7 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኦገስት 1 ቀን 2026 ጀምሮ ከሰሃራ በታች ባሉ 25 የአፍሪካ ሀገራት በሚገኙ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮኖች የሚሰጠውን መደበኛ የቪዛ ማስተናገጃ አገልግሎት ማቋረጡን አስታውቋል። የትራምፕ አስተዳደር ይህንን ውሳኔ በቅርብ ታሪክ ውስጥ ከተደረጉት የአሜሪካ ዲፕሎማሲያዊ የቪዛ አገልግሎቶች ትልቁ የማሻሻያ መርሃ ግብር ሲል ገልጾታል።
በአዲሱ አሰራር መሰረት የቪዛ አመልካቾች ከዚህ በኋላ በአቅራቢያቸው በሚገኝ የአሜሪካ ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽህፈት ቤት ቀጠሮ መያዝም ሆነ የቪዛ ሂደታቸውን ማጠናቀቅ አይችሉም። ከዚህ ይልቅ በአህጉሪቱ ወደተመደቡ 20 ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት እንዲያቀኑ ይደረጋል።
የቪዛ አገልግሎታቸው የተቋረጠባቸው 25ቱ ሚሲዮኖች አቡጃ (ናይጄሪያ)፣ አንታናናሪቮ (ማዳጋስካር)፣ አስመራ (ኤርትራ)፣ ባማኮ (ማሊ)፣ ባንጁል (ጋምቢያ)፣ ብራዛቪል (የኮንጎ ሪፐብሊክ)፣ ቡጁምቡራ (ብሩንዲ)፣ ኮናክሪ (ጊኒ)፣ ኮቶኑ (ቤኒን)፣ ደርባን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ፍሪታውን (ሴራሊዮን)፣ ጋቦሮኔ (ቦትስዋና)፣ ሃራሬ (ዚምባብዌ)፣ ጁባ (ደቡብ ሱዳን)፣ ሊብረቪል (ጋቦን)፣ ሊሎንግዌ (ማላዊ)፣ ሉሳካ (ዛምቢያ)፣ ማፑቶ (ሞዛምቢክ)፣ ማሴሩ (ሌሴቶ)፣ ምባባኔ (ኤስዋቲኒ)፣ ንጃሜና (ቻድ)፣ ኒያሜይ (ኒጀር)፣ ኑዋክሾት (ሞሪታኒያ)፣ ዋጋዱጉ (ቡርኪና ፋሶ) እና ዊንድሆክ (ናሚቢያ) ናቸው። በደቡብ አፍሪካ ደርባን የሚገኘው የቪዛ ማዕከል ቢዘጋም፣ በኬፕታውን የሚሰጠው ተመሳሳይ አገልግሎት ግን ሳይቋረጥ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
20ዎቹ አዳዲስ ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት በአቢጃን፣ አክራ፣ አዲስ አበባ፣ ኬፕታውን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ዳካር፣ ዳሬሰላም፣ ጅቡቲ፣ ጆሃንስበርግ፣ ካምፓላ፣ ኪጋሊ፣ ኪንሻሳ፣ ሌጎስ፣ ሎሜ፣ ሉዋንዳ፣ ማላቦ፣ ሞንሮቪያ፣ ናይሮቢ፣ ፖርት ሉዊስ፣ ፕራያ እና ያውንዴ የሚገኙ ይሆናሉ። እያንዳንዱ ማዕከል በርካታ ጎረቤት ሀገራትን የሚያስተናግድ ሲሆን፣ ለምሳሌ ከማሊ የሚመጡ አመልካቾች በዳካር (ሴኔጋል)፣ እንዲሁም ከቤኒን እና ኒጀር የሚመጡት ደግሞ በሎሜ (ቶጎ) የቪዛ ሂደታቸውን እንዲያከናውኑ ይመራሉ።
ሚኒስቴሩ ውሳኔውን የትራምፕ አስተዳደር ብሔራዊ ደህንነትን ለማጠናከር፣ የማጣራት ሂደቶችን ወጥ ለማድረግ፣ የመንግስት ወጪን ለመቀነስ እና የአሰራር ቅልጥፍናን ለማሻሻል ከሚያደርገው ጥረት አንዱ አካል መሆኑን አብራርቷል። ተመሳሳይ የውህደት ስራዎች በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና በአውሮፓ ክፍሎች ቀደም ሲል መከናወናቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ብሔራዊ ደህንነትን በማጠናከር እና የመንግስትን ብክነት በመቀነስ አሜሪካን እና አሜሪካውያንን እያስቀደሙ ነው ብሏል።
ይህ ማሻሻያ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት የቪዛ ማመልከቻዎችን የሚያስተናግዱ የአሜሪካ ሚሲዮኖችን ቁጥር ከ50 ገደማ ወደ 20 ዝቅ ያደርገዋል። ይህ በአመልካቾች ላይ ጉልህ የሆነ ተግባራዊ ተጽእኖ የሚያሳድር ሲሆን፣ የአገር ውስጥ የቪዛ አገልግሎት በተቋረጠባቸው ሀገራት የሚገኙ ዜጎች በአካል ለሚደረግ ቃለ ምልልስ እና የጣት አሻራ (ባዮሜትሪክ) ምዝገባ አለም አቀፍ ድንበሮችን አቋርጠው ለመጓዝ ስለሚገደዱ ለተጨማሪ የትራንስፖርት እና የማረፊያ ወጪዎች ይዳረጋሉ።
በአዲሱ አሰራር መሰረት የቪዛ አመልካቾች ከዚህ በኋላ በአቅራቢያቸው በሚገኝ የአሜሪካ ኤምባሲ ወይም ቆንስላ ጽህፈት ቤት ቀጠሮ መያዝም ሆነ የቪዛ ሂደታቸውን ማጠናቀቅ አይችሉም። ከዚህ ይልቅ በአህጉሪቱ ወደተመደቡ 20 ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት እንዲያቀኑ ይደረጋል።
የቪዛ አገልግሎታቸው የተቋረጠባቸው 25ቱ ሚሲዮኖች አቡጃ (ናይጄሪያ)፣ አንታናናሪቮ (ማዳጋስካር)፣ አስመራ (ኤርትራ)፣ ባማኮ (ማሊ)፣ ባንጁል (ጋምቢያ)፣ ብራዛቪል (የኮንጎ ሪፐብሊክ)፣ ቡጁምቡራ (ብሩንዲ)፣ ኮናክሪ (ጊኒ)፣ ኮቶኑ (ቤኒን)፣ ደርባን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ፍሪታውን (ሴራሊዮን)፣ ጋቦሮኔ (ቦትስዋና)፣ ሃራሬ (ዚምባብዌ)፣ ጁባ (ደቡብ ሱዳን)፣ ሊብረቪል (ጋቦን)፣ ሊሎንግዌ (ማላዊ)፣ ሉሳካ (ዛምቢያ)፣ ማፑቶ (ሞዛምቢክ)፣ ማሴሩ (ሌሴቶ)፣ ምባባኔ (ኤስዋቲኒ)፣ ንጃሜና (ቻድ)፣ ኒያሜይ (ኒጀር)፣ ኑዋክሾት (ሞሪታኒያ)፣ ዋጋዱጉ (ቡርኪና ፋሶ) እና ዊንድሆክ (ናሚቢያ) ናቸው። በደቡብ አፍሪካ ደርባን የሚገኘው የቪዛ ማዕከል ቢዘጋም፣ በኬፕታውን የሚሰጠው ተመሳሳይ አገልግሎት ግን ሳይቋረጥ እንደሚቀጥል ተገልጿል።
20ዎቹ አዳዲስ ቀጠናዊ ማስተናገጃ ማዕከላት በአቢጃን፣ አክራ፣ አዲስ አበባ፣ ኬፕታውን (ደቡብ አፍሪካ)፣ ዳካር፣ ዳሬሰላም፣ ጅቡቲ፣ ጆሃንስበርግ፣ ካምፓላ፣ ኪጋሊ፣ ኪንሻሳ፣ ሌጎስ፣ ሎሜ፣ ሉዋንዳ፣ ማላቦ፣ ሞንሮቪያ፣ ናይሮቢ፣ ፖርት ሉዊስ፣ ፕራያ እና ያውንዴ የሚገኙ ይሆናሉ። እያንዳንዱ ማዕከል በርካታ ጎረቤት ሀገራትን የሚያስተናግድ ሲሆን፣ ለምሳሌ ከማሊ የሚመጡ አመልካቾች በዳካር (ሴኔጋል)፣ እንዲሁም ከቤኒን እና ኒጀር የሚመጡት ደግሞ በሎሜ (ቶጎ) የቪዛ ሂደታቸውን እንዲያከናውኑ ይመራሉ።
