1 month ago
ንብረት ገዝተው የስም ዝውውር ያላደረጉ ዜጎች በአስቸኳይ እንዲያጠናቅቁ ታዘዘ
#eghiopia | ከሪል እስቴት አልሚዎችም ሆነ ከግለሰቦች በሰነዶች ማረጋገጫ ንብረት ገዝተው፣ እስካሁን ወደ መሬት ተቋማት በመቅረብ የስም ዝውውር ያላደረጉ እና የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ (ካርታ) ያልያዙ ባለንብረቶች ሂደቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀረበ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ መኮንን ያኢ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ የስመ-ንብረት ዝውውር በወቅቱ አለመደረጉ ንብረት ገዝተው የባለቤትነት ማረጋገጫ ያልያዙ ዜጎችን ለተለያዩ ከፍተኛ ጉዳቶች እና ለአደጋ እየዳረገ ይገኛል።
የስመ-ንብረት ዝውውር የመጨረሻ ግቡ ገዥው አካል ህጋዊ የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫን እንዲይዝ ማድረግ ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች ይህንን ሳያደርጉ የቀሩ በርካታ አካላት መኖራቸውን ቢሮው ጠቁሟል።
በመሆኑም ቀደም ባሉ ጊዜያት የመኖሪያ ቤትም ሆነ ማንኛውንም በመሬት ላይ ያረፈ ንብረት ገዝተው የስም ዝውውር ያላደረጉ ባለንብረቶች፣ መብታቸውን ለማስከበርና ለከፋ አደጋ እንዳይጋለጡ ሲባል መንግስት በአስቸኳይ እና በአጭር ጊዜ ውስጥ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
#ethiopia #addisababa #realestateethiopia #landmanagement #amn #propertylawyerthailand
#eghiopia | ከሪል እስቴት አልሚዎችም ሆነ ከግለሰቦች በሰነዶች ማረጋገጫ ንብረት ገዝተው፣ እስካሁን ወደ መሬት ተቋማት በመቅረብ የስም ዝውውር ያላደረጉ እና የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫ (ካርታ) ያልያዙ ባለንብረቶች ሂደቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲያጠናቅቁ ጥሪ ቀረበ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ አቶ መኮንን ያኢ ከኤ ኤም ኤን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ የስመ-ንብረት ዝውውር በወቅቱ አለመደረጉ ንብረት ገዝተው የባለቤትነት ማረጋገጫ ያልያዙ ዜጎችን ለተለያዩ ከፍተኛ ጉዳቶች እና ለአደጋ እየዳረገ ይገኛል።
የስመ-ንብረት ዝውውር የመጨረሻ ግቡ ገዥው አካል ህጋዊ የይዞታ ባለቤትነት ማረጋገጫን እንዲይዝ ማድረግ ቢሆንም፣ በተለያዩ ምክንያቶች ይህንን ሳያደርጉ የቀሩ በርካታ አካላት መኖራቸውን ቢሮው ጠቁሟል።
በመሆኑም ቀደም ባሉ ጊዜያት የመኖሪያ ቤትም ሆነ ማንኛውንም በመሬት ላይ ያረፈ ንብረት ገዝተው የስም ዝውውር ያላደረጉ ባለንብረቶች፣ መብታቸውን ለማስከበርና ለከፋ አደጋ እንዳይጋለጡ ሲባል መንግስት በአስቸኳይ እና በአጭር ጊዜ ውስጥ ሂደቱን እንዲያጠናቅቁ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
#ethiopia #addisababa #realestateethiopia #landmanagement #amn #propertylawyerthailand
2 months ago
በባሕር ዳር የሚንቀሳቀሱ የመኖሪያ ቤት አልሚ አክሲዮን ማኅበራት አሠራራቸውን ዘመናዊ የሚያደርግ አዲስ መተግበሪያ እና ድረገጽ አስገመገሙ
#ethiopia | በቤት ልማት ዘርፍ ላይ የተሰማሩና መቀመጫቸውን በባሕር ዳር ከተማ ያደረጉ አራት የአክሲዮን ማኅበራት፣ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴያቸውን ወደ ዲጂታል ሥርዓት ለማሸጋገር ያዘጋጁትን አዲስ የቴክኖሎጂ መተግበሪያ በባለሙያዎች አስገምግመዋል።
ዋዜማ፣ ፕላኔት፣ ዋን ሩፍ እና ታውን አፓርትመንት የተባሉት እነዚህ ማኅበራት፣ ለአባላቶቻቸው ዘመናዊ የመኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ተቋቁመው ወደ ሥራ የገቡ ኩባንያዎች ናቸው።
የኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ዘላለም እሸቱ በምክክር መድረኩ ላይ እንደተናገሩት፣ አሠራርን በቴክኖሎጂ መደገፍ በአሁኑ ወቅት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ሆኗል። ማኅበራቱ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ከሚኖሩ ባለአክሲዮኖች በሚሰበሰብ መዋጮ የሚንቀሳቀሱ በመሆናቸው፣ አዲሱ መተግበሪያ በሥራዎች ላይ ፍጹም ግልጸኝነትን ለመፍጠር ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ አብራርተዋል።
ቀደም ሲል የነበረው አሠራር የቤት ግንባታ ገቢና ወጪዎችን በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ በሚደረግ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሚያቀርብ በመሆኑ የመረጃ ክፍተት ይፈጥር ነበር።
አዲሱ የቴክኖሎጂ አማራጭ ግን እያንዳንዱ የገንዘብ እንቅስቃሴ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ባገናዘበ ማስረጃ እንዲደገፍ የሚያደርግ ሲሆን፣ ባለአክሲዮኖችም ባሉበት ሆነው መረጃዎችን በቀጥታ መከታተል እንዲችሉ ያስችላቸዋል።
በዕለቱ የተገኙት የክልሉ ንግድ ቢሮ የአክሲዮን ክትትል ባለሙያ አቶ ደሳለኝ ጓንቻ በበኩላቸው፣ በአሁኑ ወቅት የአክሲዮን ማኅበራት ዋነኛ ፈተና የአሠራር ግልጸኝነት ማጣት መሆኑን ጠቅሰው ይህ ጅማሮ ለሌሎችም አርአያ የሚሆንና ትልቅ መፍትሔ ይዞ የመጣ መሆኑን ገልጸዋል።
በምክክር መድረኩ ላይ በባለሙያዎች የተነሱ ጠቃሚ ማሻሻያዎችን በማካተት መተግበሪያው በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገባ መግባባት ላይ ተደርሷል።
#bahirdar #digitaltransformation #realestateethiopia #technology #housingdevelopment #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በቤት ልማት ዘርፍ ላይ የተሰማሩና መቀመጫቸውን በባሕር ዳር ከተማ ያደረጉ አራት የአክሲዮን ማኅበራት፣ አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴያቸውን ወደ ዲጂታል ሥርዓት ለማሸጋገር ያዘጋጁትን አዲስ የቴክኖሎጂ መተግበሪያ በባለሙያዎች አስገምግመዋል።
ዋዜማ፣ ፕላኔት፣ ዋን ሩፍ እና ታውን አፓርትመንት የተባሉት እነዚህ ማኅበራት፣ ለአባላቶቻቸው ዘመናዊ የመኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ተቋቁመው ወደ ሥራ የገቡ ኩባንያዎች ናቸው።
የኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ዘላለም እሸቱ በምክክር መድረኩ ላይ እንደተናገሩት፣ አሠራርን በቴክኖሎጂ መደገፍ በአሁኑ ወቅት አማራጭ የሌለው ጉዳይ ሆኗል። ማኅበራቱ በአገር ውስጥና በውጭ አገር ከሚኖሩ ባለአክሲዮኖች በሚሰበሰብ መዋጮ የሚንቀሳቀሱ በመሆናቸው፣ አዲሱ መተግበሪያ በሥራዎች ላይ ፍጹም ግልጸኝነትን ለመፍጠር ትልቅ እገዛ እንደሚያደርግ አብራርተዋል።
ቀደም ሲል የነበረው አሠራር የቤት ግንባታ ገቢና ወጪዎችን በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ በሚደረግ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የሚያቀርብ በመሆኑ የመረጃ ክፍተት ይፈጥር ነበር።
አዲሱ የቴክኖሎጂ አማራጭ ግን እያንዳንዱ የገንዘብ እንቅስቃሴ የወቅቱን የገበያ ዋጋ ባገናዘበ ማስረጃ እንዲደገፍ የሚያደርግ ሲሆን፣ ባለአክሲዮኖችም ባሉበት ሆነው መረጃዎችን በቀጥታ መከታተል እንዲችሉ ያስችላቸዋል።
በዕለቱ የተገኙት የክልሉ ንግድ ቢሮ የአክሲዮን ክትትል ባለሙያ አቶ ደሳለኝ ጓንቻ በበኩላቸው፣ በአሁኑ ወቅት የአክሲዮን ማኅበራት ዋነኛ ፈተና የአሠራር ግልጸኝነት ማጣት መሆኑን ጠቅሰው ይህ ጅማሮ ለሌሎችም አርአያ የሚሆንና ትልቅ መፍትሔ ይዞ የመጣ መሆኑን ገልጸዋል።
በምክክር መድረኩ ላይ በባለሙያዎች የተነሱ ጠቃሚ ማሻሻያዎችን በማካተት መተግበሪያው በፍጥነት ወደ ሥራ እንዲገባ መግባባት ላይ ተደርሷል።
#bahirdar #digitaltransformation #realestateethiopia #technology #housingdevelopment #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ የሚገነባውን ዘጠነኛውን የመኖሪያ አፓርታማ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
