"ነጃሽ ለሀገር" የጎዳና ላይ ኢፍጣር በመስቀል አደባባይ ተካሄደ
በዚህ የጎዳና ኢፍጣር መርሐግብር ላይ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረመዳን የመረዳጃና የመተሳሰቢያ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ምዕመኑ "ማዕድ በማጋራት በችግር ውስጥ ያሉትን ወገኖች መደገፍ ይገባል" ብለዋል።
ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለሀገር ልማት እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ የሚያኮራ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
በዚህ የጎዳና ኢፍጣር መርሐግብር ላይ፣ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ሼህ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ ረመዳን የመረዳጃና የመተሳሰቢያ ወር መሆኑን በመጥቀስ፣ ምዕመኑ "ማዕድ በማጋራት በችግር ውስጥ ያሉትን ወገኖች መደገፍ ይገባል" ብለዋል።
ሙስሊሙ ማህበረሰብ ለሀገር ልማት እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ የሚያኮራ መሆኑንም አክለው ገልጸዋል።
5 months ago