ሚኒስቴሩ ውሳኔውን የትራምፕ አስተዳደር ብሔራዊ ደህንነትን ለማጠናከር፣ የማጣራት ሂደቶችን ወጥ ለማድረግ፣ የመንግስት ወጪን ለመቀነስ እና የአሰራር ቅልጥፍናን ለማሻሻል ከሚያደርገው ጥረት አንዱ አካል መሆኑን አብራርቷል። ተመሳሳይ የውህደት ስራዎች በሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና በአውሮፓ ክፍሎች ቀደም ሲል መከናወናቸውን የገለጸው ሚኒስቴሩ፣ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ብሔራዊ ደህንነትን በማጠናከር እና የመንግስትን ብክነት በመቀነስ አሜሪካን እና አሜሪካውያንን እያስቀደሙ ነው ብሏል።
ይህ ማሻሻያ ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት የቪዛ ማመልከቻዎችን የሚያስተናግዱ የአሜሪካ ሚሲዮኖችን ቁጥር ከ50 ገደማ ወደ 20 ዝቅ ያደርገዋል። ይህ በአመልካቾች ላይ ጉልህ የሆነ ተግባራዊ ተጽእኖ የሚያሳድር ሲሆን፣ የአገር ውስጥ የቪዛ አገልግሎት በተቋረጠባቸው ሀገራት የሚገኙ ዜጎች በአካል ለሚደረግ ቃለ ምልልስ እና የጣት አሻራ (ባዮሜትሪክ) ምዝገባ አለም አቀፍ ድንበሮችን አቋርጠው ለመጓዝ ስለሚገደዱ ለተጨማሪ የትራንስፖርት እና የማረፊያ ወጪዎች ይዳረጋሉ።
7 days ago
20,000 ዶላር ዋስትና‼️
አሜሪካ የቪዛ ዋስትና ክፍያን ቋሚ አደረገች፣ ተጓዦች እስከ 20 ሺህ ዶላር ይጠየቃሉ።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች 30 የአፍሪካ ሀገራት ጨምሮ የ50 ሀገራት ዜጎች ወደ ሀገሪቱ ለንግድና ለጉብኝት (B1/B2) ቪዛ ሲያመልክቱ እስከ 20 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የቪዛ ዋስትና (Visa Bond) ማስያዝ የሚያስገድደውን መመሪያ በቋሚነት ማጽደቁን አስታወቀ።
እንደ አዲሱ መመሪያ አሰራር፣ ተጓዦች የተሰጣቸውን የቪዛ ጊዜ ሳያሳልፉ እና የሀገሪቱን ህግ አክብረው ከተመለሱ ያስያዙት ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ተመላሽ ይደረግላቸዋል። ነገር ግን ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ የሚቆዩ ወይም የቪዛ ደንብ የሚጥሱ ከሆነ ያስያዙት ገንዘብ ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን ተገልጻል።
ይህ አሰራር ቀደም ሲል ለሙከራ ትግበራ ተዘርግቶ የነበረ ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባደረገው ግምገማ ከቪዛ ጊዜ በላይ የመቆየት ችግርን በመቀነስ ረገድ ውጤታማ ሆኖ በመገኘቱ በቋሚነት ስራ ላይ እንዲውል ተወስኗል። የቆንስላ ክፍሎች እንደ አመልካቾቹ ሁኔታ ከ10 ሺህ፣ 15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በዋስትና መልክ እንዲያዝ የመወሰን ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
በዚህ መመሪያ ውስጥ የተካተቱት የአፍሪካ ሀገራት ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ አልጄሪያ፣ አንጎላ፣ ቤኒን፣ ቦትስዋና፣ ቡሩንዲ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮትዲቯር፣ ጅቡቲ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ጊኒ፣ ጊኒ ቢሳው፣ ሌሶቶ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ሞሪሸስ፣ ሞዛምቢክ፣ ናሚቢያ፣ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ፣ ሴኔጋል፣ ሲሼልስ፣ ታንዛኒያ፣ ቶጎ፣ ቱኒዚያ፣ ኡጋንዳ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
Seledadotio
Seledadotio
አሜሪካ የቪዛ ዋስትና ክፍያን ቋሚ አደረገች፣ ተጓዦች እስከ 20 ሺህ ዶላር ይጠየቃሉ።
የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች 30 የአፍሪካ ሀገራት ጨምሮ የ50 ሀገራት ዜጎች ወደ ሀገሪቱ ለንግድና ለጉብኝት (B1/B2) ቪዛ ሲያመልክቱ እስከ 20 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የቪዛ ዋስትና (Visa Bond) ማስያዝ የሚያስገድደውን መመሪያ በቋሚነት ማጽደቁን አስታወቀ።
እንደ አዲሱ መመሪያ አሰራር፣ ተጓዦች የተሰጣቸውን የቪዛ ጊዜ ሳያሳልፉ እና የሀገሪቱን ህግ አክብረው ከተመለሱ ያስያዙት ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ተመላሽ ይደረግላቸዋል። ነገር ግን ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ የሚቆዩ ወይም የቪዛ ደንብ የሚጥሱ ከሆነ ያስያዙት ገንዘብ ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን ተገልጻል።
ይህ አሰራር ቀደም ሲል ለሙከራ ትግበራ ተዘርግቶ የነበረ ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባደረገው ግምገማ ከቪዛ ጊዜ በላይ የመቆየት ችግርን በመቀነስ ረገድ ውጤታማ ሆኖ በመገኘቱ በቋሚነት ስራ ላይ እንዲውል ተወስኗል። የቆንስላ ክፍሎች እንደ አመልካቾቹ ሁኔታ ከ10 ሺህ፣ 15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በዋስትና መልክ እንዲያዝ የመወሰን ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
