2 months ago
በ25 ድምፅ ወደ ምክር ቤት፤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እጅግ ዝቅተኛ በሆነ የድምፅ ቁጥር የተመረጡ ተፎካካሪ ዕጩዎች መኖራቸው ታወቀ!
ምርጫ ቦርድ ባወጣቸው ተከታታይ መግለጫዎች ያጸደቃቸው ከፊል ውጤቶች፣ በርካታ ተፎካካሪ በሌለባቸው የምርጫ ክልሎች የሚወዳደሩ የተቃዋሚ ዕጩዎች እጅግ ዝቅተኛ በሆነ የመራጮች ድምፅ ወደ ምክር ቤቶች መግባታቸውን አሳይተዋል።
ከእነዚህ መካከል ለድሬዳዋ ከተማ ምክር ቤት በኩርቱ የምርጫ ክልል የተመረጡት የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ዕጩ አቶ ጀማል ኡመር ኢብራሂም፣ ከተመዘገቡት 2,204 መራጮች መካከል ያገኙት ድምፅ 25 ብቻ (1% ገደማ) እንደሆነ ተገልጿል።
በጀሎበጂና የምርጫ ክልልም የአዲስ ትውልድ ፓርቲ ተወካዩ አቶ ረመዳን መሐመድ ሰኢድ 200 ድምፅ (3%) ብቻ በማግኘት ወደ ምክር ቤት መግባት ችለዋል።ለዚህም ዋነኛው ምክንያት በእነዚህ የምርጫ ክልሎች ከወንበሮቹ ቁጥር እኩል ከሆኑት ዕጩዎች ውጪ ሌላ ተወዳዳሪ ፓርቲ ባለመኖሩ ነው።
እስካሁን ከተመረጡት 8 ተቃዋሚዎች መካከል እውነተኛ የአብላጫ ድምፅ (ከ50% በላይ) ያገኙት የኦብነግ ተወካይ አቶ መሀሙድ ሀሰን (73%) እና የአብን ዕጩ አቶ ጣሂር መሀመድ (59%) ብቻ ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 6ቱ ዕጩዎች የኢዜማውን መሪ አቶ እዮብ መሳፍንትን (42%) ጨምሮ ከ50% በታች ድምፅ አግኝተዋል።ስምንቱም የተቃዋሚ ወኪሎች ያሸነፏቸው ወንበሮች ብልፅግና ፓርቲ ውክልናን ለማሳደግ በሚል ሆነ ብሎ ዕጩ ያላቀረበባቸው መሆኑ ታውቋል።
ኢትዮጵያ ኢንሳይደር
Seledadotio
Seledadotio
ምርጫ ቦርድ ባወጣቸው ተከታታይ መግለጫዎች ያጸደቃቸው ከፊል ውጤቶች፣ በርካታ ተፎካካሪ በሌለባቸው የምርጫ ክልሎች የሚወዳደሩ የተቃዋሚ ዕጩዎች እጅግ ዝቅተኛ በሆነ የመራጮች ድምፅ ወደ ምክር ቤቶች መግባታቸውን አሳይተዋል።
ከእነዚህ መካከል ለድሬዳዋ ከተማ ምክር ቤት በኩርቱ የምርጫ ክልል የተመረጡት የነፃነትና እኩልነት ፓርቲ ዕጩ አቶ ጀማል ኡመር ኢብራሂም፣ ከተመዘገቡት 2,204 መራጮች መካከል ያገኙት ድምፅ 25 ብቻ (1% ገደማ) እንደሆነ ተገልጿል።
በጀሎበጂና የምርጫ ክልልም የአዲስ ትውልድ ፓርቲ ተወካዩ አቶ ረመዳን መሐመድ ሰኢድ 200 ድምፅ (3%) ብቻ በማግኘት ወደ ምክር ቤት መግባት ችለዋል።ለዚህም ዋነኛው ምክንያት በእነዚህ የምርጫ ክልሎች ከወንበሮቹ ቁጥር እኩል ከሆኑት ዕጩዎች ውጪ ሌላ ተወዳዳሪ ፓርቲ ባለመኖሩ ነው።
እስካሁን ከተመረጡት 8 ተቃዋሚዎች መካከል እውነተኛ የአብላጫ ድምፅ (ከ50% በላይ) ያገኙት የኦብነግ ተወካይ አቶ መሀሙድ ሀሰን (73%) እና የአብን ዕጩ አቶ ጣሂር መሀመድ (59%) ብቻ ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹ 6ቱ ዕጩዎች የኢዜማውን መሪ አቶ እዮብ መሳፍንትን (42%) ጨምሮ ከ50% በታች ድምፅ አግኝተዋል።ስምንቱም የተቃዋሚ ወኪሎች ያሸነፏቸው ወንበሮች ብልፅግና ፓርቲ ውክልናን ለማሳደግ በሚል ሆነ ብሎ ዕጩ ያላቀረበባቸው መሆኑ ታውቋል።
ኢትዮጵያ ኢንሳይደር
Seledadotio
Seledadotio
3 months ago
በሀረሪ ክልል ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ በትኩረት ተሰርቷል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ የተለያዩ ሥራዎች ተሰርተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ።
በቢሮው የቅርስ ዳይሬክተር አሚር ረመዳን (ኢ/ር) እንዳሉት÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም በማሳደግ ረገድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል።
ከተከናወኑ ተግባራት መካከልም ዘመናትን ያስቆጠሩ ታሪካዊና ጥንታዊ ቅርሶችን ለጎብኚዎች ምቹና ማራኪ ለማድረግ የተከናወኑ ውጤታማ ሥራዎችን ለአብነት ጠቅሰዋል።
በክልሉ የሚገኙ ቅርሶችን በመንከባከብና በማልማት ረገድ የተከናወኑ ሥራዎችም ሐረርን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ ያደረጉና የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰትና ገቢ እንዲጨምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።
ሕዝብን በማሳተፍ ከመንግሥት ምንም አይነት በጀት ሳይመደብለት ከ22 ኪሎ ሜትር በላይ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ማልማት መቻሉንም ገልጸዋል።
6 ሺህ 114 ካሬ ሜትር የሚሸፍነውን የጀጎል ግንብ ዙሪያ መልሶ የማልማትና የአረንጓዴ ስፍራ እውን ማድረግ መቻሉን ገልጸው÷ በዚህም ከ7 ሺህ በላይ ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩን ጠቁመዋል።
የአካባቢ ሀብትና እውቀት በመጠቀም የተከናወኑም የቅርሱን ይዘትና ታሪካዊነት ውብ እንዲሆን ማድረግ መቻሉ አመልክተዋል።
በጀጎል መልሶ ማልማት የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች ከተማዋ ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ እንድትሆን ከማሳደግ ባለፈ ለነዋሪዎች የተመቸች እንድትሆን ያስቻለ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
በቀጣይም የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀረሪ ክልል ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ የተለያዩ ሥራዎች ተሰርተዋል አለ የክልሉ ባህል፣ ቅርስና ቱሪዝም ቢሮ።
በቢሮው የቅርስ ዳይሬክተር አሚር ረመዳን (ኢ/ር) እንዳሉት÷ በክልሉ ባለፉት ዓመታት ቅርሶችን በማልማትና በመንከባከብ ከዘርፉ የሚገኘውን ጥቅም በማሳደግ ረገድ ዘርፈ ብዙ ሥራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል።
ከተከናወኑ ተግባራት መካከልም ዘመናትን ያስቆጠሩ ታሪካዊና ጥንታዊ ቅርሶችን ለጎብኚዎች ምቹና ማራኪ ለማድረግ የተከናወኑ ውጤታማ ሥራዎችን ለአብነት ጠቅሰዋል።
በክልሉ የሚገኙ ቅርሶችን በመንከባከብና በማልማት ረገድ የተከናወኑ ሥራዎችም ሐረርን ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ ያደረጉና የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰትና ገቢ እንዲጨምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ማበርከቱን ተናግረዋል።
ሕዝብን በማሳተፍ ከመንግሥት ምንም አይነት በጀት ሳይመደብለት ከ22 ኪሎ ሜትር በላይ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች ማልማት መቻሉንም ገልጸዋል።
6 ሺህ 114 ካሬ ሜትር የሚሸፍነውን የጀጎል ግንብ ዙሪያ መልሶ የማልማትና የአረንጓዴ ስፍራ እውን ማድረግ መቻሉን ገልጸው÷ በዚህም ከ7 ሺህ በላይ ዜጎች የስራ እድል መፈጠሩን ጠቁመዋል።
የአካባቢ ሀብትና እውቀት በመጠቀም የተከናወኑም የቅርሱን ይዘትና ታሪካዊነት ውብ እንዲሆን ማድረግ መቻሉ አመልክተዋል።
በጀጎል መልሶ ማልማት የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች ከተማዋ ተመራጭ የቱሪስት መዳረሻ እንድትሆን ከማሳደግ ባለፈ ለነዋሪዎች የተመቸች እንድትሆን ያስቻለ መሆኑንም ጠቅሰዋል።
በቀጣይም የጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ጥበቃና እንክብካቤ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል።
3 months ago
በላሎ | BALAALOO
አዲስ የሙዚቃ ቪዲዮ
#ethiopia | ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚ ሊያደርስ መሆኑን አስታወቀ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት የሚጠበቀው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ይለቀቃል።
https://youtube.com/sinis...
#sinshawmuleta #balalo #ethiopianmusic #oromomusic #newmusicvideo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
አዲስ የሙዚቃ ቪዲዮ
#ethiopia | ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚ ሊያደርስ መሆኑን አስታወቀ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት የሚጠበቀው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ይለቀቃል።
https://youtube.com/sinis...
#sinshawmuleta #balalo #ethiopianmusic #oromomusic #newmusicvideo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
ታዋቂው ድምፃዊ፣ የዜማና የግጥም ደራሲ ስንሻው ሙለታ አዲስ የሙዚቃ ስራውን ለታዳሚው አደረሰ።
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ ዛሬ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ተለቋል።
እየገባችሁ ተመልከቱት ትወዱታላችሁ
https://youtube.com/sinis...