#ethiopia | ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት ሪቨር ሳይድ የተሰኘውን አዲስ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ በይፋ ማስጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ግንባታ የኩባንያው ዘጠነኛ ሳይት ሲሆን በሀገሪቱ የሪል እስቴት ዘርፍ ያለውን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለማቃለል ታስቦ የተጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የሪቨር ሳይድ ፕሮጀክት ባለ 1፣ ባለ 2፣ ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ አፓርታማዎችን በተለያዩ የካሬ ሜትር አማራጮች ያካተተ ሲሆን የቤት ፈላጊዎችን አቅም ባገናዘበ መልኩ 15 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብቻ በመክፈል ባለቤት መሆን የሚቻልበትን ዕድል አመቻችቷል።
በአጠቃላይ 24 ወለል ያለው ይህ ዘመናዊ ህንፃ ለነዋሪዎቹ ምቹ የሆነ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን በውስጡ ይዟል።
የፕሮጀክቱ መገኛ ለኑሮም ሆነ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ የሚያደርገው ሲሆን ከዋና ዋና የቀበና መንገዶች፣ ከፓርኮችና ከሬስቶራንቶች በ100 ሜትር ርቀት ላይ እንዲሁም ከታዋቂ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ኤምባሲዎች በ300 ሜትር ርቀት ላይ ብቻ ይገኛል።
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በስራዎቹ ላይ ለሚያሳየው ጥራትና ፍጥነት በአጭር ጊዜ ውስጥ በዘርፉ ተጠቃሽ መሆን የቻለ ኩባንያ ነው። ድርጅቱ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም በሲግናል አካባቢ የገነባው የመጀመሪያው ሳይት ዴማ ሆፕ ፕራይም ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆና ካርታው አልቆ በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ለደንበኞች የተረከበ ሲሆን ሁለተኛው የቦሌ አደይ አበባ ሳይትም በተመሳሳይ 100 በመቶ ተጠናቆ ካርታው ተዘጋጅቷል።
በቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ የሚገኘው ቦሌ ዳውንታውን 90 በመቶ ግንባታው የተጠናቀቀ ሲሆን ከነዚህ ውጪ ሾላ ማውንቴን ቪው፣ ሾላ ሁለት፣ ቦሌ ሴንትራል፣ ቦሌ ስካይላይን እና ቦሌ ዳውንታውን ሁለት የተሰኙት ሳይቶቹ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ።
ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለሚፈልጉ ወገኖች በስልክ ቁጥር 0951515174 መረጃ ማግኘት እንደሚችሉ ኩባንያው ገልጿል።
#realestateethiopia #demahoperealestate #addisababahousing #riversideproject #ethiopianproperty #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት ሪቨር ሳይድ የተሰኘውን አዲስ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ በይፋ ማስጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ግንባታ የኩባንያው ዘጠነኛ ሳይት ሲሆን በሀገሪቱ የሪል እስቴት ዘርፍ ያለውን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለማቃለል ታስቦ የተጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የሪቨር ሳይድ ፕሮጀክት ባለ 1፣ ባለ 2፣ ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ አፓርታማዎችን በተለያዩ የካሬ ሜትር አማራጮች ያካተተ ሲሆን የቤት ፈላጊዎችን አቅም ባገናዘበ መልኩ 15 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብቻ በመክፈል ባለቤት መሆን የሚቻልበትን ዕድል አመቻችቷል።
በአጠቃላይ 24 ወለል ያለው ይህ ዘመናዊ ህንፃ ለነዋሪዎቹ ምቹ የሆነ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን በውስጡ ይዟል።