በዚህ መመሪያ ውስጥ የተካተቱት የአፍሪካ ሀገራት ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ አልጄሪያ፣ አንጎላ፣ ቤኒን፣ ቦትስዋና፣ ቡሩንዲ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮትዲቯር፣ ጅቡቲ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ጊኒ፣ ጊኒ ቢሳው፣ ሌሶቶ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ሞሪሸስ፣ ሞዛምቢክ፣ ናሚቢያ፣ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ፣ ሴኔጋል፣ ሲሼልስ፣ ታንዛኒያ፣ ቶጎ፣ ቱኒዚያ፣ ኡጋንዳ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
Seledadotio
Seledadotio
7 days ago
አሜሪካ የቪዛ ዋስትና ክፍያን ቋሚ አደረገች፣ ተጓዦች እስከ 20 ሺህ ዶላር ይጠየቃሉ!
#fastmereja I የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች 30 የአፍሪካ ሀገራት ጨምሮ የ50 ሀገራት ዜጎች ወደ ሀገሪቱ ለንግድና ለጉብኝት (B1/B2) ቪዛ ሲያመልክቱ እስከ 20 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የቪዛ ዋስትና (Visa Bond) ማስያዝ የሚያስገድደውን መመሪያ በቋሚነት ማጽደቁን አስታወቀ።
ቀን፦ ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. (August 1, 2026)
እንደ አዲሱ መመሪያ አሰራር፣ ተጓዦች የተሰጣቸውን የቪዛ ጊዜ ሳያሳልፉ እና የሀገሪቱን ህግ አክብረው ከተመለሱ ያስያዙት ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ተመላሽ ይደረግላቸዋል። ነገር ግን ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ የሚቆዩ ወይም የቪዛ ደንብ የሚጥሱ ከሆነ ያስያዙት ገንዘብ ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን ተገልጻል።
ይህ አሰራር ቀደም ሲል ለሙከራ ትግበራ ተዘርግቶ የነበረ ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባደረገው ግምገማ ከቪዛ ጊዜ በላይ የመቆየት ችግርን በመቀነስ ረገድ ውጤታማ ሆኖ በመገኘቱ በቋሚነት ስራ ላይ እንዲውል ተወስኗል። የቆንስላ ክፍሎች እንደ አመልካቾቹ ሁኔታ ከ10 ሺህ፣ 15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በዋስትና መልክ እንዲያዝ የመወሰን ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
በዚህ መመሪያ ውስጥ የተካተቱት የአፍሪካ ሀገራት ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ አልጄሪያ፣ አንጎላ፣ ቤኒን፣ ቦትስዋና፣ ቡሩንዲ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮትዲቯር፣ ጅቡቲ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ጊኒ፣ ጊኒ ቢሳው፣ ሌሶቶ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ሞሪሸስ፣ ሞዛምቢክ፣ ናሚቢያ፣ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ፣ ሴኔጋል፣ ሲሼልስ፣ ታንዛኒያ፣ ቶጎ፣ ቱኒዚያ፣ ኡጋንዳ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
የአሜሪካ ባለስልጣናት እርምጃው የህገ-ወጥ ስደተኞችን ቁጥር እና የቪዛ ጊዜ ማለፍን ለመግታት ያለመ ነው ሲሉ ቢገልጹም፣ የስደት ህግ አዋቂዎችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ግን አሰራሩ ህጋዊ ተጓዦችን እንደሚያሰናክልና ከፍተኛ የፋይናንስ ጫና እንደሚፈጥር በመግለጽ ላይ ይገኛሉ።
#fastmereja I የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ እና ከሌሎች 30 የአፍሪካ ሀገራት ጨምሮ የ50 ሀገራት ዜጎች ወደ ሀገሪቱ ለንግድና ለጉብኝት (B1/B2) ቪዛ ሲያመልክቱ እስከ 20 ሺህ የአሜሪካ ዶላር የቪዛ ዋስትና (Visa Bond) ማስያዝ የሚያስገድደውን መመሪያ በቋሚነት ማጽደቁን አስታወቀ።
ቀን፦ ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም. (August 1, 2026)
እንደ አዲሱ መመሪያ አሰራር፣ ተጓዦች የተሰጣቸውን የቪዛ ጊዜ ሳያሳልፉ እና የሀገሪቱን ህግ አክብረው ከተመለሱ ያስያዙት ገንዘብ ሙሉ በሙሉ ተመላሽ ይደረግላቸዋል። ነገር ግን ከተፈቀደላቸው ጊዜ በላይ የሚቆዩ ወይም የቪዛ ደንብ የሚጥሱ ከሆነ ያስያዙት ገንዘብ ለመንግስት ገቢ እንደሚሆን ተገልጻል።
ይህ አሰራር ቀደም ሲል ለሙከራ ትግበራ ተዘርግቶ የነበረ ሲሆን፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባደረገው ግምገማ ከቪዛ ጊዜ በላይ የመቆየት ችግርን በመቀነስ ረገድ ውጤታማ ሆኖ በመገኘቱ በቋሚነት ስራ ላይ እንዲውል ተወስኗል። የቆንስላ ክፍሎች እንደ አመልካቾቹ ሁኔታ ከ10 ሺህ፣ 15 ሺህ እስከ 20 ሺህ ዶላር የሚደርስ ገንዘብ በዋስትና መልክ እንዲያዝ የመወሰን ስልጣን ተሰጥቷቸዋል።
በዚህ መመሪያ ውስጥ የተካተቱት የአፍሪካ ሀገራት ኢትዮጵያ፣ ናይጄሪያ፣ አልጄሪያ፣ አንጎላ፣ ቤኒን፣ ቦትስዋና፣ ቡሩንዲ፣ ኬፕ ቨርዴ፣ ማዕከላዊ አፍሪካ ሪፐብሊክ፣ ኮትዲቯር፣ ጅቡቲ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ጊኒ፣ ጊኒ ቢሳው፣ ሌሶቶ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ሞሪሸስ፣ ሞዛምቢክ፣ ናሚቢያ፣ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔ፣ ሴኔጋል፣ ሲሼልስ፣ ታንዛኒያ፣ ቶጎ፣ ቱኒዚያ፣ ኡጋንዳ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
