20 days ago
ባማኮን ሪልስቴት ለደንበኞቹ የገነባቸውን አፓርትመንቶች አስረከበ
#ethiopia | ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ያስገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረክቧል።
በግንባታው ዘርፍ ላለፉት 20 አመታት የዳበረ ልምድ ያካበተው ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ሳይቱ የገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች በዛሬው እለት አስረክቧል።
ባማኮን ያስረከባቸው እነዚህ አፓርታማዎች ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ፊት ለፊት የሚገኙ ናቸው።
አፓርታማዎቹ የተገነባበት ቦታ ለአገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ተጓዦች ተመራጭ መኖሪያዎች እንዲሆኑ ታስቦ መሆኑን ተነግሯል።
ቤቶቹ በተመጣጣኝ ዋጋ ተሰርተው የተጠናቀቁ በመሆናቸው ባለቤቶች ምንም ወጪ አይጠይቃቸውም።
ቤቶቹ ባለቤቶቹ በራሳቸው መኖር አሊያም በቀጥታ አከራይተው ከፍተኛ ገቢ ማግኘት የሚችሉባቸው እንደሆኑ ተጠቅሷል።
በካዛንችስ፣ ባምቢስ አትላስ፣ ፍሬንድሺፕ ፓርክ፣ቦሌ ኤርፖርት ቪው፣በሜክሲኮ እና ቡልቡላ ሳይቶች ላይ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች በታያዘላቸው የጊዜ ቀመር ሰርቶ እያስረከበ ይገኛል።
ባማኮን ሪልስቴት ግንባታዎቹን በታቀደላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በራሱ በባማኮን ግሩፕ ሥር ካሉ እህት ኩባንያዎች ጋር በጥምረት እንደሚሰራ ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ባማኮንሪልስቴት #አፓርታማ #ግንባታ
#ethiopia | ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ያስገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች ለባለቤቶቻቸው አስረክቧል።
በግንባታው ዘርፍ ላለፉት 20 አመታት የዳበረ ልምድ ያካበተው ባማኮን ሪልስቴት በቦሌ ሳይቱ የገነባቸውን ዘመናዊ አፓርታማዎች በዛሬው እለት አስረክቧል።
ባማኮን ያስረከባቸው እነዚህ አፓርታማዎች ከቦሌ ዓለም አቀፍ አየር ማረፊያ ፊት ለፊት የሚገኙ ናቸው።
አፓርታማዎቹ የተገነባበት ቦታ ለአገር ውስጥና ለዓለም አቀፍ ተጓዦች ተመራጭ መኖሪያዎች እንዲሆኑ ታስቦ መሆኑን ተነግሯል።
ቤቶቹ በተመጣጣኝ ዋጋ ተሰርተው የተጠናቀቁ በመሆናቸው ባለቤቶች ምንም ወጪ አይጠይቃቸውም።
ቤቶቹ ባለቤቶቹ በራሳቸው መኖር አሊያም በቀጥታ አከራይተው ከፍተኛ ገቢ ማግኘት የሚችሉባቸው እንደሆኑ ተጠቅሷል።
በካዛንችስ፣ ባምቢስ አትላስ፣ ፍሬንድሺፕ ፓርክ፣ቦሌ ኤርፖርት ቪው፣በሜክሲኮ እና ቡልቡላ ሳይቶች ላይ የመኖሪያና የንግድ ቤቶች በታያዘላቸው የጊዜ ቀመር ሰርቶ እያስረከበ ይገኛል።
ባማኮን ሪልስቴት ግንባታዎቹን በታቀደላቸው ጊዜ ለማጠናቀቅ በራሱ በባማኮን ግሩፕ ሥር ካሉ እህት ኩባንያዎች ጋር በጥምረት እንደሚሰራ ገልጿል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ባማኮንሪልስቴት #አፓርታማ #ግንባታ
2 months ago
🏠🛖ሳር ቤት ላይ አፓርታማ ይዝረፉ
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 200,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 16 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቆች አሉን
ውስን ቤቶች እና ሱቆች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 200,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 16 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
👉 እንዲሁም በ ፒያሳ አደባባይ ዘመናዊ የ ንግድ ሱቆች አሉን
ውስን ቤቶች እና ሱቆች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
2 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢው ፣
👉ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ ፣ ጠሮ መስጊድ፣ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው፣
👉ኮተቤ አንቆርጫ አካባቢ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-8:00
👉ቦሌ ግሪክ ት/ቤት አካባቢ፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ አካባቢ፣ፒኮክ ፓርክ እና አካባቢው ፣
👉ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:00-12:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:40- ምሽቱ 11:00
👉ቡራዩ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 5:00-10:30
👉ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አቃቂ ዓለም ባንክ፣አርሴማ ጸበል እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2:30-8:30
ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢው ፣
👉ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ ፣ ጠሮ መስጊድ፣ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው፣
👉ኮተቤ አንቆርጫ አካባቢ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-8:00
👉ቦሌ ግሪክ ት/ቤት አካባቢ፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ አካባቢ፣ፒኮክ ፓርክ እና አካባቢው ፣
👉ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:00-12:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:40- ምሽቱ 11:00
👉ቡራዩ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 5:00-10:30
👉ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አቃቂ ዓለም ባንክ፣አርሴማ ጸበል እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2:30-8:30
ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
ነገ ሰኔ 10 ቀን የጥገና ሥራ ለማከናወን ኃይል የሚቋረጥባቸው ቦታዎች።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የከተማችን አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት መቆራረጥ እንደሚኖር አስታውቋል።
ለታቀደው የጥገና ሥራ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ እና የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።
🕒 የኃይል መቆራረጥ መርሃ-ግብር በሰዓት
✅ ጠዋት 2:00 - 9:30
አካባቢዎች፦ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢዜአ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ፣ ጠሮ መስጊድ፣ ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ አንቆርጫ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 3:00 - 8:00
አካባቢዎች፦ ቦሌ ግሪክ ት/ቤት፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ፣ ፒኮክ ፓርክ፣ ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:00 - 12:30
አካባቢዎች፦ አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:40 - ምሽት 11:00
አካባቢዎች፦ ቡራዩ ድሬ (ከአስፋልት በላይ)፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር (በከፊል)፣ ቶልቻ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 5:00 - 10:30
አካባቢዎች፦ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:00 - 10:00
አካባቢዎች፦ አቃቂ ዓለም ባንክ፣ አርሴማ ጸበል እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:30 - 8:30
አካባቢዎች፦ ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የጥገና ሥራ ለማከናወን ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም በተለያዩ የከተማችን አካባቢዎች የኃይል አቅርቦት መቆራረጥ እንደሚኖር አስታውቋል።
ለታቀደው የጥገና ሥራ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ እና የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ በትዕግስት እንዲጠባበቁ እንጠይቃለን።
🕒 የኃይል መቆራረጥ መርሃ-ግብር በሰዓት
✅ ጠዋት 2:00 - 9:30
አካባቢዎች፦ ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢዜአ፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣ ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ፣ ጠሮ መስጊድ፣ ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ኮተቤ አንቆርጫ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 3:00 - 8:00
አካባቢዎች፦ ቦሌ ግሪክ ት/ቤት፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ፣ ፒኮክ ፓርክ፣ ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:00 - 12:30
አካባቢዎች፦ አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆቴል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 4:40 - ምሽት 11:00
አካባቢዎች፦ ቡራዩ ድሬ (ከአስፋልት በላይ)፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር (በከፊል)፣ ቶልቻ እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 5:00 - 10:30
አካባቢዎች፦ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:00 - 10:00
አካባቢዎች፦ አቃቂ ዓለም ባንክ፣ አርሴማ ጸበል እና አካባቢው።
✅ ጠዋት 2:30 - 8:30
አካባቢዎች፦ ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት
2 months ago
ቤተ ጉራጌ
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት በወሎዋ ኮምቦልቻ ከተማ ግዙፍ የሪልስቴት ግንባታን አስጀመረ
#fastmereja I 50 ሽህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና በወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት የሚገነባው የመኖሪያ መንደር 400 ካሬ ሜትር ላይ ከሚያርፈው G+1 ሌግዠሪ ቪላ ጀምሮ G+4 እና G+6 አፓርትመንቶችን ያካተተ ነው፡፡
የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሀመድአሚን የሱፍ በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ኮምቦልቻ በፍጥነት እያደገች የምትገኝና የሰው ፍሰቱና ብዛቱ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት የመኖሪያ ቤት ፍላጎትን ለማሟላት ከፍተኛ ድርሻ ያለው መሆኑን ጠቁመው ቃሉን አክብሮ ስራውን እንደሚያከናውን ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት ግዙፍ የሆነውንና የተለያዩ መንደሮች የተካተቱበትን ግንባታ ለማከናወን ከ50 በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ቀጥሮ፣ የተደራጀ ቢሮ ገንብቶና ማሽነሪዎችን አስገብቶ ስራ የጀመረ ካምፓኒ መሆኑን የካምፓኒው ባለቤትና CEO ሱለይማን አራጋው ተናግረዋል፡፡
ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት ጥራታቸውን የጠበቁና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዘው የተገነቡ ቤቶችን ፍላጎቱ ላላቸው ሁሉ የሚያቀርብ ሲሆን በተለይ ከሀገራቸው ወጥተው በተለያዩ አለማት የሚገኙ ያካባቢው ተወላጆች የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል፡፡
የሪልስቴት ካምፓኒው ለወደፊት እድገቱ ሲል ቃሉን ማክበር ዋነኛ መገለጫው መሆኑ የተገለጸ ሲሆን አካባቢውን ያማከለ የዋጋ ተመን እንዳለው በስነ-ስርዓቱ ላይ ተነግሯል፡፡ በቦታው ላይ ከፍተኛ ባለስልጣናትና ባለሃብቶች ተገኝተዋል፡፡
ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት
የህልም ቤትዎን እንገባለን
