የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢው ፣
👉ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ ፣ ጠሮ መስጊድ፣ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው፣
👉ኮተቤ አንቆርጫ አካባቢ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-8:00
👉ቦሌ ግሪክ ት/ቤት አካባቢ፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ አካባቢ፣ፒኮክ ፓርክ እና አካባቢው ፣
👉ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:00-12:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:40- ምሽቱ 11:00
👉ቡራዩ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 5:00-10:30
👉ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አቃቂ ዓለም ባንክ፣አርሴማ ጸበል እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2:30-8:30
ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2:00-9:30
👉ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢው ፣
👉ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ ፣ ጠሮ መስጊድ፣ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው፣
👉ኮተቤ አንቆርጫ አካባቢ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3:00-8:00
👉ቦሌ ግሪክ ት/ቤት አካባቢ፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ አካባቢ፣ፒኮክ ፓርክ እና አካባቢው ፣
👉ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:00-12:30
👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 4:40- ምሽቱ 11:00
👉ቡራዩ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 5:00-10:30
👉ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2:00-10:00
👉አቃቂ ዓለም ባንክ፣አርሴማ ጸበል እና አካባቢው
✅ከጠዋቱ 2:30-8:30
ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው፣
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡
Seledadotio
Seledadotio
3 days ago