የአሜሪካ ባለስልጣናት እርምጃው የህገ-ወጥ ስደተኞችን ቁጥር እና የቪዛ ጊዜ ማለፍን ለመግታት ያለመ ነው ሲሉ ቢገልጹም፣ የስደት ህግ አዋቂዎችና የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ግን አሰራሩ ህጋዊ ተጓዦችን እንደሚያሰናክልና ከፍተኛ የፋይናንስ ጫና እንደሚፈጥር በመግለጽ ላይ ይገኛሉ።
10 days ago
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖልና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር በአደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪነት ወንጀል የተጠረጠረውን አድነው ባሻው ውዳሞን በማላዊ በቁጥጥር ሥር በማዋል ወደ ኢትዮጵያ አምጥቷል።
ተጠርጣሪው ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን በተለይም ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከሀድያ እና ከንባታ ዞኖች በርካታ ወጣቶችን ሕይወታቸውን እንደሚያሻሽል በመሐላና በአጉል ተስፋ በማታለል ወደ ደቡብ አፍሪካ ሲያዘዋውር መቆየቱ በሰውና በሰነድ ማስረጃ ተረጋግጧል።
ተጓዦችን ከ600 ሺህ እስከ 800 ሺህ ብር ያስከፍል የነበረ ሲሆን፣ በቅድመ ክፍያ በኢትዮጵያ እስከ 100 ሺህ ብር እና ከዚያ በላይ በባንክ ይቀበል እንደነበር የምርመራ መዝገቡ ያመላክታል።
ተጓዦቹን በሞያሌ በኩል ወደ ኬንያ ካሻገረ በኋላ በጋንቦ ጫካ ውስጥ በድብቅ በማስቀመጥ በየ24 ሰዓቱ ትንሽ ሩዝ ከቁራጭ ዳቦ ጋር ብቻ በመስጠት ለከፍተኛ ረሃብና የውሃ ጥም የዳረጋቸው ሲሆን፣ በሞተርና በእግር ሴሎ በረሃን እንዲያቋርጡ አስገድዷቸዋል።
ናይሮቢ ካደረሳቸው በኋላም በአንድ ክፍል ውስጥ በማጎር ከቤተሰቦቻቸው ተጨማሪ ገንዘብ እንዲያስልኩ በማስገደድ፣ ገንዘብ ማስላክ ያልቻሉትን በዱላ በመደብደብና በኤሌክትሪክ ንዝረት በማሰቃየት ተጨማሪ ገንዘብ በኢትዮጵያ ባሉ ግብረ አበሮቹ በኩል እንዲከፈለው አድርጓል።
በተጨማሪም ተጓዦቹን ከናይሮቢ ወደ ሞምባሳና ታንዛኒያ በዕቃ መጫኛ ኮንቴነሮች፣ በተሳቢና በሸራ በተሸፈኑ መኪኖች ውስጥ አጉሮ በመጫን ታንዛኒያ በሚገኝ ጫካ ውስጥ ጥሏቸው የተሰወረ ሲሆን፣ አብዛኞቹ ወጣቶች ደቡብ አፍሪካ ሳይደርሱ በተለያዩ ሀገራት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለው እስከ ሦስት ዓመት እስራት ከተቀጡ በኋላ እስከ 170 ሺህ ብር ከፍለው ወደ ሀገር መመለሳቸው ተገልጿል።
ፌደራል ፖሊስ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ባደረገው ክትትል ተጠርጣሪውን በማላዊ ፖሊስ አስይዞ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ተረክቦ ወደ ሀገር ያመጣው ሲሆን፣ ህብረተሰቡ በEFPApp፣ በ991 እና በSPS ጥቆማ በመስጠት ትብብሩን እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል።
ተጠርጣሪው ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን በተለይም ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከሀድያ እና ከንባታ ዞኖች በርካታ ወጣቶችን ሕይወታቸውን እንደሚያሻሽል በመሐላና በአጉል ተስፋ በማታለል ወደ ደቡብ አፍሪካ ሲያዘዋውር መቆየቱ በሰውና በሰነድ ማስረጃ ተረጋግጧል።
ተጓዦችን ከ600 ሺህ እስከ 800 ሺህ ብር ያስከፍል የነበረ ሲሆን፣ በቅድመ ክፍያ በኢትዮጵያ እስከ 100 ሺህ ብር እና ከዚያ በላይ በባንክ ይቀበል እንደነበር የምርመራ መዝገቡ ያመላክታል።
ተጓዦቹን በሞያሌ በኩል ወደ ኬንያ ካሻገረ በኋላ በጋንቦ ጫካ ውስጥ በድብቅ በማስቀመጥ በየ24 ሰዓቱ ትንሽ ሩዝ ከቁራጭ ዳቦ ጋር ብቻ በመስጠት ለከፍተኛ ረሃብና የውሃ ጥም የዳረጋቸው ሲሆን፣ በሞተርና በእግር ሴሎ በረሃን እንዲያቋርጡ አስገድዷቸዋል።
ናይሮቢ ካደረሳቸው በኋላም በአንድ ክፍል ውስጥ በማጎር ከቤተሰቦቻቸው ተጨማሪ ገንዘብ እንዲያስልኩ በማስገደድ፣ ገንዘብ ማስላክ ያልቻሉትን በዱላ በመደብደብና በኤሌክትሪክ ንዝረት በማሰቃየት ተጨማሪ ገንዘብ በኢትዮጵያ ባሉ ግብረ አበሮቹ በኩል እንዲከፈለው አድርጓል።
በተጨማሪም ተጓዦቹን ከናይሮቢ ወደ ሞምባሳና ታንዛኒያ በዕቃ መጫኛ ኮንቴነሮች፣ በተሳቢና በሸራ በተሸፈኑ መኪኖች ውስጥ አጉሮ በመጫን ታንዛኒያ በሚገኝ ጫካ ውስጥ ጥሏቸው የተሰወረ ሲሆን፣ አብዛኞቹ ወጣቶች ደቡብ አፍሪካ ሳይደርሱ በተለያዩ ሀገራት በፖሊስ ቁጥጥር ሥር ውለው እስከ ሦስት ዓመት እስራት ከተቀጡ በኋላ እስከ 170 ሺህ ብር ከፍለው ወደ ሀገር መመለሳቸው ተገልጿል።
ፌደራል ፖሊስ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ባደረገው ክትትል ተጠርጣሪውን በማላዊ ፖሊስ አስይዞ ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ተረክቦ ወደ ሀገር ያመጣው ሲሆን፣ ህብረተሰቡ በEFPApp፣ በ991 እና በSPS ጥቆማ በመስጠት ትብብሩን እንዲቀጥል ጥሪ አቅርቧል።
27 days ago
ደቡብ አፍሪካ ከ53 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችን ማባረሯን ገለጸች
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ከሳምንታት በፊት የጀመረውን ‹‹የስደት አስተዳደር›› ዘመቻ ተከትሎ ከ53 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ወይም ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን አስታውቋል።
ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ አብዛኞቹ ተባራሪዎች ከማላዊ፣ ከዚምባብዌ እና ከሞዛምቢክ የመጡ ሲሆን ፥ የሀገሪቱ የመልሶ ማቋቋም እና የማባረር ሂደት አሁንም እየቀጠለ በመሆኑ ቁጥሩ ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ ባለፉት ሳምንታት ሁከት፣ ማስፈራራት እና ዝርፊያ የታየባቸውን ፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ በህገ-ወጥ ስደተኞች ላይ በቅርብ አመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ እርምጃ እየወሰደች ትገኛለች።
ተቃዋሚዎቹ ስደተኞች ለከፍተኛ የስራ አጥነት ችግር፣ ለወንጀል መጠን መጨመር እና ለህዝብ አገልግሎቶች መበላሸት ምክንያት ናቸው በማለት በመወንጀል፥ ጥብቅ የድንበር ቁጥጥር እንዲደረግና ሰፊ የማባረር እርምጃ እንዲወሰድ እየጠየቁ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስደተኞችን ለደቡብ አፍሪካ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፈተናዎች ማስተባበያ ከማድረግ እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።
የፀረ-ስደተኛ አንቀሳቃሾች ፍላጎታቸው እስኪሟላ ድረስ መንግስትን ለመጫን በየሳምንቱ ተቃውሞ እንደሚያደርጉ ያስፈራሩ ሲሆን ፥ይህም ተቃውሞ ወደ ሁከት ሊቀየር ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
አስተያየት ሰጪዎች ህገ-ወጥ ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ እስከ ሰኔ 30 ድረስ የጊዜ ገደብ ያስቀመጡ ሲሆን፥ይህም በርካታ የውጭ ሀገር ዜጎች ከጥቃት እና ከማስፈራራት ለማምለጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አድርጓቸዋል።
ጋና፣ ናይጄሪያ፣ ኡጋንዳ እና ኬንያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ዜጎቻቸውን ወደ ሀገራቸው መልሰዋል።
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ህዝቡ ስለ ስደት ያለውን ስጋት ቢገነዘቡም በስደተኞች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ኮንነዉ፤ ዜጎች ህግን በእጃቸው ከመውሰድ እንዲቆጠቡ አስገንዝበዋል።
ደቡብ አፍሪካ የአህጉሪቱ ባለጸጋ ሀገር ስትሆን የተሻለ ኢኮኖሚያዊ እድል ለሚፈልጉ ስደተኞች ለረጅም ጊዜ መዳረሻ ሆና ቆይታለች፡፡
ከእነዚህም መካከል አንዳንዶቹ ወደ ሀገሪቱ በህገ-ወጥ መንገድ እንደሚገቡ ይታወቃል።
ሀና ሰይፉ ደቡብ አፍሪካ ከ53 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችን ማባረሯን ገለጸች
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ከሳምንታት በፊት የጀመረውን ‹‹የስደት አስተዳደር›› ዘመቻ ተከትሎ ከ53 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ወይም ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን አስታውቋል።
ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ አብዛኞቹ ተባራሪዎች ከማላዊ፣ ከዚምባብዌ እና ከሞዛምቢክ የመጡ ሲሆን ፥ የሀገሪቱ የመልሶ ማቋቋም እና የማባረር ሂደት አሁንም እየቀጠለ በመሆኑ ቁጥሩ ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ ባለፉት ሳምንታት ሁከት፣ ማስፈራራት እና ዝርፊያ የታየባቸውን ፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ በህገ-ወጥ ስደተኞች ላይ በቅርብ አመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ እርምጃ እየወሰደች ትገኛለች።
ተቃዋሚዎቹ ስደተኞች ለከፍተኛ የስራ አጥነት ችግር፣ ለወንጀል መጠን መጨመር እና ለህዝብ አገልግሎቶች መበላሸት ምክንያት ናቸው በማለት በመወንጀል፥ ጥብቅ የድንበር ቁጥጥር እንዲደረግና ሰፊ የማባረር እርምጃ እንዲወሰድ እየጠየቁ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስደተኞችን ለደቡብ አፍሪካ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፈተናዎች ማስተባበያ ከማድረግ እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።
የፀረ-ስደተኛ አንቀሳቃሾች ፍላጎታቸው እስኪሟላ ድረስ መንግስትን ለመጫን በየሳምንቱ ተቃውሞ እንደሚያደርጉ ያስፈራሩ ሲሆን ፥ይህም ተቃውሞ ወደ ሁከት ሊቀየር ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
አስተያየት ሰጪዎች ህገ-ወጥ ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ እስከ ሰኔ 30 ድረስ የጊዜ ገደብ ያስቀመጡ ሲሆን፥ይህም በርካታ የውጭ ሀገር ዜጎች ከጥቃት እና ከማስፈራራት ለማምለጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አድርጓቸዋል።
ጋና፣ ናይጄሪያ፣ ኡጋንዳ እና ኬንያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ዜጎቻቸውን ወደ ሀገራቸው መልሰዋል።