በሙዚቃው ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት የቆየው ስንሻው ለራሱም ሆነ ለሌሎች አንጋፋ የሙያ አጋሮቹ ድንቅ ሥራዎችን በማበርከት ይታወቃል።
ከሥራዎቹ መካከልም በሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው የድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" ግጥም፣ "የኩሌኮ" እና "አድዋ" ግጥምና ዜማዎች ተጠቃሽ ናቸው።
በተጨማሪም ለአንዷለም ጎሳ "ሚቹ ኡጋ"፣ ለጫላ ጨመዳ "ቃራባ ቃረኔ"፣ ለእስኪያስ መዘምር "ጀርጀሬ" እንዲሁም ለረመዳን ጭሜሳ "ሸንኮሬ" የተሰኙ ሥራዎችን ግጥምና ዜማ ሰጥቷል።
እነዚህ የኪነ ጥበብ ሥራዎች ሀገርን፣ ማንነትን፣ ፍቅርንና ሰላምን የሚሰብኩ ናቸው።
በተለይም በስንሻው የተጻፉት የሀጫሉ ሁንዴሳ "ጅራ ጅራ" እና "ጉተኮ" የተሰኙ ሙዚቃዎች በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጽሑፍ ክፍል ከሃምሳ በላይ ተማሪዎች ለዲግሪና ለማስተርስ ማሟያ ጥናታዊ ጽሑፍ የሰሩባቸው ሲሆን ሥራዎቹም በኬኔዲ ቤተ መጽሐፍት ውስጥ በታሪክ ተቀምጠዋል።
ስንሻው ከሙዚቃ ሥራው ጎን ለጎን በትምህርቱ የገፋ ሲሆን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሥነ ጽሑፍ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ ከሊደርሺፕ ኢንስቲትዩት በማስተርስ እንዲሁም ከመደወላቡ ዩኒቨርሲቲ በሰርቬይ ዲፕሎማ አግኝቷል።
"በላሎ" የተሰኘው አዲሱ የሙዚቃ ሥራው "ስሜት ሀሳብን ከበለጠ እውቀት ባሪያ ይሆናል!" የሚል ትልቅ መልዕክት ያዘለ ነው።
ሙዚቃው ከግለኝነት እና ከስሜታዊነት ይልቅ አንድነትን፣ ፍቅርንና እውነትን የሚያንፀባርቅ መሆኑ ተነግሯል።
ይህ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው "የበላሎ" የሙዚቃ ቪዲዮ ዛሬ አርብ፣ ግንቦት 7 ቀን 2018 ዓመተ ምህረት ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ በስንሻው ሙለታ የግል ዩቲዩብ ቻናል ለተመልካች ተለቋል።
እየገባችሁ ተመልከቱት ትወዱታላችሁ
https://youtube.com/sinis...
4 months ago
ኦሮሚያ ባንክ ለ7 ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አደረገ!
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
#fastmereja : ኦሮሚያ ባንክ የዘንድሮን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለ7 የተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ ሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን የገንዘብ ድጋፍ አደረገ።
በዚህ መርሃ ግብር ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:
1. የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የልማትና ክርስቲያናዊ ተራድኦ ኮሚሽን 1,000,000.00 ብር
2. አበበች ጎበና የበጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
3. የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት ድርጅት 1,000,000.00 ብር
4. የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ማዕከል 500,000.00 ብር
5. ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር
6. ተስፋ አዲስ፡ የህጻናት የካንሰር ህሙማን ማዕከል 500,000.00 ብር
7. ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት 500,000.00 ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን በድጋፍ መርሐ ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክ፣ ባንኩ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ድርጅቶች ተመሳሳይ ድጋፍ ማድረጉን አስታዉሰዉ፣ በዛሬዉ ዕለትም አብይ ጾምን ምክንያት በማድረግ የተለያዩ ማህበራዊ ችግር ያለባቸዉን ዜጎች የሚረዱ ግብረ ሰናይ ድርጅቶችን የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል።
በመጨረሻም የግብረ ሰናይ ድርጅቶቹ የስራ ኃላፊዎች እና ተወካዮች ባንኩ ላደረገላቸዉ ድጋፍ አመስግነዉ፣ ይህ ድጋፍ አኛ ለምንሰራዉ ሰብአዊ ስራ ትልቅ ስንቅ እና ማበረታቻ የሚሆነን ነዉ ብለዋል፡፡
4 months ago
የኦሮሚያ ባንክ የፋሲካ በዓል ስጦታ፦ ለ7 ግብረሰናይ ድርጅቶች የ5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ! 🇪🇹✨
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ኦሮሚያ ባንክ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚ አሳይቷል። የዘንድሮውን የፋሲካ በዓል ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ማህበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የሆኑ ወገኖችን ለሚረዱ 7 ሀገር በቀል ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል።
የድጋፉ ዝርዝር፦
የኢኦተቤ የልማትና ተራድኦ ኮሚሽን፦ 1,000,000 ብር
አበበች ጎበና በጎ አድራጎት ድርጅት፦ 1,000,000 ብር
የኩላሊት ህመምተኞች እጥበት በጎ አድራጎት፦ 1,000,000 ብር
የአዲስ አበባ ከተማ የምገባ ማዕከል፦ 500,000 ብር
ኦዳ አዳሪ ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
ተስፋ አዲስ (የህጻናት ካንሰር ህሙማን)፦ 500,000 ብር
ሰበታ የአይነ ስዉራን ትምህርት ቤት፦ 500,000 ብር
የባንኩ መልዕክት፦
የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ ኦቦ ተፈሪ መኰንን እንደገለጹት፣ ይህ ድጋፍ ለበዓል መዋያ ብቻ ሳይሆን ተረጂ ወገኖቻችን ቀጣይ ህይወታቸው የሚሻሻልበት እንዲሆን የታለመ ነው። ባንኩ ከዚህ ቀደም የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ መሰል ድጋፎችን ማድረጉ ይታወሳል።
በጎነት ለራስ ነው!
ለኦሮሚያ ባንክ ምስጋና ይገባዋል። 🙏
#getu #oromiabank #csr #ethiopia #charity #easterdonation #socialresponsibility #abebechgobena #kidneydialysis #cancersupport #ኦሮሚያባንክ #በጎአድራጎት #ፋሲካ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የሹዋሊድ በዓል
በፍቅር ከተማ ሐረር
#ethiopia | ለዘመናት በኩራት ለዘለቀውና በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የሹዋሊድ በዓል ተከብሯል።
የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ እንደተናገሩት የሐረሪ ሕዝብ ካሉት በርካታ ድንቅ ባህላዊ እሴቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው ብለዋል።
ሹዋሊድ ከረመዳን ጾም መጠናቀቅ በኋላ የሚከበር የደስታ፣ የፍቅር እና የማኅበራዊ ትስስር መገለጫ ነው።
ሚኒስትሯ በዓሉ ኢትዮጵያ ያላትን ጥንታዊ ሥልጣኔና ለዓለም ያበረከተችውን ድንቅ የባህል ሀብት በኩራት ያስታወሰ ነውም ሲሉ ተናግረዋል።
የሹዋሊድ በዓል ለቱሪዝም ዘርፋችን ትልቅ አቅም ይዞ የመጣ ብርቅዬ ሀብታችን ነው።
በታሪካዊቷ የሐረር ጀጎል ግንብ ውስጥ የተከበረው ይህ ደማቅ በዓል፣ በባህላዊ ጭፈራዎች፣ ውብ በሆኑ አልባሳትና የሐረሪ ሕዝብ የእንግዳ ተቀባይነት ሥነ-ሥርዓቶች የታጀበ በመሆኑ፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን ቀልብ የሳበ ነበር።
የቱሪዝም ሚኒስትር ይህንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያገኘ ቅርስ ለዓለም በማስተዋወቅ፣ ሐረርን ዋነኛ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ ይገኛል ተብሏል።
በመጨረሻም፣ ይህንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያገኘ ታላቅ ቅርስ የመጠበቅ፣ የመንከባከብና ለቀጣዩ ትውልድ የማስተላለፍ ኃላፊነት የሁላችንም ነው።
የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በኩላቸው
የሸዋሊድ በአል ባህላዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ የኢትዮዽያዊነትና የጋራ ማንነታችንን በሚያጎላ መልኩ በታላቅ ድምቀት እንዲከበር አድርገናል ብለዋል።
ይህ በመሆኑም በርካቶች የሚታደሙበት የሰላም የፍቅርና የአብሮነት አውድማ እየሆነ መጥቷል።
ሁለቱም ስራዎቻችን በቱሪዝም ዘርፉ የተሰናሰሉ እና በሀረሪ ክልል ፈጣን የማህበራዊና የኢኮኖሚያዊ እድገት በማስመዝገብ ሀረርን ወደ ቀድሞው ክብሯና ገናና ታሪኳ መልሰናል ሲሉም ገልጸዋል።
የዘንድሮ የሹዋሊድ በዓል የጎዳና ላይ ሩጫ በማድረግ ተጠናቋል።
በዚህም የ'ቪዚት ሐረር' የጎዳና ላይ ሩጫ በታሪካዊቷ ፈረስ መጋላ ተደርጓል"::
የሹዋሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ "ቪዚት ሐረር" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውና መነሻና መድረሻውን ታሪካዊው ፈረስ መጋላ ላይ ያደረገው የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ፌስቲቫል፤ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ታዋቂ አትሌቶችና የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen
በፍቅር ከተማ ሐረር
#ethiopia | ለዘመናት በኩራት ለዘለቀውና በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የሹዋሊድ በዓል ተከብሯል።
የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ እንደተናገሩት የሐረሪ ሕዝብ ካሉት በርካታ ድንቅ ባህላዊ እሴቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው ብለዋል።
ሹዋሊድ ከረመዳን ጾም መጠናቀቅ በኋላ የሚከበር የደስታ፣ የፍቅር እና የማኅበራዊ ትስስር መገለጫ ነው።
ሚኒስትሯ በዓሉ ኢትዮጵያ ያላትን ጥንታዊ ሥልጣኔና ለዓለም ያበረከተችውን ድንቅ የባህል ሀብት በኩራት ያስታወሰ ነውም ሲሉ ተናግረዋል።
የሹዋሊድ በዓል ለቱሪዝም ዘርፋችን ትልቅ አቅም ይዞ የመጣ ብርቅዬ ሀብታችን ነው።
በታሪካዊቷ የሐረር ጀጎል ግንብ ውስጥ የተከበረው ይህ ደማቅ በዓል፣ በባህላዊ ጭፈራዎች፣ ውብ በሆኑ አልባሳትና የሐረሪ ሕዝብ የእንግዳ ተቀባይነት ሥነ-ሥርዓቶች የታጀበ በመሆኑ፣ የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን ቀልብ የሳበ ነበር።
የቱሪዝም ሚኒስትር ይህንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያገኘ ቅርስ ለዓለም በማስተዋወቅ፣ ሐረርን ዋነኛ የቱሪስት መዳረሻ ለማድረግ በትኩረት እየሰራ ይገኛል ተብሏል።
በመጨረሻም፣ ይህንን በዓለም አቀፍ ደረጃ ዕውቅና ያገኘ ታላቅ ቅርስ የመጠበቅ፣ የመንከባከብና ለቀጣዩ ትውልድ የማስተላለፍ ኃላፊነት የሁላችንም ነው።
የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በኩላቸው
የሸዋሊድ በአል ባህላዊ ይዘቱን በጠበቀ መልኩ የኢትዮዽያዊነትና የጋራ ማንነታችንን በሚያጎላ መልኩ በታላቅ ድምቀት እንዲከበር አድርገናል ብለዋል።
ይህ በመሆኑም በርካቶች የሚታደሙበት የሰላም የፍቅርና የአብሮነት አውድማ እየሆነ መጥቷል።
ሁለቱም ስራዎቻችን በቱሪዝም ዘርፉ የተሰናሰሉ እና በሀረሪ ክልል ፈጣን የማህበራዊና የኢኮኖሚያዊ እድገት በማስመዝገብ ሀረርን ወደ ቀድሞው ክብሯና ገናና ታሪኳ መልሰናል ሲሉም ገልጸዋል።
የዘንድሮ የሹዋሊድ በዓል የጎዳና ላይ ሩጫ በማድረግ ተጠናቋል።
በዚህም የ'ቪዚት ሐረር' የጎዳና ላይ ሩጫ በታሪካዊቷ ፈረስ መጋላ ተደርጓል"::
የሹዋሊድ በዓልን ምክንያት በማድረግ "ቪዚት ሐረር" በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀውና መነሻና መድረሻውን ታሪካዊው ፈረስ መጋላ ላይ ያደረገው የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ፌስቲቫል፤ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች፣ ታዋቂ አትሌቶችና የከተማዋ ነዋሪዎች በተገኙበት ተካሂዷል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen
Sponsored by
Surafel
5 months ago
በረመዳን መጨረሻ እናታቸውን በወርቅ ስጦታ ያስደነገጡት ፓኪስታናዊ ወንድማማቾች
በፓኪስታን እስላማባድ የሚኖሩ ሦስት ወንድማማቾች፣ ረመዳንን ሙሉ በሰህርና ኢፍጣር ስታገለግላቸው ለከረመችው እናታቸው የከበረ የወርቅ ቀለበት በድንገት በስጦታ በማበርከት አስደንግጠዋታል።
ይህንን ተግባራቸውን "ሀቅ አል-ሙልህ" (የድካም ዋጋ) በማለት የገለጹት ልጆቹ፣ እናታቸው በመስዋዕትነቷ ተገቢውን እውቅና እንድታገኝ ፈልገዋል።
እናትየው በልጆቿ አንድነትና ፍቅር ተደስታ ምርቃቷን የለገሰች ሲሆን፣ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ቪዲዮም የብዙዎችን ልብ ነክቷል።
ድርጊቱ ወጣቶች ለወላጆቻቸው ሊኖራቸው የሚገባውን ክብርና እንክብካቤ የሚያሳይ ግሩም አርአያ ነው ሲሉ በርካቶች በማህበራዊ ሚዲያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
በፓኪስታን እስላማባድ የሚኖሩ ሦስት ወንድማማቾች፣ ረመዳንን ሙሉ በሰህርና ኢፍጣር ስታገለግላቸው ለከረመችው እናታቸው የከበረ የወርቅ ቀለበት በድንገት በስጦታ በማበርከት አስደንግጠዋታል።
ይህንን ተግባራቸውን "ሀቅ አል-ሙልህ" (የድካም ዋጋ) በማለት የገለጹት ልጆቹ፣ እናታቸው በመስዋዕትነቷ ተገቢውን እውቅና እንድታገኝ ፈልገዋል።
እናትየው በልጆቿ አንድነትና ፍቅር ተደስታ ምርቃቷን የለገሰች ሲሆን፣ በማህበራዊ ሚዲያ የተሰራጨው ቪዲዮም የብዙዎችን ልብ ነክቷል።
ድርጊቱ ወጣቶች ለወላጆቻቸው ሊኖራቸው የሚገባውን ክብርና እንክብካቤ የሚያሳይ ግሩም አርአያ ነው ሲሉ በርካቶች በማህበራዊ ሚዲያ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።
5 months ago
1,447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በመላው ኢትዮጵያ በድምቀት ተከበረ
#ethiopia | በመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ጉጉት ሲጠበቅ የቆየውና የረመዳን ጾም ማጠናቀቂያ የሆነው 1,447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል፣ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየምን ጨምሮ በመላው የሀገሪቱ ክፍሎች በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ15 በላይ በሚሆኑ ዋና ዋና የመስገጃ ስፍራዎች የሶላት ስነ-ሥርዓቱ የተከናወነ ሲሆን፣ ከማለዳው ጀምሮ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች "አላሁ አክበር" እያሉ ወደ አደባባዮች በመሄድ በዓሉን በጋራ አክብረዋል።
በዕለቱ የተገኙት የሃይማኖቱ ተከታዮች ባለፈው የአንድ ወር የጾም ወቅት የታዩ የመረዳዳት እና የመተሳሰብ እሴቶች ከበዓሉ በኋላም ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። በተለይም አቅመ ደካሞችን በመርዳት እና ማዕድ በማጋራት ረገድ የታየው አንድነት ለሀገር ሰላምና እድገት ያለውን ፋይዳ ምዕመናኑ በአጽንኦት ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በሁሉም ክልሎች፣ በዋና ዋና ከተሞችና በገጠር ቀበሌዎች በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በኢስላማዊ አደብ የሶላት ስነ-ሥርዓታቸውን አከናውነው በዓሉን በደስታ አክብረዋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #eidalfitr #eidmubarak #addisababa #1447theid #peaceandunity #ramadan2026 #celebration #islamicholiday
#ethiopia | በመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ጉጉት ሲጠበቅ የቆየውና የረመዳን ጾም ማጠናቀቂያ የሆነው 1,447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል፣ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየምን ጨምሮ በመላው የሀገሪቱ ክፍሎች በታላቅ ድምቀት ተከብሯል።
በአዲስ አበባ ከተማ ብቻ ከ15 በላይ በሚሆኑ ዋና ዋና የመስገጃ ስፍራዎች የሶላት ስነ-ሥርዓቱ የተከናወነ ሲሆን፣ ከማለዳው ጀምሮ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች "አላሁ አክበር" እያሉ ወደ አደባባዮች በመሄድ በዓሉን በጋራ አክብረዋል።
በዕለቱ የተገኙት የሃይማኖቱ ተከታዮች ባለፈው የአንድ ወር የጾም ወቅት የታዩ የመረዳዳት እና የመተሳሰብ እሴቶች ከበዓሉ በኋላም ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል። በተለይም አቅመ ደካሞችን በመርዳት እና ማዕድ በማጋራት ረገድ የታየው አንድነት ለሀገር ሰላምና እድገት ያለውን ፋይዳ ምዕመናኑ በአጽንኦት ገልጸዋል።
በተመሳሳይ በሁሉም ክልሎች፣ በዋና ዋና ከተሞችና በገጠር ቀበሌዎች በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በኢስላማዊ አደብ የሶላት ስነ-ሥርዓታቸውን አከናውነው በዓሉን በደስታ አክብረዋል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #eidalfitr #eidmubarak #addisababa #1447theid #peaceandunity #ramadan2026 #celebration #islamicholiday
5 months ago
በአዲስ አበባ የተካሄደው 1ሺ447ኛው የኢድ አልፈጥር የሶላት ስነ-ስርዓት በድምቀት መከበሩን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ሌሎች የእምነቱ አባቶች፣ የውጭ ሃገር አምባሳደሮች እና የውጭ ሀገር ዜጎች እንዲሁም በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ስታዲየምና በዙሪያው በሚገኙ ጎዳናዎች የተካሄደው የኢድ አልፈጥር ረመዳን የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በሠላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡
የሶላት ስነ-ስርአቱ በስኬት እንዲጠናቅ የጸጥታ አካላት እቅድ በማውጣት ወደ ተግባር መግባታቸውን ጠቅላይ መምሪያው አስታውሶ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት እና ከአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በጋራ በመሰራቱ ስኬታማ የኢድ ሶላት ማከናወን እንደተቻለ ተገልጿል፡፡
በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረገው የኢድ ሶላት በስኬት እንዲከበር የፕሮግራሙ ታዳሚዎች ከፀጥታ አካላት ጎን በመቆም ተገቢውን ትብብር ማድረጋቸውን ፖሊስ አስታውቆ ለዚህም ምስጋናው አቅርቧል፡፡
ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በዓሉ የሠላም የደስታ እንዲሆንላቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በፀጥታ ተቋማት ስም በድጋሚ መልካም ምኞቱን ገልጾ የከተማውን ሠላምና ደህንነት ለማስከበር በሚከናወኑ ልዩ ልዩ ተግባራት ላይ ህብረተሰቡ እያበረከተ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሀጂ ኢብራሂም ቱፋ፣ ሌሎች የእምነቱ አባቶች፣ የውጭ ሃገር አምባሳደሮች እና የውጭ ሀገር ዜጎች እንዲሁም በርካታ የእምነቱ ተከታዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ስታዲየምና በዙሪያው በሚገኙ ጎዳናዎች የተካሄደው የኢድ አልፈጥር ረመዳን የኢድ ሶላት ኃይማኖታዊ ስርዓቱን ጠብቆ በሠላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡
የሶላት ስነ-ስርአቱ በስኬት እንዲጠናቅ የጸጥታ አካላት እቅድ በማውጣት ወደ ተግባር መግባታቸውን ጠቅላይ መምሪያው አስታውሶ ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት እና ከአዲስ አበባ እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ጋር በጋራ በመሰራቱ ስኬታማ የኢድ ሶላት ማከናወን እንደተቻለ ተገልጿል፡፡
በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረገው የኢድ ሶላት በስኬት እንዲከበር የፕሮግራሙ ታዳሚዎች ከፀጥታ አካላት ጎን በመቆም ተገቢውን ትብብር ማድረጋቸውን ፖሊስ አስታውቆ ለዚህም ምስጋናው አቅርቧል፡፡
ለመላው የእስልምና ዕምነት ተከታዮች በዓሉ የሠላም የደስታ እንዲሆንላቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በፀጥታ ተቋማት ስም በድጋሚ መልካም ምኞቱን ገልጾ የከተማውን ሠላምና ደህንነት ለማስከበር በሚከናወኑ ልዩ ልዩ ተግባራት ላይ ህብረተሰቡ እያበረከተ ያለውን አስተዋፅኦ አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪውን አስተላልፏል።
Addis Ababa police
5 months ago
1447ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል በኢትዮጵያና በመላው ዓለም በሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ዘንድ ዛሬ በታላቅ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓት እየተከበረ ይገኛል
በአዲስ አበባ ስታድየም በተካሄደው የሶላት ሥነ-ሥርዓት ላይ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን፣ የሃይማኖት አባቶችና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ታድመዋል።
ብብዙ የኢትዮጵያ ከተሞችም ተመሳሳይ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ይገኛል።
የዘንድሮው በዓል የ30 ቀናት የረመዳን ጾም ተጠናቆ "ለአንድነትና ለሰላም" በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን፣ በዕለቱ ለሀገር ሰላምና ለወገን መረዳዳት ልዩ ዱዓ ተደርጓል።
የእምነቱ አባቶች ባስተላለፉት መልዕክት፣ ምዕመናን በረመዳን ወር ያሳዩትን የመረዳዳትና የመተሳሰብ እሴት ለዘላቂ ሰላም እንዲያውሉት አሳስበዋል።
ፎቶ: ኢዜአ
በአዲስ አበባ ስታድየም በተካሄደው የሶላት ሥነ-ሥርዓት ላይ በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ምዕመናን፣ የሃይማኖት አባቶችና የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ታድመዋል።
ብብዙ የኢትዮጵያ ከተሞችም ተመሳሳይ ሐይማኖታዊ ስነ ስርዓት እየተከናወነ ይገኛል።
የዘንድሮው በዓል የ30 ቀናት የረመዳን ጾም ተጠናቆ "ለአንድነትና ለሰላም" በሚል መሪ ቃል የተከበረ ሲሆን፣ በዕለቱ ለሀገር ሰላምና ለወገን መረዳዳት ልዩ ዱዓ ተደርጓል።
የእምነቱ አባቶች ባስተላለፉት መልዕክት፣ ምዕመናን በረመዳን ወር ያሳዩትን የመረዳዳትና የመተሳሰብ እሴት ለዘላቂ ሰላም እንዲያውሉት አሳስበዋል።
ፎቶ: ኢዜአ
5 months ago
🔔 መድፍ ይተኮሳል
1447ኛውን የኢድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል።
ነገ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም የሚከበረውን 1447ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
1447ኛውን የኢድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ ይተኮሳል።
ነገ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም የሚከበረውን 1447ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ለዒድ አልፈጥር በዓል ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ
#ethiopia | ለ1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮክ መብራት ላይ፤
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)፤
👉 ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)፤
👉 ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)፤
👉 ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)፤
👉 ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)፤
👉 ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)፤
በበዓሉ እለት ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ እንደሚሆኑ አመልክቷል።
ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ አሳስቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | ለ1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮክ መብራት ላይ፤
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)፤
👉 ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)፤
👉 ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)፤
👉 ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)፤
👉 ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)፤
👉 ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)፤
በበዓሉ እለት ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ እንደሚሆኑ አመልክቷል።
ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ አሳስቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
5 months ago
ሰላም ከራስ ይጀምራል፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዒድ መልዕክታቸው ለሀገራዊ መግባባት ጥሪ አቀረቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል ባስተላለፉት መልዕክት፣ ሰላም ከራስና ከፈጣሪ ጋር ካለ ጤናማ ግንኙነት እንደሚመነጭ በመግለፅ ረመዳን የሰው ልጅ ኅሊናውን የሚሰበስብበትና ራሱን የሚገራበት ወር መሆኑን ጠቅሰዋል።
ውስጣዊ ሰላም የሌላቸው አካላት የማኅበረሰቡን ደህንነት እንዲያናጉ ሊፈቀድላቸው አይገባም ሲሉ መልዕክታቸው ላይ ፅፈዋል።
የኢትዮጵያው መሪ የግንቦት ወር ምርጫ ኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ድል የምትቀዳጅበት በር ነው ያሉ ሲሆን ዜጎች በስክነትና በጨዋታው ሕግ በመመራት የታሪካዊ ሂደቱ አካል እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ግጭትን፣ መግደልንና ማፈናቀልን የኋላ ቀርነት መገለጫዎች ሲሉ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ብልጽግና የሚረጋገጠው ዜጎች ለማኅበረሰቡ ሰላምና እድገት ሲጨነቁ ነው ብለዋል።
ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች "ዒድ ሙባረክ" በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል ባስተላለፉት መልዕክት፣ ሰላም ከራስና ከፈጣሪ ጋር ካለ ጤናማ ግንኙነት እንደሚመነጭ በመግለፅ ረመዳን የሰው ልጅ ኅሊናውን የሚሰበስብበትና ራሱን የሚገራበት ወር መሆኑን ጠቅሰዋል።
ውስጣዊ ሰላም የሌላቸው አካላት የማኅበረሰቡን ደህንነት እንዲያናጉ ሊፈቀድላቸው አይገባም ሲሉ መልዕክታቸው ላይ ፅፈዋል።
የኢትዮጵያው መሪ የግንቦት ወር ምርጫ ኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ድል የምትቀዳጅበት በር ነው ያሉ ሲሆን ዜጎች በስክነትና በጨዋታው ሕግ በመመራት የታሪካዊ ሂደቱ አካል እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ግጭትን፣ መግደልንና ማፈናቀልን የኋላ ቀርነት መገለጫዎች ሲሉ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ብልጽግና የሚረጋገጠው ዜጎች ለማኅበረሰቡ ሰላምና እድገት ሲጨነቁ ነው ብለዋል።
ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች "ዒድ ሙባረክ" በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
1447ኛውን የኢድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ መድፍ እንደሚተኮስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ስፖርትና ኪነ ጥበባት ስራዎች ማዕከል ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በግልባጭ በላከው ደብዳቤ እንዳስታወቀው ነገ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም የሚከበረውን 1447ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ ገልጿል።
በመሆኑም ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡
Addis Ababa police
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ መከላከያ ሚኒስቴር የመከላከያ ስፖርትና ኪነ ጥበባት ስራዎች ማዕከል ለአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ በግልባጭ በላከው ደብዳቤ እንዳስታወቀው ነገ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም የሚከበረውን 1447ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከንጋቱ 12፡00 ሰዓት ላይ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ ገልጿል።
በመሆኑም ህብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው ሲል የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡
Addis Ababa police
5 months ago
ሰላም ከራስ ይጀምራል፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በዒድ መልዕክታቸው ለሀገራዊ መግባባት ጥሪ አቀረቡ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል ባስተላለፉት መልዕክት፣ ሰላም ከራስና ከፈጣሪ ጋር ካለ ጤናማ ግንኙነት እንደሚመነጭ በመግለፅ ረመዳን የሰው ልጅ ኅሊናውን የሚሰበስብበትና ራሱን የሚገራበት ወር መሆኑን ጠቅሰዋል።
ውስጣዊ ሰላም የሌላቸው አካላት የማኅበረሰቡን ደህንነት እንዲያናጉ ሊፈቀድላቸው አይገባም ሲሉ መልዕክታቸው ላይ ፅፈዋል።
የኢትዮጵያው መሪ የግንቦት ወር ምርጫ ኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ድል የምትቀዳጅበት በር ነው ያሉ ሲሆን ዜጎች በስክነትና በጨዋታው ሕግ በመመራት የታሪካዊ ሂደቱ አካል እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ግጭትን፣ መግደልንና ማፈናቀልን የኋላ ቀርነት መገለጫዎች ሲሉ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ብልጽግና የሚረጋገጠው ዜጎች ለማኅበረሰቡ ሰላምና እድገት ሲጨነቁ ነው ብለዋል።
ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች "ዒድ ሙባረክ" በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለ1447ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል ባስተላለፉት መልዕክት፣ ሰላም ከራስና ከፈጣሪ ጋር ካለ ጤናማ ግንኙነት እንደሚመነጭ በመግለፅ ረመዳን የሰው ልጅ ኅሊናውን የሚሰበስብበትና ራሱን የሚገራበት ወር መሆኑን ጠቅሰዋል።
ውስጣዊ ሰላም የሌላቸው አካላት የማኅበረሰቡን ደህንነት እንዲያናጉ ሊፈቀድላቸው አይገባም ሲሉ መልዕክታቸው ላይ ፅፈዋል።
የኢትዮጵያው መሪ የግንቦት ወር ምርጫ ኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ድል የምትቀዳጅበት በር ነው ያሉ ሲሆን ዜጎች በስክነትና በጨዋታው ሕግ በመመራት የታሪካዊ ሂደቱ አካል እንዲሆኑ ጥሪ አቅርበዋል።
ግጭትን፣ መግደልንና ማፈናቀልን የኋላ ቀርነት መገለጫዎች ሲሉ የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ብልጽግና የሚረጋገጠው ዜጎች ለማኅበረሰቡ ሰላምና እድገት ሲጨነቁ ነው ብለዋል።
ለመላው እስልምና እምነት ተከታዮች "ዒድ ሙባረክ" በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል።
5 months ago
🌙 ለኢድ በዓል 5 ጠቃሚ የጤና ምክሮች!
የረመዳን ጾም ተጠናቆ የኢድ በዓል ሲመጣ የአመጋገብ እና የጤና ጥንቃቄ ማድረግ አስፈላጊ ነው። በባገርሃት ሆስፒታል የህክምና ባለሙያ የሆኑት ዶ/ር ሳኪያ ሀቅ ለበዓሉ የሚከተሉትን 5 ነጥቦች ይመክራሉ፦
1️⃣ በአመጋገብ ረገድ ልከኛ ይሁኑ፦ ከጾም በኋላ በበዓል ቀን ጣፋጭና ቅባት ያላቸውን ምግቦች አብዝቶ መመገብ ለቃር፣ ለሆድ መነፋት እና ለምግብ አለመስማማት ይዳርጋል። ስለዚህ በልክ መመገብን አይዘንጉ።
2️⃣ በቂ ውሃ ይጠጡ፦ ሰውነት በጾም ወቅት የጠፋውን ፈሳሽ እንዲተካ ውሃ፣ የሎሚ ጭማቂ ወይም እርጎ መጠጣት ለምግብ መፈጨትና ለሰውነት ጥንካሬ ይረዳል።
3️⃣ ቀለል ያሉ እንቅስቃሴዎችን አያቁሙ፦ የበዓል ደስታው እንዳለ ሆኖ፣ የደም ግፊትንና ስኳርን ለመቆጣጠር እንዲሁም ክብደትን ለመጠበቅ እንደ መራመድ ያሉ እንቅስቃሴዎችን ማድረግ ይመከራል።
4️⃣ ለህፃናትና ለአረጋውያን ልዩ ጥንቃቄ ያድርጉ፦ ህፃናት ላይ ጣፋጭ፣ አረጋውያን ላይ ደግሞ ስጋና ቅባት ያላቸውን ምግቦች መቀነስ ያስፈልጋል። በተለይ የስኳርና የልብ ህመም ያለባቸው ሰዎች የዶክተር ምክርን መከተል አለባቸው።
5️⃣ ለአእምሮ ጤናዎ ትኩረት ይስጡ፦ ከቤተሰብ ጋር ጊዜ ያሳልፉ፣ ጭንቀትን ያስወግዱ እና በቂ እንቅልፍ ያግኙ። ጤና ከሌለ በዓልን ሙሉ በሙሉ ማጣጣም አይቻልም።
መልካም የኢድ በዓል! 🌙✨
📍 ምንጭ፦ Jagonews24
የረመዳን ጾም ተጠናቆ የኢድ በዓል ሲመጣ የአመጋገብ እና የጤና ጥንቃቄ ማድረግ አስፈላጊ ነው። በባገርሃት ሆስፒታል የህክምና ባለሙያ የሆኑት ዶ/ር ሳኪያ ሀቅ ለበዓሉ የሚከተሉትን 5 ነጥቦች ይመክራሉ፦
1️⃣ በአመጋገብ ረገድ ልከኛ ይሁኑ፦ ከጾም በኋላ በበዓል ቀን ጣፋጭና ቅባት ያላቸውን ምግቦች አብዝቶ መመገብ ለቃር፣ ለሆድ መነፋት እና ለምግብ አለመስማማት ይዳርጋል። ስለዚህ በልክ መመገብን አይዘንጉ።
2️⃣ በቂ ውሃ ይጠጡ፦ ሰውነት በጾም ወቅት የጠፋውን ፈሳሽ እንዲተካ ውሃ፣ የሎሚ ጭማቂ ወይም እርጎ መጠጣት ለምግብ መፈጨትና ለሰውነት ጥንካሬ ይረዳል።
3️⃣ ቀለል ያሉ እንቅስቃሴዎችን አያቁሙ፦ የበዓል ደስታው እንዳለ ሆኖ፣ የደም ግፊትንና ስኳርን ለመቆጣጠር እንዲሁም ክብደትን ለመጠበቅ እንደ መራመድ ያሉ እንቅስቃሴዎችን ማድረግ ይመከራል።
4️⃣ ለህፃናትና ለአረጋውያን ልዩ ጥንቃቄ ያድርጉ፦ ህፃናት ላይ ጣፋጭ፣ አረጋውያን ላይ ደግሞ ስጋና ቅባት ያላቸውን ምግቦች መቀነስ ያስፈልጋል። በተለይ የስኳርና የልብ ህመም ያለባቸው ሰዎች የዶክተር ምክርን መከተል አለባቸው።
5️⃣ ለአእምሮ ጤናዎ ትኩረት ይስጡ፦ ከቤተሰብ ጋር ጊዜ ያሳልፉ፣ ጭንቀትን ያስወግዱ እና በቂ እንቅልፍ ያግኙ። ጤና ከሌለ በዓልን ሙሉ በሙሉ ማጣጣም አይቻልም።
መልካም የኢድ በዓል! 🌙✨
📍 ምንጭ፦ Jagonews24
5 months ago
ለዒድ አልፈጥር በዓል ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረጉ መንገዶች
ለ1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮክ መብራት ላይ፤
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)፤
👉 ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)፤
👉 ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)፤
👉 ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)፤
👉 ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)፤
👉 ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)፤
በበዓሉ እለት ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ እንደሚሆኑ አመልክቷል።
ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ አሳስቧል።
seledadotio
seledadotio
ለ1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮክ መብራት ላይ፤
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)፤
👉 ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)፤
👉 ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)፤
👉 ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)፤
👉 ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)፤
👉 ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)፤
በበዓሉ እለት ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ እንደሚሆኑ አመልክቷል።
ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ አሳስቧል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ለዒድ አልፈጥር በዓል ለተሽከርካሪዎች ዝግ የሚደረጉ መንገዶች
ለ1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮክ መብራት ላይ፤
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)፤
👉 ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)፤
👉 ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)፤
👉 ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)፤
👉 ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)፤
👉 ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)፤
በበዓሉ እለት ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ እንደሚሆኑ አመልክቷል።
ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ አሳስቧል።
ለ1447ኛውን የዒድ አልፈጥር ረመዳን በዓልን ምክንያት በማድረግ በአዲስ አበባ የሚከናወነው የዒድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎች ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮክ መብራት ላይ፤
👉 ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)፤
👉 ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)፤
👉 ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)፤
👉 ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)፤
👉 ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)፤
👉 ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)፤
👉 ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)፤
👉 ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)፤
በበዓሉ እለት ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ከንጋቱ 11 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ እንደሚሆኑ አመልክቷል።
ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን አስታውቋል።
የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሽከርካሪዎች አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀሙ አሳስቧል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች
ከ1447ኛው የኢድ አልፈጥር ረመዳን ክብረ በዓል ጋር ተያይዞ የኢድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
1447ኛውን የኢድ አልፈጥር ረመዳን በዓል ያለ ምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱ የሚታወስ ሲሆን በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከነገ ወዲያ ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም በአዲስ አበባ የሚከናወነው የኢድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎ ዝግ ይደረጋሉ፡፡
በመሆኑም የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር አሽከርካሪዎች ከዚህ በታች የተገለፁት መንገዶች ዝግ መሆናቸውን ተገንዝበው ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ፣
👉ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
👉ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
👉ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)
👉ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)
👉ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)
👉ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
👉ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)
👉ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)
👉ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)
👉ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)
👉ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)
👉ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)
👉ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)
በበዓሉ ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም ዕለት ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ የሚሆኑ ሲሆኑ ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን ህብረተሰቡ አውቆ ከዚህ ውጭ ባሉ አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እያሳሰበ ማንኛውም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙ በነጻ የስልክ መስመሮች 990፣ 991፣ 987፣ 816 እንዲሁም በ011-1-26-43-59፣ 011-5-52-63-02/03፣ 011-5-52-40-77፣ 011-5-54-36-78 እና 011-5-54-36-81 እንዲሁም በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) EFPApp በመጠቀም ጥቆማ መስጠት እንደሚገባም ጥሪውን ያስተላልፋል።
Addis Ababa police
ከ1447ኛው የኢድ አልፈጥር ረመዳን ክብረ በዓል ጋር ተያይዞ የኢድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎ ዝግ እንደሚደረጉ የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡
1447ኛውን የኢድ አልፈጥር ረመዳን በዓል ያለ ምንም የጸጥታ ችግር እንዲከበር የጸጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱ የሚታወስ ሲሆን በዓሉን ምክንያት በማድረግ ከነገ ወዲያ ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም በአዲስ አበባ የሚከናወነው የኢድ ሶላት ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪዎ ዝግ ይደረጋሉ፡፡
በመሆኑም የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር አሽከርካሪዎች ከዚህ በታች የተገለፁት መንገዶች ዝግ መሆናቸውን ተገንዝበው ሌሎች አማራጮችን እንዲጠቀሙም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አሳስቧል፡፡
በዚህም መሰረት፡-
👉ከመገናኛ በ22 አደባባይ ወደ መስቀል አደባባይ ለሚመጡ ተሽከርካሪዎች (ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ላይ እና ታች በተመሣሣይ ከቦሌ በአትላስ መብራት ወደ ቅዱስ ዑራኤል አደባባይ ለሚሄዱ አትላስ መብራት እና ፒኮኪ መብራት ላይ፣
👉ከቦሌ ወሎ ሠፈር መታጠፊያ ወደ ኦሎምፒያ አደባባይ ለሚሔዱ አሽከርካሪዎች (ኦሎምፒያ አደባባይ ላይ)
👉ከወሎ ሠፈር ጀምሮ እስከ ጋዜቦ አደባባይ ውስጥ ለውስጥ ወደ ጋዜቦ አደባባይ ለሚመጡ (ጋዜቦ አደባባይ ላይ)
👉ከአጎና መስቀለኛ ወደ ጥላሁን አደባባይ ሳንጆሴፍ መብራት ለሚመጡ ለከባድ ተሽከርካሪዎች (አጎና ሲኒማ መስቀለኛ ላይ) ሲሆን ለሌሎች ተሽከርካሪዎች (ጥላሁን አደባባይ ላይ)
👉ከቡልጋሪያ መብራት ወደ ገነት ሆቴል ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሄዱ አሽከርካሪዎች (ቡልጋሪያ መብራት ላይ)
👉ከልደታ ፀበል ውስጥ ለውስጥ ወደ አሹ ስጋ ቤት የሚያስወጣው (ልደታ ፀበል ላይ)
👉ከጦር ኃይሎች በከፍተኛ ፍ/ቤት ወደ ሜክሲኮ አደባባይ ለሚሔዱ (ከፍተኛ ፍ/ቤት አደባባይ ላይ)
👉ከአብነት አካባቢ በፈረሰኛ ፖሊስ መብራት ወደ ጨፌ ሜዳ መብራት (ፈረሰኛ ፖሊስ ካምፕ መብራት ላይ)
👉ከሞላ ማሩ መስቀለኛ ወደ ጌጃ ሰፈር መውረጃ (ሞላ ማሩ መታጠፊያ ላይ)
👉ከበርበሬ በረንዳ ወደ ድሮ አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ቃና ዘገሊላ ዳቦ ቤት መስቀለኛ ላይ)
👉ከመርካቶ አካባቢ በተክለ ሃይማኖት አደባባይ ወደ ጥቁር አንበሳ ለሚሄዱ (ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ላይ)
👉ከቴዎድሮስ አደባባይ በቸርችል ወደ አገር አስተዳድር መብራት (ቴዎድሮስ አደባባይ ላይ)
👉ከ4 ኪሎ አደባባይ ወደ ውጭ ጉዳይ ለሚሄዱ (4 ኪሎ አደባባይ ላይ)
👉ከሲግናል አካባቢ በሴቶች አደባባይ ወደ ካዛንቺስ ለሚሄዱ ተሽከርካሪዎች (ሴቶች አደባባይ ላይ)
በበዓሉ ማለትም ዓርብ መጋቢት 11 ቀን 2018 ዓ/ም ዕለት ከንጋቱ 11:00 ሰዓት ጀምሮ ፕሮግራሙ እስከሚጠናቀቅ ድረስ መንገዶቹ ዝግ የሚሆኑ ሲሆኑ ከበዓሉ ዋዜማ ምሽቱ ጀምሮ በተጠቀሱት መንገዶች ላይ ተሽከርካሪ ለአጭርም ሆነ ለረጅም ሰዓት አቁሞ መሄድ በጥብቅ የተከለከለ መሆኑን ህብረተሰቡ አውቆ ከዚህ ውጭ ባሉ አማራጭ መንገዶችን እንዲጠቀም የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ እያሳሰበ ማንኛውም ለፀጥታ ስጋት የሆኑ አጠራጣሪ ነገሮች ሲያጋጥሙ በነጻ የስልክ መስመሮች 990፣ 991፣ 987፣ 816 እንዲሁም በ011-1-26-43-59፣ 011-5-52-63-02/03፣ 011-5-52-40-77፣ 011-5-54-36-78 እና 011-5-54-36-81 እንዲሁም በእጅ ስልኮች የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያን (Citizen Engagement Application) EFPApp በመጠቀም ጥቆማ መስጠት እንደሚገባም ጥሪውን ያስተላልፋል።
Addis Ababa police
5 months ago
የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለሠራተኞቹ የጋራ የኢፍጣር መርሃ-ግብር አከናወነ
#ethiopia | የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለእስልምና እምነት ተከታይ አመራሮችና ሠራተኞቹ ያዘጋጀው የጋራ የረመዳን የኢፍጣር መርሃ-ግብር መጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል።
በዝግጅቱ ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ክብርት ሸዊት ሻንካን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።
የባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ነፊሳ አልማህዲ በመርሃ-ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢፍጣር ዝግጅቱ ዋና ዓላማ በብዝሃ ባህልና በብዝሃ ሃይማኖት መካከል ያለውን አብሮነት፣ መከባበርና ወንድማማችነት ይበልጥ ለማጠናከር መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ሁኔታ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ውስጥ ያለውን የቆየ የመቻቻል እሴት የሚያሳይ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ክብርት ሸዊት ሻንካ በበኩላቸው፣ እንዲህ ያሉ የተቋም ደረጃ የኢፍጣር ፕሮግራሞች በሠራተኞች መካከል ያለውን መተሳሰብና መደጋገፍ እንደሚያጎለብቱ ገልጸዋል።
ሚኒስትሯ ለእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም ምኞታቸውን በመግለጽ፣ በረመዳን ወር ለአቅመ ደካሞች የሚደረጉ የማዕድ ማጋራት ሥራዎች በቀጣይነት መጠናከር እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የዕለቱ ተሳታፊ አመራሮችና ሠራተኞች በበኩላቸው፣ እንዲህ ዓይነት መድረክ መዘጋጀቱ በመካከላቸው ያለውን እህትማማችነትና ወንድማማችነት ከማጠናከሩ ባሻገር፣ በሥራ ተነሳሽነታቸው ላይ አወንታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥርላቸው በመግለጽ ለተቋሙ ምስጋና አቅርበዋል።
#getu #ethiopia #ramadan #iftar #cultureandsport #addisababa #የጋራኢፍጣር #ባህልናስፖርት #አብሮነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ለእስልምና እምነት ተከታይ አመራሮችና ሠራተኞቹ ያዘጋጀው የጋራ የረመዳን የኢፍጣር መርሃ-ግብር መጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በደማቅ ሁኔታ ተካሂዷል።
በዝግጅቱ ላይ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ክብርት ሸዊት ሻንካን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ታድመዋል።
የባህልና ቋንቋ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ነፊሳ አልማህዲ በመርሃ-ግብሩ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢፍጣር ዝግጅቱ ዋና ዓላማ በብዝሃ ባህልና በብዝሃ ሃይማኖት መካከል ያለውን አብሮነት፣ መከባበርና ወንድማማችነት ይበልጥ ለማጠናከር መሆኑን ገልጸዋል።
ይህ ሁኔታ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ውስጥ ያለውን የቆየ የመቻቻል እሴት የሚያሳይ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ክብርት ሸዊት ሻንካ በበኩላቸው፣ እንዲህ ያሉ የተቋም ደረጃ የኢፍጣር ፕሮግራሞች በሠራተኞች መካከል ያለውን መተሳሰብና መደጋገፍ እንደሚያጎለብቱ ገልጸዋል።
ሚኒስትሯ ለእስልምና እምነት ተከታዮች መልካም ምኞታቸውን በመግለጽ፣ በረመዳን ወር ለአቅመ ደካሞች የሚደረጉ የማዕድ ማጋራት ሥራዎች በቀጣይነት መጠናከር እንዳለባቸው አሳስበዋል።
የዕለቱ ተሳታፊ አመራሮችና ሠራተኞች በበኩላቸው፣ እንዲህ ዓይነት መድረክ መዘጋጀቱ በመካከላቸው ያለውን እህትማማችነትና ወንድማማችነት ከማጠናከሩ ባሻገር፣ በሥራ ተነሳሽነታቸው ላይ አወንታዊ ተፅዕኖ እንደሚፈጥርላቸው በመግለጽ ለተቋሙ ምስጋና አቅርበዋል።
#getu #ethiopia #ramadan #iftar #cultureandsport #addisababa #የጋራኢፍጣር #ባህልናስፖርት #አብሮነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
ኦሮሚያ ባንክ ለስድስት ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ድጋፍ አደረገ!
#fastmereja I በሀገራችን የሚንቀሳቀሱ የግል ባንኮች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና እየተጫወቱ የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ መካከል ቀዳሚ የሆነው ኦሮሚያ ባንክ፣ 1447ኛውን የታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብና ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በዛሬዉ እለት ማክሰኞ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም በዋና መስሪያ ቤቱ ባከናወነው የድጋፍ መርሃ-ግብር፣ በተለይ አቅመ ደካሞችን፣ ወላጅ አልባ ህጻናትን እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ችግር ላይ የወደቁ ወገኖችን ለሚረዱ ስድስት ድርጅቶች እውቅናና ድጋፍ ሰጥቷል።
በዕለቱ በተካሄደው መርሀ-ግብር ላይ ድጋፍ የተደረገላቸው ድርጅቶች ሰፊ ማህበራዊ ስራዎችን የሚሰሩ እንደሆነም ተገልጿል።
በዛሬዉ እለት ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:-
1. አወሊያ የእርዳታና ልማት ድርጅት (Awolia Relief and Development Organization): የ1,000,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
2.አል-አማና ሁቡል አይታም ወልመሳኪን አብዱልፈታህ ፋውንዴሽን፦የ750,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
3. እገረፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት (Egeref Charitable Organization):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
4. ኡሙት የእስልምና በጎ አድራጎት ድርጅት (Umut Islamic Charity Organization):- የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
5. ኢህሳን ፋውንዴሽን (Ihsan Foundation)፦ የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
6. መርሀባ ኸዳም ኢስላሚክ አሶሲዬሸን (Merhaba Khadam Islamic Association):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተፈሪ መኮንን እንደገለጹት፣ ባንኩ ትርፋማነትን ብቻ ሳይሆን የማህበረሰቡን ችግር መጋራትን እንደ ዋነኛ እሴቱ የሚቆጥር ሲሆን "ይህ የረመዳን የሰደቃ መርሃ-ግብር ባንኩ ለወገኖቹ ካለው አጋርነት ውስጥ አንዱ ማሳያ ነው'' ሲሉ ገልጸዋል።
ኦሮሚያ ባንክ ከዚህ ቀደም ለጤና ተቋማትና ለትምህርት ጥራት የሚውሉ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የቴክኖሎጂ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ አሁንም ይሄው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመልክቷል።
#ማህበራዊ
#fastmereja I በሀገራችን የሚንቀሳቀሱ የግል ባንኮች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና እየተጫወቱ የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ መካከል ቀዳሚ የሆነው ኦሮሚያ ባንክ፣ 1447ኛውን የታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብና ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በዛሬዉ እለት ማክሰኞ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም በዋና መስሪያ ቤቱ ባከናወነው የድጋፍ መርሃ-ግብር፣ በተለይ አቅመ ደካሞችን፣ ወላጅ አልባ ህጻናትን እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ችግር ላይ የወደቁ ወገኖችን ለሚረዱ ስድስት ድርጅቶች እውቅናና ድጋፍ ሰጥቷል።
በዕለቱ በተካሄደው መርሀ-ግብር ላይ ድጋፍ የተደረገላቸው ድርጅቶች ሰፊ ማህበራዊ ስራዎችን የሚሰሩ እንደሆነም ተገልጿል።
በዛሬዉ እለት ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:-
1. አወሊያ የእርዳታና ልማት ድርጅት (Awolia Relief and Development Organization): የ1,000,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
2.አል-አማና ሁቡል አይታም ወልመሳኪን አብዱልፈታህ ፋውንዴሽን፦የ750,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
3. እገረፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት (Egeref Charitable Organization):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
4. ኡሙት የእስልምና በጎ አድራጎት ድርጅት (Umut Islamic Charity Organization):- የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
5. ኢህሳን ፋውንዴሽን (Ihsan Foundation)፦ የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
6. መርሀባ ኸዳም ኢስላሚክ አሶሲዬሸን (Merhaba Khadam Islamic Association):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተፈሪ መኮንን እንደገለጹት፣ ባንኩ ትርፋማነትን ብቻ ሳይሆን የማህበረሰቡን ችግር መጋራትን እንደ ዋነኛ እሴቱ የሚቆጥር ሲሆን "ይህ የረመዳን የሰደቃ መርሃ-ግብር ባንኩ ለወገኖቹ ካለው አጋርነት ውስጥ አንዱ ማሳያ ነው'' ሲሉ ገልጸዋል።
ኦሮሚያ ባንክ ከዚህ ቀደም ለጤና ተቋማትና ለትምህርት ጥራት የሚውሉ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የቴክኖሎጂ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ አሁንም ይሄው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመልክቷል።
#ማህበራዊ
5 months ago
ኢድ ሐሙስ ወይንስ ዓርብ?
የሳዑዲ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መግለጫ ሰጠ።
መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም (ሪያድ)
የሳዑዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመላው ግዛት የሚገኙ ሙስሊሞች የሸዋልን ወር (የኢድ አልፈጥር) ጨረቃ ረቡዕ ምሽት መጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ.ም (March 18) እንዲጠባበቁ ጥሪ አቀረበ።
እንደ ኡሙል ቁራ የቀን አቆጣጠር፣ ረቡዕ መጋቢት 9 የረመዳን ወር 29ኛው ቀን ሲሆን፣ በዕለቱ ጀንበር ስትጠልቅ የጨረቃ እይታ ይከናወናል።
1. ረቡዕ ምሽት ጨረቃ ከታየች፦
ሐሙስ መጋቢት 10 (March 19) የዒድ አልፈጥር የመጀመሪያ ቀን ይሆናል።
2. ጨረቃ ካልታየች፦
የረመዳን ወር 30 ቀናት ተሞልቶ ኢድ ዓርብ መጋቢት 11 ይውላል።
* በማንኛውም የአገሪቱ ክፍል ጨረቃን በዓይን ወይም በቢኖክዩለር የተመለከተ ግለሰብ በአቅራቢያው በሚገኝ ፍርድ ቤት ቀርቦ ምስክርነቱን እንዲሰጥ ፍርድ ቤቱ አሳስቧል።
ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይፋዊ ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት የምስክሮችን ቃል በጥብቅ እንደሚያጣራ ገልጿል።
ለዚሁ ተግባር በተመረጡ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የጨረቃ ክትትል ኮሚቴዎች ረቡዕ ምሽት ዝግጅታቸውን አጠናቀው እንደሚጠባበቁ ታውቋል።
ከወዲሁ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለታላቁ የዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
Via GN
seledadotio
seledadotio
የሳዑዲ ጠቅላይ ፍርድ ቤት መግለጫ ሰጠ።
መጋቢት 7 ቀን 2018 ዓ.ም (ሪያድ)
የሳዑዲ አረቢያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመላው ግዛት የሚገኙ ሙስሊሞች የሸዋልን ወር (የኢድ አልፈጥር) ጨረቃ ረቡዕ ምሽት መጋቢት 9 ቀን 2018 ዓ.ም (March 18) እንዲጠባበቁ ጥሪ አቀረበ።
እንደ ኡሙል ቁራ የቀን አቆጣጠር፣ ረቡዕ መጋቢት 9 የረመዳን ወር 29ኛው ቀን ሲሆን፣ በዕለቱ ጀንበር ስትጠልቅ የጨረቃ እይታ ይከናወናል።
1. ረቡዕ ምሽት ጨረቃ ከታየች፦
ሐሙስ መጋቢት 10 (March 19) የዒድ አልፈጥር የመጀመሪያ ቀን ይሆናል።
2. ጨረቃ ካልታየች፦
የረመዳን ወር 30 ቀናት ተሞልቶ ኢድ ዓርብ መጋቢት 11 ይውላል።
* በማንኛውም የአገሪቱ ክፍል ጨረቃን በዓይን ወይም በቢኖክዩለር የተመለከተ ግለሰብ በአቅራቢያው በሚገኝ ፍርድ ቤት ቀርቦ ምስክርነቱን እንዲሰጥ ፍርድ ቤቱ አሳስቧል።
ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ይፋዊ ውሳኔ ከመስጠቱ በፊት የምስክሮችን ቃል በጥብቅ እንደሚያጣራ ገልጿል።
ለዚሁ ተግባር በተመረጡ ከፍተኛ ቦታዎች ላይ የጨረቃ ክትትል ኮሚቴዎች ረቡዕ ምሽት ዝግጅታቸውን አጠናቀው እንደሚጠባበቁ ታውቋል።
ከወዲሁ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለታላቁ የዒድ አልፈጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
Via GN
seledadotio
seledadotio
5 months ago
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የ101 ሚሊዮን ብር የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
ድጋፉ የተደረገው ለአምስት የመንግስት ሆስፒታሎች መሆኑ ተነግሯል።
በኢትዮጵያ ሙስሊሞች የልማት ኤጀንሲ አማካኝነት የቀረበው ይህ ድጋፍ፣ በኡስታዝ አቡበከር አህመድ አስተባባሪነት ከሙስሊም ኤይድ አሜሪካ የተገኘ ነው።
በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ድጋፉ የረመዳን ወርን የመተሳሰብ እሴት የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸዋል።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሃረላ አብዱላሂ በበኩላቸው ድጋፉ ለጤና ተቋማቱ ትልቅ አቅም እንደሚሆን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ድጋፉ የተደረገላቸው ሆስፒታሎች አቦምሳ፣ ኮምቦልቻ፣ ጭናክሰን፣ ጉንችሬ እና ቋንጤ ይገኙበታል።
ድጋፉ የተደረገው ለአምስት የመንግስት ሆስፒታሎች መሆኑ ተነግሯል።
በኢትዮጵያ ሙስሊሞች የልማት ኤጀንሲ አማካኝነት የቀረበው ይህ ድጋፍ፣ በኡስታዝ አቡበከር አህመድ አስተባባሪነት ከሙስሊም ኤይድ አሜሪካ የተገኘ ነው።
በርክክብ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ድጋፉ የረመዳን ወርን የመተሳሰብ እሴት የሚያንፀባርቅ መሆኑን ገልጸዋል።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ሰሃረላ አብዱላሂ በበኩላቸው ድጋፉ ለጤና ተቋማቱ ትልቅ አቅም እንደሚሆን በመጥቀስ ምስጋና አቅርበዋል።
ድጋፉ የተደረገላቸው ሆስፒታሎች አቦምሳ፣ ኮምቦልቻ፣ ጭናክሰን፣ ጉንችሬ እና ቋንጤ ይገኙበታል።
5 months ago
ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት የማዕድ ማጋራት መርሐግብር ድጋፍ አደረገ
ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት የ1447 ዓመተ ሂጅራ የረመዷን ጾምን በማስመልከት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ለሚገኙ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሐግብር በዛሬው ዕለት አከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አቶ ታፈሰ አመንሲሳ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ከተመሠረተ ጥቂት ወራትን ያስቆጠረ ቢሆንም፣ የቆመለትን ዓላማ ለማሳካት ሰፊ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
