የድሮን ጥቃት‼️
ዛሬ ሌሊት 7:48 ሰዓት ላይ በትግራይና አፋር ድንበር ከቶንሳ መንደር 9 ኪሜ ወደ ትግራይ አቅጣጫ ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ከባድ ጉዳትም ደርሷል። የህወሓት ታጣቂዎች ከቀናት በፊት በአፋር መጋሌ ወረዳ ተኩስ በመክፈት ሰባት መንደሮችን በመቆጣጠር ከ2000 በላይ ነዋሪዎችን ማፈናቀላቸው ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
ዛሬ ሌሊት 7:48 ሰዓት ላይ በትግራይና አፋር ድንበር ከቶንሳ መንደር 9 ኪሜ ወደ ትግራይ አቅጣጫ ላይ የድሮን ጥቃት መፈፀሙ ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። ከባድ ጉዳትም ደርሷል። የህወሓት ታጣቂዎች ከቀናት በፊት በአፋር መጋሌ ወረዳ ተኩስ በመክፈት ሰባት መንደሮችን በመቆጣጠር ከ2000 በላይ ነዋሪዎችን ማፈናቀላቸው ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago