Logo
SeledaPost
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

ነገ ሰኔ 10 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦

✅ከጠዋቱ 2:00-9:30

👉ችሎት አደባባይ፣ ዘበኛ ሰፈር፣ ሾላ፣ ኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት፣ ሰሜን ሆቴል ጫፍ፣ ቀለመወርቅ ት/ቤት፣ ዶሮ ተራ፣ ራስ ደስታ አካባቢ፣ አርበኞች ት/ቤት፣ ዕንቁላል ፋብሪካ አደባባይ እና አካባቢው ፣

👉ፊሊጶስ ቤ/ክ፣ እስላም መቃብር፣ ሎሚ ሜዳ ፣ ጠሮ መስጊድ፣ጠሮ ሥላሴ፣ አወልያ፣ ካኦጄጄ፣ አበነሃብተማርያም፣ አስኮ ጨረታ እና አካባቢው፣

👉ኮተቤ አንቆርጫ አካባቢ፣ ጨለቆ፣ አቡ ሱቅ፣ ውሃ ታንከር፣ ጫካ ፕሮጀክት እና አካባቢው፣

✅ከጠዋቱ 3:00-8:00

👉ቦሌ ግሪክ ት/ቤት አካባቢ፣ ኦሮሚያ ፕሬዝዳንት ፓላስ አካባቢ፣ፒኮክ ፓርክ እና አካባቢው ፣

👉ሴቶች አደባባይ፣ ካሳንቺስ መብራት ኃይል፣ ሂልተን ሆል ጀርባ፣ ኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል፣ ሐናን ዳቦ፣ ኢሊሌ ሆቴል፣ እናት ባንክ  እና አካባቢው፣

✅ከጠዋቱ 4:00-12:30

👉አትላስ ሆቴል፣ ሻላ መናፈሻ፣ ኤስኦኤስ፣ ደሳለኝ ሆተል ጀርባ፣ ደሳለኝ ሆቴል፣ ፕሬዚደንሺያል ሆቴል፣ ወደ ሩዋንዳ ኦቨርፓስ እና አካባቢው፣

✅ከጠዋቱ 4:40- ምሽቱ 11:00

👉ቡራዩ ድሬ ከአስፋልት በላይ፣ ገፈርሳ ውሀ ግድብ እና አካባቢው፣ ሲሊ፣ ከረላ፣ መናገሻ፣ ጉዳ፣ ኬላ፣ ታጠቅ ኢንዱስትሪ መንደር በከፊል፣ቶልቻ እና አካባቢው፣

✅ከጠዋቱ 5:00-10:30

👉ዓለም ገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ ሬዲዮ ጣቢያ፣ ፉሪ፣ ሃጂ ሪልስቴት አካባቢ፣ ወርዶፋ ሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ 2 እና አካባቢው፣

✅ከጠዋቱ 2:00-10:00

👉አቃቂ ዓለም ባንክ፣አርሴማ ጸበል እና አካባቢው

✅ከጠዋቱ 2:30-8:30

ጋምቤላ ፋኚዶ፣ ኡኩና ቀበሌ፣ መንደር 14 እና አካባቢው፣

ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ የተከበራችሁ ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪመለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን እንጠይቃለን፡፡

Seledadotio
Seledadotio
3 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.