ድርጅቱ ሥራውን ለማከናወን የውጭ ፈንዶችን ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም፣ የታሰበው ድጋፍ ባልተገኘበት ወቅት "ዮዳሄ እጃችን ለድጋፍ፣ ልባችን ለፍቅር " በሚል መሪ ቃል መንፈስ አባላቱን በማስተባበር በወረዳው ለሚገኙ ወገኖች የረመዳንን ጾም በማስመልከት የማዕድ መርሐግብር ማከናወኑን ገልጸዋል።
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደህንነት ገብሩ በበኩላቸው፣ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ያሳየው የተራድኦ ተግባር የሚመሰገን መሆኑን ገልጸው፤ መሰል የበጎ አድራጎት ሥራዎች የሕዝቡን የአንድነትና የመረዳዳት እሴት እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
በዕለቱ የማዕድ ማጋራት መርሐግብር ላይ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደህንነት ገብሩ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011፣ በምዝገባ ቁጥር 7460 ጥቅምት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ሕጋዊ ሰውነት አግኝቶ መንቀሳቀስ መጀመሩ ይታወቃል።
ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት የ1447 ዓመተ ሂጅራ የረመዷን ጾምን በማስመልከት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ለሚገኙ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሐግብር በዛሬው ዕለት አከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አቶ ታፈሰ አመንሲሳ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ከተመሠረተ ጥቂት ወራትን ያስቆጠረ ቢሆንም፣ የቆመለትን ዓላማ ለማሳካት ሰፊ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
ድርጅቱ ሥራውን ለማከናወን የውጭ ፈንዶችን ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም፣ የታሰበው ድጋፍ ባልተገኘበት ወቅት "ዮዳሄ እጃችን ለድጋፍ፣ ልባችን ለፍቅር " በሚል መሪ ቃል መንፈስ አባላቱን በማስተባበር በወረዳው ለሚገኙ ወገኖች የረመዳንን ጾም በማስመልከት የማዕድ መርሐግብር ማከናወኑን ገልጸዋል።
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደህንነት ገብሩ በበኩላቸው፣ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ያሳየው የተራድኦ ተግባር የሚመሰገን መሆኑን ገልጸው፤ መሰል የበጎ አድራጎት ሥራዎች የሕዝቡን የአንድነትና የመረዳዳት እሴት እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
በዕለቱ የማዕድ ማጋራት መርሐግብር ላይ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደህንነት ገብሩ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011፣ በምዝገባ ቁጥር 7460 ጥቅምት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ሕጋዊ ሰውነት አግኝቶ መንቀሳቀስ መጀመሩ ይታወቃል።
5 months ago
ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት የማዕድ ማጋራት መርሐግብር ድጋፍ አደረገ
#ethiopia | ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት የ1447 ዓመተ ሂጅራ የረመዷን ጾምን በማስመልከት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ለሚገኙ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሐግብር በዛሬው ዕለት አከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አቶ ታፈሰ አመንሲሳ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ከተመሠረተ ጥቂት ወራትን ያስቆጠረ ቢሆንም፣ የቆመለትን ዓላማ ለማሳካት ሰፊ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
ድርጅቱ ሥራውን ለማከናወን የውጭ ፈንዶችን ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም፣ የታሰበው ድጋፍ ባልተገኘበት ወቅት "ዮዳሄ እጃችን ለድጋፍ፣ ልባችን ለፍቅር " በሚል መሪ ቃል መንፈስ አባላቱን በማስተባበር በወረዳው ለሚገኙ ወገኖች የረመዳንን ጾም በማስመልከት የማዕድ መርሐግብር ማከናወኑን ገልጸዋል።
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደህንነት ገብሩ በበኩላቸው፣ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ያሳየው የተራድኦ ተግባር የሚመሰገን መሆኑን ገልጸው፤ መሰል የበጎ አድራጎት ሥራዎች የሕዝቡን የአንድነትና የመረዳዳት እሴት እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደህንነት ገብሩ በበኩላቸው፣ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ያሳየው የተራድኦ ተግባር የሚመሰገን መሆኑን ገልጸው፤ መሰል የበጎ አድራጎት ሥራዎች የሕዝቡን የአንድነትና የመረዳዳት እሴት እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
በዕለቱ የማዕድ ማጋራት መርሐግብር ላይ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደህንነት ገብሩ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011፣ በምዝገባ ቁጥር 7460 ጥቅምት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ሕጋዊ ሰውነት አግኝቶ መንቀሳቀስ መጀመሩ ይታወቃል።
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#yodahecharity #ramadankareem #iftarsharing #ethiopia #socialimpact #communityservice #charityevent #kirkossubcity #selfreliance
#ethiopia | ዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት የ1447 ዓመተ ሂጅራ የረመዷን ጾምን በማስመልከት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ለሚገኙ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሐግብር በዛሬው ዕለት አከናወነ።
በመርሐግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት ዋና ጸሐፊ አቶ ታፈሰ አመንሲሳ እንደገለጹት፤ ድርጅቱ ከተመሠረተ ጥቂት ወራትን ያስቆጠረ ቢሆንም፣ የቆመለትን ዓላማ ለማሳካት ሰፊ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
ድርጅቱ ሥራውን ለማከናወን የውጭ ፈንዶችን ለማግኘት ጥረት ቢያደርግም፣ የታሰበው ድጋፍ ባልተገኘበት ወቅት "ዮዳሄ እጃችን ለድጋፍ፣ ልባችን ለፍቅር " በሚል መሪ ቃል መንፈስ አባላቱን በማስተባበር በወረዳው ለሚገኙ ወገኖች የረመዳንን ጾም በማስመልከት የማዕድ መርሐግብር ማከናወኑን ገልጸዋል።
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደህንነት ገብሩ በበኩላቸው፣ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ያሳየው የተራድኦ ተግባር የሚመሰገን መሆኑን ገልጸው፤ መሰል የበጎ አድራጎት ሥራዎች የሕዝቡን የአንድነትና የመረዳዳት እሴት እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ደህንነት ገብሩ በበኩላቸው፣ ድርጅቱ በዚህ ፈታኝ ወቅት ያሳየው የተራድኦ ተግባር የሚመሰገን መሆኑን ገልጸው፤ መሰል የበጎ አድራጎት ሥራዎች የሕዝቡን የአንድነትና የመረዳዳት እሴት እንደሚያጠናክሩ ገልጸዋል።
በመጨረሻም ለዝግጅቱ ስኬት አስተዋጽኦ ላበረከቱ የድርጅቱ አባላት፣ የወረዳው አመራሮችና በጎ ፈቃደኞች ምስጋና ቀርቧል።
በዕለቱ የማዕድ ማጋራት መርሐግብር ላይ የቂርቆስ ክፍለ ከተማ ወረዳ 09 ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ደህንነት ገብሩ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
የዮዳሄ የበጎ አድራጎት ድርጅት በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን በአዋጅ ቁጥር 1113/2011፣ በምዝገባ ቁጥር 7460 ጥቅምት 11 ቀን 2018 ዓ.ም ሕጋዊ ሰውነት አግኝቶ መንቀሳቀስ መጀመሩ ይታወቃል።
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#yodahecharity #ramadankareem #iftarsharing #ethiopia #socialimpact #communityservice #charityevent #kirkossubcity #selfreliance
5 months ago
"ነጃሽ ለሀገር" የጎዳና ላይ ኢፍጣር በመስቀል አደባባይ ተካሄደ
በዚህ የጎዳና ኢፍጣር መርሐግብር ላይ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረመዳን የመረዳጃና የመተሳሰቢያ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ምዕመኑ "ማዕድ በማጋራት በችግር ውስጥ ያሉትን ወገኖች መደገፍ ይገባል" ብለዋል።
ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለሀገር ልማት እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ የሚያኮራ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
በዚህ የጎዳና ኢፍጣር መርሐግብር ላይ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረመዳን የመረዳጃና የመተሳሰቢያ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ምዕመኑ "ማዕድ በማጋራት በችግር ውስጥ ያሉትን ወገኖች መደገፍ ይገባል" ብለዋል።
ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለሀገር ልማት እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ የሚያኮራ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
"ነጃሽ ለሀገር" የጎዳና ላይ ኢፍጣር በመስቀል አደባባይ ተካሄደ
በዚህ የጎዳና ኢፍጣር መርሐግብር ላይ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረመዳን የመረዳጃና የመተሳሰቢያ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ምዕመኑ "ማዕድ በማጋራት በችግር ውስጥ ያሉትን ወገኖች መደገፍ ይገባል" ብለዋል።
ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለሀገር ልማት እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ የሚያኮራ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
በዚህ የጎዳና ኢፍጣር መርሐግብር ላይ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረመዳን የመረዳጃና የመተሳሰቢያ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ምዕመኑ "ማዕድ በማጋራት በችግር ውስጥ ያሉትን ወገኖች መደገፍ ይገባል" ብለዋል።
ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለሀገር ልማት እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ የሚያኮራ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🌙 የረመዳን ልዩ የምስራች፡ ቤት ይግዙ፣ ተሸላሚ ይሁኑ!
በዚህ በተቀደሰ ወር ቴምር ሪል እስቴት አንድ ትልቅ እና እጅግ የሚያጓጓ ስጦታ ይዞላችሁ መጥቷል። በዚህ ወር ቤት ለሚገዙ ደንበኞች ብቻ የሚሆን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሼባ ማይልስ ጋር በመተባበር ልዩ ሽልማት ተዘጋጅቷል!
🎁 የረመዳን ልዩ የሽልማት ስጦታዎች፦
🕋 የኡምራ ጉዞ፦
እድለኞች ሙሉ ወጪው የተሸፈነ የኡምራ ጉዞ ያሸንፋሉ።
✈️ የሽርሽር በረራ፦
ወይም ወደ ፈለጉበት ስፍራ የሚያደርሱ ነጻ የቪኬሽን በረራ ትኬቶችን (Vacation Flights) በስጦታ ያገኛሉ።
✨ ለምን አሁኑኑ መግዛት አለብዎት?
ሀላል ኢንቨስትመንት፦ ሙሉ በሙሉ ከወለድ (Riba) የጸዳና በሸሪዓው መመሪያ መሰረት የቀረበ።
ታማኝነት በተግባር፦
ቴምር ሪል እስቴት ከ10 በላይ ሳይቶችን ከቀጠሮው እስከ 6 ወር ቀድሞ በማስረከብ ስሙ የታወቀ ድርጅት ነው።
ስትራቴጂካዊ ቦታ፦
በአፍሪካ ህብረት (ቡልጋሪያ) አካባቢ፣ ከነጃሺ መስጊድ በጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ የሚገኝ።
ሁለገብ ምቾት፦ መኖሪያ ቤቶች፣ የንግድ ሱቆች፣ ጂም፣ ስፓ እና የልጆች ማቆያ በአንድ ግቢ ውስጥ።
💰 የዋጋ ዝርዝር (በ30% የሙሉ ክፍያ ቅናሽ)፦
ባለ 1 መኝታ፦ ከ 5.5 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 2 መኝታ፦ ከ 6.6 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 3 መኝታ፦ ከ 10.1 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
💳 የአከፋፈል አማራጭ፦
በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
ቀሪውን በግንባታ ሂደት በረጅም ጊዜ ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ መክፈል ይቻላል።
"በዚህ በረካ ወር የቤት ባለቤት ይሁኑ፣ የኡምራ ጉዞዎን በእጣ ያሸንፉ። እድሉ እንዳያመልጥዎት!"
📞 አሁኑኑ በ 090 447 9493 ደውለው ይመካከሩ!
#ramadangift #lottery #umrah #halalinvestment #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን #ethiopia #addisababa #realestate #temerproperties #africaunion
በዚህ በተቀደሰ ወር ቴምር ሪል እስቴት አንድ ትልቅ እና እጅግ የሚያጓጓ ስጦታ ይዞላችሁ መጥቷል። በዚህ ወር ቤት ለሚገዙ ደንበኞች ብቻ የሚሆን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሼባ ማይልስ ጋር በመተባበር ልዩ ሽልማት ተዘጋጅቷል!
🎁 የረመዳን ልዩ የሽልማት ስጦታዎች፦
🕋 የኡምራ ጉዞ፦
እድለኞች ሙሉ ወጪው የተሸፈነ የኡምራ ጉዞ ያሸንፋሉ።
✈️ የሽርሽር በረራ፦
ወይም ወደ ፈለጉበት ስፍራ የሚያደርሱ ነጻ የቪኬሽን በረራ ትኬቶችን (Vacation Flights) በስጦታ ያገኛሉ።
✨ ለምን አሁኑኑ መግዛት አለብዎት?
ሀላል ኢንቨስትመንት፦ ሙሉ በሙሉ ከወለድ (Riba) የጸዳና በሸሪዓው መመሪያ መሰረት የቀረበ።
ታማኝነት በተግባር፦
ቴምር ሪል እስቴት ከ10 በላይ ሳይቶችን ከቀጠሮው እስከ 6 ወር ቀድሞ በማስረከብ ስሙ የታወቀ ድርጅት ነው።
ስትራቴጂካዊ ቦታ፦
በአፍሪካ ህብረት (ቡልጋሪያ) አካባቢ፣ ከነጃሺ መስጊድ በጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ የሚገኝ።
ሁለገብ ምቾት፦ መኖሪያ ቤቶች፣ የንግድ ሱቆች፣ ጂም፣ ስፓ እና የልጆች ማቆያ በአንድ ግቢ ውስጥ።
💰 የዋጋ ዝርዝር (በ30% የሙሉ ክፍያ ቅናሽ)፦
ባለ 1 መኝታ፦ ከ 5.5 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 2 መኝታ፦ ከ 6.6 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 3 መኝታ፦ ከ 10.1 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
💳 የአከፋፈል አማራጭ፦
በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
ቀሪውን በግንባታ ሂደት በረጅም ጊዜ ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ መክፈል ይቻላል።
"በዚህ በረካ ወር የቤት ባለቤት ይሁኑ፣ የኡምራ ጉዞዎን በእጣ ያሸንፉ። እድሉ እንዳያመልጥዎት!"
📞 አሁኑኑ በ 090 447 9493 ደውለው ይመካከሩ!
#ramadangift #lottery #umrah #halalinvestment #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን #ethiopia #addisababa #realestate #temerproperties #africaunion
5 months ago
🌙 የረመዳን ልዩ የምስራች፡ ቤት ይግዙ፣ ተሸላሚ ይሁኑ!
በዚህ በተቀደሰ ወር ቴምር ሪል እስቴት አንድ ትልቅ እና እጅግ የሚያጓጓ ስጦታ ይዞላችሁ መጥቷል። በዚህ ወር ቤት ለሚገዙ ደንበኞች ብቻ የሚሆን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሼባ ማይልስ ጋር በመተባበር ልዩ ሽልማት ተዘጋጅቷል!
🎁 የረመዳን ልዩ የሽልማት ስጦታዎች፦
🕋 የኡምራ ጉዞ፦
እድለኞች ሙሉ ወጪው የተሸፈነ የኡምራ ጉዞ ያሸንፋሉ።
✈️ የሽርሽር በረራ፦
ወይም ወደ ፈለጉበት ስፍራ የሚያደርሱ ነጻ የቪኬሽን በረራ ትኬቶችን (Vacation Flights) በስጦታ ያገኛሉ።
✨ ለምን አሁኑኑ መግዛት አለብዎት?
ሀላል ኢንቨስትመንት፦ ሙሉ በሙሉ ከወለድ (Riba) የጸዳና በሸሪዓው መመሪያ መሰረት የቀረበ።
ታማኝነት በተግባር፦
ቴምር ሪል እስቴት ከ10 በላይ ሳይቶችን ከቀጠሮው እስከ 6 ወር ቀድሞ በማስረከብ ስሙ የታወቀ ድርጅት ነው።
ስትራቴጂካዊ ቦታ፦
በአፍሪካ ህብረት (ቡልጋሪያ) አካባቢ፣ ከነጃሺ መስጊድ በጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ የሚገኝ።
ሁለገብ ምቾት፦ መኖሪያ ቤቶች፣ የንግድ ሱቆች፣ ጂም፣ ስፓ እና የልጆች ማቆያ በአንድ ግቢ ውስጥ።
💰 የዋጋ ዝርዝር (በ30% የሙሉ ክፍያ ቅናሽ)፦
ባለ 1 መኝታ፦ ከ 5.5 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 2 መኝታ፦ ከ 6.6 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 3 መኝታ፦ ከ 10.1 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
💳 የአከፋፈል አማራጭ፦
በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
ቀሪውን በግንባታ ሂደት በረጅም ጊዜ ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ መክፈል ይቻላል።
"በዚህ በረካ ወር የቤት ባለቤት ይሁኑ፣ የኡምራ ጉዞዎን በእጣ ያሸንፉ። እድሉ እንዳያመልጥዎት!"
📞 አሁኑኑ በ 090 447 9493 ደውለው ይመካከሩ!
#ramadangift #lottery #umrah #halalinvestment #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን #ethiopia #addisababa #realestate #temerproperties #africaunion
በዚህ በተቀደሰ ወር ቴምር ሪል እስቴት አንድ ትልቅ እና እጅግ የሚያጓጓ ስጦታ ይዞላችሁ መጥቷል። በዚህ ወር ቤት ለሚገዙ ደንበኞች ብቻ የሚሆን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ሼባ ማይልስ ጋር በመተባበር ልዩ ሽልማት ተዘጋጅቷል!
🎁 የረመዳን ልዩ የሽልማት ስጦታዎች፦
🕋 የኡምራ ጉዞ፦
እድለኞች ሙሉ ወጪው የተሸፈነ የኡምራ ጉዞ ያሸንፋሉ።
✈️ የሽርሽር በረራ፦
ወይም ወደ ፈለጉበት ስፍራ የሚያደርሱ ነጻ የቪኬሽን በረራ ትኬቶችን (Vacation Flights) በስጦታ ያገኛሉ።
✨ ለምን አሁኑኑ መግዛት አለብዎት?
ሀላል ኢንቨስትመንት፦ ሙሉ በሙሉ ከወለድ (Riba) የጸዳና በሸሪዓው መመሪያ መሰረት የቀረበ።
ታማኝነት በተግባር፦
ቴምር ሪል እስቴት ከ10 በላይ ሳይቶችን ከቀጠሮው እስከ 6 ወር ቀድሞ በማስረከብ ስሙ የታወቀ ድርጅት ነው።
ስትራቴጂካዊ ቦታ፦
በአፍሪካ ህብረት (ቡልጋሪያ) አካባቢ፣ ከነጃሺ መስጊድ በጥቂት ሜትሮች ርቀት ላይ የሚገኝ።
ሁለገብ ምቾት፦ መኖሪያ ቤቶች፣ የንግድ ሱቆች፣ ጂም፣ ስፓ እና የልጆች ማቆያ በአንድ ግቢ ውስጥ።
💰 የዋጋ ዝርዝር (በ30% የሙሉ ክፍያ ቅናሽ)፦
ባለ 1 መኝታ፦ ከ 5.5 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 2 መኝታ፦ ከ 6.6 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
ባለ 3 መኝታ፦ ከ 10.1 ሚሊዮን ብር ጀምሮ
💳 የአከፋፈል አማራጭ፦
በ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ!
ቀሪውን በግንባታ ሂደት በረጅም ጊዜ ያለ ምንም የዋጋ ጭማሪ መክፈል ይቻላል።
"በዚህ በረካ ወር የቤት ባለቤት ይሁኑ፣ የኡምራ ጉዞዎን በእጣ ያሸንፉ። እድሉ እንዳያመልጥዎት!"
📞 አሁኑኑ በ 090 447 9493 ደውለው ይመካከሩ!
#ramadangift #lottery #umrah #halalinvestment #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን #ethiopia #addisababa #realestate #temerproperties #africaunion
Comments