#fastmereja I 50 ሽህ ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና በወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት የሚገነባው የመኖሪያ መንደር 400 ካሬ ሜትር ላይ ከሚያርፈው G+1 ሌግዠሪ ቪላ ጀምሮ G+4 እና G+6 አፓርትመንቶችን ያካተተ ነው፡፡
የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሀመድአሚን የሱፍ በመክፈቻ ስነ-ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር ኮምቦልቻ በፍጥነት እያደገች የምትገኝና የሰው ፍሰቱና ብዛቱ ከጊዜ ወደጊዜ እየጨመረ በመምጣቱ ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት የመኖሪያ ቤት ፍላጎትን ለማሟላት ከፍተኛ ድርሻ ያለው መሆኑን ጠቁመው ቃሉን አክብሮ ስራውን እንደሚያከናውን ያላቸውን እምነት ገልጸዋል፡፡
ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት ግዙፍ የሆነውንና የተለያዩ መንደሮች የተካተቱበትን ግንባታ ለማከናወን ከ50 በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ቀጥሮ፣ የተደራጀ ቢሮ ገንብቶና ማሽነሪዎችን አስገብቶ ስራ የጀመረ ካምፓኒ መሆኑን የካምፓኒው ባለቤትና CEO ሱለይማን አራጋው ተናግረዋል፡፡
ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት ጥራታቸውን የጠበቁና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ ታግዘው የተገነቡ ቤቶችን ፍላጎቱ ላላቸው ሁሉ የሚያቀርብ ሲሆን በተለይ ከሀገራቸው ወጥተው በተለያዩ አለማት የሚገኙ ያካባቢው ተወላጆች የእድሉ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል፡፡
የሪልስቴት ካምፓኒው ለወደፊት እድገቱ ሲል ቃሉን ማክበር ዋነኛ መገለጫው መሆኑ የተገለጸ ሲሆን አካባቢውን ያማከለ የዋጋ ተመን እንዳለው በስነ-ስርዓቱ ላይ ተነግሯል፡፡ በቦታው ላይ ከፍተኛ ባለስልጣናትና ባለሃብቶች ተገኝተዋል፡፡
ወሎ ፓራዳይዝ ሪልስቴት
የህልም ቤትዎን እንገባለን
2 months ago
ሜሪ ጆይን ለማገዝ የእግር ጉዞ ተደረገ
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
🏠🛖ሳር ቤት ላይ አፓርታማ ይዝረፉ
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 160,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
✅ሳር ቤት አደባባይ ባለ 1 መኝታ በ 160,000 ብር እንደሚከራይ ያውቃሉ❓
❇️ቴምር ሪልስቴት ሳርቤት አደባባይ ከአዳምስ ፓቪሊየን ህንጻ አጠገብ አዲስ ሳይት ይዘንልዎት ቀርበናል
❇️ባለ 1 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 6.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 2 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 8.3 ሚሊየን ብር ብቻ
❇️ባለ 3 መኝታ በሙሉ ክፍያ በ 11.4 ሚሊየን ብር ብቻ
ለየት የሚያደርገን በዶላርም ይሁን በኮንስትራክሽን ዕቃ ግሽበት የዋጋ ማስተካከያ አይደረግባችሁም
ልብ ይበሉ ሳርቤት ላይ በዚህ ዋጋ አፓርትመንት ማግኘት አይታሰብም❗️
✅ በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ቀሪውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር ቀስ ብለው ይከፍላሉ.
ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ +251908770077 ይደውሉ
በዋትሳፕ ያውሩን - https://wa.me/251910798353...
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ከተማ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉ዋልያ ብረታ ብረት ዴዲኬትድ መስመር፣ አየይካ አዲስ፣ አይካ ጀርባያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ዓለም ገና ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣
👉ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ጀሞ-3 በከፊል ፣ ፋና ውሃ ስታንድባይ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው ላይ የሀይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
ነገ ግንቦት 09 ቀን 2018 ዓ.ም በሸገር ከተማ የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉ዋልያ ብረታ ብረት ዴዲኬትድ መስመር፣ አየይካ አዲስ፣ አይካ ጀርባያሉ ኢንዱስትሪዎች፣ ዓለም ገና ፣ ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣
👉ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ጀሞ-3 በከፊል ፣ ፋና ውሃ ስታንድባይ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር እና አካባቢው ላይ የሀይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 ቀራንዮ መድህንዓለም ቤ/ክ፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊትለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣ ጣና ድሪሊንግ፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30 – 9፡30
👉 ሳሊተ ምሕረት አካባቢ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት ፣ ሜታ ቢራ አካባቢ፣ ከደንበሯ ሆስፒታል ከፍ ብሎ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ ፣ ሾላ ገበያ ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣አርኪ ውጀሃ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ አሸዋ፣ ሱሉልታ ዲያስፖረ ሰፋር፣ ጎሮ አርባ፣ ሱሉልታ መዓል ከተማ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣አምባሳደር ሪልኤስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ የአዲስ አበባ ውሀ አካባቢ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 8፡30
ለላፍቶ ታችኛው፣ላፍቶ ሚካኤል ቤ/ክ፣አካባቢው፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
ነገ ግንቦት 07 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2:00 - 9:30
👉 ቀራንዮ መድህንዓለም ቤ/ክ፣ ቤተል ሆስፒታል፣ ቤተል እሳት አደጋ አካባቢ፣ ጦር ኃሎች ሆስፒታል፣ መኮንኖች ክበብ፣ ገዳመ ኢየሱስ፣ ቼራሊያ እና አካባቢው፣ ቸራሊያ ፊትለፊት ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ ዩሮ ኬብል እና አካባቢው፣ ጣና ድሪሊንግ፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30 – 9፡30
👉 ሳሊተ ምሕረት አካባቢ፣ ጆርጅ ዘይት ቤት ፣ ሜታ ቢራ አካባቢ፣ ከደንበሯ ሆስፒታል ከፍ ብሎ፣ በግ ተራ፣ ምስራቅ አጠቃላይ ፣ ሾላ ገበያ ፣ የካ መንፈሻ፣ ዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3:00-10:00
ሱሉልታ መሐል ከተማ ፣አርኪ ውጀሃ፣ ለገዲማ ፣ ጫንጮ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ አሸዋ፣ ሱሉልታ ዲያስፖረ ሰፋር፣ ጎሮ አርባ፣ ሱሉልታ መዓል ከተማ፣ የካ አባዶ፣ የካሰዴ አካባቢ፣አምባሳደር ሪልኤስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል፣ ኤሞሌስ ፋብሪካ፣ ካሰዴ፣ ጣፎ፣ 44 ማዞሪያ ፣ ሰንዳፋ ጫፍ፣ የአዲስ አበባ ውሀ አካባቢ፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00 – 8፡30
ለላፍቶ ታችኛው፣ላፍቶ ሚካኤል ቤ/ክ፣አካባቢው፣ አወልያ አካባቢ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካበቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
3 months ago
የጥገና ስራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ግንቦት 03 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:30
👉በአያት ሆስፒታል፣ በጸሐይ ሪል ኤስቴት ፣ በአሉላ ሪል ኤሰቴት፣ በመሪ ፖሊስ ጣቢያ፤
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉በደንበሯ ሆስፒታል ወደ በበግ ተራ፣ በምስራቅ አጠቃላይ ትምህርት ቤት፣ በሾላ ገበያ ፣ በየካ መንፈሻ፣ በዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው ፣ በአባሳሙኤል፣ በአቡሴራ፣ በሉግና፣በዱፍና፣በደበበራጢኖ፣ሻሸመኔ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:30
👉በፈረንሳይ ኤምባሲ ወደ ጉራራ፣ በብሎኬት ገበያ፣ በኪዩር ሆስፒታል ፣ በራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ በአቦ ቤተክርስቲያን፣ በእንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን፤
✅ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:00
👉በርቆስ መጋዘን፣ በቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ በቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ በይመር ውሃ፣ በመቀጠያ፣ በ19 ታቦት ማደሪያ፣ በመታፈሪ ሰፈር፣ በጵጥሮስ ሆስፒታል፣ በሽሮ ሜዳ፤
✅ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:30
👉በዓለም ገና፣ በኢንዱስትሪ መንደር፣ በፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ በሃጂ ሪልስቴት፣በወርዶፋ ሎጅ፣ በዳርፉር ሰፈር፣ በጀሞ 2 አካበቢ
የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
ነገ ግንቦት 03 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00 እስከ 8:30
👉በአያት ሆስፒታል፣ በጸሐይ ሪል ኤስቴት ፣ በአሉላ ሪል ኤሰቴት፣ በመሪ ፖሊስ ጣቢያ፤
✅ከጠዋቱ 2:30 እስከ 9:30
👉በደንበሯ ሆስፒታል ወደ በበግ ተራ፣ በምስራቅ አጠቃላይ ትምህርት ቤት፣ በሾላ ገበያ ፣ በየካ መንፈሻ፣ በዘፍመሽ ሞል፣ እና አካባቢው ፣ በአባሳሙኤል፣ በአቡሴራ፣ በሉግና፣በዱፍና፣በደበበራጢኖ፣ሻሸመኔ፤
✅ከጠዋቱ 3:00 እስከ 9:30
👉በፈረንሳይ ኤምባሲ ወደ ጉራራ፣ በብሎኬት ገበያ፣ በኪዩር ሆስፒታል ፣ በራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ በአቦ ቤተክርስቲያን፣ በእንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን፤
✅ከጠዋቱ 3:30 እስከ 9:00
👉በርቆስ መጋዘን፣ በቀጨኔ 8 ቁጥር ማዞሪያ፣ በቀጨኔ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ መንገድ፣ በይመር ውሃ፣ በመቀጠያ፣ በ19 ታቦት ማደሪያ፣ በመታፈሪ ሰፈር፣ በጵጥሮስ ሆስፒታል፣ በሽሮ ሜዳ፤
✅ከጠዋቱ 4:00 እስከ 9:30
👉በዓለም ገና፣ በኢንዱስትሪ መንደር፣ በፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ በሃጂ ሪልስቴት፣በወርዶፋ ሎጅ፣ በዳርፉር ሰፈር፣ በጀሞ 2 አካበቢ
የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
Ethiopian Electric utility
3 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ዛሬ ግንቦት 01 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡30
ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 10፡30
👉ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
ዛሬ ግንቦት 01 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አበባና ሸገር ከተሞች ኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡30
ፈረንሳይ ኤምባሲ፣ ወደ ጉራራ፣ ብሎኬት ገበያ፣ ኪዩር ሆስፒታል ፣ ራሳ ካሳ ክሊኒክ፣ አቦ ቤ/ክ፣ እንጦጦ ኪዳነምሕረት ቤ/ክ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 9፡00
👉ባቡር ሐዲድ፣ ሲዳሞ አዋሽ፣ ገንደ ቆሬ፣ ገላን መኖሪያ ቤቶች፣ ገመዳ ማህበር፣አቃቂ ከተማ ቀበሌ 01፣ 02፣ 04 ዓለም ባንክ ፣ ቀርሳ ድረስ፣አቃቂ ኬላ፣ ገላን ኢንዱስትሪ መንደር ሙሉ፣ ወሰርቢ
✅ከጧቱ 3፡00 እስከ ቀኑ 10፡30
👉ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2፣ ኖህ አደባባይ፣ ኤፍ 4 ኤፍ-6 ኖክ አደባባይ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
የተቋማችንን ማህበራዊ የሚዲያ ገፆችን በመቀላቀል ወቅታዊና ትክክለኛ መረጃዎችን ወዲያውኑ ያግኙ!!