የፕሮጀክቱ መገኛ ለኑሮም ሆነ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ የሚያደርገው ሲሆን ከዋና ዋና የቀበና መንገዶች፣ ከፓርኮችና ከሬስቶራንቶች በ100 ሜትር ርቀት ላይ እንዲሁም ከታዋቂ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ኤምባሲዎች በ300 ሜትር ርቀት ላይ ብቻ ይገኛል።
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በስራዎቹ ላይ ለሚያሳየው ጥራትና ፍጥነት በአጭር ጊዜ ውስጥ በዘርፉ ተጠቃሽ መሆን የቻለ ኩባንያ ነው። ድርጅቱ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም በሲግናል አካባቢ የገነባው የመጀመሪያው ሳይት ዴማ ሆፕ ፕራይም ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆና ካርታው አልቆ በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ለደንበኞች የተረከበ ሲሆን ሁለተኛው የቦሌ አደይ አበባ ሳይትም በተመሳሳይ 100 በመቶ ተጠናቆ ካርታው ተዘጋጅቷል።
በቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ የሚገኘው ቦሌ ዳውንታውን 90 በመቶ ግንባታው የተጠናቀቀ ሲሆን ከነዚህ ውጪ ሾላ ማውንቴን ቪው፣ ሾላ ሁለት፣ ቦሌ ሴንትራል፣ ቦሌ ስካይላይን እና ቦሌ ዳውንታውን ሁለት የተሰኙት ሳይቶቹ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ።
ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለሚፈልጉ ወገኖች በስልክ ቁጥር 0951515174 መረጃ ማግኘት እንደሚችሉ ኩባንያው ገልጿል።
#realestateethiopia #demahoperealestate #addisababahousing #riversideproject #ethiopianproperty #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
ሩጫ ለልማት
ከኢትዮ ሪል እስቴት ጋር ለተሻለ ነገ እንሩጥ! 🏃♂️✨
ኢትዮጵያ የፈጣን ዕድገት ጉዞ ላይ ናት!
በዚህ ጉዞ ውስጥ የሪል እስቴት ልማት የመኖሪያ ቤቶችን በመገንባት፣ የከተማ መዋቅርን በማሻሻልና የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር ትልቅ አሻራ እያሳረፈ ይገኛል።
የ“ኢትዮ ሪል እስቴት ልማት ሩጫ” ፋይዳ፦
የአንድነት ምልክት፦
ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ባለሙያዎችና የቢዝነስ ማህበረሰቡ በአንድነት ለተሻለ ነገ የሚሮጡበት መድረክ ነው።
የልማት አጋርነት፦
ከአርኪ ኤቨንትስ እና ከእፎይ ለቤቴ ትሬዲንግ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ይህ ሩጫ፣ ልማት የሁላችንም የጋራ ጉዞ መሆኑን ያበስራል።
ኢኮኖሚያዊ ዕድገት፦
የዘርፉን እንቅስቃሴ በማነቃቃት ለሀገር ግንባታ የሚኖረውን አስተዋፅኦ ማጉላት።
ከኢትዮ ሪል እስቴት ጋር እንሮጥ — ለተሻለ ነገ፣ ለተገነባ ሕይወት!
#ethiorealestaterun #runfordevelopment #ethiopiaprogress #arkievents #effoylebete #urbandevelopment #healthyliving #addisababa #realestateethiopia #ልማት #ሩጫ #ሪልእስቴት #ኢትዮጵያ #ለተሻለነገ
ከኢትዮ ሪል እስቴት ጋር ለተሻለ ነገ እንሩጥ! 🏃♂️✨
ኢትዮጵያ የፈጣን ዕድገት ጉዞ ላይ ናት!
በዚህ ጉዞ ውስጥ የሪል እስቴት ልማት የመኖሪያ ቤቶችን በመገንባት፣ የከተማ መዋቅርን በማሻሻልና የሥራ ዕድሎችን በመፍጠር ትልቅ አሻራ እያሳረፈ ይገኛል።
የ“ኢትዮ ሪል እስቴት ልማት ሩጫ” ፋይዳ፦
የአንድነት ምልክት፦
ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ባለሙያዎችና የቢዝነስ ማህበረሰቡ በአንድነት ለተሻለ ነገ የሚሮጡበት መድረክ ነው።
የልማት አጋርነት፦
ከአርኪ ኤቨንትስ እና ከእፎይ ለቤቴ ትሬዲንግ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ይህ ሩጫ፣ ልማት የሁላችንም የጋራ ጉዞ መሆኑን ያበስራል።
ኢኮኖሚያዊ ዕድገት፦
የዘርፉን እንቅስቃሴ በማነቃቃት ለሀገር ግንባታ የሚኖረውን አስተዋፅኦ ማጉላት።
ከኢትዮ ሪል እስቴት ጋር እንሮጥ — ለተሻለ ነገ፣ ለተገነባ ሕይወት!
#ethiorealestaterun #runfordevelopment #ethiopiaprogress #arkievents #effoylebete #urbandevelopment #healthyliving #addisababa #realestateethiopia #ልማት #ሩጫ #ሪልእስቴት #ኢትዮጵያ #ለተሻለነገ
4 months ago
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የወርቅ ኢዮቤልዩ ተጠናቀቀ፤
የቤት አቅርቦትን በዘላቂነት ለመፍታት ቃል ተገባ
#ethiopia | ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ምስረታ 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ዛሬ በማጠቃለያ መድረክና ዕውቅና በመስጠት ተጠናቋል።
በኮርፖሬሽኑ የተገነቡ አዳዲስ ሕንጻዎች የተመረቁ ሲሆን፣ የተቋሙን የሪፎርም ስኬት የሚያሳይ ኤግዚቢሽን ለዕይታ ክፍት ሆኖ ቆይቷል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ በቀጣይ ዓመታት የቤት አቅርቦት ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ሰፋፊ ዕቅዶች ተይዘዋል።
ዕውቅና፦ ለተቋሙ ግማሽ ክፍለ ዘመን ጉዞና ለተመዘገቡ ስኬቶች አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ልዩ ዕውቅና ተሰጥቷል።
ዶ/ር ረሻድ ተቋሙ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤታማ መሆኑን ጠቁመው፣ የቤት ፍላጎት የሰው ልጅ መሠረታዊ መብት በመሆኑ ባለድርሻ አካላት ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅንጅት እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል።
#getu #federalhousingcorporation #goldenjubilee #housingethiopia #drreshadkemal #realestateethiopia #urbandevelopment #addisababa #ethiopianews #የፌዴራልቤቶችኮርፖሬሽን #ወርቅኢዮቤልዩ #ቤትልማት #ሪልስቴት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የቤት አቅርቦትን በዘላቂነት ለመፍታት ቃል ተገባ
#ethiopia | ላለፉት ሦስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ምስረታ 50ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ዛሬ በማጠቃለያ መድረክና ዕውቅና በመስጠት ተጠናቋል።
በኮርፖሬሽኑ የተገነቡ አዳዲስ ሕንጻዎች የተመረቁ ሲሆን፣ የተቋሙን የሪፎርም ስኬት የሚያሳይ ኤግዚቢሽን ለዕይታ ክፍት ሆኖ ቆይቷል።
ዋና ሥራ አስፈጻሚው ረሻድ ከማል (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ በቀጣይ ዓመታት የቤት አቅርቦት ፍላጎትን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ሰፋፊ ዕቅዶች ተይዘዋል።
ዕውቅና፦ ለተቋሙ ግማሽ ክፍለ ዘመን ጉዞና ለተመዘገቡ ስኬቶች አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ልዩ ዕውቅና ተሰጥቷል።
ዶ/ር ረሻድ ተቋሙ ባለፉት የለውጥ ዓመታት ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤታማ መሆኑን ጠቁመው፣ የቤት ፍላጎት የሰው ልጅ መሠረታዊ መብት በመሆኑ ባለድርሻ አካላት ከኮርፖሬሽኑ ጋር በቅንጅት እንዲሠሩ ጥሪ አቅርበዋል።
#getu #federalhousingcorporation #goldenjubilee #housingethiopia #drreshadkemal #realestateethiopia #urbandevelopment #addisababa #ethiopianews #የፌዴራልቤቶችኮርፖሬሽን #ወርቅኢዮቤልዩ #ቤትልማት #ሪልስቴት #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
"ኢትዮ ሆም- ኤክስፖ 2026" በለንደን ሊካሄድ ነው
በዩናይትድ ኪንግደም እና በአካባቢው የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራችሁ የቤት ባለቤት የመሆን ህልማችሁን እውን የምታደርጉበት ትልቅ መድረክ ተዘጋጅቶላችኋል።
በለንደን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት እና ከኤድማርቬንቸርስ ጋር በመተባበር ልዩ የሪል ስቴት ኤክስፖ አዘጋጅተዋል።
ኤክስፖው ለምን ይለያል?
ተሳታፊ የሪል ስቴት አልሚዎች በግንባታ አፈጻጸማቸውና በህጋዊነታቸው በአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ተመርጠውና ተጣርተው የሚቀርቡ በመሆናቸው ስጋትን ያስቀራል።
የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የንግድ ባንኮች፣ የፋይናንስ ተቋማትና የፖሊሲ አውጪ የመንግስት አካላት በአንድ መድረክ ይገኛሉ።
አዳዲስ የመንግስት ፖሊሲዎችና የባንክ ብድር አማራጮች ላይ የፓናል ውይይቶችና ሰፊ መረጃዎች ይሰጣሉ።
ከኤክስፖው በኋላም ለሚፈጠሩ ውሎችና ግብይቶች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት የሚያስችል የክትትል ስርዓት ተዘርግቷል።
ከግንቦት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም
(May 23-25, 2026)።
ለንደን ከተማ፣ ዩናይትድ ኪንግደም
በዩናይትድ ኪንግደም የምትገኙ ወገኖቻችን በዚህ ታላቅ ኤክስፖ ላይ በመሳተፍ የቤት ባለቤትነት ጥያቄያችሁን በህጋዊና በአስተማማኝ መንገድ እንድትመልሱ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiohomeexpo2026 #ethiopiandiaspora #realestateethiopia #londonevents #investinethiopia #homeownership #ethiopianembassylondon #addischamber #የቤትባለቤትነት #ለንደን #ሪልስቴት #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በዩናይትድ ኪንግደም እና በአካባቢው የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በሀገራችሁ የቤት ባለቤት የመሆን ህልማችሁን እውን የምታደርጉበት ትልቅ መድረክ ተዘጋጅቶላችኋል።
በለንደን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ኤምባሲ ከኢትዮጵያ ዲያስፖራ አገልግሎት እና ከኤድማርቬንቸርስ ጋር በመተባበር ልዩ የሪል ስቴት ኤክስፖ አዘጋጅተዋል።
ኤክስፖው ለምን ይለያል?
ተሳታፊ የሪል ስቴት አልሚዎች በግንባታ አፈጻጸማቸውና በህጋዊነታቸው በአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ተመርጠውና ተጣርተው የሚቀርቡ በመሆናቸው ስጋትን ያስቀራል።
የሪል ስቴት አልሚዎች፣ የንግድ ባንኮች፣ የፋይናንስ ተቋማትና የፖሊሲ አውጪ የመንግስት አካላት በአንድ መድረክ ይገኛሉ።
አዳዲስ የመንግስት ፖሊሲዎችና የባንክ ብድር አማራጮች ላይ የፓናል ውይይቶችና ሰፊ መረጃዎች ይሰጣሉ።
ከኤክስፖው በኋላም ለሚፈጠሩ ውሎችና ግብይቶች ሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን ለመፍታት የሚያስችል የክትትል ስርዓት ተዘርግቷል።
ከግንቦት 15 እስከ 17 ቀን 2018 ዓ.ም
(May 23-25, 2026)።
ለንደን ከተማ፣ ዩናይትድ ኪንግደም
በዩናይትድ ኪንግደም የምትገኙ ወገኖቻችን በዚህ ታላቅ ኤክስፖ ላይ በመሳተፍ የቤት ባለቤትነት ጥያቄያችሁን በህጋዊና በአስተማማኝ መንገድ እንድትመልሱ ጥሪ ቀርቧል።
#getu #ethiohomeexpo2026 #ethiopiandiaspora #realestateethiopia #londonevents #investinethiopia #homeownership #ethiopianembassylondon #addischamber #የቤትባለቤትነት #ለንደን #ሪልስቴት #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ጊፍት ሪል ስቴት በ15 በመቶ ቅናሽ ለፋሲካ በዓል የአፓርትመንትና የንግድ ቤቶችን ለሽያጭ አቀረበ
#ethiopia | ጊፍት ሪል ስቴት በ15 በመቶ ቅናሽ ለፋሲካ በዓል የአፓርትመንትና የንግድ ቤቶችን ለሽያጭ አቅርቧል።
ድርጅቱ ደንበኞች የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በ2 በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ ቤት መግዛት እንዲችሉ የሚያስችል ኦክሽን አዘጋጅቷል።
የሽያጭ ኦክሽኑ ከመጋቢት 19 እስከ ሚያዝያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን 1500 ቤቶች ለሽያጭ ቀርበዋል።
አንጋፋው ጊፍት ሪል ስቴት፤ ሦስት መንደሮችን ጨርሶ ለህብረተሰቡ ባስረከበት ማግስት ፤ አራተኛውን የጊፍት ሜትሮፖሊታን መንደር "የዋና ከተማችን ዋና ከተማ" በሆነው ቦሌ ላንጋኖ ላይ 4 ሺህ ቤቶችን በጥራት በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከነዚህ መካከል የ12 ሺህ ቤቶች ማስፋፊያ አካል የሆኑ በሁለተኛና ሶስተኛ ዙሮች የሚገነቡ 8 ሺህ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች እንዲሁም በ6 ኪሎ ፣ በቦሌ መድኃኒዓለም ፣ በፈረንሳይ ፣ በ22 ማዞሪያ ፣ በተክለሃይማኖት ፣ በቢ.ኤም.ሲ እና በሌሎች አካባቢዎች 4 ሺህ በአጠቃላይ ከ16 ሺህ በላይ ቤቶች ተዋውቀዋል።
ለኑሮ ምቹ በሆኑት መንደሮቻችን ፤ ትምህርት ቤቶች ፣ የህክምና ተቋማት ፣ ሞሎች ፣ የመዝናኛ ስፍራዎች ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር ተካተዋል።
ጊፍት ሪል ስቴት እስካሁን በ165 ሺህ ካ.ሜ ላይ በሲ.ኤም.ሲ እና ፈረንሳይ ቤት ሦስት ትላልቅ መንደሮችን ገንብቶ ለማህበረሰቡ በማስረከብ ተአማኒነትን አትርፏል።
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰቡን እንንከባከባለን!
#giftrealestate #easteroffer #realestateethiopia #homeownership #addisababahousing #giftmetropolitan #investinethiopia #ethiopianrealestate
#ethiopia | ጊፍት ሪል ስቴት በ15 በመቶ ቅናሽ ለፋሲካ በዓል የአፓርትመንትና የንግድ ቤቶችን ለሽያጭ አቅርቧል።
ድርጅቱ ደንበኞች የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በ2 በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ ቤት መግዛት እንዲችሉ የሚያስችል ኦክሽን አዘጋጅቷል።
የሽያጭ ኦክሽኑ ከመጋቢት 19 እስከ ሚያዝያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን 1500 ቤቶች ለሽያጭ ቀርበዋል።
አንጋፋው ጊፍት ሪል ስቴት፤ ሦስት መንደሮችን ጨርሶ ለህብረተሰቡ ባስረከበት ማግስት ፤ አራተኛውን የጊፍት ሜትሮፖሊታን መንደር "የዋና ከተማችን ዋና ከተማ" በሆነው ቦሌ ላንጋኖ ላይ 4 ሺህ ቤቶችን በጥራት በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከነዚህ መካከል የ12 ሺህ ቤቶች ማስፋፊያ አካል የሆኑ በሁለተኛና ሶስተኛ ዙሮች የሚገነቡ 8 ሺህ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች እንዲሁም በ6 ኪሎ ፣ በቦሌ መድኃኒዓለም ፣ በፈረንሳይ ፣ በ22 ማዞሪያ ፣ በተክለሃይማኖት ፣ በቢ.ኤም.ሲ እና በሌሎች አካባቢዎች 4 ሺህ በአጠቃላይ ከ16 ሺህ በላይ ቤቶች ተዋውቀዋል።
ለኑሮ ምቹ በሆኑት መንደሮቻችን ፤ ትምህርት ቤቶች ፣ የህክምና ተቋማት ፣ ሞሎች ፣ የመዝናኛ ስፍራዎች ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር ተካተዋል።
ጊፍት ሪል ስቴት እስካሁን በ165 ሺህ ካ.ሜ ላይ በሲ.ኤም.ሲ እና ፈረንሳይ ቤት ሦስት ትላልቅ መንደሮችን ገንብቶ ለማህበረሰቡ በማስረከብ ተአማኒነትን አትርፏል።
ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰቡን እንንከባከባለን!
#giftrealestate #easteroffer #realestateethiopia #homeownership #addisababahousing #giftmetropolitan #investinethiopia #ethiopianrealestate
5 months ago
👷 አዲስ ነገር በሪል እስቴቱ ዘርፍ! 👷
የሪል እስቴት ኢንዱስትሪው ከህንፃዎች ባሻገር ወደ ሜዳ ሊገባ ነው! ⚽️
የሪል እስቴት ገንቢዎች፣ ኢንቨስተሮች እና የኢንዱስትሪው መሪዎች በአንድ ቦታ ተሰብስበው ፉክክራቸውን ከህንፃዎች ባሻገር በእግር ኳስ ሜዳ ሊያሳዩ ነው!
⚽️ “ኢትዮ ሪል እስቴት ካፕ”
የመጀመሪያው የሪል እስቴት የእግር ኳስ ውድድር!
ይህ ዝግጅት
🤝 አንድነትን ይጠናክራል
💪 ጤናማ ፉክክርን ያበረታታል
🏙 የሀገራችንን ከተሞች የሚገነቡ ኃይሎችን ያከብራል
ታላቅ ዝግጅት እየመጣ ነው! 🔥
📣 “ኢትዮ ሪል እስቴት ካፕ” በቅርብ ቀን! #ethiopiarealestatecup #realestateethiopia #football #unity #competition
የሪል እስቴት ኢንዱስትሪው ከህንፃዎች ባሻገር ወደ ሜዳ ሊገባ ነው! ⚽️
የሪል እስቴት ገንቢዎች፣ ኢንቨስተሮች እና የኢንዱስትሪው መሪዎች በአንድ ቦታ ተሰብስበው ፉክክራቸውን ከህንፃዎች ባሻገር በእግር ኳስ ሜዳ ሊያሳዩ ነው!
⚽️ “ኢትዮ ሪል እስቴት ካፕ”
የመጀመሪያው የሪል እስቴት የእግር ኳስ ውድድር!
ይህ ዝግጅት
🤝 አንድነትን ይጠናክራል
💪 ጤናማ ፉክክርን ያበረታታል
🏙 የሀገራችንን ከተሞች የሚገነቡ ኃይሎችን ያከብራል
ታላቅ ዝግጅት እየመጣ ነው! 🔥
📣 “ኢትዮ ሪል እስቴት ካፕ” በቅርብ ቀን! #ethiopiarealestatecup #realestateethiopia #football #unity #competition
7 months ago
🏢 ቺባን ሪል ስቴት "አልፋ ባለ 5 ኮከብ አፓርትመንት"ን አስመረቀ!
* "ከታቀደለት ጊዜ ቀድሞ የተጠናቀቀው የቅንጦት መንደር!"
#ethiopia | የቺባን ፕሮፐርቲስ እህት ኩባንያ የሆነው ቺባን ሪል ስቴት፤ የመኖሪያ ቤት አገልግሎትን ከከፍተኛ የሆቴል ምቾት ጋር ያጣመረውን "አልፋ ባለ አምስት ኮከብ መኖሪያ አፓርትመንት" ፕሮጀክት በድምቀት አስመርቋል።
የፕሮጀክቱ ልዩነቶች ምንድን ናቸው?
🚀 ፍጥነት:
ለ2 ዓመት ተኩል ታቅዶ የነበረው ግንባታ፤ በአስገራሚ ፍጥነት ከ1 ዓመት እስከ 1 ዓመት ተኩል ባለው ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለገዢዎች ቀርቧል።
✨ ምቾት:
ባለ 17 ወለሉ ህንጻ፤ ስቱዲዮን ጨምሮ እስከ 3 መኝታ አማራጮች አሉት።
🏊 ቅንጦት:
የራሱ መዋኛ ገንዳ ያለው ባለሁለት ወለል እጅግ ቅንጡ ፔንት ሃውስ (Penthouse)፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ካፌ ሬስቶራንቶችን አካቷል።
የኢንቨስትመንት እድል: 💰
በዚህ ፕሮጀክት ላይ በአጋርነት ለሚሳተፉ ደንበኞች የተረጋገጠ 17% ዓመታዊ ገቢ (ROI) የሚያስገኝ ምቹ እድል ተመቻችቷል።
#chibanrealestate #alphaapartment #luxuryliving #realestateethiopia #addisababa #investment
* "ከታቀደለት ጊዜ ቀድሞ የተጠናቀቀው የቅንጦት መንደር!"
#ethiopia | የቺባን ፕሮፐርቲስ እህት ኩባንያ የሆነው ቺባን ሪል ስቴት፤ የመኖሪያ ቤት አገልግሎትን ከከፍተኛ የሆቴል ምቾት ጋር ያጣመረውን "አልፋ ባለ አምስት ኮከብ መኖሪያ አፓርትመንት" ፕሮጀክት በድምቀት አስመርቋል።
የፕሮጀክቱ ልዩነቶች ምንድን ናቸው?
🚀 ፍጥነት:
ለ2 ዓመት ተኩል ታቅዶ የነበረው ግንባታ፤ በአስገራሚ ፍጥነት ከ1 ዓመት እስከ 1 ዓመት ተኩል ባለው ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለገዢዎች ቀርቧል።
✨ ምቾት:
ባለ 17 ወለሉ ህንጻ፤ ስቱዲዮን ጨምሮ እስከ 3 መኝታ አማራጮች አሉት።
🏊 ቅንጦት:
የራሱ መዋኛ ገንዳ ያለው ባለሁለት ወለል እጅግ ቅንጡ ፔንት ሃውስ (Penthouse)፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ካፌ ሬስቶራንቶችን አካቷል።
የኢንቨስትመንት እድል: 💰
በዚህ ፕሮጀክት ላይ በአጋርነት ለሚሳተፉ ደንበኞች የተረጋገጠ 17% ዓመታዊ ገቢ (ROI) የሚያስገኝ ምቹ እድል ተመቻችቷል።
#chibanrealestate #alphaapartment #luxuryliving #realestateethiopia #addisababa #investment
Sponsored by
Surafel
Comments