የትራፊክ አደጋ የ6 ሰዎች ህይወት አለፈ
በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ አስተዳደር በሁለት ተሽከርካሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት እስካሁን የ6 ሰው ህይወት ማለፉ ተገለጸ።
አደጋው የተከሰተው ከዲላ ወደ ሶዶ እየተጓዘ የነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ከወላይታ ሶዶ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨታቸው የተፈጠረ ነው።
እስካሁን የዶልፊኑ አሽከርካሪን ጨምሮ የስድስት ሰው ህይወት ማለፉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያስረዳል።
የመረጃ ምንጭ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው ።
በወላይታ ዞን ዲንቱ ከተማ አስተዳደር በሁለት ተሽከርካሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት እስካሁን የ6 ሰው ህይወት ማለፉ ተገለጸ።
አደጋው የተከሰተው ከዲላ ወደ ሶዶ እየተጓዘ የነበረ ዶልፊን ተሽከርካሪ ከወላይታ ሶዶ ወደ ሀዋሳ ሲጓዝ ከነበረ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ጋር በመጋጨታቸው የተፈጠረ ነው።
እስካሁን የዶልፊኑ አሽከርካሪን ጨምሮ የስድስት ሰው ህይወት ማለፉን ከስፍራው የደረሰን መረጃ ያስረዳል።
የመረጃ ምንጭ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ነው ።
3 months ago