4 months ago
#u12a0u1235u12f0u1233u127d u12dcu1293 u12e8u12a0u134du122au12ab u1205u1265u1228u1275 u1233u12edu1275 u1235u1275u1320u12edu1241u1295 u1208u1290u1260u122bu1279 u12f0u1295u1260u129eu127bu127du1295
u1274u121du122du122au120du1235u1274u1275 u12a0u134du122au12ab u1205u1265u1228u1275 u134au1275 u1208u134au1275(u1261u120du130bu122au12eb)
ud83dudc49 1 u1218u129du1273 69u12abu122c
20u0025 u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb 1,587,000u1265u122d
u1219u1209 u12adu134du12eb 7,935,000u1265u122d
ud83dudc492 u1218u129du1273 83u12abu122c
20u0025 u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb 1,909,000u1265u122d
u1219u1209 u12adu134du12eb 9,545,000u1265u122d
ud83dudc493 u1218u129du1273 119u12abu122c
20u0025 u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb 2,737,000u1265u122d
u1219u1209 u12adu134du12eb 13,685,000u1265u122d
u1219u1209 u1208u121au12a8u134du120d
ud83dudc491 u1218u129du1273 5,554,500 u1265u122d
ud83dudc492 u1218u129du1273 6,681,500 u1265u122d
ud83dudc493 u1218u129du1273 9,579,500 u1265u122d
#100u0025 u1208u121au12a8u134du120d 30u0025 u1245u1293u123d u12a0u1208u12cd
u12a5u1295u12f2u1201u121d u12e8u1295u130du12f5 u1231u1246u127du121d u12c8u12f0 u12cbu1293 u1218u1295u1308u12f5 u12f3u122d u134au1275u1208u134au1275 u120bu12ed u12ebu1209 u1231u1246u127bu127du1295u1295
ud83dudc4926u12abu122c u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb 900,000u1265u122d u1219u1209 u12adu134du12eb 3.9u121au120au12eeu1295 4u129b u12a5u1293 5u129b u12c8u1208u120d
ud83dudc49 22u12abu122c u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb 1.3u121au120au12eeu1295 u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb u1219u1209 u12adu134du12eb 3,850,000u1265u122d 3u129b u12c8u1208u120d
ud83dudc4922u12abu122c u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb 2u121au120au12eeu1295 u1219u1209 u12adu134du12eb 4.4u121au120au12eeu1295 2u129b u12c8u1208u120d
ud83dudc4922u12abu122c u1245u12f5u1218 u12adu134du12eb 2.5u121au120au12eeu1295 u1219u1209 u12adu134du12eb 5.5u121au120au12eeu1295 1u129b u12c8u1208u120d
u1208u1260u1208u1320 u1218u1228u1303 u12edu12f0u12cdu1209
ud83dudc47ud83dudc47ud83dudc47ud83dudc47ud83dudc47ud83dudc47
09.23.28.52.58
ud83dudc4909 23 28 52 58
ud83cudf34u1274u121du122d u122au120d u12a5u1235u1274u1275 u12e8u123du12ebu132d u12a0u121bu12abu122a","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
#አስደሳች ዜና የአፍሪካ ህብረት ሳይት ስትጠይቁን ለነበራቹ ደንበኞቻችን
ቴምርሪልስቴት አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1,587,000ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 83ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1,909,000ብር
ሙሉ ክፍያ 9,545,000ብር
👉3 መኝታ 119ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2,737,000ብር
ሙሉ ክፍያ 13,685,000ብር
ሙሉ ለሚከፍል
👉1 መኝታ 5,554,500 ብር
👉2 መኝታ 6,681,500 ብር
👉3 መኝታ 9,579,500 ብር
#100 % ለሚከፍል 30% ቅናሽ አለው
እንዲሁም የንግድ ሱቆችም ወደ ዋና መንገድ ዳር ፊትለፊት ላይ ያሉ ሱቆቻችንን
👉26ካሬ ቅድመ ክፍያ 900,000ብር ሙሉ ክፍያ 3.9ሚሊዮን 4ኛ እና 5ኛ ወለል
👉 22ካሬ ቅድመ ክፍያ 1.3ሚሊዮን ቅድመ ክፍያ ሙሉ ክፍያ 3,850,000ብር 3ኛ ወለል
👉22ካሬ ቅድመ ክፍያ 2ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ 4.4ሚሊዮን 2ኛ ወለል
👉22ካሬ ቅድመ ክፍያ 2.5ሚሊዮን ሙሉ ክፍያ 5.5ሚሊዮን 1ኛ ወለል
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
09.23.28.52.58
👉09 23 28 52 58
🌴ቴምር ሪል እስቴት የሽያጭ አማካሪ
4 months ago
ግዮን መጽሔት በቅዳሜ ዕትሟ !!!
አቶ ክቡር ገና ታዋቂ የምጣኔ ሃብት ምሁር ናቸው ለዛሬ ስለ ባንኮቻችን ምን ይሉናል።
ትልልቅ ባንኮችን ቅዱስ፤
ትንንሽ ባንኮችን እርኩስ ያደረጋቸው ማነው?
በግዮን እንግዳ አምዳችን -የሪል ስቴቶች ችግራቸዉና መፍትሄዉ ምንድነዉ በሚለዉ ዙሪያ ሰፊ ቃለ-ምልልስ አድርገናል ተከታተሉት።
‹‹ሀገር ጥለው የጠፉና ድርጅቶቻቸውን ለመዝጋት የተገደዱ አሉ››
‹‹[ሪልስቴቶች] ስማቸውን ማጽዳት አለባቸው›› አቶ አለማየሁ ከተማ
(የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት)
ነገረ ትንሣኤ - ከምሥጢሩ እስከ ማኅበራዊ ፋይዳው ታብራራለች
‹‹በዓለም ዙሪያ በርካታ ኮሚኒስቶች ነበሩ፣ ማናቸውም አገራቸውን ለመበተን አልቃጡም››
የምርጫ 1997 ዓ.ም አጣሪ ኮምሽነር የነበሩት ዳኛና ፕሬዝዳንት ፍሬሕይወት ሳሙኤል ጋር የነበረንን ቆይታ ተጋብዘዋል።
‹‹ሃገረ ትግራይ›› በዘመናት መነፅር ሲታይ
በወሰንሰገድ ገ/ኪዳን (ጋዜጠኛ)
ዝክረ ጥላሁን ገሠሠ
ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ(ለንደን)
በኢኮኖሚ አምዳችን -እየወደቀው ያለው የግማሽ ክፍለ ዘመን ኃያልነት! ፈቃዱ በቀለ (ዶ/ር)
በጆሀንስበርግ በ16 ጥይት የተገደለው ኢትዮጵያዊ ወንድምነህ አየለ
የምርጫ ካርድ፡ የአገር ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ - (YCDF) ከአውሮፓ የምርጫ ድጋፍ ማዕከል (ECES) ጋር በመተባበር የተዘጋጀ
በዓለም አቀፍ አምዳችን ስለ ኢራን ጦር ያሰናዳነዉንና በመጽሔታችን የተዘጋጁትን የተለያዩ መጣጥፎችን እንድታነቡ ተጋብዛችኋል ። መልካም ንባብ !!!
አቶ ክቡር ገና ታዋቂ የምጣኔ ሃብት ምሁር ናቸው ለዛሬ ስለ ባንኮቻችን ምን ይሉናል።
ትልልቅ ባንኮችን ቅዱስ፤
ትንንሽ ባንኮችን እርኩስ ያደረጋቸው ማነው?
በግዮን እንግዳ አምዳችን -የሪል ስቴቶች ችግራቸዉና መፍትሄዉ ምንድነዉ በሚለዉ ዙሪያ ሰፊ ቃለ-ምልልስ አድርገናል ተከታተሉት።
‹‹ሀገር ጥለው የጠፉና ድርጅቶቻቸውን ለመዝጋት የተገደዱ አሉ››
‹‹[ሪልስቴቶች] ስማቸውን ማጽዳት አለባቸው›› አቶ አለማየሁ ከተማ
(የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማኅበር ፕሬዝዳንት)
ነገረ ትንሣኤ - ከምሥጢሩ እስከ ማኅበራዊ ፋይዳው ታብራራለች
‹‹በዓለም ዙሪያ በርካታ ኮሚኒስቶች ነበሩ፣ ማናቸውም አገራቸውን ለመበተን አልቃጡም››
የምርጫ 1997 ዓ.ም አጣሪ ኮምሽነር የነበሩት ዳኛና ፕሬዝዳንት ፍሬሕይወት ሳሙኤል ጋር የነበረንን ቆይታ ተጋብዘዋል።
‹‹ሃገረ ትግራይ›› በዘመናት መነፅር ሲታይ
በወሰንሰገድ ገ/ኪዳን (ጋዜጠኛ)
ዝክረ ጥላሁን ገሠሠ
ከአለባቸው ደሳለኝ አበሻ(ለንደን)
በኢኮኖሚ አምዳችን -እየወደቀው ያለው የግማሽ ክፍለ ዘመን ኃያልነት! ፈቃዱ በቀለ (ዶ/ር)
በጆሀንስበርግ በ16 ጥይት የተገደለው ኢትዮጵያዊ ወንድምነህ አየለ
የምርጫ ካርድ፡ የአገር ባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ - (YCDF) ከአውሮፓ የምርጫ ድጋፍ ማዕከል (ECES) ጋር በመተባበር የተዘጋጀ
በዓለም አቀፍ አምዳችን ስለ ኢራን ጦር ያሰናዳነዉንና በመጽሔታችን የተዘጋጁትን የተለያዩ መጣጥፎችን እንድታነቡ ተጋብዛችኋል ። መልካም ንባብ !!!
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ዳጎስ ያለ ሽልማት የሚያሸልመው የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ቴምር ፕሮፐርቲስ የሼባ ማይልስ ሽልማት የሚያበረክቱበትን ስምምነት በይፋ ፈርመዋል
#ethiopia | "በቤትዎ አለምን ይዙሩ" በሚል መሪ ቃል ሁለቱ ተቋማት ስምምነት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ቴምር ሪልስቴት ደንበኞች ቤት በሚገዙበት ወቅት የአየር መንገዱን የነጻ ጉዞ እና የሌሎች አገልግሎቶች ተጠቃሚ የሚያደርጋቸውን የሼባ ማይልስ ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራርመዋል።
ስምምነት የአየር መንገዱን የቋሚ ደንበኞች መርሃ ግብር (ShebaMiles) ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እና ለሪልስቴቱ ደንበኞች ተጨማሪ እሴት ለመፍጠር የታለመ መሆኑን ገልጸዋል።
"እኛ የምንገነባው ቤትን ብቻ ሳይሆን እምነትንም ነው" የቴምር ፕሮፐርቲስ ጀነራል ማናጀር አቶ ጃፋር መሀመድ።
አቶ ጃፋር መሀመድ የቴምር ሪልስቴት ደንበኞች ለሚገዙት ቤት በከፈሉት የገንዘብ መጠን ልክ የሼባ ማይልስ ነጥቦችን የሚያገኙ ይሆናል ብለዋል።
የቤቱን ዋጋ እስከ 50 በመቶ ለሚከፍሉ ደንበኞች ለእያንዳንዱ አንድ ዶላር (ወይም በወቅታዊ ምንዛሬ ተመጣጣኝ ብር) 2.5 ማይልስ ይሰጣል ተብሏል።
ከጠቅላላ የቤት ዋጋው 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ ደንበኞች ደግሞ ለእያንዳንዱ አንድ ዶላር 3.5 ማይልስ ሽልማት እንደሚበረከት ተገልጿል።
ደንበኞች በሚያገኙት ነጥብ መሰረት የአባልነት ደረጃቸውን ከብሉ ወደ ሲልቨር፣ ከሲልቨር ወደ ጎልድ እንዲሁም ወደ ከፍተኛው የፕላቲነም ደረጃ የሚያድርገ መሆኑም ተጠቁሟል።
የቴምር ሪልስቴት የስራ ኃላፊዎች በበኩላቸው ድርጅቱ የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመት እያከበረ መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህ ከአየር መንገዱ ጋር የተደረገው ስምምነት ለደንበኞቻቸው ካላቸው ክብር የመነጨ መሆኑን ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | "በቤትዎ አለምን ይዙሩ" በሚል መሪ ቃል ሁለቱ ተቋማት ስምምነት አድርገዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ቴምር ሪልስቴት ደንበኞች ቤት በሚገዙበት ወቅት የአየር መንገዱን የነጻ ጉዞ እና የሌሎች አገልግሎቶች ተጠቃሚ የሚያደርጋቸውን የሼባ ማይልስ ስምምነት በዛሬው እለት ተፈራርመዋል።
ስምምነት የአየር መንገዱን የቋሚ ደንበኞች መርሃ ግብር (ShebaMiles) ይበልጥ ተደራሽ ለማድረግ እና ለሪልስቴቱ ደንበኞች ተጨማሪ እሴት ለመፍጠር የታለመ መሆኑን ገልጸዋል።
"እኛ የምንገነባው ቤትን ብቻ ሳይሆን እምነትንም ነው" የቴምር ፕሮፐርቲስ ጀነራል ማናጀር አቶ ጃፋር መሀመድ።
አቶ ጃፋር መሀመድ የቴምር ሪልስቴት ደንበኞች ለሚገዙት ቤት በከፈሉት የገንዘብ መጠን ልክ የሼባ ማይልስ ነጥቦችን የሚያገኙ ይሆናል ብለዋል።
የቤቱን ዋጋ እስከ 50 በመቶ ለሚከፍሉ ደንበኞች ለእያንዳንዱ አንድ ዶላር (ወይም በወቅታዊ ምንዛሬ ተመጣጣኝ ብር) 2.5 ማይልስ ይሰጣል ተብሏል።
ከጠቅላላ የቤት ዋጋው 50 በመቶ እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ ደንበኞች ደግሞ ለእያንዳንዱ አንድ ዶላር 3.5 ማይልስ ሽልማት እንደሚበረከት ተገልጿል።
ደንበኞች በሚያገኙት ነጥብ መሰረት የአባልነት ደረጃቸውን ከብሉ ወደ ሲልቨር፣ ከሲልቨር ወደ ጎልድ እንዲሁም ወደ ከፍተኛው የፕላቲነም ደረጃ የሚያድርገ መሆኑም ተጠቁሟል።
የቴምር ሪልስቴት የስራ ኃላፊዎች በበኩላቸው ድርጅቱ የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመት እያከበረ መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህ ከአየር መንገዱ ጋር የተደረገው ስምምነት ለደንበኞቻቸው ካላቸው ክብር የመነጨ መሆኑን ገልጸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
4 months ago
ቅዳሜ መጋቢት 26_2018 በጃምቦ ሪልስቴት ኤክስፖ!
ከደንበኞቹ ታማኝነት ከአተረፈው ጃምቦ ሪልስቴት ታላቅ ቅናሽ ከአመቺ አከፋፈል እና በሚመርጡት የመሐል ከተማ ላይ የመኖሪያ አፖርትመንቶን ህልሞን ያሳኩ !
• ጥራት
• አስተማማኝነት
• በጊዜ ማስረከብ
• በመሀል ከተማ
• በተመጣጣኝ ዋጋ
ቦታ:- ጃምቦ ኘላዛ -አዋሬ
🌌 “የሚመርጡን በምክንያት ነው” 🌌
ለበለጠ መረጃ
+251-901-660-000
+251-966-966-767
+251-978-222-444
+251-907-222-888
+251-962-777-888
እኛን ብለዉ ስለሚመጡ እናመሰግናለን፡፡ #realestateexpo #jamborealestate #specialoffers #addisababaevents #ethiopiaevents
ከደንበኞቹ ታማኝነት ከአተረፈው ጃምቦ ሪልስቴት ታላቅ ቅናሽ ከአመቺ አከፋፈል እና በሚመርጡት የመሐል ከተማ ላይ የመኖሪያ አፖርትመንቶን ህልሞን ያሳኩ !
• ጥራት
• አስተማማኝነት
• በጊዜ ማስረከብ
• በመሀል ከተማ
• በተመጣጣኝ ዋጋ
ቦታ:- ጃምቦ ኘላዛ -አዋሬ
🌌 “የሚመርጡን በምክንያት ነው” 🌌
ለበለጠ መረጃ
+251-901-660-000
+251-966-966-767
+251-978-222-444
+251-907-222-888
+251-962-777-888
እኛን ብለዉ ስለሚመጡ እናመሰግናለን፡፡ #realestateexpo #jamborealestate #specialoffers #addisababaevents #ethiopiaevents
4 months ago
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የወርቅ ኢዮቤልዩ ተጠናቀቀ፤
የቤት አቅርቦትን በዘላቂነት ለመፍታት ቃል ተገባ
#ethiopia | ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ምስረታ 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ዛሬ በማጠቃለያ መድረክና ዕውቅና በመስጠት ተጠናቋል።
በኮርፖሬሽኑ የተገነቡ አዳዲስ ሕንጻዎች የተመረቁ ሲሆን፣ የተቋሙን የሪፎርም ስኬት የሚያሳይ ኤግዚቢሽን ለዕይታ ክፍት ሆኖ ቆይቷል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ በቀጣይ ዓመታት የቤት አቅርቦት ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ሰፋፊ ዕቅዶች ተይዘዋል።
ዕውቅና፦ ለተቋሙ ግማሽ ክፍለ ዘመን ጉዞና ለተመዘገቡ ስኬቶች አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ልዩ ዕውቅና ተሰጥቷል።
ዶ/ር ረሻድ ተቋሙ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤታማ መሆኑን ጠቁመው፣ የቤት ፍላጎት የሰው ልጅ መሠረታዊ መብት በመሆኑ ባለድርሻ አካላት ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅንጅት እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል።
#getu #federalhousingcorporation #goldenjubilee #housingethiopia #drreshadkemal #realestateethiopia #urbandevelopment #addisababa #ethiopianews #የፌዴራልቤቶችኮርፖሬሽን #ወርቅኢዮቤልዩ #ቤትልማት #ሪልስቴት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የቤት አቅርቦትን በዘላቂነት ለመፍታት ቃል ተገባ
#ethiopia | ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ምስረታ 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ዛሬ በማጠቃለያ መድረክና ዕውቅና በመስጠት ተጠናቋል።
በኮርፖሬሽኑ የተገነቡ አዳዲስ ሕንጻዎች የተመረቁ ሲሆን፣ የተቋሙን የሪፎርም ስኬት የሚያሳይ ኤግዚቢሽን ለዕይታ ክፍት ሆኖ ቆይቷል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ በቀጣይ ዓመታት የቤት አቅርቦት ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ሰፋፊ ዕቅዶች ተይዘዋል።
ዕውቅና፦ ለተቋሙ ግማሽ ክፍለ ዘመን ጉዞና ለተመዘገቡ ስኬቶች አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ልዩ ዕውቅና ተሰጥቷል።
ዶ/ር ረሻድ ተቋሙ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤታማ መሆኑን ጠቁመው፣ የቤት ፍላጎት የሰው ልጅ መሠረታዊ መብት በመሆኑ ባለድርሻ አካላት ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅንጅት እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል።
#getu #federalhousingcorporation #goldenjubilee #housingethiopia #drreshadkemal #realestateethiopia #urbandevelopment #addisababa #ethiopianews #የፌዴራልቤቶችኮርፖሬሽን #ወርቅኢዮቤልዩ #ቤትልማት #ሪልስቴት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
