዎቹ የእሁዱን ጨዋታ እና የዋንጫ ዝግጅት በታላቅ ድግስ ለማክበር ሰንጋቸውን አዘጋጅተው ቀኑን በጉጉት እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ዝግጅት በከተማዋ በሚገኙ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ ስጋትንና ቅሬታን ፈጥሯል።
ከስፍራው ለአዘጋጅ ክፍላችን አቤቱታቸውን ያቀረቡ የማንችስተር ደጋፊ እንደገለጹት፦” በአንድነት፣ ተከባብረን እና አብረን በልተን ባደግንባት ማህበረሰብ ውስጥ፣ የአርሰናል ደጋፊዎች ይህንን ዝግጅት ለብቻቸው ማድረጋቸው ተገቢ አይደለም፤ ስግብግብነት ነው»* ሲሉ ቅሬታቸውን ሰንዝረዋል።
አክለውም “ በገዛ ሰፈራችን ሰላም አጥተናል፣ እባካችሁ በስፖርታዊ ጨዋነት ገስጹልን» ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
የእሁዱ የፕሪሚየር ሊግ ማጠቃለያ ጨዋታ በአውሮፓ መድረክ ብቻ ሳይሆን በገሳ ጫሬ ከተማም በጉጉት የሚጠበቅ ትልቅ የስፖርታዊ ፉክክር ድባብ መፍጠሩ የታወቀ ሲሆን፣ ደጋፊዎች ጨዋታውን በሰላማዊ እና በስፖርታዊ ጨዋነት መንፈስ እንዲከታተሉ መልዕክታችን ነው።
እናንተስ ምን ትላላችሁ? አርሰናሎች ሰንጋውን ይበሉታል ወይስ ማንችስተሮች ይጋበዛሉ?#gursha
Seledadotio
Seledadotio
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በዳውሮ ዞን ገሳ ጫሬ ከተማ የሚገኙ የአርሰናል ደጋፊዎች ቡድናቸው ከ22 ዓመታት በኋላ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ስላነሳ የ120 ሺህ ብር ዋጋ ያለው የዳውሮ ቅልብ ሰንጋ በሬ መግዛታቸው ተሰማ።
ደጋፊዎቹ የእሁዱን ጨዋታ እና የዋንጫ ዝግጅት በታላቅ ድግስ ለማክበር ሰንጋቸውን አዘጋጅተው ቀኑን በጉጉት እየተጠባበቁ ይገኛሉ።
ይሁን እንጂ ይህ ዝግጅት በከተማዋ በሚገኙ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ ስጋትንና ቅሬታን ፈጥሯል።
ከስፍራው ለአዘጋጅ ክፍላችን አቤቱታቸውን ያቀረቡ የማንችስተር ደጋፊ እንደገለጹት፦” በአንድነት፣ ተከባብረን እና አብረን በልተን ባደግንባት ማህበረሰብ ውስጥ፣ የአርሰናል ደጋፊዎች ይህንን ዝግጅት ለብቻቸው ማድረጋቸው ተገቢ አይደለም፤ ስግብግብነት ነው»* ሲሉ ቅሬታቸውን ሰንዝረዋል።
አክለውም “ በገዛ ሰፈራችን ሰላም አጥተናል፣ እባካችሁ በስፖርታዊ ጨዋነት ገስጹልን» ሲሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
የእሁዱ የፕሪሚየር ሊግ ማጠቃለያ ጨዋታ በአውሮፓ መድረክ ብቻ ሳይሆን በገሳ ጫሬ ከተማም በጉጉት የሚጠበቅ ትልቅ የስፖርታዊ ፉክክር ድባብ መፍጠሩ የታወቀ ሲሆን፣ ደጋፊዎች ጨዋታውን በሰላማዊ እና በስፖርታዊ ጨዋነት መንፈስ እንዲከታተሉ መልዕክታችን ነው።
እናንተስ ምን ትላላችሁ? አርሰናሎች ሰንጋውን ይበሉታል ወይስ ማንችስተሮች ይጋበዛሉ?#gursha
Seledadotio
Seledadotio
4 months ago
ባሕር ዳር ላይ ሰው ገድሎ የተሰወረው ተጠርጣሪ መቐለ ላይ በትግራይ ክልል ፖሊስ ተያዘ።
በባሕርዳር ከተማ ማህሌት ማሩ የተባለችን እንስት " የአድማ ብተና " አባል በሆነው ተጠርጣሪ ያምራል አለበል አለሙ " ተደፍራ እና ተገድላ ተገኘች " የሚል መረጃ ሲሰራጭ ነበር።
የግድያ ጥቃቱ የደረሰበትን ሁኔታ በተመለከተ፣ ከስፍራው የወጣውና በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው አብዛኛው መረጃ፣ ተጠርጣሪው እንስቷ ከምትሰራበት ሆቴል እየተስተናገደ አምሽቶ " አስገድዶ ወደ ሌላ ሆቴል በመውሰድ ከደፈራት በኋላ ገደላት " የሚል ነው።
የወንጀል ድርጊቱ ብዙዎችን ያቆጣ ነው።
የወንጀል ድርጊቱን በመፈጸም የተጠረጠረው ግለሰብ ድርጊቱን ፈጽሞ ከአካባቢው ተሰውሮ ነበር።
ምንም እንኳን የአማራ ክልል ፖሊስ ስለ ግድያው ዝርዝር መረጃ ይፋ ባያደርግም ህዝቡ ያለበትን እንዲጦቅም ጥሪ አቅርቦ ፍለጋ ሲያካሂድ ነበር።
ዛሬ የአማራ ፖሊስ ይፋ ባደረገው መረጃ በነፍስ ግድያ ወንጀል ተጠርጥሮ ሲፈለግ የነበረው ያምራል አለበል አለሙ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በቁጥጥር ስር ውሏል።
ፖሊስ " ያምራል አለበል አለሙ የተባለው ተጠርጣሪ ግድያ ፈጽሞ ከአካባቢው በመሰወር ለረጅም ጊዜ ሲፈለግ ቆይቷል " ብሏል።
ለመያዝ ክትትል ሲደረግ ቆይቶ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ተሸሽጎ እንደሚገኝ በመረጋገጡ በተደረገ የተቀናጀ ስራ በቁጥጥር ስር ሊውል እንደቻለ አማራ ፖሊስ ገልጿል።
የአማራ ክልል ፖሊስ፣ የትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ላበረከተው የላቀ አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርቧል።
በሌላ በኩል ቲክቫህ ኢትዮጵያ እንስቷ በምን ሁኔታ ግድያ እንደተፈጸመባት አንድ የአማራ ክልል ፖሊስ አካልን ጠይቆ " ምርመራ ላይ ስለሆነ የሚገልጹት ምርመራ የሚሰሩት ናቸው " ብለዋል።
እስካሁን ባለው ክትትል ስለእንስቷ አሟሟት የተገኘ መረጃ ካለ በድጋሚ እንዲገልጹ ስንጠይቃቸውም፣ " ገና ምርመራ ላይ ያለ ጉዳይ ነው " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
tikvahethiopia
በባሕርዳር ከተማ ማህሌት ማሩ የተባለችን እንስት " የአድማ ብተና " አባል በሆነው ተጠርጣሪ ያምራል አለበል አለሙ " ተደፍራ እና ተገድላ ተገኘች " የሚል መረጃ ሲሰራጭ ነበር።
የግድያ ጥቃቱ የደረሰበትን ሁኔታ በተመለከተ፣ ከስፍራው የወጣውና በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው አብዛኛው መረጃ፣ ተጠርጣሪው እንስቷ ከምትሰራበት ሆቴል እየተስተናገደ አምሽቶ " አስገድዶ ወደ ሌላ ሆቴል በመውሰድ ከደፈራት በኋላ ገደላት " የሚል ነው።
የወንጀል ድርጊቱ ብዙዎችን ያቆጣ ነው።
የወንጀል ድርጊቱን በመፈጸም የተጠረጠረው ግለሰብ ድርጊቱን ፈጽሞ ከአካባቢው ተሰውሮ ነበር።
ምንም እንኳን የአማራ ክልል ፖሊስ ስለ ግድያው ዝርዝር መረጃ ይፋ ባያደርግም ህዝቡ ያለበትን እንዲጦቅም ጥሪ አቅርቦ ፍለጋ ሲያካሂድ ነበር።
ዛሬ የአማራ ፖሊስ ይፋ ባደረገው መረጃ በነፍስ ግድያ ወንጀል ተጠርጥሮ ሲፈለግ የነበረው ያምራል አለበል አለሙ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በቁጥጥር ስር ውሏል።
ፖሊስ " ያምራል አለበል አለሙ የተባለው ተጠርጣሪ ግድያ ፈጽሞ ከአካባቢው በመሰወር ለረጅም ጊዜ ሲፈለግ ቆይቷል " ብሏል።
ለመያዝ ክትትል ሲደረግ ቆይቶ በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ ተሸሽጎ እንደሚገኝ በመረጋገጡ በተደረገ የተቀናጀ ስራ በቁጥጥር ስር ሊውል እንደቻለ አማራ ፖሊስ ገልጿል።
የአማራ ክልል ፖሊስ፣ የትግራይ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ላበረከተው የላቀ አስተዋጽኦ ምስጋና አቅርቧል።
በሌላ በኩል ቲክቫህ ኢትዮጵያ እንስቷ በምን ሁኔታ ግድያ እንደተፈጸመባት አንድ የአማራ ክልል ፖሊስ አካልን ጠይቆ " ምርመራ ላይ ስለሆነ የሚገልጹት ምርመራ የሚሰሩት ናቸው " ብለዋል።
እስካሁን ባለው ክትትል ስለእንስቷ አሟሟት የተገኘ መረጃ ካለ በድጋሚ እንዲገልጹ ስንጠይቃቸውም፣ " ገና ምርመራ ላይ ያለ ጉዳይ ነው " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
tikvahethiopia
4 months ago
በአለታ ወንዶ የንግድ ባንክ አገልግሎት መቆራረጥ በንግዱ ማህበረሰብ ላይ ከፍተኛ እሮሮ ቀሰቀሰ
#fastmereja I በአለታ ወንዶ ከተማ የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በየቀኑ በሚያጋጥሙ የ"ሲስተም" እና የ"መብራት" መቆራረጦች ሳቢያ ደንበኞች ለአላስፈላጊ እንግልትና ለኢኮኖሚ ኪሳራ እየተዳረጉ መሆኑ ተገለጸ።
በሲዳማ ክልል የንግድ እንቅስቃሴ ማዕከልና የቡና ምርት መውጫ በሆነችው አለታ ወንዶ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ከከተማዋ የንግድ ፍሰት ጋር አለመመጣጠኑ ተገልጋዮችን እያስመረረ ይገኛል። ባንኩ "መብራት የለም" እና "ኔትወርክ ተቋርጧል" በሚሉ ምክንያቶች ስራ የሚያቆምባቸው ሰዓታት መብዛታቸው፣ በከተማዋ ያለውን የገንዘብ ዝውውር ሽባ እያደረገው መሆኑን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው የንግዱ ማህበረሰብ አባላት እንደገለጹት፣ ባንኩ እንደ አማራጭ ሊጠቀማቸው የሚገቡ የጄነሬተርና የሳተላይት ኢንተርኔት አገልግሎቶች አለመኖራቸው ለችግሩ መባባስ ዋነኛ ምክንያት ነው። ይህ መጉላላት በደንበኞችና በባንኩ መካከል ያለውን የ"አገልግሎት ደረጃ ውል" የሚጥስ ከመሆኑም ባለፈ፣ በብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት የፋይናንስ ተቋማት ሊያሟሏቸው የሚገቡ ዝቅተኛ የአገልግሎት መስፈርቶችን ያላሟላ መሆኑን ይጠቅሳሉ።
#fastmereja I በአለታ ወንዶ ከተማ የሚገኘው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በየቀኑ በሚያጋጥሙ የ"ሲስተም" እና የ"መብራት" መቆራረጦች ሳቢያ ደንበኞች ለአላስፈላጊ እንግልትና ለኢኮኖሚ ኪሳራ እየተዳረጉ መሆኑ ተገለጸ።
በሲዳማ ክልል የንግድ እንቅስቃሴ ማዕከልና የቡና ምርት መውጫ በሆነችው አለታ ወንዶ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አገልግሎት አሰጣጥ ከከተማዋ የንግድ ፍሰት ጋር አለመመጣጠኑ ተገልጋዮችን እያስመረረ ይገኛል። ባንኩ "መብራት የለም" እና "ኔትወርክ ተቋርጧል" በሚሉ ምክንያቶች ስራ የሚያቆምባቸው ሰዓታት መብዛታቸው፣ በከተማዋ ያለውን የገንዘብ ዝውውር ሽባ እያደረገው መሆኑን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
ጉዳዩን አስመልክቶ ያነጋገርናቸው የንግዱ ማህበረሰብ አባላት እንደገለጹት፣ ባንኩ እንደ አማራጭ ሊጠቀማቸው የሚገቡ የጄነሬተርና የሳተላይት ኢንተርኔት አገልግሎቶች አለመኖራቸው ለችግሩ መባባስ ዋነኛ ምክንያት ነው። ይህ መጉላላት በደንበኞችና በባንኩ መካከል ያለውን የ"አገልግሎት ደረጃ ውል" የሚጥስ ከመሆኑም ባለፈ፣ በብሔራዊ ባንክ መመሪያ መሰረት የፋይናንስ ተቋማት ሊያሟሏቸው የሚገቡ ዝቅተኛ የአገልግሎት መስፈርቶችን ያላሟላ መሆኑን ይጠቅሳሉ።
4 months ago
የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች በእስዋቲኒ መኮብለላቸው ተሰማ
#ethiopia | የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ባህር ግመሎች) ለዓመታት ከአህጉራዊ ውድድሮች ርቆ ከቆየ በኋላ፣ በቅርቡ ባደረገው የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ውጤታማ ሆኖ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ድልድል መቀላቀሉ የሚታወስ ነው። ሆኖም ይህን ደስታ የሚያደበዝዝ ዜና ከስፍራው እየወጣ ይገኛል።
ከቡድኑ ስብስብ ጋር ወደ እስዋቲኒ ተጉዘው ከነበሩት የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች መካከል ሰባቱ (7) መጥፋታቸው ተረጋግጧል።
ቡድኑ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ባከናወነባት እስዋቲኒ።በስብስቡ ውስጥ ተካተው ከነበሩ 10 የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች መካከል 3ቱ ብቻ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ፣ 7ቱ ግን እዛው ቀርተዋል።
ተጫዋቾቹ ብሔራዊ ቡድኑ ረጅም ጊዜ ከቆየበት እገዳ ተላቆ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እንዲመለስ ትልቅ ግዳጅ ከተወጡ በኋላ ነው የመመለስ ፍቃደኛ ያልሆኑት።
የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት በሚደረጉ ውድድሮች ላይ መሰል ድርጊቶችን ሲፈጽሙ መቆየታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ የአሁኑ አጋጣሚ ቡድኑ ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ በተመለሰበት ማግስት መከሰቱ ትኩረት ስቧል ያለው ቲክቫህ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #eritrea #redseacamels #afcon2025 #footballnews #eswatini #africacupof Nations #breakingnews #eritreanfootball
#ethiopia | የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ባህር ግመሎች) ለዓመታት ከአህጉራዊ ውድድሮች ርቆ ከቆየ በኋላ፣ በቅርቡ ባደረገው የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታ ውጤታማ ሆኖ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ ድልድል መቀላቀሉ የሚታወስ ነው። ሆኖም ይህን ደስታ የሚያደበዝዝ ዜና ከስፍራው እየወጣ ይገኛል።
ከቡድኑ ስብስብ ጋር ወደ እስዋቲኒ ተጉዘው ከነበሩት የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች መካከል ሰባቱ (7) መጥፋታቸው ተረጋግጧል።
ቡድኑ የቅድመ ማጣሪያ ጨዋታውን ባከናወነባት እስዋቲኒ።በስብስቡ ውስጥ ተካተው ከነበሩ 10 የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች መካከል 3ቱ ብቻ ወደ ሀገራቸው ሲመለሱ፣ 7ቱ ግን እዛው ቀርተዋል።
ተጫዋቾቹ ብሔራዊ ቡድኑ ረጅም ጊዜ ከቆየበት እገዳ ተላቆ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ እንዲመለስ ትልቅ ግዳጅ ከተወጡ በኋላ ነው የመመለስ ፍቃደኛ ያልሆኑት።
የኤርትራ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሀገራት በሚደረጉ ውድድሮች ላይ መሰል ድርጊቶችን ሲፈጽሙ መቆየታቸው የሚታወስ ሲሆን፣ የአሁኑ አጋጣሚ ቡድኑ ወደ ዓለም አቀፍ መድረክ በተመለሰበት ማግስት መከሰቱ ትኩረት ስቧል ያለው ቲክቫህ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #eritrea #redseacamels #afcon2025 #footballnews #eswatini #africacupof Nations #breakingnews #eritreanfootball
Sponsored by
Surafel
5 months ago
የአሜሪካ ሚኒስትሮች መኖሪያ ላይ ሰው አልባ አውሮፕላኖች መታየታቸው የደህንነት ስጋት ፈጠረ
በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘውና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴት የሚኖሩበት ፎርት ማክኔር ወታደራዊ ካምፕ፣ ባልታወቁ ድሮኖች መታወኩ ተሰማ።
የዋሽንግተን ፖስት ዘገባ እንደሚያመለክተው፣ ድሮኖቹ በባለስልጣናቱ መኖሪያ ላይ ሲበሩ መታየታቸውን ተከትሎ ከፍተኛ የደህንነት ስጋት ተፈጥሯል።
ክስተቱ የተመዘገበው አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የጀመሩትን ወታደራዊ ዘመቻ ተከትሎ ጥበቃው በከፍተኛ ሁኔታ ባለበት ወቅት ነው።
ድሮኖቹ በታዩበት ቅጽበት ሚኒስትሮቹን ከስፍራው ለማስወጣት ታስቦ የነበረ ቢሆንም፣ በመጨረሻ ግን በመኖሪያቸው እንዲቆዩ ተደርጓል።
ፔንታጎን ለደህንነት ሲባል ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል።
በዋሽንግተን ዲሲ የሚገኘውና የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩቢዮ እንዲሁም የመከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴት የሚኖሩበት ፎርት ማክኔር ወታደራዊ ካምፕ፣ ባልታወቁ ድሮኖች መታወኩ ተሰማ።
የዋሽንግተን ፖስት ዘገባ እንደሚያመለክተው፣ ድሮኖቹ በባለስልጣናቱ መኖሪያ ላይ ሲበሩ መታየታቸውን ተከትሎ ከፍተኛ የደህንነት ስጋት ተፈጥሯል።
ክስተቱ የተመዘገበው አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የጀመሩትን ወታደራዊ ዘመቻ ተከትሎ ጥበቃው በከፍተኛ ሁኔታ ባለበት ወቅት ነው።
ድሮኖቹ በታዩበት ቅጽበት ሚኒስትሮቹን ከስፍራው ለማስወጣት ታስቦ የነበረ ቢሆንም፣ በመጨረሻ ግን በመኖሪያቸው እንዲቆዩ ተደርጓል።
ፔንታጎን ለደህንነት ሲባል ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ተቆጥቧል።
5 months ago
#update
" አሁንም ምዕመናን ተገድለዋል። እስካሁን 21 ምዕመናንን ቀብረን ተመልሰናል። ተመልሰው እዚያው ቀበሌ ገብተዋል፤ እየገደሉ ነው" - ወረዳ ቤተክህነት
➡️ " 21 መገደላቸውን ትክክለኛ መረጃ ደርሶናል። 8 የደረሱበት አልታወቀም። 8 ሆስፒታል ገብተዋል። ሁለት ታግተዋል " - የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት
⚫️ " የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ ተጨማሪ የሰው ነፍስ እንዳይጠፋ የመከላከሉ ስራ ሊሰራ ይገባል " - ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ
ተደጋጋሚ ግድያ በሚፈጸምበት በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ በተፈጸመ አዲስ ጥቃት እስካሁን ባለው መረጃ ብቻ "21 ምዕመናን" በታጠቁ አካላት መገደላቸውን የወረዳው ቤተ ክህነት፣ የዞኑ ሀገረ ስብከት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አርሲ ዞን ሀገረ ስብከት የሽርካ ወረዳ ቤተክህነት አካል በሰጡን ቃል፣ "አሁንም ምዕመናን ተገድለዋል። እስካሁን 21 ምዕመናንን ቀብረን ተመልሰናል" ብለዋል።
ዛሬ ከሰዓት 12 ሰዓት ገደማ ይህን ያሉን እኚሁ የቤተ ክህነቱ አካል፣ የታጠቁት አካላት። "አሁንም ግድያ በፈጸሙበት ቀበሌ ገብተው እያቃጠሉ ነው። ያለው ሁኔታ በዚህ ላይ ነው ያለው" ሲሉም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አዱሱ ግድያ የተፈጸመው ትናንት (ሐሙስ የካቲት 19 ቀን 2018 ዓ/ም) ጀምሮ መሆኑን ገልጸው፣ የታጠቁት አካላትን "አሁን እኔ እና አንተ በምናወራበት ሰዓት ለማጥቃት ተመልሰው እዚያው ቀበሌ ገብተዋል፤ እየገደሉ ነው" ነው ያሉት።
አመራሩ አዲሱ ግድያ የተፈጸመበት ቀበሌ በሽርካ ወረዳ ጃዌ ዋጩ እንደሚባል የገለጹ ሲሆን፣ አካባቢው አሁንም ከፍተኛ የስጋት ቀጠና ላይ በመሆኑ "ሰሚ ካለ" ትኩረት እንዲሰጥም የሚያሳስቡ መረጂዎችም ከስፍራው እየወጡ ናቸው።
ስለግድያው መረጃ ደርሶት እንደሆነ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ምላሽ የጠየቀው፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት በበኩሉ፣ ግድያው እንደአዲስ ተቀስቅሶ ከትናንት ጀምሮ እየተፈጸመ መሆኑን ከወረዳው ቤተክህነት ባገኘው መረጃ መረዳቱን ገልጿል።
አንድ የዞን ሀገረ ስብከቱ አመራር በሰጡን ቃል፣ "የተገደሉት 22 ናቸው እየተባለ ነው። 21 መገደላቸውን ግን ትክክለኛ መረጃ ደርሶናል" ሲሉም ተናግረዋል።
በደረሳቸው መረጃ መሰረት፣ "ሽርካ ወረዳ ጃዊ ቀበሌ ገበሬ ማህበር የካቲት 19 ቀን ለ20 አጥቢያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ አንድ ካህን፣ ሁለት ሴቶች እና 18 ወንዶች በድምሩ 21 የንጹሐን ወገኖቻችን ህይወት አልፏል" ብለዋል።
እንዲሁም፣ "ሁለት ሰዎች በታጣቂዎች ታግተዋል። ሌሎች ስምንት ሰዎች ጠፍተው የደረሱበት አይታወቅም። ሌሎች ስምንት ደግሞ በጋምቤላ ሆስፒታል ህክምና ላይ ይገኛሉ" ሲሉ ገልጸውልናል።
የዞን ሀገረ ስብከቱ የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ/ም በመርቲ ወረዳ ፈረቀሳ በተባለ ቦታ አራት ሰዎች ተገድለው፣ ከ10 የሚልቁ አባወራ ቤቶች "ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን" አስታውሷል።
የሶማሌ እና ምሥራቅ አርሲ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ በበኩላቸው፣ በሽርካ ወረዳ ትናንት 21 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን፣ ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ገልጸው፣ ከሞቱት 21 ምዕመናን መካከል አንደኛው ካህን እንደሆኑ፣ የሁሉም ስርዓተ ቀብራቸው ዛሬ መፈጸሙን ተናግረዋል።
ሁለት ምእመናን መታፈናቸውን እና ስምንቱ የት እንደደረሱ እንደማይታወቅ በመግለጽ፣ የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከትን ሀሳብ ተጋርተው፣ "ልጆቻችን ሞት የእኛም ሞት ነው" በማለት ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን ተመኝተዋል።
"በከንቱ ስለምን ይገድሉናል? የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ ተጨማሪ የሰው ነፍስ እንዳይጠፋ የመከላከሉ ስራ ሊሰራ ይገባል" ሲሉም አሳስበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
" አሁንም ምዕመናን ተገድለዋል። እስካሁን 21 ምዕመናንን ቀብረን ተመልሰናል። ተመልሰው እዚያው ቀበሌ ገብተዋል፤ እየገደሉ ነው" - ወረዳ ቤተክህነት
➡️ " 21 መገደላቸውን ትክክለኛ መረጃ ደርሶናል። 8 የደረሱበት አልታወቀም። 8 ሆስፒታል ገብተዋል። ሁለት ታግተዋል " - የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት
⚫️ " የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ ተጨማሪ የሰው ነፍስ እንዳይጠፋ የመከላከሉ ስራ ሊሰራ ይገባል " - ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ
ተደጋጋሚ ግድያ በሚፈጸምበት በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ አርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ በተፈጸመ አዲስ ጥቃት እስካሁን ባለው መረጃ ብቻ "21 ምዕመናን" በታጠቁ አካላት መገደላቸውን የወረዳው ቤተ ክህነት፣ የዞኑ ሀገረ ስብከት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አርሲ ዞን ሀገረ ስብከት የሽርካ ወረዳ ቤተክህነት አካል በሰጡን ቃል፣ "አሁንም ምዕመናን ተገድለዋል። እስካሁን 21 ምዕመናንን ቀብረን ተመልሰናል" ብለዋል።
ዛሬ ከሰዓት 12 ሰዓት ገደማ ይህን ያሉን እኚሁ የቤተ ክህነቱ አካል፣ የታጠቁት አካላት። "አሁንም ግድያ በፈጸሙበት ቀበሌ ገብተው እያቃጠሉ ነው። ያለው ሁኔታ በዚህ ላይ ነው ያለው" ሲሉም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
አዱሱ ግድያ የተፈጸመው ትናንት (ሐሙስ የካቲት 19 ቀን 2018 ዓ/ም) ጀምሮ መሆኑን ገልጸው፣ የታጠቁት አካላትን "አሁን እኔ እና አንተ በምናወራበት ሰዓት ለማጥቃት ተመልሰው እዚያው ቀበሌ ገብተዋል፤ እየገደሉ ነው" ነው ያሉት።
አመራሩ አዲሱ ግድያ የተፈጸመበት ቀበሌ በሽርካ ወረዳ ጃዌ ዋጩ እንደሚባል የገለጹ ሲሆን፣ አካባቢው አሁንም ከፍተኛ የስጋት ቀጠና ላይ በመሆኑ "ሰሚ ካለ" ትኩረት እንዲሰጥም የሚያሳስቡ መረጂዎችም ከስፍራው እየወጡ ናቸው።
ስለግድያው መረጃ ደርሶት እንደሆነ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ምላሽ የጠየቀው፣ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት በበኩሉ፣ ግድያው እንደአዲስ ተቀስቅሶ ከትናንት ጀምሮ እየተፈጸመ መሆኑን ከወረዳው ቤተክህነት ባገኘው መረጃ መረዳቱን ገልጿል።
አንድ የዞን ሀገረ ስብከቱ አመራር በሰጡን ቃል፣ "የተገደሉት 22 ናቸው እየተባለ ነው። 21 መገደላቸውን ግን ትክክለኛ መረጃ ደርሶናል" ሲሉም ተናግረዋል።
በደረሳቸው መረጃ መሰረት፣ "ሽርካ ወረዳ ጃዊ ቀበሌ ገበሬ ማህበር የካቲት 19 ቀን ለ20 አጥቢያ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ጀምሮ አንድ ካህን፣ ሁለት ሴቶች እና 18 ወንዶች በድምሩ 21 የንጹሐን ወገኖቻችን ህይወት አልፏል" ብለዋል።
እንዲሁም፣ "ሁለት ሰዎች በታጣቂዎች ታግተዋል። ሌሎች ስምንት ሰዎች ጠፍተው የደረሱበት አይታወቅም። ሌሎች ስምንት ደግሞ በጋምቤላ ሆስፒታል ህክምና ላይ ይገኛሉ" ሲሉ ገልጸውልናል።
የዞን ሀገረ ስብከቱ የካቲት 17 ቀን 2018 ዓ/ም በመርቲ ወረዳ ፈረቀሳ በተባለ ቦታ አራት ሰዎች ተገድለው፣ ከ10 የሚልቁ አባወራ ቤቶች "ሙሉ በሙሉ መውደማቸውን" አስታውሷል።
የሶማሌ እና ምሥራቅ አርሲ አኅጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ኤልሳዕ በበኩላቸው፣ በሽርካ ወረዳ ትናንት 21 ኦርቶዶክሳውያን መገደላቸውን፣ ለማኅበረ ቅዱሳን ቴሌቪዥን ገልጸው፣ ከሞቱት 21 ምዕመናን መካከል አንደኛው ካህን እንደሆኑ፣ የሁሉም ስርዓተ ቀብራቸው ዛሬ መፈጸሙን ተናግረዋል።
ሁለት ምእመናን መታፈናቸውን እና ስምንቱ የት እንደደረሱ እንደማይታወቅ በመግለጽ፣ የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከትን ሀሳብ ተጋርተው፣ "ልጆቻችን ሞት የእኛም ሞት ነው" በማለት ለቤተሰቦቻቸው መጽናናትን ተመኝተዋል።
"በከንቱ ስለምን ይገድሉናል? የሚመለከተው አካል ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ ተጨማሪ የሰው ነፍስ እንዳይጠፋ የመከላከሉ ስራ ሊሰራ ይገባል" ሲሉም አሳስበዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
6 months ago
በመቐለ ከተማ ያለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ቀውስ ተባብሷል
መቐለ — በትግራይ ክልል ርዕሰ መዲና መቐለና በአካባቢዋ ያለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መምጣቱን ከስፍራው የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በተለይም የሰው ኃይል ስደት፣ የባንክ አገልግሎት መቋረጥና የጸጥታ ስጋት በከተማዋ ላይ ጥላ አጥልተዋል።
ከመቐለ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት የከተማዋ ወጣቶች በተስፋ መቁረጥና በጸጥታ ስጋት ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ ወደ አዲስ አበባና ወደ ተለያዩ የውጭ አገራት እየተሰደዱ ይገኛሉ። "መንገዶቹ ብቻቸውን ቀርተዋል ሰው የለም፣ ሕንፃዎች ብቻ ቀርተዋል" ሲሉ ነዋሪዎች የከተማዋን ባዶነት ይገልጻሉ። ከክልሉ ለመውጣትም የትራንስፖርት እጥረት በመኖሩ ተጓዦች ለሳምንታት ለመጠበቅ ተገደዋል።
በከተማዋ ያለው የባንክ አገልግሎት እጅግ አስቸጋሪ ደረጃ ላይ ደርሷል። ነዋሪዎች ለአነስተኛ የገንዘብ መጠን (ለ1 ሺህ ብር) ሙሉ ቀን በሰልፍ እንደሚያሳልፉና አብዛኞቹ ባንኮችም አገልግሎት መስጠት አቁመው በራቸውን እንደዘጉ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ የፓስፖርት አገልግሎት የተቋረጠ ሲሆን፣ ምክንያቱ ደግሞ በግልጽ ባልታወቀ ሁኔታ "የሲስተም ችግር" ወይም "ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር የተያያዘ" በሚሉ ሰበቦች መስተጓጎሉ ተጠቁሟል።
በትምህርት ዘርፍ ላይ ያረፈው ጥላ
በክልሉ ያለው የትምህርት እንቅስቃሴም አደጋ ላይ ወድቋል። ምንም እንኳ በከፊል ትምህርት ቢጀመርም ብዙ ተማሪዎች "ትምህርት ከሕይወት አይበልጥም" በሚል ተስፋ በመቁረጥ ትምህርታቸውን እያቋረጡ እንደሚገኙ ታውቋል።
በከተማዋ ያልተለመደ የባጃጅ ቁጥር መጨመር የታየ ሲሆን፣ ይህም ቀደም ሲል በጦርነቱ ወቅት ተሽከርካሪዎች በአንጻራዊ ሁኔታ ሰላም ወደነበረችው መቐለ በመሸሻቸው እንደሆነ ይነገራል።
በአሁኑ ወቅት በመቐለ ያለው ሁኔታ በጦርነቱ ወቅት ከነበረው ይልቅ የከፋና ልብ የሚሰብር መሆኑን የዓይን እማኞች ይገልጻሉ።
የክልሉ ተወላጆችም "ይህ ጨለማ አልፎ የሚነጋበት ቀን ይናፍቀናል" ሲሉ ምኞታቸውን ይገልጻሉ።
መቐለ — በትግራይ ክልል ርዕሰ መዲና መቐለና በአካባቢዋ ያለው ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ከዕለት ወደ ዕለት እየተባባሰ መምጣቱን ከስፍራው የወጡ መረጃዎች ያመለክታሉ።
በተለይም የሰው ኃይል ስደት፣ የባንክ አገልግሎት መቋረጥና የጸጥታ ስጋት በከተማዋ ላይ ጥላ አጥልተዋል።
ከመቐለ የሚወጡ መረጃዎች እንደሚያሳዩት የከተማዋ ወጣቶች በተስፋ መቁረጥና በጸጥታ ስጋት ምክንያት በከፍተኛ ሁኔታ ወደ አዲስ አበባና ወደ ተለያዩ የውጭ አገራት እየተሰደዱ ይገኛሉ። "መንገዶቹ ብቻቸውን ቀርተዋል ሰው የለም፣ ሕንፃዎች ብቻ ቀርተዋል" ሲሉ ነዋሪዎች የከተማዋን ባዶነት ይገልጻሉ። ከክልሉ ለመውጣትም የትራንስፖርት እጥረት በመኖሩ ተጓዦች ለሳምንታት ለመጠበቅ ተገደዋል።
በከተማዋ ያለው የባንክ አገልግሎት እጅግ አስቸጋሪ ደረጃ ላይ ደርሷል። ነዋሪዎች ለአነስተኛ የገንዘብ መጠን (ለ1 ሺህ ብር) ሙሉ ቀን በሰልፍ እንደሚያሳልፉና አብዛኞቹ ባንኮችም አገልግሎት መስጠት አቁመው በራቸውን እንደዘጉ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ የፓስፖርት አገልግሎት የተቋረጠ ሲሆን፣ ምክንያቱ ደግሞ በግልጽ ባልታወቀ ሁኔታ "የሲስተም ችግር" ወይም "ከወቅታዊ ሁኔታ ጋር የተያያዘ" በሚሉ ሰበቦች መስተጓጎሉ ተጠቁሟል።
በትምህርት ዘርፍ ላይ ያረፈው ጥላ
በክልሉ ያለው የትምህርት እንቅስቃሴም አደጋ ላይ ወድቋል። ምንም እንኳ በከፊል ትምህርት ቢጀመርም ብዙ ተማሪዎች "ትምህርት ከሕይወት አይበልጥም" በሚል ተስፋ በመቁረጥ ትምህርታቸውን እያቋረጡ እንደሚገኙ ታውቋል።
በከተማዋ ያልተለመደ የባጃጅ ቁጥር መጨመር የታየ ሲሆን፣ ይህም ቀደም ሲል በጦርነቱ ወቅት ተሽከርካሪዎች በአንጻራዊ ሁኔታ ሰላም ወደነበረችው መቐለ በመሸሻቸው እንደሆነ ይነገራል።
በአሁኑ ወቅት በመቐለ ያለው ሁኔታ በጦርነቱ ወቅት ከነበረው ይልቅ የከፋና ልብ የሚሰብር መሆኑን የዓይን እማኞች ይገልጻሉ።
የክልሉ ተወላጆችም "ይህ ጨለማ አልፎ የሚነጋበት ቀን ይናፍቀናል" ሲሉ ምኞታቸውን ይገልጻሉ።
6 months ago
በመድፍ የታጀበ ውጊያ ዛሬም ቀጥሏል
በአፋር ያሎ ድንበር በራያ ጨርጨር ፤በ ቢሶበር በኩል ከህወሃት ጋር እየተደረገ ያለው ወጊያ ዛሬም ቀጥሏል።ህወሃት ሰሞኑ የጀመረውን ትንኮሳ ገፍቶበት በ ሞርተር፤እና ዲሽቃ የታጀበ ውጊያ እያደረገ ይገኛል።
የህወሃት ሃይሎች ወደ ኡላጋ፤ቡታ መርፋታ እና ቢሶበር አከባቢ ከባባድ መሳሪያዎችን ጨምሮ ሰራዊቱን እያቀረበ መሆነኑ ከስፍራው የደረሰን መረጃዎች ገልፀውልናል።
zena_ethiopia24
zena_ethiopia24
በአፋር ያሎ ድንበር በራያ ጨርጨር ፤በ ቢሶበር በኩል ከህወሃት ጋር እየተደረገ ያለው ወጊያ ዛሬም ቀጥሏል።ህወሃት ሰሞኑ የጀመረውን ትንኮሳ ገፍቶበት በ ሞርተር፤እና ዲሽቃ የታጀበ ውጊያ እያደረገ ይገኛል።
የህወሃት ሃይሎች ወደ ኡላጋ፤ቡታ መርፋታ እና ቢሶበር አከባቢ ከባባድ መሳሪያዎችን ጨምሮ ሰራዊቱን እያቀረበ መሆነኑ ከስፍራው የደረሰን መረጃዎች ገልፀውልናል።
zena_ethiopia24
zena_ethiopia24
6 months ago
በጀሞ ኮንዶሚኒየም የእሳት አደጋ ተከሰተ
በአሁኑ ሰዓት በጀሞ 2 የኮንዶሚኒየም ላይ የቃጠሎ አደጋ መከሰቱን ከስፍራው የደረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
አደጋው በደረሰበት በዚህ ወቅት የአደጋ መከላከል ቡድኖች በስፍራው አለመድረሳቸው የታወቀ ሲሆን፣ ነዋሪዎች እሳቱ እየተባባሰ በመምጣቱ ከፍተኛ ስጋት ላይ ይገኛሉ።
• ለአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከል፦ አደጋው የሰዎችን ህይወትና ንብረት ሳይቀጥፍ በአስቸኳይ በስፍራው ደርሳችሁ ቁጥጥር እንድታደርጉ ጥሪ እናስተላልፋለን።
• ለአካባቢው ነዋሪዎች፦ እሳቱ በንፋስና በሌሎች ምክንያቶች እንዳይስፋፋ ተገቢውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
በአሁኑ ሰዓት በጀሞ 2 የኮንዶሚኒየም ላይ የቃጠሎ አደጋ መከሰቱን ከስፍራው የደረሱን መረጃዎች ይጠቁማሉ።
አደጋው በደረሰበት በዚህ ወቅት የአደጋ መከላከል ቡድኖች በስፍራው አለመድረሳቸው የታወቀ ሲሆን፣ ነዋሪዎች እሳቱ እየተባባሰ በመምጣቱ ከፍተኛ ስጋት ላይ ይገኛሉ።
• ለአዲስ አበባ እሳትና ድንገተኛ አደጋ መከላከል፦ አደጋው የሰዎችን ህይወትና ንብረት ሳይቀጥፍ በአስቸኳይ በስፍራው ደርሳችሁ ቁጥጥር እንድታደርጉ ጥሪ እናስተላልፋለን።
• ለአካባቢው ነዋሪዎች፦ እሳቱ በንፋስና በሌሎች ምክንያቶች እንዳይስፋፋ ተገቢውን ጥንቃቄ እንድታደርጉ እናሳስባለን።
6 months ago
ህወሓት በትግራይ ከተሞች ወጣቶችን ማፈስ መጀመሩ ተገለጸ
የህወሓት ታጣቂ ቡድን በትግራይ የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶችን በሃይል እያፈሰ ወደ ግንባር እየወሰደ እንደሚገኝ ምንጮች ገለጹ።
በአዲግራት፣ በአድዋ እና በሌሎችም የክልሉ ከተሞች የተጀመረው ይህ የወጣቶች አፈሳ፤ በዋናነት በትጥቅ ትግል ስም ወጣቱን ወደ ወልቃይት አቅጣጫ ለመውሰድ የታለመ መሆኑ ታውቋል።
ቡድኑ በጠለምት በኩል በከፈተው ጦርነት ከፍተኛ የሰው ሃይል እና የቁሳቁስ ኪሳራ እንደደረሰበት መረጃዎች ይጠቁማሉ። በአካባቢው ከሚገኙ የሚሊሻ ሃይሎች ጋር በነበረው ፍልሚያ በርካታ ታጣቂዎቹ ሙት እና ቁስለኛ ከመሆናቸውም በላይ፣ ወሳኝ የተባሉ የጦር መሳሪያዎቹ መማረካቸው ተነግሯል።
ይህንን የተመናመነ የሰው ሃይል ለማካካስም ነው በአሁኑ ሰዓት በከተሞች የሚገኙ ወጣቶችን የማፈስ ስራ ላይ የተሰማራው ተብሏል።
ከስፍራው የደረሱን መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የታፈሱ ወጣቶች በመኪና ተጭነው ወደ ወልቃይት አቅጣጫ እየተወሰዱ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የትግራይ ወጣት ዳግም ለማያባራ ጦርነት እና ለቡድኑ ፍላጎት ሲል ህይወቱን አሳልፎ መስጠት የለበትም የሚሉ ድምፆች እየተሰሙ ነው።
በመሆኑም ወጣቱ ይህንን የግዳጅ አፈሳ በመቃወም፣ ራሱን በማደራጀት ላይ ከሚገኘው "የትግራይ የሰላም ሃይል" ጋር በመቀላቀል የቡድኑን ጥፋት ሊመክት እንደሚገባ ጥሪ ተላልፏል።
seledadotio
seledadotio
የህወሓት ታጣቂ ቡድን በትግራይ የተለያዩ ከተሞች የሚገኙ ወጣቶችን በሃይል እያፈሰ ወደ ግንባር እየወሰደ እንደሚገኝ ምንጮች ገለጹ።
በአዲግራት፣ በአድዋ እና በሌሎችም የክልሉ ከተሞች የተጀመረው ይህ የወጣቶች አፈሳ፤ በዋናነት በትጥቅ ትግል ስም ወጣቱን ወደ ወልቃይት አቅጣጫ ለመውሰድ የታለመ መሆኑ ታውቋል።
ቡድኑ በጠለምት በኩል በከፈተው ጦርነት ከፍተኛ የሰው ሃይል እና የቁሳቁስ ኪሳራ እንደደረሰበት መረጃዎች ይጠቁማሉ። በአካባቢው ከሚገኙ የሚሊሻ ሃይሎች ጋር በነበረው ፍልሚያ በርካታ ታጣቂዎቹ ሙት እና ቁስለኛ ከመሆናቸውም በላይ፣ ወሳኝ የተባሉ የጦር መሳሪያዎቹ መማረካቸው ተነግሯል።
ይህንን የተመናመነ የሰው ሃይል ለማካካስም ነው በአሁኑ ሰዓት በከተሞች የሚገኙ ወጣቶችን የማፈስ ስራ ላይ የተሰማራው ተብሏል።
ከስፍራው የደረሱን መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ የታፈሱ ወጣቶች በመኪና ተጭነው ወደ ወልቃይት አቅጣጫ እየተወሰዱ ይገኛሉ። ይሁን እንጂ የትግራይ ወጣት ዳግም ለማያባራ ጦርነት እና ለቡድኑ ፍላጎት ሲል ህይወቱን አሳልፎ መስጠት የለበትም የሚሉ ድምፆች እየተሰሙ ነው።
በመሆኑም ወጣቱ ይህንን የግዳጅ አፈሳ በመቃወም፣ ራሱን በማደራጀት ላይ ከሚገኘው "የትግራይ የሰላም ሃይል" ጋር በመቀላቀል የቡድኑን ጥፋት ሊመክት እንደሚገባ ጥሪ ተላልፏል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
ዛሬ ምሽት በሀዋሳ ከተማ "አጠና ተራ" ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከባድ የእሳት አደጋ ተከሰተ
በሀዋሳ ከተማ ወደ አዲሱ መናኸሪያ በሚወስደው መስመር "አጠና ተራ" ተብሎ በሚጠራው ሰፈር በአሁኑ ሰዓት ከባድ የእሳት አደጋ መከሰቱ ተሰምቷል።
ከስፍራው የተገኙ መረጃዎች;
📍 አካባቢው፦ እሳቱ የተነሳው ከአጠና ተራ አቅራቢያ ሲሆን፣ በአቅራቢያው ትልቅ የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመር መኖሩ አደጋው ወደ የከፋ ደረጃ ሊያመራ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
🕑 የቆይታ ጊዜ፦ እሳቱ ከተነሳ ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ያስቆጠረ ሲሆን፣ ጭሱ ከወልደ አማኑኤል አደባባይ ወደ መናኸሪያ በሚወስደው መንገድ ላይ በግልጽ እየታየ ይገኛል።
🚒 የመከላከል ጥረት፦ አንድ የእሳት አደጋ መኪና ወደ ስፍራው ደርሶ የነበረ ቢሆንም፣ የያዘው ውሃ አልቆበት በመመለሱ አደጋውን በአፋጣኝ መቆጣጠር አልተቻለም።
🤝 የህዝቡ ርብርብ፦ በአሁኑ ሰዓት የአካባቢው ነዋሪዎች የሚችሉትን ሁሉ በመጠቀም እሳቱን ለማጥፋት በከፍተኛ ርብርብ ላይ ይገኛሉ።
⚠️ አስቸኳይ ጥሪ፦ የሚመለከተው አካልና ተጨማሪ የእሳት አደጋ መከላከያ መኪናዎች በአፋጣኝ ደርሰው አደጋው ሳይባባስና በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ እንዲቆጣጠሩ ነዋሪዎች ጥሪያቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ አስተላልፈዋል።
በሀዋሳ ከተማ ወደ አዲሱ መናኸሪያ በሚወስደው መስመር "አጠና ተራ" ተብሎ በሚጠራው ሰፈር በአሁኑ ሰዓት ከባድ የእሳት አደጋ መከሰቱ ተሰምቷል።
ከስፍራው የተገኙ መረጃዎች;
📍 አካባቢው፦ እሳቱ የተነሳው ከአጠና ተራ አቅራቢያ ሲሆን፣ በአቅራቢያው ትልቅ የኤሌክትሪክ ትራንስፎርመር መኖሩ አደጋው ወደ የከፋ ደረጃ ሊያመራ ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
🕑 የቆይታ ጊዜ፦ እሳቱ ከተነሳ ከአንድ ሰዓት ተኩል በላይ ያስቆጠረ ሲሆን፣ ጭሱ ከወልደ አማኑኤል አደባባይ ወደ መናኸሪያ በሚወስደው መንገድ ላይ በግልጽ እየታየ ይገኛል።
🚒 የመከላከል ጥረት፦ አንድ የእሳት አደጋ መኪና ወደ ስፍራው ደርሶ የነበረ ቢሆንም፣ የያዘው ውሃ አልቆበት በመመለሱ አደጋውን በአፋጣኝ መቆጣጠር አልተቻለም።
🤝 የህዝቡ ርብርብ፦ በአሁኑ ሰዓት የአካባቢው ነዋሪዎች የሚችሉትን ሁሉ በመጠቀም እሳቱን ለማጥፋት በከፍተኛ ርብርብ ላይ ይገኛሉ።
⚠️ አስቸኳይ ጥሪ፦ የሚመለከተው አካልና ተጨማሪ የእሳት አደጋ መከላከያ መኪናዎች በአፋጣኝ ደርሰው አደጋው ሳይባባስና በሰውና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ሳያደርስ እንዲቆጣጠሩ ነዋሪዎች ጥሪያቸውን በማህበራዊ ሚዲያ ላይ አስተላልፈዋል።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
" ዛሬ ኤፍኤም ባስ አሊዶሮ ታግቶ መኪናውም በጥይት ተመትቷል፤ ብዙ መኪና ቆሞ ነበር " - መንገደኛ
➡️ " የደረሰን መረጃ ሾፌሮችና በአውቶብሱ የተሳፈሩ ሰዎች ታግተዋል የሚል ነው " - ማህበሩ
በዛሬው እለት በኦሮሚያ ክልል ገብረ ጉራቻ ፊቸ መካከል በሚገኘው መንገድ "አሊደሮ" ተብሎ በሚጠራው ልዩ ቦታ በአገር አቋራጭ ተሽከርካሪ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ተሳፋሪዎችና ሾፌሮች በታጣቁ አካላት መታገታቸውን የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር እና የዓይን እማኝ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።
ተሳፋሪዎቹ መነሻቸውን አዲስ አበባ በማድረግ ወደ ደብረ ማርቆስ ሲጓዙ እንደነበር በመግለጽ አንዳንዶች የታጋቾችን ቁጥር " 40 " ያደረሱት ሲሆን፣ የተመቱም ሳይኖሩ እንዳልቀረ ደግሞ ከቦታው የወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።
ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ አንድ የዓይን እማኝ መንገደኛ፣ " ዛሬ ኤፍኤም ባስ አሊዶሮ ታግቶ መኪናውም በጥይት ተመትቷል፤ ብዙ መኪና ቆሞ ነበር " ሲሉ ከቦታው የተመለከቱትን ገልጸዋል።
እንዲሁም፣ "ኤፍኤም ባስ" የሚል ስያሜ ያለው የህዝብ መጓጓዣ ተሽከርካሪ፣ የጎን መስታውቱ ተገንጥሎ፣ በጋቢናው በኩል በጥይት ተበሳስቶ የሚያሳይ ቪዲዮ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከስፍራው ደርሶታል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለእገታው ዝርዝር ማብራሪያ የጠየቀው የኢትዮጵያ አባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር፣ " የደረሰን መረጃ ሾፌሮችና በአውቶብሱ የተሳፈሩ ሰዎች ታግተዋል የሚል ነው " ብሏል።
እገታ የተፈጸመበት ልዩ ቦታ "አሊዶሮ" መሆኑን የገለጹት አንድ የማህበሩ አመራር፣ " ቦታዋ በጣም መጥፎ ነች። ይሄን አንድ ወር ግን ጥሩ ነበር፤ ተሽከርካሪዎች በእጀባ ነበር የሚሄዱት። ሾፌሮቹ የሆነ ቦታ ተጠራቅመው በርከት ሲሉ በወታደር ታጅበው ያልፉ ነበር " ሲሉ አስረድተው፣ የዛሬው ጥቃት የደረሰባቸው ግን ያን ጥሰው ይሁን ያለአጃቢ ሄደው ገና እንዳልታወቀ ገልጸዋል።
ማህበሩ፣ " ከፍቼ ጎሀፂዮን መስመር የህዝብ አውቶብድ ተሳፋሪዎች በዘራፊዎች መታገታቸውን መረጃዎች ደርሰውናል " ሲል አስታውቆ፣ " አሁን የምንሰማው ነገር ግን የሚያሳዝን ነው " ሲልም መረጃ አጋርቷል።
የሾፌሮችን ውሎ በየእለቱ የሚከታተለው፣ " የሾፌሮች አንደበት "፣ " ዛሬ በኦሮሚያ ክልል ከገብረ ጉራቻ ፊቸ መሀል ባለው የመንገድ ክፍል አሊደሮ ላይ የህዝብ አውቶብስ ተሳፋሪ የተወሰኑና ሌሎች ሾፌሮች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል የሚል መልዕክት ደርሶናል " የሚል መረጃ አጋርቷል።
የታጠቁ አካላት " ተሽከርካሪ ላይ ተኩስ በመክፈት፣ ተሳፋሪን በመምታት የተወሰኑትን በማፈን፣ ሌሎች የከባድ መኪና ሾፌሮችንም በማገት ይዘው መሄዳቸውን መልዕክት ደርሶናል " ነው ያለው።
" በአቅራቢያው የነበረ ህግ አስከባሪዎች በቦታው ደርሰው የተኩስ ልውውጥ ቢያደርጉም ሌላው ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያደርሱ ከመከላከል ውጭ የታገቱትን ማስጣል እንዳልተቻለ " የሚገልጽ መረጃ እንደደረሰውን አሳውቋል።
" በዚህ የመንገድ ክፍል ያለ ጉዞ በእጀባ ቢሆንም አልፎ አልፎ በመሀል እየገቡ የሚያፍኑበት ሂደት ትልቅ ስጋት እና ጉዳትን እያላበሰ ይገኛል " ሲል የሁነቱን አስከፊነት አስረድቷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
➡️ " የደረሰን መረጃ ሾፌሮችና በአውቶብሱ የተሳፈሩ ሰዎች ታግተዋል የሚል ነው " - ማህበሩ
በዛሬው እለት በኦሮሚያ ክልል ገብረ ጉራቻ ፊቸ መካከል በሚገኘው መንገድ "አሊደሮ" ተብሎ በሚጠራው ልዩ ቦታ በአገር አቋራጭ ተሽከርካሪ ሲጓዙ የነበሩ በርካታ ተሳፋሪዎችና ሾፌሮች በታጣቁ አካላት መታገታቸውን የኢትዮጵያ ከባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር እና የዓይን እማኝ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገለጹ።
ተሳፋሪዎቹ መነሻቸውን አዲስ አበባ በማድረግ ወደ ደብረ ማርቆስ ሲጓዙ እንደነበር በመግለጽ አንዳንዶች የታጋቾችን ቁጥር " 40 " ያደረሱት ሲሆን፣ የተመቱም ሳይኖሩ እንዳልቀረ ደግሞ ከቦታው የወጡ መረጃዎች ጠቁመዋል።
ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ቃላቸውን የሰጡ አንድ የዓይን እማኝ መንገደኛ፣ " ዛሬ ኤፍኤም ባስ አሊዶሮ ታግቶ መኪናውም በጥይት ተመትቷል፤ ብዙ መኪና ቆሞ ነበር " ሲሉ ከቦታው የተመለከቱትን ገልጸዋል።
እንዲሁም፣ "ኤፍኤም ባስ" የሚል ስያሜ ያለው የህዝብ መጓጓዣ ተሽከርካሪ፣ የጎን መስታውቱ ተገንጥሎ፣ በጋቢናው በኩል በጥይት ተበሳስቶ የሚያሳይ ቪዲዮ ቲክቫህ ኢትዮጵያ ከስፍራው ደርሶታል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለእገታው ዝርዝር ማብራሪያ የጠየቀው የኢትዮጵያ አባድ መኪና አሽከርካሪዎች ማህበር፣ " የደረሰን መረጃ ሾፌሮችና በአውቶብሱ የተሳፈሩ ሰዎች ታግተዋል የሚል ነው " ብሏል።
እገታ የተፈጸመበት ልዩ ቦታ "አሊዶሮ" መሆኑን የገለጹት አንድ የማህበሩ አመራር፣ " ቦታዋ በጣም መጥፎ ነች። ይሄን አንድ ወር ግን ጥሩ ነበር፤ ተሽከርካሪዎች በእጀባ ነበር የሚሄዱት። ሾፌሮቹ የሆነ ቦታ ተጠራቅመው በርከት ሲሉ በወታደር ታጅበው ያልፉ ነበር " ሲሉ አስረድተው፣ የዛሬው ጥቃት የደረሰባቸው ግን ያን ጥሰው ይሁን ያለአጃቢ ሄደው ገና እንዳልታወቀ ገልጸዋል።
ማህበሩ፣ " ከፍቼ ጎሀፂዮን መስመር የህዝብ አውቶብድ ተሳፋሪዎች በዘራፊዎች መታገታቸውን መረጃዎች ደርሰውናል " ሲል አስታውቆ፣ " አሁን የምንሰማው ነገር ግን የሚያሳዝን ነው " ሲልም መረጃ አጋርቷል።
የሾፌሮችን ውሎ በየእለቱ የሚከታተለው፣ " የሾፌሮች አንደበት "፣ " ዛሬ በኦሮሚያ ክልል ከገብረ ጉራቻ ፊቸ መሀል ባለው የመንገድ ክፍል አሊደሮ ላይ የህዝብ አውቶብስ ተሳፋሪ የተወሰኑና ሌሎች ሾፌሮች በዘራፊ ወንበዴዎች ታፍነው ተወስደዋል የሚል መልዕክት ደርሶናል " የሚል መረጃ አጋርቷል።
የታጠቁ አካላት " ተሽከርካሪ ላይ ተኩስ በመክፈት፣ ተሳፋሪን በመምታት የተወሰኑትን በማፈን፣ ሌሎች የከባድ መኪና ሾፌሮችንም በማገት ይዘው መሄዳቸውን መልዕክት ደርሶናል " ነው ያለው።
" በአቅራቢያው የነበረ ህግ አስከባሪዎች በቦታው ደርሰው የተኩስ ልውውጥ ቢያደርጉም ሌላው ላይ ተጨማሪ ጉዳት እንዳያደርሱ ከመከላከል ውጭ የታገቱትን ማስጣል እንዳልተቻለ " የሚገልጽ መረጃ እንደደረሰውን አሳውቋል።
" በዚህ የመንገድ ክፍል ያለ ጉዞ በእጀባ ቢሆንም አልፎ አልፎ በመሀል እየገቡ የሚያፍኑበት ሂደት ትልቅ ስጋት እና ጉዳትን እያላበሰ ይገኛል " ሲል የሁነቱን አስከፊነት አስረድቷል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
8 months ago
በጭሮ "የፍቅር አጋር ሁኚኝ" ያላትን ሴት "እምቢ! "በማለቷ ለጥበቃ በተሰጠው መሳሪያ በመግደሉ የ57 አመቱ ሰው የ22 አመት እስራት ተፈረደበት
ወንጀለኛው የሟች አንድ ሴት ጓደኛንም በጥይት መቶ አቁስሏል።
የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጭሮ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምርያ መረጃ መሰረት ደብሩ ድሪባ የተባለው የ57 ዓመት ግለሠብ ነዋሪነቱ በጭሮ ከተማ ቡርቃ ጭሮ ቀበሌ ሲሆን በአንድ ድርጅት ውስጥ በጥበቃ ስራ ተቀጥሮ ይሰራል፡
ደብሩ ከዚሕ ቀደም ካለች ባለቤቱ ጋር ሶስት ልጆች አፍርቶ የተፋታ ሲሆን ከዛ በኋላ ብዙነሽ ሲሣይ ከተባለች የ35 ዓመት ሴት ጋር የፍቅር ግንኙነት ለመጀመር ሞክሮ ነበር።
ብዙነሽ ሲሳይም ቀደም ሲል ከነበራት ትዳር አንድ ልጅ የነበራት።
ብዙነሽ አዜብ ስዩሜና አዜብ ፍቅሬ ከተባሉ በእድሜ እኩያ ከሆኑ ወጣቶች ጋር ትውውቅ ጀምራ እየኖረች እያለ፤ደብሩ ደርቤ አብረን እንኑር የሚለው ጥያቄ ያቀርብላታል፡
ብዙነሽም የደብሩ ጥያቄን ከመቀበሏ በፊት ለሁለቱ ጓደኞቿ ሀሣቡን አቅርባ ከተነጋገሩበት በኃላ ጓደኞቿ ብቻሽን ከምትሆኚ አብራችሁ ብትኖሩ መልካም ነው በማለት ይመክሯታል።
ደብሩና ብዙነሽ በአንድ ጎጆ መኖር ይጀምራሉ፡፡
ይሁን እንጂ ብዙነሽ እንደ አሰበችው ከደብሩ ጋር ያላት ትዳር የተመቻቸ ባለመሆኑ ትታ ከቤቱ ትወጣለች።
በዚህ ግዜ ደብሩ ሁለቱን አዜቦች አስታርቁኝ ብሎ ሽምግልና ይልካል።የብዙነሽ ጓደኞች ለማስታረቅ ሙከራ ቢያደርጉም ብዙነሽ በገጠማት የጤና እክል ትታመማለች።
ደብሩ ግን "ታማ አይደልም አውቃ ነው"በሚል ነሐሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:30 ላይ ለድርጅት ጥበቃ የተሠጠውን የጦር መሳርያ በመያዝ ታማ የተኛችውን ብዙነሽ ሲሳይ በአንድ ጥይት መቶ ሕይወትዋ እንዲያልፍ ያደርጋል፡፡
በመቀጠልም በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት አዜብ ስዩሜ የተባለችውን የብዙነሽ ጓደኛ የምትሠራበት ቦታ ላይ ተኩሶ ጉዳት ያደርስባትና ከስፍራው ይሠወራል።
በዚሕም አላበቃም ሶስተኛ፣ አዜብ ፍቅሬ የተባለች ጓደኛዎን፣ለጥበቃ በተሠጠው መሣርያ ተኩሶ ለመምታት ሲል የጦር መሣርያው ይነክሣል።
በዚሕ ግዜ ጉዳት ሊደርስባት የነበረችው ሴት እየጮኽች የድረሱልኝ ጥሪ በማሰማት ስታመልጥ የፀጥታ አካላት ቀደሞ በተፈፀሙት ግድያ ና የግድያ ሙከራ ጉዳይ ክትትል ላይ በመሆናቸዉ ደብሩ ደርቤን በቁጥጥር ስር ያውሉታል።
ፖሊስ የሟች ብዙነሽ ሲሣይ አስክሬን ለምርመራ ወደ ሆስፒታል በመላክ አዜብ ስዩሜን በፍጥነት ለሕክምና በመላክ ህይወቷን ሊያተርፍ ችሏል።
ፖሊስ በተለያዩ ማስረጃዎች፣በአስክሬን ና በተጎጂዋ የሕክምና ማስረጃ እንዲሁም ወንጀል በተፈፀመበት የጦር መሣርያ ጭምር በማያያዝ የምርመራ መዝገቡን አጠናቆ ለአቃቢ ሕግ ላከ።
አቃቢ ሕግም ከፖሊስ የተላከውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በከባድ የሠው መግደል፣የአካል ማጉደል ና የመግደል ሙከራ ፣በድርብ ወንጀል ክስ ታሕሣስ 3 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት ተከሣሽ ደብሩ ደርቤ በ 22 ዓመት እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
ወንጀለኛው የሟች አንድ ሴት ጓደኛንም በጥይት መቶ አቁስሏል።
የምዕራብ ሐረርጌ ዞን ጭሮ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምርያ መረጃ መሰረት ደብሩ ድሪባ የተባለው የ57 ዓመት ግለሠብ ነዋሪነቱ በጭሮ ከተማ ቡርቃ ጭሮ ቀበሌ ሲሆን በአንድ ድርጅት ውስጥ በጥበቃ ስራ ተቀጥሮ ይሰራል፡
ደብሩ ከዚሕ ቀደም ካለች ባለቤቱ ጋር ሶስት ልጆች አፍርቶ የተፋታ ሲሆን ከዛ በኋላ ብዙነሽ ሲሣይ ከተባለች የ35 ዓመት ሴት ጋር የፍቅር ግንኙነት ለመጀመር ሞክሮ ነበር።
ብዙነሽ ሲሳይም ቀደም ሲል ከነበራት ትዳር አንድ ልጅ የነበራት።
ብዙነሽ አዜብ ስዩሜና አዜብ ፍቅሬ ከተባሉ በእድሜ እኩያ ከሆኑ ወጣቶች ጋር ትውውቅ ጀምራ እየኖረች እያለ፤ደብሩ ደርቤ አብረን እንኑር የሚለው ጥያቄ ያቀርብላታል፡
ብዙነሽም የደብሩ ጥያቄን ከመቀበሏ በፊት ለሁለቱ ጓደኞቿ ሀሣቡን አቅርባ ከተነጋገሩበት በኃላ ጓደኞቿ ብቻሽን ከምትሆኚ አብራችሁ ብትኖሩ መልካም ነው በማለት ይመክሯታል።
ደብሩና ብዙነሽ በአንድ ጎጆ መኖር ይጀምራሉ፡፡
ይሁን እንጂ ብዙነሽ እንደ አሰበችው ከደብሩ ጋር ያላት ትዳር የተመቻቸ ባለመሆኑ ትታ ከቤቱ ትወጣለች።
በዚህ ግዜ ደብሩ ሁለቱን አዜቦች አስታርቁኝ ብሎ ሽምግልና ይልካል።የብዙነሽ ጓደኞች ለማስታረቅ ሙከራ ቢያደርጉም ብዙነሽ በገጠማት የጤና እክል ትታመማለች።
ደብሩ ግን "ታማ አይደልም አውቃ ነው"በሚል ነሐሴ 12 ቀን 2017 ዓ.ም ከቀኑ 10:30 ላይ ለድርጅት ጥበቃ የተሠጠውን የጦር መሳርያ በመያዝ ታማ የተኛችውን ብዙነሽ ሲሳይ በአንድ ጥይት መቶ ሕይወትዋ እንዲያልፍ ያደርጋል፡፡
በመቀጠልም በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት አዜብ ስዩሜ የተባለችውን የብዙነሽ ጓደኛ የምትሠራበት ቦታ ላይ ተኩሶ ጉዳት ያደርስባትና ከስፍራው ይሠወራል።
በዚሕም አላበቃም ሶስተኛ፣ አዜብ ፍቅሬ የተባለች ጓደኛዎን፣ለጥበቃ በተሠጠው መሣርያ ተኩሶ ለመምታት ሲል የጦር መሣርያው ይነክሣል።
በዚሕ ግዜ ጉዳት ሊደርስባት የነበረችው ሴት እየጮኽች የድረሱልኝ ጥሪ በማሰማት ስታመልጥ የፀጥታ አካላት ቀደሞ በተፈፀሙት ግድያ ና የግድያ ሙከራ ጉዳይ ክትትል ላይ በመሆናቸዉ ደብሩ ደርቤን በቁጥጥር ስር ያውሉታል።
ፖሊስ የሟች ብዙነሽ ሲሣይ አስክሬን ለምርመራ ወደ ሆስፒታል በመላክ አዜብ ስዩሜን በፍጥነት ለሕክምና በመላክ ህይወቷን ሊያተርፍ ችሏል።
ፖሊስ በተለያዩ ማስረጃዎች፣በአስክሬን ና በተጎጂዋ የሕክምና ማስረጃ እንዲሁም ወንጀል በተፈፀመበት የጦር መሣርያ ጭምር በማያያዝ የምርመራ መዝገቡን አጠናቆ ለአቃቢ ሕግ ላከ።
አቃቢ ሕግም ከፖሊስ የተላከውን የምርመራ መዝገብ ተመልክቶ በከባድ የሠው መግደል፣የአካል ማጉደል ና የመግደል ሙከራ ፣በድርብ ወንጀል ክስ ታሕሣስ 3 ቀን 2018 ዓም በዋለው ችሎት ተከሣሽ ደብሩ ደርቤ በ 22 ዓመት እስራት እንዲቀጣ ወስኖበታል።
8 months ago
"በሰሞንኛው ጥቃት ብቻ ከ10 በላይ ንጹሐን ተገድለዋል፤ የቆሰሉም በርካቶች ናቸው" - የጋምቤላ ነዋሪዎች
"ከስድስት ሰዎች በላይ ህይወታቸው አልፏል፤ የቆሰሉም ከስድስትና ሰባት በላይ አሉ - የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊና ምክር ቤት አባል
ሰሞኑን በጋምቤላ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች ንጹሐን መገደላቸውን፣ የሰዎች እንቅስቃሴ መገደቡን የጋምቤላ ከተማ ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ነዋሪዎቹ በሰሞንኛው ጥቃት ብቻ ከ10 በላይ ሰዎች ተገድለዋል፤ የቆሰሉትም በርካቶች ናቸው" ያሉ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ የሟቾች ቁጥር ከዚህም ሊያሻቅብ እንደሚችል እየገለጹ ነው።
በተለይ አቦል ወረዳና ኢታንግ ልዩ ወረዳ አካባቢዎች "ንጹሐን ዜጎች እየተገደሉ" መሆኑን፣ ጥቃቱ ከዚህ ቀደምም የነበረ ሲሆን፣ በሰሞንኛው ሁነት ደግሞ "የጸጥታ አካላት ጭምር ሟችና ቆስለኛ" መሆናቸውን የሚያመለክቱ መረጃዎች ከስፍራው ወጥተዋል።
ግድያው የሚፈጸመው በተለይ ተሳፋሪዎች ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀሱ መንገድ ዳር በማድፈጥ በተሽከርካሪዎች ጭምር ሲሆን፣ የክልሉ ፓሊስ በበኩሉ፣ ተሳፋሪዎች ላይ ሞትና የመቁሰል ጥቃት መድረሱን ባለፉት ሳምንታት በተደጋጋሚ ማሳወቁ ይታወቃል።
የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ከቀናት በፊት፣ "በከተማችን ባለው ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ከጸጥታ አካላት ውጭ ማንኛውም ተሽከርካሪና ሰው ከህዳር 30/2018 ዓ/ም ምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ መንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን" ሲል ማስታወቁ ይታወሳል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም ጉዳዩን ይዞ ስለጥቃቱ ማብራሪያ እንዲሰጡ የክልሉን ባለስጣናት የጠየቀ ሲሆን፣ የሰላምና ጸጥታ ቢሮው ፈቃደኛ አልሆነም። በስልክ የጠየቃቸው የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ ደግሞ፣ "በኋላ ደውሉ አሁን ስብሰባ እየመራሁ ነው። ከአንድ ሰዓት በኋላ ደውሉ" ቢሉም በድጋሚ ሲደወል ስልክ አያነሱም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በተጨማሪ፣ በሰሞንኛው ጥቃት "ንጹሐን ተገድለዋል፤ የጸጥታ አካላትም ተገድለዋል፣ ጉዳት ደርሶባቸዋል" ብለዋል፤ ምን ያክል ሰዎች ተገድለዋል? ሲል የጋምቤላ ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ እና የምክር ቤት አባል አቶ አሽኔ አስቲንን ጠይቋቸዋል።
የጽ/ቤት ኃላፊ እና የምክር ቤት አባል አቶ አሽኔ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን መለሱ?
"ከስድስት ሰዎች በላይ ህይወታቸው አልፏል፤ የቆሰሉም ከስድስትና ሰባት በላይ አሉ።
የተፈጠረውን ግጭት ግጭት ነው ብሎ ለማሰብ ትንሽ ያስቸግራል። ለምሳሌ ጋምቤላ ከተማ ላይ የደረሰ ጉዳት አለ፤ አንድ ሰው ሁለት ሰዎች ላይ ጥይት ተኩሶ አንዱ ህይወቱ አልፎ አንዱ ቆስሏል።
ከዚያ በኋላ ማንነታቸው የማይታወቁ ሰዎች ደግሞ በጋምቤላ ወረዳ ከላሬ ሲመጣ በነበረ መኪና ጥይት ተተኩሷል፤ እነማን እንደሆኑ አልታወቁም፤ ዳርና ዳር ጫካ ስለሆነ ከጫካ ወጥተው ነው ጥቃት የፈጸሙት። እዛም የተጎዱ ሰዎች አሉ። አንድ ቡድን ከሌላ ቡድን ጋር የመጋጨት አይነት ነገር ነው፤ ይሄ ግን ጥቃት ነው። የተወሰኑ ግለሰቦች በሆኑ ግለሰቦች ላይ ጥቃት የሚፈጽሙበት ነው።
ግጭት የሚመስለው ሰው ተደናግጦ አንዱ ወደራሱ አካባቢ ሌላውም ወደራሱ አካባቢ ይሸሻል። ይህ ነው ግጭት ተብሎ የተወሰደው እንጅ በግለሰብ ደረጃ የተፈጸሙ ጥቃቶች ናቸው ያሉት።
ጋምቤላ ወረዳ በተፈጸመው የመኪና ጥቃት የተጎዱት ሦስት ሰዎች ናቸው። ወረዳው ላይ የተወሰኑት ነዋሪዎች "ሆ" ተብለው ተነስተው ወደ አመራሮች ወዳሉበት ግቢ ሊገቡ ሲሉ ፓሊስ ባደረገው መከላከል፤ አንድ የፌደራል ፓሊስ ላይ ጉዳት ደርሷል፤ ሌላ ፓሊስም ቆስሏል። ከማህበረሰቡም አንድ ሰው ህይወቱ አልፏል። አሁን ተረጋግቷል" ብለዋል።
በሰሞንኛው ጥቃት የሟቾች ቁጥር " ከ10 በላይ" እንደሚሆን፣ ከዚህ በፊት የተገደሉት ደግሞ "ከ40 እንደሚበልጡ " ነዋሪዎቹ እየገለጹ ነው፤ እርስዎ ደግሞ የሰሞኑ ሟቾች " ከ6 በላይ" ናቸው ብለዋል፤ በትክክል የሟቾች ቁጥር ስንት ነው? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርቧል።
እሳቸውም፣ " የሟቾቹን ቁጥር በትክክል መረጃ መውሰድ አለብኝ፣ አሁን ካልኩት በላይ ሊሆን ይችላል የሰማሁትና የተነገረኝን ነው የገለጽኩት። ምክንያቱም የቆሰሉም አሉ፤ ቆስለው የሞቱ አሉ፣ ስለዚህ ቁጥሩ ሊጨምር ይችላል። ከ10 በላይ ሊሆኑ ይችላሉ " ብለዋል።
" 'ከ40 በላይ ሰዎች ሞተዋል' የሚባለው፣ ሰዎች ተጣልተው አንዱ አንዱን ሊገድል ይችላል። ይሄ የቆየው የብሄር አስተሳሰብ ወደ ቡድን ይወሰዳል። ነገሩን በጣም ለማጋጋል የሞቱ ሰዎችን ቆጠራ ይጀምራሉ፣ ይሄን የሚያደርጉት ቅስቀሳ ለማድረግ ነው። ችግሩ እንዲቀጥል፣ እንዳይረጋጋ አረቄ ቤት የሞተውን ሁሉ ይቆጥራሉ " ሲሉም አክለዋል።
ምን እየተሰራ እንደሆነ ሲያስረዱም፣ " የማረጋጋት ሥራ እየሰራን ነው ያለነው። ወንጀል የፈጸመ በግሉ እንዲጠየቅ፣ የህዝብ ውይይት እያደረግን ነው። ሥራዎች በነበሩበት መንገድ እንዲቀጥሉ፣ ተቋማት ወደነበሩበት ሥራ እንዲገቡና አካባቢው በሙሉ የተረጋጋ እንዲሆን እየሰራን ነው " ብለዋል።
የክልሉ መንግስት በበኩሉ፦
የክልሉ መንግስት፣ ትላንት በጋምቤላ ከተማ አመራሮችን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቶ ነበር።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለሰሞንኛው ጥቃት ማብራሪያ የጠየቃቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር፣ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ስብሰባ መቀጠመጣቸውን ከጠዋት ጀምረው ሲገልጹ ቆይተዋል።
የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት፣ " ሰሞኑን በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች ተፈጥሮ በነበረው ግጭት በህይወትና በንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው " የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ በመድረኩ መናገራቸውን ይፋ አድርጓል።
" ከተፈጠረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ ግለሰቦችን በህግ ቁጥጥር የማዋል ስራ " እንደሚቀጥል መናገራቸውን ፅህፈት ቤቱ ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
"ከስድስት ሰዎች በላይ ህይወታቸው አልፏል፤ የቆሰሉም ከስድስትና ሰባት በላይ አሉ - የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊና ምክር ቤት አባል
ሰሞኑን በጋምቤላ ክልል የተለያዩ ወረዳዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች ንጹሐን መገደላቸውን፣ የሰዎች እንቅስቃሴ መገደቡን የጋምቤላ ከተማ ነዋሪዎች ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ነዋሪዎቹ በሰሞንኛው ጥቃት ብቻ ከ10 በላይ ሰዎች ተገድለዋል፤ የቆሰሉትም በርካቶች ናቸው" ያሉ ሲሆን፣ አንዳንዶቹ የሟቾች ቁጥር ከዚህም ሊያሻቅብ እንደሚችል እየገለጹ ነው።
በተለይ አቦል ወረዳና ኢታንግ ልዩ ወረዳ አካባቢዎች "ንጹሐን ዜጎች እየተገደሉ" መሆኑን፣ ጥቃቱ ከዚህ ቀደምም የነበረ ሲሆን፣ በሰሞንኛው ሁነት ደግሞ "የጸጥታ አካላት ጭምር ሟችና ቆስለኛ" መሆናቸውን የሚያመለክቱ መረጃዎች ከስፍራው ወጥተዋል።
ግድያው የሚፈጸመው በተለይ ተሳፋሪዎች ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀሱ መንገድ ዳር በማድፈጥ በተሽከርካሪዎች ጭምር ሲሆን፣ የክልሉ ፓሊስ በበኩሉ፣ ተሳፋሪዎች ላይ ሞትና የመቁሰል ጥቃት መድረሱን ባለፉት ሳምንታት በተደጋጋሚ ማሳወቁ ይታወቃል።
የጋምቤላ ከተማ አስተዳደር ከቀናት በፊት፣ "በከተማችን ባለው ወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ከጸጥታ አካላት ውጭ ማንኛውም ተሽከርካሪና ሰው ከህዳር 30/2018 ዓ/ም ምሽት 1 ሰዓት ጀምሮ መንቀሳቀስ የተከለከለ መሆኑን እንገልፃለን" ሲል ማስታወቁ ይታወሳል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያም ጉዳዩን ይዞ ስለጥቃቱ ማብራሪያ እንዲሰጡ የክልሉን ባለስጣናት የጠየቀ ሲሆን፣ የሰላምና ጸጥታ ቢሮው ፈቃደኛ አልሆነም። በስልክ የጠየቃቸው የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ ደግሞ፣ "በኋላ ደውሉ አሁን ስብሰባ እየመራሁ ነው። ከአንድ ሰዓት በኋላ ደውሉ" ቢሉም በድጋሚ ሲደወል ስልክ አያነሱም።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ በተጨማሪ፣ በሰሞንኛው ጥቃት "ንጹሐን ተገድለዋል፤ የጸጥታ አካላትም ተገድለዋል፣ ጉዳት ደርሶባቸዋል" ብለዋል፤ ምን ያክል ሰዎች ተገድለዋል? ሲል የጋምቤላ ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ እና የምክር ቤት አባል አቶ አሽኔ አስቲንን ጠይቋቸዋል።
የጽ/ቤት ኃላፊ እና የምክር ቤት አባል አቶ አሽኔ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን መለሱ?
"ከስድስት ሰዎች በላይ ህይወታቸው አልፏል፤ የቆሰሉም ከስድስትና ሰባት በላይ አሉ።
የተፈጠረውን ግጭት ግጭት ነው ብሎ ለማሰብ ትንሽ ያስቸግራል። ለምሳሌ ጋምቤላ ከተማ ላይ የደረሰ ጉዳት አለ፤ አንድ ሰው ሁለት ሰዎች ላይ ጥይት ተኩሶ አንዱ ህይወቱ አልፎ አንዱ ቆስሏል።
ከዚያ በኋላ ማንነታቸው የማይታወቁ ሰዎች ደግሞ በጋምቤላ ወረዳ ከላሬ ሲመጣ በነበረ መኪና ጥይት ተተኩሷል፤ እነማን እንደሆኑ አልታወቁም፤ ዳርና ዳር ጫካ ስለሆነ ከጫካ ወጥተው ነው ጥቃት የፈጸሙት። እዛም የተጎዱ ሰዎች አሉ። አንድ ቡድን ከሌላ ቡድን ጋር የመጋጨት አይነት ነገር ነው፤ ይሄ ግን ጥቃት ነው። የተወሰኑ ግለሰቦች በሆኑ ግለሰቦች ላይ ጥቃት የሚፈጽሙበት ነው።
ግጭት የሚመስለው ሰው ተደናግጦ አንዱ ወደራሱ አካባቢ ሌላውም ወደራሱ አካባቢ ይሸሻል። ይህ ነው ግጭት ተብሎ የተወሰደው እንጅ በግለሰብ ደረጃ የተፈጸሙ ጥቃቶች ናቸው ያሉት።
ጋምቤላ ወረዳ በተፈጸመው የመኪና ጥቃት የተጎዱት ሦስት ሰዎች ናቸው። ወረዳው ላይ የተወሰኑት ነዋሪዎች "ሆ" ተብለው ተነስተው ወደ አመራሮች ወዳሉበት ግቢ ሊገቡ ሲሉ ፓሊስ ባደረገው መከላከል፤ አንድ የፌደራል ፓሊስ ላይ ጉዳት ደርሷል፤ ሌላ ፓሊስም ቆስሏል። ከማህበረሰቡም አንድ ሰው ህይወቱ አልፏል። አሁን ተረጋግቷል" ብለዋል።
በሰሞንኛው ጥቃት የሟቾች ቁጥር " ከ10 በላይ" እንደሚሆን፣ ከዚህ በፊት የተገደሉት ደግሞ "ከ40 እንደሚበልጡ " ነዋሪዎቹ እየገለጹ ነው፤ እርስዎ ደግሞ የሰሞኑ ሟቾች " ከ6 በላይ" ናቸው ብለዋል፤ በትክክል የሟቾች ቁጥር ስንት ነው? ሲል ቲክቫህ ኢትዮጵያ ጥያቄ አቅርቧል።
እሳቸውም፣ " የሟቾቹን ቁጥር በትክክል መረጃ መውሰድ አለብኝ፣ አሁን ካልኩት በላይ ሊሆን ይችላል የሰማሁትና የተነገረኝን ነው የገለጽኩት። ምክንያቱም የቆሰሉም አሉ፤ ቆስለው የሞቱ አሉ፣ ስለዚህ ቁጥሩ ሊጨምር ይችላል። ከ10 በላይ ሊሆኑ ይችላሉ " ብለዋል።
" 'ከ40 በላይ ሰዎች ሞተዋል' የሚባለው፣ ሰዎች ተጣልተው አንዱ አንዱን ሊገድል ይችላል። ይሄ የቆየው የብሄር አስተሳሰብ ወደ ቡድን ይወሰዳል። ነገሩን በጣም ለማጋጋል የሞቱ ሰዎችን ቆጠራ ይጀምራሉ፣ ይሄን የሚያደርጉት ቅስቀሳ ለማድረግ ነው። ችግሩ እንዲቀጥል፣ እንዳይረጋጋ አረቄ ቤት የሞተውን ሁሉ ይቆጥራሉ " ሲሉም አክለዋል።
ምን እየተሰራ እንደሆነ ሲያስረዱም፣ " የማረጋጋት ሥራ እየሰራን ነው ያለነው። ወንጀል የፈጸመ በግሉ እንዲጠየቅ፣ የህዝብ ውይይት እያደረግን ነው። ሥራዎች በነበሩበት መንገድ እንዲቀጥሉ፣ ተቋማት ወደነበሩበት ሥራ እንዲገቡና አካባቢው በሙሉ የተረጋጋ እንዲሆን እየሰራን ነው " ብለዋል።
የክልሉ መንግስት በበኩሉ፦
የክልሉ መንግስት፣ ትላንት በጋምቤላ ከተማ አመራሮችን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቶ ነበር።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ ስለሰሞንኛው ጥቃት ማብራሪያ የጠየቃቸው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር፣ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ስብሰባ መቀጠመጣቸውን ከጠዋት ጀምረው ሲገልጹ ቆይተዋል።
የክልሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት፣ " ሰሞኑን በክልሉ በተለያዩ አካባቢዎች ተፈጥሮ በነበረው ግጭት በህይወትና በንብረት ላይ በደረሰው ጉዳት ጥልቅ ሀዘን እንደተሰማቸው " የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ ኡሞድ በመድረኩ መናገራቸውን ይፋ አድርጓል።
" ከተፈጠረው የጸጥታ ችግር ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የተባሉ ግለሰቦችን በህግ ቁጥጥር የማዋል ስራ " እንደሚቀጥል መናገራቸውን ፅህፈት ቤቱ ገልጿል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
8 months ago
♦️ለአሜሪካ ፍሎሪዳው አገር አቋራጭ ውድድር ቪዛ ለተከለከሉ አትሌቶች፣አሠልጣኞች እና አመራሮች በድጋሚ ቪዛ ሊጠየቅ ነው
♦️ከተመረጡ ስምንት አሠልጣኞች 3ቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️አትሌቶቹ በቪዛ ምክንያት ችግር ውስጥ ባሉበት ሠዓት የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ቻይና ገብተዋል
#ethiopia | እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 10 በአሜሪካ ፍሎሪዳ ታላሃስ ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው 46ኛው ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ውድድር ለመሳተፍ በዝግጅት ላይ ካሉ አትሌቶች፣አሠልጣኞች እና አመራሮች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ቪዛ መከለከላቸውን ትናንት መዘገባችን ይታወሳል።
ታማኝ የፌዴሬሽኑን ምንጮቻችን ጠቅሠን በዘገብነው መረጃ መሠረት ሁሉም የዘገባውን ዕውነቴነት ያረጋገጡ ሲሆን አሠልጣኞቹም የአትሌቶቹ ስነ-ልቦናና ስሜታቸው እንዳይጎዳ ትናንትናና ዛሬ ከልምምድ በፊት አትሌቶቹን ሠብስበው ማነጋገራቸውና ውሳኔው በቀጣይ ሊቀለበስ እንደሚችል ገልፀውላቸው ልምምዳቸውን በጥሩ መረጋጋት መስራታቸውን ጃንሜዳ በአካል ተገኝተን ማረጋገጥ ችለናል።
ታማኝ የመረጃ ምንጮች እንደገለፁልን የቪዛ ጥያቄያቸው ውድቅ ለሆነባቸው አትሌቶች፣አሠልጣኞችና አመራሮች በድጋሚ እንቅስቃሴ እየተደረገ ሲሆን ነገ(እሁድ) ወይም ሠኞ ፎርም እንደ አዲስ ሞልተው የፊታችን ማክሠኞ የቪዛ ማመልከቻቸውን ይዘው ኤምባሲ ለመግባትና በድጋሚ ለመጠየቅ ስራ እየተሠራ መሆኑ ተሰምቷል።
የአሜሪካ ኤምባሲ የቪዛ ክልከላ ውሳኔውን ለማስቀልበስ የፌዴሬሽኑ ፅ/ቤት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ሲሆን በዚህ በኩል ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴርና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም ከአለም አቀፉ አትሌቲክስ ጋር ግንኙነት ተፈጥሮ እየተሠራ እንደሆነና ውጤቱ ተቀልብሶ ቪዛው እንደሚመታ እርግጠኝነት በተሞላበት ስሜት እየተናገሩ ናቸው።
በዚህ ዙሪያ የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ምን እየሠራ ነው?አስቸኳይ ስብሠባ በመጥራት ለጉዳዩ ትኩረት ሠጥተውበት እየተነጋገሩበት እንደሆነ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንት አትሌት የማነ ፀጋይ ጥያቄ አቅርበንለት ጉዳዩ የተፈፀመው ትናንት(ዓርብ)በመሆኑ እስከአሁን እንዳልተወያዩበትና በቀጣይ ሊወያዩበት እንደሚችሉ ተናግሯል።
የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባሉ ከላይ ባለው መልኩ ቢገልፅም ከግማሽ በላይ የሚሆነው የልዑኳን ቡድን አባላት በቪዛ ምክንያት ችግር ውስጥ ባሉበት በዚህ ሠዓት የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት በግል ስራ ምክንያት ወደ ቻይና በማምራታቸው እንደ ስራ አስፈፃሚ ለመነጋገርና ውሳኔ ለማስተላለፍ አስቸጋሪ ሊሆን እንደሚችል ታምኖበታል።
ይሄንን የቪዛ ክልከላ የታዘቡና ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ አስተያየት ሠጪዎች በተለይ ለሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል እንደገለፁት በዚህ ደረጃ ሀገር የሚወክሉ አትሌቶችና አሠልጣኞች ከፊታቸው ውድድር እያለ በዚህን ያህል ቁጥር ቪዛ መከልከላቸው ስነ-ልቦናቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ከመጉዳቱም በላይ ለጀግኖች አትሌቶቻችንና በአለም አደባባይ ለነገስንበት አትሌቲክስ ክብር አለመስጠት ነ፤እንዴት የራሳቸውን ድግስ የሚያደምቁ፣ለሜዳልያና ለአሸናፊነት የሚጠበቁ አትሌቶች በህጋዊ መንገድ ጥያቄ አቅርበው ቪዛ ይከለከላሉ?"በማለት በቁጭት ከጠየቁ በኃላ
"በአሁን ሠዓት የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር በቪዛ ጉዳይ እያደረገ ያለው ክልከላንና የፖሊሲ ለውጦች ተረድቶ ፌዴሬሽኑ ቀድሞ መፍትሄ አለማዘጋጀቱና ዲፕሎማስያዊ ግንኙነት እንደተቋም አለመዘርጋቱ እንዲሁም ከሠዎች ዝውውር(Human Trafficking)ጋር ቀተፈጠሩ ወንጀሎች ኤምባሲዎች በፌዴሬሽኑ ላይ የነበራቸው ዕምነት እየተሸረሸረ መምጣቱ ያመጣው ጦስ ወጣቶቹንና አሠልጣኞችን ሠለባ አድርጓቸዋል፤ አለምን ጉድ ያስባሉ ጀግኖች አትሌቶች እንደ ነጋዴና ለትምህርት ወይም በሀሠተኛ ጋብቻ አመልክተው እንደሚጠፉ አመልካቾች ዕምነት አጥተው መከልከላቸው ያንገበግባል" ካሉ በኃላ" ከዚህ ትምህርት በመወስድ ከኤምባሲዎች ጋር ዲፕሎማስያዊ ግንኙነትን በማጠናከር በልዩ በVVIP ደረጃ የሚስተናገዱበትን ዕድል መፍጠር ለነገ ቀጠሮ ሊሠጠው የማይገባ ጉዳይ ነውም ብለዋል በአስተያየታቸው መጨረሻ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለአሜሪካ የቪዛ ማመልከቻ(ለኮቴ)ለአንድ ሠው አ29ሺ እስከ 30ሺ በድምሩ ከ810 ብር በላይ ወጪ እንዳወጣ የሚገመት ሲሆን በድጋሚ ለሚቀርበው ማመልከቻም ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ለሚሆን ተጨማሪ ወጪ(ኪሳራ)ይዳርገዋል።
የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ከኮሚኒኬሽን አንድ ታላቅ የከፍተኛ ልሜድ ባለቤት የሆነ ባለሙያ ወደ ውድድር ስፍራ እንዲጓዝ ቢወስንም እንደተሠማው ቪዛ በመከልከሉ በቀጣይ ውሳኔው ካልተለወጠ መረጃ ከስፍራው በማድረሱ በኩል ትልቅ ክፍተት ይፈጥራል በሚል ከወዲሁ ስጋትን ፈጥሯል።
የአትሌቶቻችንና የአሠልጣኞችን ስነ-ልቦናና ስሜት ላለመጉዳት ቪዛ የተከለከሉ አባላትን ማንነት በዘገባችን ያላካተትን ሲሆን አሁንም በዚሁ አቋማችን በመፅናት ለ46ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዝግጅት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የቪዛ ሁኔታ በስም ከመጥቀስ በየኢቨንቱ ምን ይመስላል?የሚለውን ለማሳየት ከዚህ በታች ባለው መልኩ በደፈናው ማቅረብን መርጠናል።
♦️ከ8 አሠልጣኞች
👉አንዱ ቪዛ አለው
👉አራቱ ትናንት ቪዛ አግኝተዋል
👉ሶስት አሠልጣኞች ቪዛ ተከልክለዋል
♦️አዋቂ ወንዶች
👉4ቱ ቪዛ አላቸው
👉1ኛው ትናንት ቪዛ አግኝቷል
👉2ቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️አዋቂ ሴቶች
👉5ቱ ቪዛ አላቸው
👉አንዷ ትናንት ቪዛ አግኝታለች
👉አንዷ ቪዛ ተከልክላለች
♦️ወጣት ወንዶች
👉1ኛው ትናንት ቪዛ አግኝቷል
👉4ቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️ወጣት ሴቶች
👉አንዷ ቪዛ አላት
👉አንዷ ትናንት ቪዛ አግኝታለች
👉አራቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️ሪሌ
👉አንዷ ቪዛ አላት
👉አንዷ ትናንት ቪዛ አግኝታለች
👉አራቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️ፊዚዮቴራፒስት
👉ያመለከቱት ሁለት የተከለከሉት ሁለት
♦️ኮሚኒኬሽን
ያመለከተው አንድ ቪዛ የተከለከለው አንድ
ፎቶ ክሬዲት:የኢ.አ.ፌ ይፋዊ የፌስ ቡክ ገፅ
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
♦️ከተመረጡ ስምንት አሠልጣኞች 3ቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️አትሌቶቹ በቪዛ ምክንያት ችግር ውስጥ ባሉበት ሠዓት የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት ቻይና ገብተዋል
#ethiopia | እ.ኤ.አ ጃንዋሪ 10 በአሜሪካ ፍሎሪዳ ታላሃስ ይካሄዳል ተብሎ ለሚጠበቀው 46ኛው ኢንተርናሽናል አገር አቋራጭ ውድድር ለመሳተፍ በዝግጅት ላይ ካሉ አትሌቶች፣አሠልጣኞች እና አመራሮች መካከል ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ቪዛ መከለከላቸውን ትናንት መዘገባችን ይታወሳል።
ታማኝ የፌዴሬሽኑን ምንጮቻችን ጠቅሠን በዘገብነው መረጃ መሠረት ሁሉም የዘገባውን ዕውነቴነት ያረጋገጡ ሲሆን አሠልጣኞቹም የአትሌቶቹ ስነ-ልቦናና ስሜታቸው እንዳይጎዳ ትናንትናና ዛሬ ከልምምድ በፊት አትሌቶቹን ሠብስበው ማነጋገራቸውና ውሳኔው በቀጣይ ሊቀለበስ እንደሚችል ገልፀውላቸው ልምምዳቸውን በጥሩ መረጋጋት መስራታቸውን ጃንሜዳ በአካል ተገኝተን ማረጋገጥ ችለናል።
ታማኝ የመረጃ ምንጮች እንደገለፁልን የቪዛ ጥያቄያቸው ውድቅ ለሆነባቸው አትሌቶች፣አሠልጣኞችና አመራሮች በድጋሚ እንቅስቃሴ እየተደረገ ሲሆን ነገ(እሁድ) ወይም ሠኞ ፎርም እንደ አዲስ ሞልተው የፊታችን ማክሠኞ የቪዛ ማመልከቻቸውን ይዘው ኤምባሲ ለመግባትና በድጋሚ ለመጠየቅ ስራ እየተሠራ መሆኑ ተሰምቷል።
የአሜሪካ ኤምባሲ የቪዛ ክልከላ ውሳኔውን ለማስቀልበስ የፌዴሬሽኑ ፅ/ቤት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ሲሆን በዚህ በኩል ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴርና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዲሁም ከአለም አቀፉ አትሌቲክስ ጋር ግንኙነት ተፈጥሮ እየተሠራ እንደሆነና ውጤቱ ተቀልብሶ ቪዛው እንደሚመታ እርግጠኝነት በተሞላበት ስሜት እየተናገሩ ናቸው።
በዚህ ዙሪያ የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ምን እየሠራ ነው?አስቸኳይ ስብሠባ በመጥራት ለጉዳዩ ትኩረት ሠጥተውበት እየተነጋገሩበት እንደሆነ የፌዴሬሽኑ የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባልና የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንት አትሌት የማነ ፀጋይ ጥያቄ አቅርበንለት ጉዳዩ የተፈፀመው ትናንት(ዓርብ)በመሆኑ እስከአሁን እንዳልተወያዩበትና በቀጣይ ሊወያዩበት እንደሚችሉ ተናግሯል።
የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባሉ ከላይ ባለው መልኩ ቢገልፅም ከግማሽ በላይ የሚሆነው የልዑኳን ቡድን አባላት በቪዛ ምክንያት ችግር ውስጥ ባሉበት በዚህ ሠዓት የፌዴሬሽኑ ፕሬዝዳንት በግል ስራ ምክንያት ወደ ቻይና በማምራታቸው እንደ ስራ አስፈፃሚ ለመነጋገርና ውሳኔ ለማስተላለፍ አስቸጋሪ ሊሆን እንደሚችል ታምኖበታል።
ይሄንን የቪዛ ክልከላ የታዘቡና ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ አስተያየት ሠጪዎች በተለይ ለሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል እንደገለፁት በዚህ ደረጃ ሀገር የሚወክሉ አትሌቶችና አሠልጣኞች ከፊታቸው ውድድር እያለ በዚህን ያህል ቁጥር ቪዛ መከልከላቸው ስነ-ልቦናቸውን በከፍተኛ ሁኔታ ከመጉዳቱም በላይ ለጀግኖች አትሌቶቻችንና በአለም አደባባይ ለነገስንበት አትሌቲክስ ክብር አለመስጠት ነ፤እንዴት የራሳቸውን ድግስ የሚያደምቁ፣ለሜዳልያና ለአሸናፊነት የሚጠበቁ አትሌቶች በህጋዊ መንገድ ጥያቄ አቅርበው ቪዛ ይከለከላሉ?"በማለት በቁጭት ከጠየቁ በኃላ
"በአሁን ሠዓት የፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር በቪዛ ጉዳይ እያደረገ ያለው ክልከላንና የፖሊሲ ለውጦች ተረድቶ ፌዴሬሽኑ ቀድሞ መፍትሄ አለማዘጋጀቱና ዲፕሎማስያዊ ግንኙነት እንደተቋም አለመዘርጋቱ እንዲሁም ከሠዎች ዝውውር(Human Trafficking)ጋር ቀተፈጠሩ ወንጀሎች ኤምባሲዎች በፌዴሬሽኑ ላይ የነበራቸው ዕምነት እየተሸረሸረ መምጣቱ ያመጣው ጦስ ወጣቶቹንና አሠልጣኞችን ሠለባ አድርጓቸዋል፤ አለምን ጉድ ያስባሉ ጀግኖች አትሌቶች እንደ ነጋዴና ለትምህርት ወይም በሀሠተኛ ጋብቻ አመልክተው እንደሚጠፉ አመልካቾች ዕምነት አጥተው መከልከላቸው ያንገበግባል" ካሉ በኃላ" ከዚህ ትምህርት በመወስድ ከኤምባሲዎች ጋር ዲፕሎማስያዊ ግንኙነትን በማጠናከር በልዩ በVVIP ደረጃ የሚስተናገዱበትን ዕድል መፍጠር ለነገ ቀጠሮ ሊሠጠው የማይገባ ጉዳይ ነውም ብለዋል በአስተያየታቸው መጨረሻ።
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለአሜሪካ የቪዛ ማመልከቻ(ለኮቴ)ለአንድ ሠው አ29ሺ እስከ 30ሺ በድምሩ ከ810 ብር በላይ ወጪ እንዳወጣ የሚገመት ሲሆን በድጋሚ ለሚቀርበው ማመልከቻም ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ለሚሆን ተጨማሪ ወጪ(ኪሳራ)ይዳርገዋል።
የፌዴሬሽኑ ስራ አስፈፃሚ ከኮሚኒኬሽን አንድ ታላቅ የከፍተኛ ልሜድ ባለቤት የሆነ ባለሙያ ወደ ውድድር ስፍራ እንዲጓዝ ቢወስንም እንደተሠማው ቪዛ በመከልከሉ በቀጣይ ውሳኔው ካልተለወጠ መረጃ ከስፍራው በማድረሱ በኩል ትልቅ ክፍተት ይፈጥራል በሚል ከወዲሁ ስጋትን ፈጥሯል።
የአትሌቶቻችንና የአሠልጣኞችን ስነ-ልቦናና ስሜት ላለመጉዳት ቪዛ የተከለከሉ አባላትን ማንነት በዘገባችን ያላካተትን ሲሆን አሁንም በዚሁ አቋማችን በመፅናት ለ46ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዝግጅት ላይ የሚገኘው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ቡድን የቪዛ ሁኔታ በስም ከመጥቀስ በየኢቨንቱ ምን ይመስላል?የሚለውን ለማሳየት ከዚህ በታች ባለው መልኩ በደፈናው ማቅረብን መርጠናል።
♦️ከ8 አሠልጣኞች
👉አንዱ ቪዛ አለው
👉አራቱ ትናንት ቪዛ አግኝተዋል
👉ሶስት አሠልጣኞች ቪዛ ተከልክለዋል
♦️አዋቂ ወንዶች
👉4ቱ ቪዛ አላቸው
👉1ኛው ትናንት ቪዛ አግኝቷል
👉2ቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️አዋቂ ሴቶች
👉5ቱ ቪዛ አላቸው
👉አንዷ ትናንት ቪዛ አግኝታለች
👉አንዷ ቪዛ ተከልክላለች
♦️ወጣት ወንዶች
👉1ኛው ትናንት ቪዛ አግኝቷል
👉4ቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️ወጣት ሴቶች
👉አንዷ ቪዛ አላት
👉አንዷ ትናንት ቪዛ አግኝታለች
👉አራቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️ሪሌ
👉አንዷ ቪዛ አላት
👉አንዷ ትናንት ቪዛ አግኝታለች
👉አራቱ ቪዛ ተከልክለዋል
♦️ፊዚዮቴራፒስት
👉ያመለከቱት ሁለት የተከለከሉት ሁለት
♦️ኮሚኒኬሽን
ያመለከተው አንድ ቪዛ የተከለከለው አንድ
ፎቶ ክሬዲት:የኢ.አ.ፌ ይፋዊ የፌስ ቡክ ገፅ
✍️✍️በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ(ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል)
Sponsored by
Surafel
8 months ago
" ጥቃቱን ማስቆም የሚያስችል የተገኘ መፍትሄ የለም " - የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የሚፈጸመው የምዕመናን ግድያና እገታ አሁንም አለመቆሙን የአርሲ ዞን ሀገረ ስብሰትና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
በቤተክርስቲያኗ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መጋቢሰላም ሰለሞን ቶልቻ፣ በዞኑ ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ሰሞኑን፣ " 14 ሰዎች ታግተው ከታገቱት ውስጥ ገንዘብ ከፍለው 11ዱ ተለቀዋል፤ ሦስቱ አልተለቀቁም " ብለዋል።
ሆንቆሎ ዋቢ ወረዳ ቀቅሳ ቀበሌ ኀዳር 18 ቀን 2018 ዓ/ም " 11 ኦርቶዶክሳዊያን ተገድለዋል " የሚሉ መረጃዎች ከስፍራው ወጥተዋል፤ ይህን ሰምታችሁ ነበር ? ስንል ላቀረብነው ጥያቄ፣ " እገታ ነው (የተፈጸመው) ፤ እኛ ባለን መረጃ ግድያ የለም " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ባለፈው ሳምንት በዚሁ ወረዳ አንድ አርሶ አደር በታጣቂ ኃይሎች ተገድሎ ጀብ በልቷቸው፣ ጥፍርና አጥንቱ፣ ልብሱ ብቻ እንደተገኘ፣ የሟች ባለቤትም ከባድ ጉዳት እንደደረሰባት አንድ የአርሲ ዞን ወረዳ ቤተ ክህነት አመራር ነግረውናል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት በበኩሉ፣ ህዳር 14 ለ15 አጥቢያ " በመርቲ ወረዳ ፈረቀሳ ጃዊ የሚባል ቦታ ሽመልስ ሙላቱ፣ አበራ ሽመልስ፣ ብርሃኑ ሽመልስ (ሁለት የሟች ልጆች ናቸው) የተባሉ ምዕመናን በቤታቸው ተገድለዋል " ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ቤተክርስቲያኗ በአርሲ ዞን እየተደጋገመ ስላለው ጥቃት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለች ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ጥቃቱ በዞኑ እየተደጋገመ ቀጥሏል፤ ችግሩ እንዲፈታ ቤተክርስቲያኗ ምን እየሰራች ነው ? ሲል የጠየቃቸው በቤተ ክርስቲያኗ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መጋቢሰላም ሰለሞን ቶልቻ፣ " ከዚህ በፊት በነበረው ሁኔታም የምዕመናን ግድያው፣ እገታ እና ማፈናቀሉ እየተፈጸመ ነው። በየቀኑ ምን አዲስ ነገር ተፈጠረ? እያልን ነው ጥቃቱን ማስቆም የሚያስችል የተገኘ መፍትሄ የለም " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
" ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ተወያይቶበት አጣሪ ልዑክ ልኮ የአጣሪ ልዑካኑ መረጃ ለቋሚ ሲኖዶሱ ተሰጥቷል" ያሉት ኃላፊው፣ " ቋሚ ሲኖዶስ ወስኖ አፈናው፣ ስደቱ፣ መፈናቀሉ እንዲቆም ከሚመለከታቸው የፌደራሉና መንግስት የክልሉ አካላት ጋር ይወያያል በሚል እየጠበቅን ነው " ብለዋል።
" ሀገረ ስብከቱም ያሉትን ሪፓርቶች ይቀበላል፤ ይሰማል። ከማሳወቅ ውጭ ይሄ ነው የምንለው የተጨበጠ እስካሁን ድረስ የደረሰን ነገር የለም " ሲሉም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
" ከግድያው፣ ከአፈናውና ከማፈናቀሉ ባሻገር ከፍተኛ የሥነ ልቦና አለመረጋጋት አለ በዞኑ፤ ነገ ምን ይመጣል? በሚል ነግቶ እስኪመሽ፣ መሽቶ እስከሚነጋ ድረስ አለመረጋጋት አለ። ስርዓተ አምልኮን ለመፈጸምም ሆነ ተረጋግቶ ህይወትን ማስቀጠል አልቻለም። ይሄ በየትኛውም መልክ በልዩ ትኩረት ሊታይ የሚገባው ጉዳይ ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የሚፈጸመው የምዕመናን ግድያና እገታ አሁንም አለመቆሙን የአርሲ ዞን ሀገረ ስብሰትና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
በቤተክርስቲያኗ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መጋቢሰላም ሰለሞን ቶልቻ፣ በዞኑ ሆንቆሎ ዋቤ ወረዳ ሰሞኑን፣ " 14 ሰዎች ታግተው ከታገቱት ውስጥ ገንዘብ ከፍለው 11ዱ ተለቀዋል፤ ሦስቱ አልተለቀቁም " ብለዋል።
ሆንቆሎ ዋቢ ወረዳ ቀቅሳ ቀበሌ ኀዳር 18 ቀን 2018 ዓ/ም " 11 ኦርቶዶክሳዊያን ተገድለዋል " የሚሉ መረጃዎች ከስፍራው ወጥተዋል፤ ይህን ሰምታችሁ ነበር ? ስንል ላቀረብነው ጥያቄ፣ " እገታ ነው (የተፈጸመው) ፤ እኛ ባለን መረጃ ግድያ የለም " ሲሉ ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጸዋል።
ባለፈው ሳምንት በዚሁ ወረዳ አንድ አርሶ አደር በታጣቂ ኃይሎች ተገድሎ ጀብ በልቷቸው፣ ጥፍርና አጥንቱ፣ ልብሱ ብቻ እንደተገኘ፣ የሟች ባለቤትም ከባድ ጉዳት እንደደረሰባት አንድ የአርሲ ዞን ወረዳ ቤተ ክህነት አመራር ነግረውናል።
በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የአርሲ ዞን ሀገረ ስብከት በበኩሉ፣ ህዳር 14 ለ15 አጥቢያ " በመርቲ ወረዳ ፈረቀሳ ጃዊ የሚባል ቦታ ሽመልስ ሙላቱ፣ አበራ ሽመልስ፣ ብርሃኑ ሽመልስ (ሁለት የሟች ልጆች ናቸው) የተባሉ ምዕመናን በቤታቸው ተገድለዋል " ሲል ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ገልጿል።
ቤተክርስቲያኗ በአርሲ ዞን እየተደጋገመ ስላለው ጥቃት ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ምን አለች ?
ቲክቫህ ኢትዮጵያ፣ ጥቃቱ በዞኑ እየተደጋገመ ቀጥሏል፤ ችግሩ እንዲፈታ ቤተክርስቲያኗ ምን እየሰራች ነው ? ሲል የጠየቃቸው በቤተ ክርስቲያኗ የህዝብ ግንኙነት መምሪያ ኃላፊ መጋቢሰላም ሰለሞን ቶልቻ፣ " ከዚህ በፊት በነበረው ሁኔታም የምዕመናን ግድያው፣ እገታ እና ማፈናቀሉ እየተፈጸመ ነው። በየቀኑ ምን አዲስ ነገር ተፈጠረ? እያልን ነው ጥቃቱን ማስቆም የሚያስችል የተገኘ መፍትሄ የለም " የሚል ምላሽ ሰጥተዋል።
" ቋሚ ሲኖዶስ በጉዳዩ ተወያይቶበት አጣሪ ልዑክ ልኮ የአጣሪ ልዑካኑ መረጃ ለቋሚ ሲኖዶሱ ተሰጥቷል" ያሉት ኃላፊው፣ " ቋሚ ሲኖዶስ ወስኖ አፈናው፣ ስደቱ፣ መፈናቀሉ እንዲቆም ከሚመለከታቸው የፌደራሉና መንግስት የክልሉ አካላት ጋር ይወያያል በሚል እየጠበቅን ነው " ብለዋል።
" ሀገረ ስብከቱም ያሉትን ሪፓርቶች ይቀበላል፤ ይሰማል። ከማሳወቅ ውጭ ይሄ ነው የምንለው የተጨበጠ እስካሁን ድረስ የደረሰን ነገር የለም " ሲሉም ለቲክቫህ ኢትዮጵያ ተናግረዋል።
" ከግድያው፣ ከአፈናውና ከማፈናቀሉ ባሻገር ከፍተኛ የሥነ ልቦና አለመረጋጋት አለ በዞኑ፤ ነገ ምን ይመጣል? በሚል ነግቶ እስኪመሽ፣ መሽቶ እስከሚነጋ ድረስ አለመረጋጋት አለ። ስርዓተ አምልኮን ለመፈጸምም ሆነ ተረጋግቶ ህይወትን ማስቀጠል አልቻለም። ይሄ በየትኛውም መልክ በልዩ ትኩረት ሊታይ የሚገባው ጉዳይ ነው " ብለዋል።
ቲክቫህ ኢትዮጵያ
አዲስ አበባ
#tikvahethiopiafamilyaa
tikvahethiopia
9 months ago
የመንሱር እናት ታሰሩ
የ70 አመቷ የመንሱር ጀማል ወላጅ እናት በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በቾ ከተማ ትናንት መታሰራቸው ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
የመታሰራቸው ምክንያት በሚሰሩበት የንግድ ቦታ ንግድ ፍቃድ በግልጽ የሚታይ ቦታ አለጠፋችሁም በማለት በህግ ቁጥጥር ስር ውለው መታሰራቸው ነው የሰማነው።
የ70 አመቷ የመንሱር ጀማል ወላጅ እናት በኦሮሚያ ክልል በኢሉባቦር ዞን በቾ ከተማ ትናንት መታሰራቸው ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያመለክታል።
የመታሰራቸው ምክንያት በሚሰሩበት የንግድ ቦታ ንግድ ፍቃድ በግልጽ የሚታይ ቦታ አለጠፋችሁም በማለት በህግ ቁጥጥር ስር ውለው መታሰራቸው ነው የሰማነው።
9 months ago
የፍናን ፍቅረኛ እሺ ተብሏል
#ethiopia | ታዋቂዋ የፊልም ተዋናይት እና የማስታወቂያ ባለሙያ ፍናን ሕድሩ፣ ከረጅም ጊዜ የፍቅር አጋሯ ፍቅረአብ ከተባለ ወጣት ጋር ትዳር ለመመስረት በቀረበው ጥያቄ መሰረት፣ በዛሬው እለት በቤተሰቦቿ ዘንድ የሽምግልና ስነስርዓት ተካሂዷል።
በተዋናይቷ (በሴት ወገን) በኩል የቆሙት ሽማግሌዎች፣ በኮሜዲያን እና በማስታወቂያ ባለሙያው ዘላለም ኩራባቸው የተመሩ ሲሆን፣ በቡድኑ ውስጥ ታዋቂው የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ሰይፉ ፋንታሁንም መካተቱ ታውቋል።
💍 "ጠንከር" ያለው የሽምግልና ሂደት
የወንዱ ወገን ሽማግሌዎች "ልጃችሁን ለልጃችን ስጡን" የሚለውን ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት፣ ከፍናን ቤተሰቦች እሺታን ከማግኘታቸው በፊት፣ በዘላለም ኩራባቸው እና በሰይፉ ፋንታሁን በኩል ጠንከር ያሉ ጥያቄዎች ቀርቦ እንደነበር ከስፍራው የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።
ምንጮች እንደገለጹት፣ "የፍናን እጮኛ ከዚህ በፊት ህይወት የለውም ወይ?" (የቀድሞ የትዳር ታሪክ) የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎች ተነስተው ነበር። ይህ ባልተጠበቀ ጥያቄም የወንዱ ወገን ሽማግሌዎች "እሺታን ላናገኝ እንችላለን" በሚል ስጋት ውስጥ ገብተው እንደነበር ተገልጿል።
በጥያቄዎቹ መሰረት፣ በዘላለም ኩራባቸው የሚመሩት የሴት ወገን ሽማግሌዎች "አንዴ ውጪ ቆዩንና እንመካከርበት" በማለት የወንዱን ወገን ሽማግሌዎች ከቤት አስወጥተው ለደቂቃዎች እንዲቆዩ አድርገዋል።
💍 የመጨረሻው ምላሽ
ከምክክር በኋላ ወደ ውስጥ እንዲገቡ የተደረጉት ሽማግሌዎች፣ ምላሹን በጉጉት ሲጠባበቁ በኮሜዲያን ዘላለም ኩራባቸው በኩል የሚከተለው ምላሽ ተሰጥቷቸዋል፦
"የማይመታት፣ የማይፈታት ሚስቱ ትሁን ብለን ፈቅደናል!"
ይህንን ምላሽ የሰሙት እና በከፍተኛ ስጋት ውስጥ የነበሩት የወንድ ወገን ሽማግሌዎች፣ በደስታ እሺታውን መቀበላቸውን በስፍራው የነበሩ የዘ-ሐበሻ ምንጮች ገልጸዋል።
💍 ስለ ፍናን ሕድሩ አጭር መረጃ
ውልደቷና እድገቷ በአዲስ አበባ የሆነው ፍናን ሕድሩ፣ በለጋ እድሜዋ ከህዝብ ጋር የተዋወቀችው በድምጻዊ እሱባለው ይታየው "ማሬ ማሬ" በተሰኘው የሙዚቃ ክሊፕ ላይ በመታየት ነው።
ይህን ተከትሎም ወደ ፊልም ትወና በመግባት "ቦሌ ማነቂያ" እና "የከበረ ደሃ" በተሰኙ ፊልሞች ላይ በመሪ ተዋናይነት በመስራት ዝናዋን አሳድጋለች።
ፍናን ከትወናው ባሻገር በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቿ ትታወቃለች። በኢንስታግራም ከ1 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏት ሲሆን፣ ለተለያዩ የንግድ ተቋማት በማስታወቂያ ስራ ከፍተኛ ተከፋይ ከሆኑ የዘርፉ ባለሙያዎች አንዷ ናት። ፍናን ለመጀመሪያ የማስታወቂያ ስራ 600 ብር እንደተከፈላት የምትገልጽ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ለአንድ ማስታወቂያ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ተከፋይ መሆኗን ትናገራለች ያለው ዘሃበሻ ነው።
#ethiopia | ታዋቂዋ የፊልም ተዋናይት እና የማስታወቂያ ባለሙያ ፍናን ሕድሩ፣ ከረጅም ጊዜ የፍቅር አጋሯ ፍቅረአብ ከተባለ ወጣት ጋር ትዳር ለመመስረት በቀረበው ጥያቄ መሰረት፣ በዛሬው እለት በቤተሰቦቿ ዘንድ የሽምግልና ስነስርዓት ተካሂዷል።
በተዋናይቷ (በሴት ወገን) በኩል የቆሙት ሽማግሌዎች፣ በኮሜዲያን እና በማስታወቂያ ባለሙያው ዘላለም ኩራባቸው የተመሩ ሲሆን፣ በቡድኑ ውስጥ ታዋቂው የቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ሰይፉ ፋንታሁንም መካተቱ ታውቋል።
💍 "ጠንከር" ያለው የሽምግልና ሂደት
የወንዱ ወገን ሽማግሌዎች "ልጃችሁን ለልጃችን ስጡን" የሚለውን ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት፣ ከፍናን ቤተሰቦች እሺታን ከማግኘታቸው በፊት፣ በዘላለም ኩራባቸው እና በሰይፉ ፋንታሁን በኩል ጠንከር ያሉ ጥያቄዎች ቀርቦ እንደነበር ከስፍራው የወጡ መረጃዎች አመልክተዋል።
ምንጮች እንደገለጹት፣ "የፍናን እጮኛ ከዚህ በፊት ህይወት የለውም ወይ?" (የቀድሞ የትዳር ታሪክ) የሚሉና ሌሎች ጥያቄዎች ተነስተው ነበር። ይህ ባልተጠበቀ ጥያቄም የወንዱ ወገን ሽማግሌዎች "እሺታን ላናገኝ እንችላለን" በሚል ስጋት ውስጥ ገብተው እንደነበር ተገልጿል።
በጥያቄዎቹ መሰረት፣ በዘላለም ኩራባቸው የሚመሩት የሴት ወገን ሽማግሌዎች "አንዴ ውጪ ቆዩንና እንመካከርበት" በማለት የወንዱን ወገን ሽማግሌዎች ከቤት አስወጥተው ለደቂቃዎች እንዲቆዩ አድርገዋል።
💍 የመጨረሻው ምላሽ
ከምክክር በኋላ ወደ ውስጥ እንዲገቡ የተደረጉት ሽማግሌዎች፣ ምላሹን በጉጉት ሲጠባበቁ በኮሜዲያን ዘላለም ኩራባቸው በኩል የሚከተለው ምላሽ ተሰጥቷቸዋል፦
"የማይመታት፣ የማይፈታት ሚስቱ ትሁን ብለን ፈቅደናል!"
ይህንን ምላሽ የሰሙት እና በከፍተኛ ስጋት ውስጥ የነበሩት የወንድ ወገን ሽማግሌዎች፣ በደስታ እሺታውን መቀበላቸውን በስፍራው የነበሩ የዘ-ሐበሻ ምንጮች ገልጸዋል።
💍 ስለ ፍናን ሕድሩ አጭር መረጃ
ውልደቷና እድገቷ በአዲስ አበባ የሆነው ፍናን ሕድሩ፣ በለጋ እድሜዋ ከህዝብ ጋር የተዋወቀችው በድምጻዊ እሱባለው ይታየው "ማሬ ማሬ" በተሰኘው የሙዚቃ ክሊፕ ላይ በመታየት ነው።
ይህን ተከትሎም ወደ ፊልም ትወና በመግባት "ቦሌ ማነቂያ" እና "የከበረ ደሃ" በተሰኙ ፊልሞች ላይ በመሪ ተዋናይነት በመስራት ዝናዋን አሳድጋለች።
ፍናን ከትወናው ባሻገር በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቿ ትታወቃለች። በኢንስታግራም ከ1 ሚሊዮን በላይ ተከታዮች ያሏት ሲሆን፣ ለተለያዩ የንግድ ተቋማት በማስታወቂያ ስራ ከፍተኛ ተከፋይ ከሆኑ የዘርፉ ባለሙያዎች አንዷ ናት። ፍናን ለመጀመሪያ የማስታወቂያ ስራ 600 ብር እንደተከፈላት የምትገልጽ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ለአንድ ማስታወቂያ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብ ተከፋይ መሆኗን ትናገራለች ያለው ዘሃበሻ ነው።
Sponsored by
Surafel
9 months ago
''እኔ ከመጣሁ ወዲህ እኔ እንኳን የማውቀው የአራት የኢትዮጵያውያንን አስክሬን ሸኝተናል'' ዘማሪ መስፍን ጉቱ
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ 2 ኢትዮጵያዊያን ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገደሉ፡፡ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ከዚህ ቀደም ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች በኢትዮጵያዊያን ላይ ግድያ መፈፀማቸውን መዘገባችን የሚታወስ ሲሆን አሁንም ይህ ድርጊት መቀጠሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያሳያል፡፡
በትላንትናው እለትም መላኩና አክሊሉ የተባሉ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በደርባን ከተማ ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገድለዋል፡፡ የእነዚህ ወጣቶች የአስከሬን ሽኝት በዛሬው እለት በደርባን ዌስት ስትሪት ቤተክርስቲያን ተከናውኗል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከ2 ቀናት በፊት ደግሞ በጆሀንስበርግ ነዋሪ የነበረው ሚካኤል አበበ ከስራ ወደቤቱ በሚመለስበት ወቅት በበርካታ ጥይት ተደብድቦ ተገድሏል፡፡
የ3 ልጆች አባት የሆነው ሚካኤል አስከሬን ሽኝትም በትላንትናው እለት በጆሀንስበርግ ኬብሮን ቤተክርስቲያን ተከናውኗል፡፡ በትላንትናው የአስከሬን ሽኝት ፕሮግራም ላይ ከተገኙት መካከል ታዋቂው ዘማሪ መስፍን ጉቱ የሚገኝበት ሲሆን በወቅቱ ሲናገርም ‹‹እኔ ጆሀንስበርግ ከተማ ከመጣሁ በአንድ ወር ከሁለት ሳምንት ሆኖኛል፡፡ ይሄ ነገር ለእኔ እንግዳ ሆኖ እንደሆነ ባላውቅም የተለመደ ሆኖብኛል፡፡ እኔ ከመጣሁ ወዲህ እኔ እንኳን የማውቀው የአራት የኢትዮጵያዊያንን አስሬን ሸኝተናል፡፡ እግዚአብሄር በቃ ሊለን ይገባል›› ብሏል፡፡
ጨምሮም ‹‹ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? በቃ ብለን አሁኑኑ መፀለይ ይገባናል፡፡ እጃችንን አንስተን እግዚአብሄር እንዲምረን እንፀልይ›› በማለት ሲናገር ተመልክተናል ያለው ዘሃበሻ ነው፡፡
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ 2 ኢትዮጵያዊያን ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገደሉ፡፡ በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ከዚህ ቀደም ማንነታቸው ባልታወቁ ታጣቂዎች በኢትዮጵያዊያን ላይ ግድያ መፈፀማቸውን መዘገባችን የሚታወስ ሲሆን አሁንም ይህ ድርጊት መቀጠሉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያሳያል፡፡
በትላንትናው እለትም መላኩና አክሊሉ የተባሉ ሁለት ኢትዮጵያዊያን ወጣቶች በደርባን ከተማ ባልታወቁ ታጣቂዎች ተገድለዋል፡፡ የእነዚህ ወጣቶች የአስከሬን ሽኝት በዛሬው እለት በደርባን ዌስት ስትሪት ቤተክርስቲያን ተከናውኗል፡፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ ከ2 ቀናት በፊት ደግሞ በጆሀንስበርግ ነዋሪ የነበረው ሚካኤል አበበ ከስራ ወደቤቱ በሚመለስበት ወቅት በበርካታ ጥይት ተደብድቦ ተገድሏል፡፡
የ3 ልጆች አባት የሆነው ሚካኤል አስከሬን ሽኝትም በትላንትናው እለት በጆሀንስበርግ ኬብሮን ቤተክርስቲያን ተከናውኗል፡፡ በትላንትናው የአስከሬን ሽኝት ፕሮግራም ላይ ከተገኙት መካከል ታዋቂው ዘማሪ መስፍን ጉቱ የሚገኝበት ሲሆን በወቅቱ ሲናገርም ‹‹እኔ ጆሀንስበርግ ከተማ ከመጣሁ በአንድ ወር ከሁለት ሳምንት ሆኖኛል፡፡ ይሄ ነገር ለእኔ እንግዳ ሆኖ እንደሆነ ባላውቅም የተለመደ ሆኖብኛል፡፡ እኔ ከመጣሁ ወዲህ እኔ እንኳን የማውቀው የአራት የኢትዮጵያዊያንን አስሬን ሸኝተናል፡፡ እግዚአብሄር በቃ ሊለን ይገባል›› ብሏል፡፡
ጨምሮም ‹‹ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? በቃ ብለን አሁኑኑ መፀለይ ይገባናል፡፡ እጃችንን አንስተን እግዚአብሄር እንዲምረን እንፀልይ›› በማለት ሲናገር ተመልክተናል ያለው ዘሃበሻ ነው፡፡
9 months ago
የድሮን ጥቃት‼️
ዛሬ ሌሊት 7:48 ሰዓት ላይ በትግራይና አፋር ድንበር ከቶንሳ መንደር 9 ኪሜ ወደ ትግራይ አቅጣጫ ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ከባድ ጉዳትም ደርሷል። የህወሓት ታጣቂዎች ከቀናት በፊት በአፋር መጋሌ ወረዳ ተኩስ በመክፈት ሰባት መንደሮችን በመቆጣጠር ከ2000 በላይ ነዋሪዎችን ማፈናቀላቸው ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
ዛሬ ሌሊት 7:48 ሰዓት ላይ በትግራይና አፋር ድንበር ከቶንሳ መንደር 9 ኪሜ ወደ ትግራይ አቅጣጫ ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ከባድ ጉዳትም ደርሷል። የህወሓት ታጣቂዎች ከቀናት በፊት በአፋር መጋሌ ወረዳ ተኩስ በመክፈት ሰባት መንደሮችን በመቆጣጠር ከ2000 በላይ ነዋሪዎችን ማፈናቀላቸው ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
የባርሴሎና ደጋፊዎች ባስ ተቃጠለ
#ethiopia | ባርሴሎና ከክለብ ብሩጅ ጋር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ወደ ቤልጅየም አቅንቷል።
በቤልጅየም የባርሴሎና ደጋፊዎችን ወደ ጨዋታው የሚያደርሰው አንዱ ባስ በእሳት መቃጠሉን ከስፍራው የሚወጡ ተንቀሳቃሽ ምስሎች አሳይተዋል።
ደጋፊዎችን የሚያደርሰው ባሱ ሙሉ ለሙሉ በእሳት ነዶ ማለቁ ተገልጿል።
ባሱ የተቃጠለው ከደጋፊዎች አንዱ በያዘው ተቀጣጣይ ርችት ምክንያት መሆኑን የስፔን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
#ts #sport #gtmc
#ethiopia | ባርሴሎና ከክለብ ብሩጅ ጋር የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታውን ለማድረግ ወደ ቤልጅየም አቅንቷል።
በቤልጅየም የባርሴሎና ደጋፊዎችን ወደ ጨዋታው የሚያደርሰው አንዱ ባስ በእሳት መቃጠሉን ከስፍራው የሚወጡ ተንቀሳቃሽ ምስሎች አሳይተዋል።
ደጋፊዎችን የሚያደርሰው ባሱ ሙሉ ለሙሉ በእሳት ነዶ ማለቁ ተገልጿል።
ባሱ የተቃጠለው ከደጋፊዎች አንዱ በያዘው ተቀጣጣይ ርችት ምክንያት መሆኑን የስፔን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
#ts #sport #gtmc
9 months ago
በትራንስፖርት ክፍያ አለመግባሰት በተፈጠረ ግጭት የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ‼️
ትላንት ወልቂጤ ከተማ በተለምዶ ካምፕ 99 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ የባጃጅ አሽከርካሪና በተሳፋሪ መካከል በክፍያ ታሪፍ አለመግባባት ጸብ ተነስቶ የባጃጁ አሽከርካሪ ሕይወት አልፋለች።
ሌላ ጊዜ ከካምፕ ሰፈር ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ድረስ 600 ብር ይከፈል የነበረ ሲሆን ሹፌሩ 800 ብር ካልሆነ አልሄድም በሚል የተጀመረ ጸብ መሆኑን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በአጸፋው የሟች ቤተሰቦችና ወዳጆች በመሰባሰብ ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ተሰባስበው በመሄድ በአካባቢው በቀን ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም 3 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን አንዱ በጽኑ ተጎድቶ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
ትላንት ወልቂጤ ከተማ በተለምዶ ካምፕ 99 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ የባጃጅ አሽከርካሪና በተሳፋሪ መካከል በክፍያ ታሪፍ አለመግባባት ጸብ ተነስቶ የባጃጁ አሽከርካሪ ሕይወት አልፋለች።
ሌላ ጊዜ ከካምፕ ሰፈር ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ድረስ 600 ብር ይከፈል የነበረ ሲሆን ሹፌሩ 800 ብር ካልሆነ አልሄድም በሚል የተጀመረ ጸብ መሆኑን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በአጸፋው የሟች ቤተሰቦችና ወዳጆች በመሰባሰብ ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ተሰባስበው በመሄድ በአካባቢው በቀን ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም 3 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን አንዱ በጽኑ ተጎድቶ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
Comments