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ህዝቡ ስለ ስደት ያለውን ስጋት ቢገነዘቡም በስደተኞች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ኮንነዉ፤ ዜጎች ህግን በእጃቸው ከመውሰድ እንዲቆጠቡ አስገንዝበዋል።
ደቡብ አፍሪካ የአህጉሪቱ ባለጸጋ ሀገር ስትሆን የተሻለ ኢኮኖሚያዊ እድል ለሚፈልጉ ስደተኞች ለረጅም ጊዜ መዳረሻ ሆና ቆይታለች፡፡
ከእነዚህም መካከል አንዳንዶቹ ወደ ሀገሪቱ በህገ-ወጥ መንገድ እንደሚገቡ ይታወቃል።
ሀና ሰይፉ
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ከሳምንታት በፊት የጀመረውን ‹‹የስደት አስተዳደር›› ዘመቻ ተከትሎ ከ53 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ወይም ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን አስታውቋል።
ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ አብዛኞቹ ተባራሪዎች ከማላዊ፣ ከዚምባብዌ እና ከሞዛምቢክ የመጡ ሲሆን ፥ የሀገሪቱ የመልሶ ማቋቋም እና የማባረር ሂደት አሁንም እየቀጠለ በመሆኑ ቁጥሩ ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ ባለፉት ሳምንታት ሁከት፣ ማስፈራራት እና ዝርፊያ የታየባቸውን ፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ በህገ-ወጥ ስደተኞች ላይ በቅርብ አመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ እርምጃ እየወሰደች ትገኛለች።
ተቃዋሚዎቹ ስደተኞች ለከፍተኛ የስራ አጥነት ችግር፣ ለወንጀል መጠን መጨመር እና ለህዝብ አገልግሎቶች መበላሸት ምክንያት ናቸው በማለት በመወንጀል፥ ጥብቅ የድንበር ቁጥጥር እንዲደረግና ሰፊ የማባረር እርምጃ እንዲወሰድ እየጠየቁ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስደተኞችን ለደቡብ አፍሪካ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፈተናዎች ማስተባበያ ከማድረግ እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።
የፀረ-ስደተኛ አንቀሳቃሾች ፍላጎታቸው እስኪሟላ ድረስ መንግስትን ለመጫን በየሳምንቱ ተቃውሞ እንደሚያደርጉ ያስፈራሩ ሲሆን ፥ይህም ተቃውሞ ወደ ሁከት ሊቀየር ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
አስተያየት ሰጪዎች ህገ-ወጥ ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ እስከ ሰኔ 30 ድረስ የጊዜ ገደብ ያስቀመጡ ሲሆን፥ይህም በርካታ የውጭ ሀገር ዜጎች ከጥቃት እና ከማስፈራራት ለማምለጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አድርጓቸዋል።
ጋና፣ ናይጄሪያ፣ ኡጋንዳ እና ኬንያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ዜጎቻቸውን ወደ ሀገራቸው መልሰዋል።
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ህዝቡ ስለ ስደት ያለውን ስጋት ቢገነዘቡም በስደተኞች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ኮንነዉ፤ ዜጎች ህግን በእጃቸው ከመውሰድ እንዲቆጠቡ አስገንዝበዋል።
ደቡብ አፍሪካ የአህጉሪቱ ባለጸጋ ሀገር ስትሆን የተሻለ ኢኮኖሚያዊ እድል ለሚፈልጉ ስደተኞች ለረጅም ጊዜ መዳረሻ ሆና ቆይታለች፡፡
ከእነዚህም መካከል አንዳንዶቹ ወደ ሀገሪቱ በህገ-ወጥ መንገድ እንደሚገቡ ይታወቃል።
ሀና ሰይፉ ደቡብ አፍሪካ ከ53 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎችን ማባረሯን ገለጸች
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ከሳምንታት በፊት የጀመረውን ‹‹የስደት አስተዳደር›› ዘመቻ ተከትሎ ከ53 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ወይም ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መደረጉን አስታውቋል።
ባለስልጣናት እንደገለጹት፤ አብዛኞቹ ተባራሪዎች ከማላዊ፣ ከዚምባብዌ እና ከሞዛምቢክ የመጡ ሲሆን ፥ የሀገሪቱ የመልሶ ማቋቋም እና የማባረር ሂደት አሁንም እየቀጠለ በመሆኑ ቁጥሩ ሊጨምር እንደሚችል ተገልጿል።
ደቡብ አፍሪካ ባለፉት ሳምንታት ሁከት፣ ማስፈራራት እና ዝርፊያ የታየባቸውን ፀረ-ስደተኛ ተቃውሞዎች ተከትሎ በህገ-ወጥ ስደተኞች ላይ በቅርብ አመታት ውስጥ ታይቶ የማይታወቅ ከፍተኛ እርምጃ እየወሰደች ትገኛለች።
ተቃዋሚዎቹ ስደተኞች ለከፍተኛ የስራ አጥነት ችግር፣ ለወንጀል መጠን መጨመር እና ለህዝብ አገልግሎቶች መበላሸት ምክንያት ናቸው በማለት በመወንጀል፥ ጥብቅ የድንበር ቁጥጥር እንዲደረግና ሰፊ የማባረር እርምጃ እንዲወሰድ እየጠየቁ ነው።
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስደተኞችን ለደቡብ አፍሪካ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፈተናዎች ማስተባበያ ከማድረግ እንዲቆጠቡ አስጠንቅቋል።
የፀረ-ስደተኛ አንቀሳቃሾች ፍላጎታቸው እስኪሟላ ድረስ መንግስትን ለመጫን በየሳምንቱ ተቃውሞ እንደሚያደርጉ ያስፈራሩ ሲሆን ፥ይህም ተቃውሞ ወደ ሁከት ሊቀየር ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
አስተያየት ሰጪዎች ህገ-ወጥ ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ እስከ ሰኔ 30 ድረስ የጊዜ ገደብ ያስቀመጡ ሲሆን፥ይህም በርካታ የውጭ ሀገር ዜጎች ከጥቃት እና ከማስፈራራት ለማምለጥ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ አድርጓቸዋል።
ጋና፣ ናይጄሪያ፣ ኡጋንዳ እና ኬንያን ጨምሮ በርካታ ሀገራት በቅርብ ሳምንታት ውስጥ ዜጎቻቸውን ወደ ሀገራቸው መልሰዋል።
የደቡብ አፍሪካው ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ህዝቡ ስለ ስደት ያለውን ስጋት ቢገነዘቡም በስደተኞች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶችን ኮንነዉ፤ ዜጎች ህግን በእጃቸው ከመውሰድ እንዲቆጠቡ አስገንዝበዋል።
ደቡብ አፍሪካ የአህጉሪቱ ባለጸጋ ሀገር ስትሆን የተሻለ ኢኮኖሚያዊ እድል ለሚፈልጉ ስደተኞች ለረጅም ጊዜ መዳረሻ ሆና ቆይታለች፡፡
ከእነዚህም መካከል አንዳንዶቹ ወደ ሀገሪቱ በህገ-ወጥ መንገድ እንደሚገቡ ይታወቃል።
ሀና ሰይፉ
1 month ago
ቀነ ገደቡ መጠናቀቅ የወለደው ውጥረት በደቡብ አፍሪካ
#ethiopia | የደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ህገ-ወጥ የተባሉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከደቡብ አፍሪካ ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጡት የሰኔ 30 /ሰኔ 23 የጊዜ ገደብ ማብቃቱን ተከትሎ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል።
የተቃውሞ ሰልፉ ወደ ከፋ ሁከትና ብጥብጥ ያመራል የሚለው ስጋት በሰፊው በማንዣበቡ ፣ በሀገሪቱ ያሉ ሰራተኞች ወደ ስራ ከመሄድ ተቆጥበዋል ፣ የንግድ ሱቆች ተዘግተዋል ፣ እንዲሁም የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል።
በደርባን እና በጆሃንስበርግ መሃል የሚገኙ አብዛኞቹ ሱቆች እና የንግድ ተቋማት የዝርፊያ ስጋት ስላለባቸው ተዘግተዋል።
ሰራተኞችና ጉዳይ ያለባቸው ተጓዦችም በቤታቸው ለመቆየት መርጠዋል።
በደርባን ከተማ የዙሉ ባህላዊ አልባሳትን የለበሱ፣ ዱላ እና ጋሻ የያዙ አነስተኛ የሰልፈኞች ቡድኖች በአንድ ፓርክ ውስጥ ተሰብስበው „አባሀምቤ“ (ይሂዱ/ልቀቁ) የሚሉ መፈክሮችን እያዜሙ ይገኛሉ።
የደቡብ አፍሪካ የፀጥታ ኃይሎች ሰልፈኞቹን በቅርብ እየተከታተሉ ነው።
ይህ የጊዜ ገደብ ካለፉት ሳምንታት ጀምሮ በፈጠረው ፍርሃት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ቆንስላዎችን እንዲሁም ጊዜያዊ መጠለያዎችን እያጨናነቁ ይገኛሉ።
ባለፉት ሳምንታት በተቀሰቀሰ የፀረ-ስደተኛ ጥቃት የሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ስጋቱን ይበልጥ አባብሶታል።
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ሊፈጠር የሚችል ሁከትን ለመከላከል ተጨማሪ የፖሊስ ኃይል ያሰማራ ሲሆን ወታደራዊ ኃይሉንም በተጠንቀቅ አቁሟል።
ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ህግ የሚጥሱ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቀዋል።
በደቡብ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን የፀረ-ስደተኞች ጥላቻ እና እንቅስቃሴ ተከትሎ ጆን አለን የተባለ ማላዊያዊ ስደተኛ ጥቂት ልብሶቹን በቦርሳው ጠቅልሎ፣ ደቡብ አፍሪካዊት ፍቅረኛውን እና የአንድ ዓመት ልጁን በሀዘን ተሰናብቶ ከሀገሪቱ ለመውጣት አውቶቡስ ለመያዝ ተገዷል።
ጆን አሁን ላይ በደርባን ከተማ በሚገኝ ጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ ይገኛል።
ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ዜጎች በሙሉ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ያስቀመጡት መደበኛ ያልሆነ የጊዜ ገደብ (እስከ ዛሬ ጁን 30 ድረስ) ከመጠናቀቁ በፊት ሀገሪቱን ለቀው ለመውጣት ተስፋ በማድረግ ላይ ከሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች ስደተኞች ጋር ለአራት ቀናት ያህል አውቶቡስ ሲጠብቅ ቆይቷል።
ምንም እንኳን የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን የጊዜ ገደብ ባይቀበለውም እና በስደተኞች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ቢያወግዝም፣ ድርጊቱን በቁርጠኝነት ማስቆም ባለመቻሉ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና የሲቪክ ማህበራት ጠንካራ ትችት እየቀረበበት ይገኛል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#southafrica #emigrants #nigeria #ethiopia #ghana #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሙኒኬሽንስ #getutemesgenmediacommunications
#ethiopia | የደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ህገ-ወጥ የተባሉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከደቡብ አፍሪካ ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጡት የሰኔ 30 /ሰኔ 23 የጊዜ ገደብ ማብቃቱን ተከትሎ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል።
የተቃውሞ ሰልፉ ወደ ከፋ ሁከትና ብጥብጥ ያመራል የሚለው ስጋት በሰፊው በማንዣበቡ ፣ በሀገሪቱ ያሉ ሰራተኞች ወደ ስራ ከመሄድ ተቆጥበዋል ፣ የንግድ ሱቆች ተዘግተዋል ፣ እንዲሁም የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል።