"በስራና ክህሎት ሚኒስቴር በደል ተፈፅሞብናል"
ኬዲ ሪልስቴት ዴቨሎፐርስ አክስዮን ማህበር
ከ11 ዓመታት በፊት በካዛንቺስ ቁጥር 2 መልሶ ማልማት ከይዞታቸው ተፈናቅለዋል፤ቁጥራቸው 63 የሆኑ ነዋሪዎች፡፡እነዚህ የግል ባለይዞታዎች ኬዲ ሪል ስቴት ዴቨሎፐርስ አክስዮን ማኅበርን አቋቁመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ባወጣው LDP መሰረት የከተማው ካቢኔ ነዋሪዎች መልሰው ማልማት እንዲችሉ 5533 ካሬ ሜትር የተፈቀደላቸው ሲሆን ከዚህ ውስጥ ለኮሪደር ልማት ተቀንሶ፣ በውል የተፈቀደ 5333 ካሬ ሜትር ኤሌክትሮኒክስ ካርታ ሚያዚያ 16/2017 ዓ.ም የይዞታ ማረጋገጫ ተሰጥቷቸዋል፡፡
ከተሰጠን መሬት ውስጥ 970 ካ.ሜ የሚሆነው መሬት በቀድሞው የማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በአሁኑ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር በካርታችን ላይ ተጠቃሏል ያሉት የሪል ስቴቱ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ንጉሴ ጤና፣የልማት ተነሺዎች ክፍለከተማው ካርታ ሲሰጠን ያልፀዳውን 970 ካሬ ሜትር የሚሆነው መሬት አፅድቶ ሊያስረክበን ተዋውለን ነበር።
በተሰጠን ይዞታ ላይ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ላልተረከብረው 970 ካ.ሜ መሬት ጭምር በየዓመቱ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሊዝ ክፍያ እየከፈልን ነው ብለዋል።
በውል የተሰጠን የኤሌክትሮኒክስ ካርታ ፀድቶ እንዲሰጠን ለቂርቆስ ክፍለከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ፅ/ቤት፣ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ፣ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ቤት በተደጋጋሚ ጠይቀናል።የቂርቆስ ክፍለከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ፅ/ቤት የስራና ክህሎት ሚኒስቴር መሬቱን እንዲለቅ በደብዳቤ ቢጠይቅም ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ግን በካርታ የተሰጠንን ቦታ ሊለቅልን አልቻለም።ክፍለከተማው ለማስለቀቅ ግብረ ኃይል ቢልክም በተደጋጋሚ በፌደራል ፖሊስ ክልከላ ተደርጓል።ዜጎች በሀገር ውስጥም ይሁን በውጪ ሀገራት የስራ ዕድል እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን የሚፈጥረው ተቋሙ፣ጡረተኞች እና ምንም ገቢ የሌላቸው አሮጊቶች እና አዛውንቶች እንድንገላታ አድርጓል፤የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የወሰነልንን ውሳኔ እንዳንጠቀም ሚኒስቴር መስሪያቤቱ መብታችንን ነፍጎናል የሚል ቅሬታቸውን ገልፀዋል።
ከ11 ዓመታት በላይ ይዞታቸውን አስረክበው ከቀያቸው ተፈናቅለው በኪራይ ቤት የሚገኙ 63 አባሎቻችን የቤት ባለቤት የመሆን ህልማቸው ጨልሟል።መሬታቸውን ሲያስረክቡ የተቀበሉት ለኪራይ የሚሆን ገንዘብ አልቆባቸው ለከፋ ማህበራዊ ቀውስ ስለተዳረጉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አፋጣኝ ምላሽ ይስጠኝ፣ስራና ክህሎት ሚኒስቴርም የተፈቀደልንን ቦታ በአስቸኳይ ይልቀቅልን ሲሉም አቶ ንጉሴ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
ዲዛይን ወጥቶላቸው አጠቃላይ 100,000 ካ.ሜ የሚገነቡት ሁለት የመኖሪያ እና ኮሜርሻል ህንፃዎች ከመሬት በታች እና መሰረቱን ጨምሮ እያንዳንዳቸው ባለ27 ወለል ናቸው።አጠቃላይ ወጪያቸውም ከ6 እስከ 8 ቢሊዮን ብር የሚገመት ነው።
እንደ አቶ ንጉሴ ገለፃ፣ፕሮጀክቱ እውን ሆኖ ሲጠናቀቅ፣ ስሟን ግብሯ ለሰመሩላት አዲስ አበባ ብሎም እንደአዲስ ለተገነባችው ካዛንቺስ ተጨማሪ ዕድገትና ውበትን ያጎናፅፋል።
የግንባታ ፍቃድ ተሰጥቶን በከፍተኛ ወጪ ዲዛይን አሰርተን፣ኮንትራክተር ቀጥረን፣ትላልቅ የግንባታ መሳሪያዎችን አስገብተን 200 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ የቁፋሮ ስራ ብንጀምርም፣ በግንባታ ዲዛይን ላይ ተጠቃሎ የሚገኘውን 970 ካ.ሜ ቦታ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሊለቅልን ስላልቻለ የግንባታ ስራችንን አስተጓጉሎብናል።ለአላስፈላጊ ወጪ፣ኪሳራ እና እንግልትም ዳርጎናል ሲሉ የኬዲ ሪልስቴት ዴቨሎፐርስ አ.ማ የቦርድ ሰብሳቢው ገልጸዋል።
መንግስትም ቢሆን ቦታው አፅድቶ ባለማስረከቡ
ለተነሺዎች በመደበኛነት ከከፈለው ካሳ በተጨማሪ ለኪሳራ ተዳርጎ 10 ሚሊዮን ብር ለሪልስቴቱ መክፈሉን ያስረዱት የቦርድ ሰብሳቢው፣አሁንም ቢሆን ለአምስት ዓመታት ያህል መሬቱን ያልተረከብንበትን ተጨማሪ ካሳ ሊሰጠን ይገባል ብለዋል።
ኬዲ ሪልስቴት ዴቨሎፐርስ አክስዮን ማህበር
ከ11 ዓመታት በፊት በካዛንቺስ ቁጥር 2 መልሶ ማልማት ከይዞታቸው ተፈናቅለዋል፤ቁጥራቸው 63 የሆኑ ነዋሪዎች፡፡እነዚህ የግል ባለይዞታዎች ኬዲ ሪል ስቴት ዴቨሎፐርስ አክስዮን ማኅበርን አቋቁመዋል፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ ባወጣው LDP መሰረት የከተማው ካቢኔ ነዋሪዎች መልሰው ማልማት እንዲችሉ 5533 ካሬ ሜትር የተፈቀደላቸው ሲሆን ከዚህ ውስጥ ለኮሪደር ልማት ተቀንሶ፣ በውል የተፈቀደ 5333 ካሬ ሜትር ኤሌክትሮኒክስ ካርታ ሚያዚያ 16/2017 ዓ.ም የይዞታ ማረጋገጫ ተሰጥቷቸዋል፡፡
ከተሰጠን መሬት ውስጥ 970 ካ.ሜ የሚሆነው መሬት በቀድሞው የማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር በአሁኑ የስራና ክህሎት ሚኒስቴር በካርታችን ላይ ተጠቃሏል ያሉት የሪል ስቴቱ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ንጉሴ ጤና፣የልማት ተነሺዎች ክፍለከተማው ካርታ ሲሰጠን ያልፀዳውን 970 ካሬ ሜትር የሚሆነው መሬት አፅድቶ ሊያስረክበን ተዋውለን ነበር።
በተሰጠን ይዞታ ላይ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ ላልተረከብረው 970 ካ.ሜ መሬት ጭምር በየዓመቱ ከ1ሚሊዮን ብር በላይ የሊዝ ክፍያ እየከፈልን ነው ብለዋል።
በውል የተሰጠን የኤሌክትሮኒክስ ካርታ ፀድቶ እንዲሰጠን ለቂርቆስ ክፍለከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ፅ/ቤት፣ ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ፣ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ም/ቤት በተደጋጋሚ ጠይቀናል።የቂርቆስ ክፍለከተማ የመሬት ልማትና አስተዳደር ፅ/ቤት የስራና ክህሎት ሚኒስቴር መሬቱን እንዲለቅ በደብዳቤ ቢጠይቅም ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ግን በካርታ የተሰጠንን ቦታ ሊለቅልን አልቻለም።ክፍለከተማው ለማስለቀቅ ግብረ ኃይል ቢልክም በተደጋጋሚ በፌደራል ፖሊስ ክልከላ ተደርጓል።ዜጎች በሀገር ውስጥም ይሁን በውጪ ሀገራት የስራ ዕድል እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን የሚፈጥረው ተቋሙ፣ጡረተኞች እና ምንም ገቢ የሌላቸው አሮጊቶች እና አዛውንቶች እንድንገላታ አድርጓል፤የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የወሰነልንን ውሳኔ እንዳንጠቀም ሚኒስቴር መስሪያቤቱ መብታችንን ነፍጎናል የሚል ቅሬታቸውን ገልፀዋል።
ከ11 ዓመታት በላይ ይዞታቸውን አስረክበው ከቀያቸው ተፈናቅለው በኪራይ ቤት የሚገኙ 63 አባሎቻችን የቤት ባለቤት የመሆን ህልማቸው ጨልሟል።መሬታቸውን ሲያስረክቡ የተቀበሉት ለኪራይ የሚሆን ገንዘብ አልቆባቸው ለከፋ ማህበራዊ ቀውስ ስለተዳረጉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አፋጣኝ ምላሽ ይስጠኝ፣ስራና ክህሎት ሚኒስቴርም የተፈቀደልንን ቦታ በአስቸኳይ ይልቀቅልን ሲሉም አቶ ንጉሴ ቅሬታቸውን አቅርበዋል።
ዲዛይን ወጥቶላቸው አጠቃላይ 100,000 ካ.ሜ የሚገነቡት ሁለት የመኖሪያ እና ኮሜርሻል ህንፃዎች ከመሬት በታች እና መሰረቱን ጨምሮ እያንዳንዳቸው ባለ27 ወለል ናቸው።አጠቃላይ ወጪያቸውም ከ6 እስከ 8 ቢሊዮን ብር የሚገመት ነው።
እንደ አቶ ንጉሴ ገለፃ፣ፕሮጀክቱ እውን ሆኖ ሲጠናቀቅ፣ ስሟን ግብሯ ለሰመሩላት አዲስ አበባ ብሎም እንደአዲስ ለተገነባችው ካዛንቺስ ተጨማሪ ዕድገትና ውበትን ያጎናፅፋል።
የግንባታ ፍቃድ ተሰጥቶን በከፍተኛ ወጪ ዲዛይን አሰርተን፣ኮንትራክተር ቀጥረን፣ትላልቅ የግንባታ መሳሪያዎችን አስገብተን 200 ሚሊዮን ብር ወጪ በማድረግ የቁፋሮ ስራ ብንጀምርም፣ በግንባታ ዲዛይን ላይ ተጠቃሎ የሚገኘውን 970 ካ.ሜ ቦታ ስራና ክህሎት ሚኒስቴር ሊለቅልን ስላልቻለ የግንባታ ስራችንን አስተጓጉሎብናል።ለአላስፈላጊ ወጪ፣ኪሳራ እና እንግልትም ዳርጎናል ሲሉ የኬዲ ሪልስቴት ዴቨሎፐርስ አ.ማ የቦርድ ሰብሳቢው ገልጸዋል።
መንግስትም ቢሆን ቦታው አፅድቶ ባለማስረከቡ
ለተነሺዎች በመደበኛነት ከከፈለው ካሳ በተጨማሪ ለኪሳራ ተዳርጎ 10 ሚሊዮን ብር ለሪልስቴቱ መክፈሉን ያስረዱት የቦርድ ሰብሳቢው፣አሁንም ቢሆን ለአምስት ዓመታት ያህል መሬቱን ያልተረከብንበትን ተጨማሪ ካሳ ሊሰጠን ይገባል ብለዋል።
Sponsored by
Surafel
4 months ago
“ኢትዮ ሆም-ኤክስፖ 2026” በለንደን ከተማ ሊካሄድ ነዉ!
#fastmereja I በዩናይትድ ኪንግደም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው አስተማማኝ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችል “ኢትዮ ሆም-ኤክስፖ 2026" የተሰኘ ታላቅ የሪል ስቴት ኤክስፖ በለንደን ከተማ እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት ተገለፀ።
በለንደን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ፣ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣ ከአዲስ አበባ ንግድ ምክርቤት እና ኤድማርቬንቸርስ ከተባለ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተቋም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ኤክስፖው ከግንቦት 15 እስከ 17 ቀን 2018 (May 23-25, 2026) ለሶሰት ተከታታይ ቀናት በለንደን ከተማ የሚካሄድ ሲሆን ከ3000 በላይ ተሳታፊዎች እንደሚኖሩም ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ኤክስፖ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ቤት የማፍራት ህልማቸውን እውን እንዲያደርጉ፣ በአልሚዎችና በተጠቃሚዎች መካከል ያለውን መተማመን ማሳደግና አስተማማኝ የግብይት ሥርዓት ማስተዋወቅ የተዘጋጀ መሆኑ ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት በኤክስፖው የሚሳተፉ አልሚዎችን በግንባታ አፈፃፀማቸው፣ በጥራትና በሰነድ ህጋዊነት የመለየትና የማጣራት ስራ በመስራት የዲያስፖራውን ስጋት ለመቅረፍ እንደሚሰራ የኤድማር ቬንቸር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፋሲካ አብዛ ገልፀዋል።
ኤክስፖዉ በዘርፉ ስላሉ አዳዲስ ፖሊሲዎችና የቤት ግዢ አማራጮች ከመንግስትና ከግል ተቋማት ጋር የመረጃ ልውውጥና የፓናል ውይይቶች የሚደረጉ ሲሆን የንግድ ባንኮች ለዲያስፖራው ማህበረሰብ የሚሆኑ ልዩ የፋይናንስ ድጋፎችንና የቤት ባለቤት የሚያደርጉ የብድር አማራጮችን ለተሳታፊዎች እንደሚያስተዋዉቁም ነዉ የተገለፀዉ።
በዛሬዉ እለት በተከናወነ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አዘጋጁ ኤድማር ቬንቸር እና አዲስ ቻምበር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸዉን የፌርማ ስነ-ስርአት አከናዉነዋል።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍፁም አረጋን ጨምሮ የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አለማየሁ ከተማ፣ የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሐንስ ወልደገብርኤል እንዲሁም የኤድማር ቬንቸርስ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፋሲካ አብዛ ተገኝተዋል።
#ኹነት
#fastmereja I በዩናይትድ ኪንግደም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው አስተማማኝ የቤት ባለቤት እንዲሆኑ የሚያስችል “ኢትዮ ሆም-ኤክስፖ 2026" የተሰኘ ታላቅ የሪል ስቴት ኤክስፖ በለንደን ከተማ እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት ተገለፀ።
በለንደን የሚገኘው የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ፣ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት፣ ከኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣ ከአዲስ አበባ ንግድ ምክርቤት እና ኤድማርቬንቸርስ ከተባለ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ተቋም ጋር በመተባበር የተዘጋጀ መሆኑ ተገልጿል።
ኤክስፖው ከግንቦት 15 እስከ 17 ቀን 2018 (May 23-25, 2026) ለሶሰት ተከታታይ ቀናት በለንደን ከተማ የሚካሄድ ሲሆን ከ3000 በላይ ተሳታፊዎች እንደሚኖሩም ነዉ የተገለፀዉ።
ይህ ኤክስፖ በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገራቸው ቤት የማፍራት ህልማቸውን እውን እንዲያደርጉ፣ በአልሚዎችና በተጠቃሚዎች መካከል ያለውን መተማመን ማሳደግና አስተማማኝ የግብይት ሥርዓት ማስተዋወቅ የተዘጋጀ መሆኑ ተጠቁሟል።
የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት በኤክስፖው የሚሳተፉ አልሚዎችን በግንባታ አፈፃፀማቸው፣ በጥራትና በሰነድ ህጋዊነት የመለየትና የማጣራት ስራ በመስራት የዲያስፖራውን ስጋት ለመቅረፍ እንደሚሰራ የኤድማር ቬንቸር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፋሲካ አብዛ ገልፀዋል።
ኤክስፖዉ በዘርፉ ስላሉ አዳዲስ ፖሊሲዎችና የቤት ግዢ አማራጮች ከመንግስትና ከግል ተቋማት ጋር የመረጃ ልውውጥና የፓናል ውይይቶች የሚደረጉ ሲሆን የንግድ ባንኮች ለዲያስፖራው ማህበረሰብ የሚሆኑ ልዩ የፋይናንስ ድጋፎችንና የቤት ባለቤት የሚያደርጉ የብድር አማራጮችን ለተሳታፊዎች እንደሚያስተዋዉቁም ነዉ የተገለፀዉ።
በዛሬዉ እለት በተከናወነ ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ አዘጋጁ ኤድማር ቬንቸር እና አዲስ ቻምበር በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸዉን የፌርማ ስነ-ስርአት አከናዉነዋል።
በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የኢትዮጵያ ዳያስፖራ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ፍፁም አረጋን ጨምሮ የኢትዮጵያ ሪልስቴት አልሚዎች ማህበር ፕሬዝዳንት አቶ አለማየሁ ከተማ፣ የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮሐንስ ወልደገብርኤል እንዲሁም የኤድማር ቬንቸርስ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ፋሲካ አብዛ ተገኝተዋል።
#ኹነት
4 months ago
"ኢትዮ ሆም- ኤክስፖ 2026" በለንደን ሊካሄድ ነው
በዩናይትድ ኪንግደም እና በአካባቢው የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራችሁ የቤት ባለቤት የመሆን ህልማችሁን እውን የምታደርጉበት ትልቅ መድረክ ተዘጋጅቶላችኋል።
በለንደን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት እና ከኤድማርቬንቸርስ ጋር በመተባበር ልዩ የሪል ስቴት ኤክስፖ አዘጋጅተዋል።
ኤክስፖው ለምን ይለያል?
ተሳታፊ የሪል ስቴት አልሚዎች በግንባታ አፈጻጸማቸውና በህጋዊነታቸው በአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ተመርጠውና ተጣርተው የሚቀርቡ በመሆናቸው ስጋትን ያስቀራል።
የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የንግድ ባንኮች፣ የፋይናንስ ተቋማትና የፖሊሲ አውጪ የመንግስት አካላት በአንድ መድረክ ይገኛሉ።
አዳዲስ የመንግስት ፖሊሲዎችና የባንክ ብድር አማራጮች ላይ የፓናል ውይይቶችና ሰፊ መረጃዎች ይሰጣሉ።
ከኤክስፖው በኋላም ለሚፈጠሩ ውሎችና ግብይቶች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት የሚያስችል የክትትል ስርዓት ተዘርግቷል።
ከግንቦት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም
(May 23-25, 2026)።
ለንደን ከተማ፣ ዩናይትድ ኪንግደም
በዩናይትድ ኪንግደም የምትገኙ ወገኖቻችን በዚህ ታላቅ ኤክስፖ ላይ በመሳተፍ የቤት ባለቤትነት ጥያቄያችሁን በህጋዊና በአስተማማኝ መንገድ እንድትመልሱ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiohomeexpo2026 #ethiopiandiaspora #realestateethiopia #londonevents #investinethiopia #homeownership #ethiopianembassylondon #addischamber #የቤትባለቤትነት #ለንደን #ሪልስቴት #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በዩናይትድ ኪንግደም እና በአካባቢው የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራችሁ የቤት ባለቤት የመሆን ህልማችሁን እውን የምታደርጉበት ትልቅ መድረክ ተዘጋጅቶላችኋል።
በለንደን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት እና ከኤድማርቬንቸርስ ጋር በመተባበር ልዩ የሪል ስቴት ኤክስፖ አዘጋጅተዋል።
ኤክስፖው ለምን ይለያል?
ተሳታፊ የሪል ስቴት አልሚዎች በግንባታ አፈጻጸማቸውና በህጋዊነታቸው በአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ተመርጠውና ተጣርተው የሚቀርቡ በመሆናቸው ስጋትን ያስቀራል።
የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የንግድ ባንኮች፣ የፋይናንስ ተቋማትና የፖሊሲ አውጪ የመንግስት አካላት በአንድ መድረክ ይገኛሉ።
አዳዲስ የመንግስት ፖሊሲዎችና የባንክ ብድር አማራጮች ላይ የፓናል ውይይቶችና ሰፊ መረጃዎች ይሰጣሉ።
ከኤክስፖው በኋላም ለሚፈጠሩ ውሎችና ግብይቶች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት የሚያስችል የክትትል ስርዓት ተዘርግቷል።
ከግንቦት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም
(May 23-25, 2026)።
ለንደን ከተማ፣ ዩናይትድ ኪንግደም
በዩናይትድ ኪንግደም የምትገኙ ወገኖቻችን በዚህ ታላቅ ኤክስፖ ላይ በመሳተፍ የቤት ባለቤትነት ጥያቄያችሁን በህጋዊና በአስተማማኝ መንገድ እንድትመልሱ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiohomeexpo2026 #ethiopiandiaspora #realestateethiopia #londonevents #investinethiopia #homeownership #ethiopianembassylondon #addischamber #የቤትባለቤትነት #ለንደን #ሪልስቴት #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የጃምቦ ሪል ስቴት ልዩ የኤክስፖ መርሃ-ግብር በአዲስ አበባ
#ethiopia | የህልም ቤትዎን በታላቅ የዋጋ ቅናሽ ለመግዛት የሚያስችል ወርቃማ ዕድል! ጃምቦ ሪል ስቴት በመዲናችን ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ለሚገነቡ ዘመናዊ መኖሪያና የንግድ ማዕከላት ልዩ የኤክስፖ ሽያጭ አዘጋጅቷል።
ጥራትና ዘመናዊነትን ያጣመሩ አፓርትመንቶች በሚከተሉት ተመራጭ ሰፈሮች ይገኛሉ
ካሳንቺስ
ኦሎምፒያ
ግሎባል
ጎፋ
ከመጋቢት 24 እስከ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
ጃምቦ ፕላዛ (አዋሬ)
ስልክ፦
📞 +251 901 660 000
✨ በኤክስፖው ላይ ለሚመዘገቡ ደንበኞች ልዩ ቅናሽ ተዘጋጅቷል።
የአዲስ አበባ ዋነኛ የንግድና የመኖሪያ ማዕከላት ላይ ኢንቨስት የማድረግ ዕድል።
በታማኝነቱ የሚታወቀው የጃምቦ ሪል ስቴት ጥራት ያለው ግንባታ።
ይህ ኤክስፖ ለሦስት ቀናት ብቻ የሚቆይ በመሆኑ፣ የወደፊት ቤትዎን ዛሬውኑ በመምረጥ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
#getu #getutemesgen #ጌጡ #jamborealestate #ethiopia #realestateexpo #addisababa #homebuying #apartmentliving #kazanchis #olympia #propertyinvestment #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #ጃምቦሪልስቴት #አዲስአበባ
#ethiopia | የህልም ቤትዎን በታላቅ የዋጋ ቅናሽ ለመግዛት የሚያስችል ወርቃማ ዕድል! ጃምቦ ሪል ስቴት በመዲናችን ስትራቴጂካዊ ቦታዎች ለሚገነቡ ዘመናዊ መኖሪያና የንግድ ማዕከላት ልዩ የኤክስፖ ሽያጭ አዘጋጅቷል።
ጥራትና ዘመናዊነትን ያጣመሩ አፓርትመንቶች በሚከተሉት ተመራጭ ሰፈሮች ይገኛሉ
ካሳንቺስ
ኦሎምፒያ
ግሎባል
ጎፋ
ከመጋቢት 24 እስከ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
ጃምቦ ፕላዛ (አዋሬ)
ስልክ፦
📞 +251 901 660 000
✨ በኤክስፖው ላይ ለሚመዘገቡ ደንበኞች ልዩ ቅናሽ ተዘጋጅቷል።
የአዲስ አበባ ዋነኛ የንግድና የመኖሪያ ማዕከላት ላይ ኢንቨስት የማድረግ ዕድል።
በታማኝነቱ የሚታወቀው የጃምቦ ሪል ስቴት ጥራት ያለው ግንባታ።
ይህ ኤክስፖ ለሦስት ቀናት ብቻ የሚቆይ በመሆኑ፣ የወደፊት ቤትዎን ዛሬውኑ በመምረጥ የቤት ባለቤት ይሁኑ!
#getu #getutemesgen #ጌጡ #jamborealestate #ethiopia #realestateexpo #addisababa #homebuying #apartmentliving #kazanchis #olympia #propertyinvestment #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #ጃምቦሪልስቴት #አዲስአበባ
4 months ago
እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ፤ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው።
#ቴምርሪልስቴት
#ቴምርፕሮፐርቲስ
📍ቡልጋሪያ
👉 1 መኝታ (68 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,820,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,564,000ብር
👉2 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,315,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,863,000ብር
👉 3 መኝታ (121 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 13,915,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 2,783,000ብር
📍 የንግድ ሱቆች
⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
📍 አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
⨳ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ ከ15% - 35% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው።
#ቴምርሪልስቴት
#ቴምርፕሮፐርቲስ
📍ቡልጋሪያ
👉 1 መኝታ (68 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 7,820,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,564,000ብር
👉2 መኝታ (81ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 9,315,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 1,863,000ብር
👉 3 መኝታ (121 ካሬ)
ሙሉ ክፍያ = 13,915,000ብር
ቅድመ ክፍያ (20%) = 2,783,000ብር
📍 የንግድ ሱቆች
⨳ #ቡልጋሪያ ላይ ከ900ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ፒያሳ ላይ ከ1.4ሚሊዮን ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ፣
⨳ #ቃሊቲገላን ላይ ከ500ሺህ ብር ቅድመ ክፍያ ጀምሮ።
📍 አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
⨳ 30% እና ከዚያ በላይ ለሚከፍሉ፣ ከከፈሉት ላይ ከ15% - 35% ቅናሽ አዘጋጅተናል።
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
4 months ago
#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
Sponsored by
Surafel
4 months ago
#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
4 months ago
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት
በቦሌ መድኃኔዓለም የሁለተኛ ሳይቱን ሽያጭ ጀመረ
በአዲስ አበባ እጅግ ደማቅና ስትራቴጂያዊ በሆነው የቦሌ መድኃኒዓለም አካባቢ፣ ዘመናዊ አፓርታማዎችንና የንግድ ሱቆችን በዴማ ሆፕ ሪል እስቴት አማካኝነት የቤት ባለቤት ይሁኑ።
ለመኖሪያ፦
ባለ 1 እና ባለ 2 መኝታ ቅንጡ አፓርታማዎች።
የቤት ስፋት፦ 93 ካሬ፣ 109 ካሬ እና 147 ካሬ ሜትር አማራጮች።
ለንግድ፦
ከ20 ካሬ ጀምሮ ለቢሮ፣ ለካፌ፣ ለቡቲክና ለተለያዩ የንግድ ሥራዎች የሚሆኑ ሱቆች።
አካባቢው፦
በከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ የታጀበ፣ ለሆቴሎችና ለገበያ ማዕከላት ቅርብ የሆነ።
ልዩ የክፍያና የርክክብ ሁኔታ፦
ቅድመ ክፍያ፦ 20% ብቻ በመክፈል የቤት ባለቤትነትዎን ማረጋገጥ ይችላሉ።
የርክክብ ጊዜ፦
በአጭር ጊዜ ውስጥ ማለትም በ1 ዓመት ከ6 ወር ግንባታው ተጠናቆ ለባለቤቶች ይተላለፋል።
ይህ ዕድል ለመኖሪያም ሆነ ለከፍተኛ የኢንቨስትመንት ትርፍ ተመራጭ በመሆኑ፣ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች ከታች ባለው ስልክ በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
ስልክ፦ +251947625590
#getu #ethiopia #realestate #bolemedhanialem #demahoperealestate #addisababa #investment #luxuryliving #commercialspace #apartmentforsale #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #አዲስአበባ #ቦሌ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በቦሌ መድኃኔዓለም የሁለተኛ ሳይቱን ሽያጭ ጀመረ
በአዲስ አበባ እጅግ ደማቅና ስትራቴጂያዊ በሆነው የቦሌ መድኃኒዓለም አካባቢ፣ ዘመናዊ አፓርታማዎችንና የንግድ ሱቆችን በዴማ ሆፕ ሪል እስቴት አማካኝነት የቤት ባለቤት ይሁኑ።
ለመኖሪያ፦
ባለ 1 እና ባለ 2 መኝታ ቅንጡ አፓርታማዎች።
የቤት ስፋት፦ 93 ካሬ፣ 109 ካሬ እና 147 ካሬ ሜትር አማራጮች።
ለንግድ፦
ከ20 ካሬ ጀምሮ ለቢሮ፣ ለካፌ፣ ለቡቲክና ለተለያዩ የንግድ ሥራዎች የሚሆኑ ሱቆች።
አካባቢው፦
በከፍተኛ የንግድ እንቅስቃሴ የታጀበ፣ ለሆቴሎችና ለገበያ ማዕከላት ቅርብ የሆነ።
ልዩ የክፍያና የርክክብ ሁኔታ፦
ቅድመ ክፍያ፦ 20% ብቻ በመክፈል የቤት ባለቤትነትዎን ማረጋገጥ ይችላሉ።
የርክክብ ጊዜ፦
በአጭር ጊዜ ውስጥ ማለትም በ1 ዓመት ከ6 ወር ግንባታው ተጠናቆ ለባለቤቶች ይተላለፋል።
ይህ ዕድል ለመኖሪያም ሆነ ለከፍተኛ የኢንቨስትመንት ትርፍ ተመራጭ በመሆኑ፣ ፍላጎት ያላቸው ወገኖች ከታች ባለው ስልክ በመደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
ስልክ፦ +251947625590
#getu #ethiopia #realestate #bolemedhanialem #demahoperealestate #addisababa #investment #luxuryliving #commercialspace #apartmentforsale #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #አዲስአበባ #ቦሌ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
4 months ago
ልዩ የሪል ስቴት ኤክስፖ በአዲስ አበባ
የጃምቦ ሪል ስቴት ታላቅ የዋጋ ቅናሽ
#ethiopia | ጃምቦ ሪል ስቴት በመዲናችን አዲስ አበባ ዋነኛ የንግድና የመኖሪያ ማዕከል በሆኑት አካባቢዎች ለሚገነቡ ዘመናዊ ቤቶች ልዩ የኤክስፖ መርሃ-ግብር አዘጋጅቷል።
በኤክስፖው ላይ በመገኘት የወደፊት ቤትዎን በታላቅ ቅናሽ መምረጥ ይችላሉ።
የቤት አማራጮች፦
በካሳንቺስ፣ ኦሎምፒያ፣ ግሎባል እና ጎፋ የሚገነቡ ዘመናዊ አፓርትመንቶች።
ከመጋቢት 24 እስከ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
ጃምቦ ፕላዛ (አዋሬ)
ስልክ፦ +251 901 660 000
ይህ ኤክስፖ በፈለጉበት የአዲስ አበባ ክፍል ጥራት ያለው ቤት በልዩ የዋጋ ቅናሽ ለመግዛት የተመቻቸ ዕድል በመሆኑ፣ እንዳያመልጥዎት ተጋብዘዋል።
#jamborealestate #ethiopia #realestateexpo #addisababa #homebuying #apartmentliving #kazanchis #olympia #propertyinvestment #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #ጃምቦሪልስቴት #አዲስአበባ
የጃምቦ ሪል ስቴት ታላቅ የዋጋ ቅናሽ
#ethiopia | ጃምቦ ሪል ስቴት በመዲናችን አዲስ አበባ ዋነኛ የንግድና የመኖሪያ ማዕከል በሆኑት አካባቢዎች ለሚገነቡ ዘመናዊ ቤቶች ልዩ የኤክስፖ መርሃ-ግብር አዘጋጅቷል።
በኤክስፖው ላይ በመገኘት የወደፊት ቤትዎን በታላቅ ቅናሽ መምረጥ ይችላሉ።
የቤት አማራጮች፦
በካሳንቺስ፣ ኦሎምፒያ፣ ግሎባል እና ጎፋ የሚገነቡ ዘመናዊ አፓርትመንቶች።
ከመጋቢት 24 እስከ መጋቢት 26 ቀን 2018 ዓ.ም.
ጃምቦ ፕላዛ (አዋሬ)
ስልክ፦ +251 901 660 000
ይህ ኤክስፖ በፈለጉበት የአዲስ አበባ ክፍል ጥራት ያለው ቤት በልዩ የዋጋ ቅናሽ ለመግዛት የተመቻቸ ዕድል በመሆኑ፣ እንዳያመልጥዎት ተጋብዘዋል።
#jamborealestate #ethiopia #realestateexpo #addisababa #homebuying #apartmentliving #kazanchis #olympia #propertyinvestment #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #ጃምቦሪልስቴት #አዲስአበባ
4 months ago
#እኛ ጋር ሰርቶ ማስረከብ ከግዴታ በላይ ክብርና ኩራታችን ነው! #ቴምር ጥራት ካለው ህንጻ ባሻገር እምነትን ይገነባል!
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
‼️ለዚህም ምስክር ጥንቅቅ አድርገን በጥራት ሰርተን ያሰረከብናቸው 8 ሳይቶች ናቸው
#ቴምርሪልስቴት
‼️ አፍሪካ ህብረት ፊት ለፊት(ቡልጋሪያ)
👉 1 መኝታ 69ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.6ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 7,935,000ብር
👉2 መኝታ 82ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 1.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 9,430,000 ብር
👉3 መኝታ 126ካሬ
20% ቅድመ ክፍያ 2.9ሚሊዮን ብር
ሙሉ ክፍያ 14,490,000ብር
‼️አዋሬ (ቤተ-መንግስት ጀርባ)
👉 3መኝታ = 121ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 13.3ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (2.6ሚሊዮን)
👉 3መኝታ = 157ካሬ
ሙሉ ክፍያ = 17.2ሚሊዮን
ቅድመ ክፍያ = 20% (3.4ሚሊዮን)
#ልብይበሉ
#ቀሪውን 80% ያለምንም ወለድና የግንባታ እቃዎች ጭማሪ በ በኢትዮጵያ ብር ከፍለው የሚጨርሱት
#100 % ለሚከፍል 30%_35% ቅናሽ አለን
ለበለጠ መረጃ ይደውሉ
👇👇👇👇👇👇
+251939770177
+251996856273
https://t.me/TemerRealEsta...
WhatsApp. https://wa.me/251939770177
4 months ago
የቅንጡ አፓርትመንት ሽያጭ በሜክሲኮ ሰንጋ ተራ
ግንባታው 98% የደረሰና ካርታ ያለው
በመዲናችን አዲስ አበባ ስትራቴጂያዊ በሆነው የሜክሲኮ ሰንጋ ተራ አካባቢ፣ ግንባታው ተጠናቆ ለነዋሪዎች ዝግጁ ለመሆን ጥቂት የቀረው ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ ላይ መሆኑ ተገልጿል።
የአፓርትመንቱ ልዩ መገልገያዎች፦
* ጤናና መዝናኛ፦
ዘመናዊ ጂም (Gym)፣ ስፓ (Spa) እና ማራኪ ፏፏቴ (Fountain)።
* ምቾት፦
በቂ የተፈጥሮ ብርሃን፣ ቆንጆ እይታ፣ 4 ዘመናዊ ሊፍቶች እና ሰፊ የፓርኪንግ አገልግሎት።
* ተጨማሪ ግልጋሎቶች፦
የከርሰ ምድር ውሃ የወጣለት፣ የጋራ ማብሰያ ስፍራ እና ሁሉም ቤቶች የአጋዥ (Maid room) ክፍል አላቸው።
የቤት አማራጮችና ዋጋ (በብር)፦
የቤት ዓይነት
ስፋት (ካሬ) | በከፊል ያለቀ (Semi-finish) | ሙሉ በሙሉ ያለቀ (Fully-finish) |
ባለ 2 መኝታ
142 ካሬ | 22,010,000 | 24,850,000
ባለ 2 መኝታ
157 ካሬ | 24,334,000 | 27,474,000
ባለ 3 መኝታ
191 ካሬ | 29,605,000 | 33,425,000
ባለ 3 መኝታ
208 ካሬ | 31,200,000 | 35,360,000
ባለ 3 መኝታ
226 ካሬ | 33,900,000 | 38,420,000
ልዩ የክፍያ አማራጮችና ቅናሾች፦
* 100% ለሚከፍል፦ 7% ቅናሽ
* 75% ለሚከፍል፦ 5% ቅናሽ
* 50% ለሚከፍል፦ 3% ቅናሽ
* የባንክ አማራጭ፦ 50% በባንክ ብድር የመክፈል ዕድል ያለው ሲሆን፣ ሽያጭ የሚጀመረው ከ25% ቅድመ ክፍያ ነው።
የቀሩት ቤቶች ጥቂት በመሆናቸው ፍላጎት ያላቸው ገዢዎች ፈጥነው እንዲደውሉ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiopia #realestate #addisababa #luxuryapartment #mexicosengatera #homebuying #investmentethiopia #አፓርትመንት #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #አዲስአበባ #ሜክሲኮ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ግንባታው 98% የደረሰና ካርታ ያለው
በመዲናችን አዲስ አበባ ስትራቴጂያዊ በሆነው የሜክሲኮ ሰንጋ ተራ አካባቢ፣ ግንባታው ተጠናቆ ለነዋሪዎች ዝግጁ ለመሆን ጥቂት የቀረው ዘመናዊ አፓርትመንት ሽያጭ ላይ መሆኑ ተገልጿል።
የአፓርትመንቱ ልዩ መገልገያዎች፦
* ጤናና መዝናኛ፦
ዘመናዊ ጂም (Gym)፣ ስፓ (Spa) እና ማራኪ ፏፏቴ (Fountain)።
* ምቾት፦
በቂ የተፈጥሮ ብርሃን፣ ቆንጆ እይታ፣ 4 ዘመናዊ ሊፍቶች እና ሰፊ የፓርኪንግ አገልግሎት።
* ተጨማሪ ግልጋሎቶች፦
የከርሰ ምድር ውሃ የወጣለት፣ የጋራ ማብሰያ ስፍራ እና ሁሉም ቤቶች የአጋዥ (Maid room) ክፍል አላቸው።
የቤት አማራጮችና ዋጋ (በብር)፦
የቤት ዓይነት
ስፋት (ካሬ) | በከፊል ያለቀ (Semi-finish) | ሙሉ በሙሉ ያለቀ (Fully-finish) |
ባለ 2 መኝታ
142 ካሬ | 22,010,000 | 24,850,000
ባለ 2 መኝታ
157 ካሬ | 24,334,000 | 27,474,000
ባለ 3 መኝታ
191 ካሬ | 29,605,000 | 33,425,000
ባለ 3 መኝታ
208 ካሬ | 31,200,000 | 35,360,000
ባለ 3 መኝታ
226 ካሬ | 33,900,000 | 38,420,000
ልዩ የክፍያ አማራጮችና ቅናሾች፦
* 100% ለሚከፍል፦ 7% ቅናሽ
* 75% ለሚከፍል፦ 5% ቅናሽ
* 50% ለሚከፍል፦ 3% ቅናሽ
* የባንክ አማራጭ፦ 50% በባንክ ብድር የመክፈል ዕድል ያለው ሲሆን፣ ሽያጭ የሚጀመረው ከ25% ቅድመ ክፍያ ነው።
የቀሩት ቤቶች ጥቂት በመሆናቸው ፍላጎት ያላቸው ገዢዎች ፈጥነው እንዲደውሉ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiopia #realestate #addisababa #luxuryapartment #mexicosengatera #homebuying #investmentethiopia #አፓርትመንት #ሪልስቴት #ቤትሽያጭ #አዲስአበባ #ሜክሲኮ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Comments