በደርባን እና በጆሃንስበርግ መሃል የሚገኙ አብዛኞቹ ሱቆች እና የንግድ ተቋማት የዝርፊያ ስጋት ስላለባቸው ተዘግተዋል።
ሰራተኞችና ጉዳይ ያለባቸው ተጓዦችም በቤታቸው ለመቆየት መርጠዋል።
በደርባን ከተማ የዙሉ ባህላዊ አልባሳትን የለበሱ፣ ዱላ እና ጋሻ የያዙ አነስተኛ የሰልፈኞች ቡድኖች በአንድ ፓርክ ውስጥ ተሰብስበው „አባሀምቤ“ (ይሂዱ/ልቀቁ) የሚሉ መፈክሮችን እያዜሙ ይገኛሉ።
የደቡብ አፍሪካ የፀጥታ ኃይሎች ሰልፈኞቹን በቅርብ እየተከታተሉ ነው።
ይህ የጊዜ ገደብ ካለፉት ሳምንታት ጀምሮ በፈጠረው ፍርሃት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ቆንስላዎችን እንዲሁም ጊዜያዊ መጠለያዎችን እያጨናነቁ ይገኛሉ።
ባለፉት ሳምንታት በተቀሰቀሰ የፀረ-ስደተኛ ጥቃት የሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ስጋቱን ይበልጥ አባብሶታል።
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ሊፈጠር የሚችል ሁከትን ለመከላከል ተጨማሪ የፖሊስ ኃይል ያሰማራ ሲሆን ወታደራዊ ኃይሉንም በተጠንቀቅ አቁሟል።
ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ህግ የሚጥሱ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቀዋል።
በደቡብ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን የፀረ-ስደተኞች ጥላቻ እና እንቅስቃሴ ተከትሎ ጆን አለን የተባለ ማላዊያዊ ስደተኛ ጥቂት ልብሶቹን በቦርሳው ጠቅልሎ፣ ደቡብ አፍሪካዊት ፍቅረኛውን እና የአንድ ዓመት ልጁን በሀዘን ተሰናብቶ ከሀገሪቱ ለመውጣት አውቶቡስ ለመያዝ ተገዷል።
ጆን አሁን ላይ በደርባን ከተማ በሚገኝ ጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ ይገኛል።
ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ዜጎች በሙሉ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ያስቀመጡት መደበኛ ያልሆነ የጊዜ ገደብ (እስከ ዛሬ ጁን 30 ድረስ) ከመጠናቀቁ በፊት ሀገሪቱን ለቀው ለመውጣት ተስፋ በማድረግ ላይ ከሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች ስደተኞች ጋር ለአራት ቀናት ያህል አውቶቡስ ሲጠብቅ ቆይቷል።
ምንም እንኳን የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን የጊዜ ገደብ ባይቀበለውም እና በስደተኞች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ቢያወግዝም፣ ድርጊቱን በቁርጠኝነት ማስቆም ባለመቻሉ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና የሲቪክ ማህበራት ጠንካራ ትችት እየቀረበበት ይገኛል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#southafrica #emigrants #nigeria #ethiopia #ghana #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሙኒኬሽንስ #getutemesgenmediacommunications
1 month ago
በደቡብ አፍሪካ የሚኖሩ ስደተኞች ሀገሪቱን ጥለው እየሸሹ ነው!
እንደ አልጀዚራ (Al Jazeera) የዜና ዘገባ ከሆነ በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ከፍተኛ የውጭ ዜጎች ጥላቻ (Xenophobia) እና ጥቃት ምክንያት፣ እንዲሁም June 30 ሊደረግ ከታቀደው መጠነ-ሰፊ ፀረ-ስደተኞች ሰልፍ አስቀድሞ በሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ስደተኞች ሀገሪቱን በከፍተኛ ስጋት እየለቀቁ ይገኛሉ።
እንደ ማላዊ፣ ዚምባብዌ፣ ናይጄሪያ፣ ጋና እና ሞዛምቢክ ያሉ የአፍሪካ ሀገራት መንግስታት ዜጎቻቸውን በፈቃደኝነት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ (Repatriation) የአውቶቡስ እና የሎጂስቲክስ ዝግጅቶችን እያደረጉ ሲሆን፣ በርካታ ስደተኞችም ጥበቃ ፍለጋ በየሀገራቱ ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች ደጅ ላይ ተሰባስበው ይገኛሉ።
ይህ የጊዜ ገደብ መጀመሪያ ላይ የደቡብ አፍሪካን መንግስት አርማ ተጠቅሞ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት በተሰራጨ የሀሰት (AI-generated) ፖስተር የተነሳ የመጣ ቢሆንም፣ "ማርች ኤንድ ማርች" (March and March) የተባሉ የፀረ-ስደተኛ አደረጃጀቶች እና ቡድኖች ግን ህገ-ወጥ ስደተኞች በሙሉ እስከ June 30 ድረስ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ በማስገደድ የራሳቸውን መጠነ-ሰፊ ዘመቻ ከፍተዋል።
ምንም እንኳን የተሰጠው የጊዜ ገደብ ህጋዊ ባይሆንም፣ በተለያዩ ከተሞች (ለምሳሌ በሞሰል ቤይ) በስደተኞች መኖሪያ ላይ ጥቃት ተሰንዝሯል፣ ቤቶች ተቃጥለዋል፣ ንብረቶች ተዘርፈዋል እንዲሁም የሰው ህይወት ጠፍቷል።
ጋና በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎቿን በልዩ የአየር በረራ የመለሰች ሲሆን፣ ማላዊ ከ5,000 በላይ ሰዎችን በባስ ለማጓጓዝ እየሰራች ነው።
ናይጄሪያ እና ሞዛምቢክም በተመሳሳይ ሁኔታ ዜጎቻቸውን የማስወጣት ስራ ላይ ናቸው።
ጉርሻ
Seledadotio
Seledadotio
እንደ አልጀዚራ (Al Jazeera) የዜና ዘገባ ከሆነ በደቡብ አፍሪካ በተቀሰቀሰው ከፍተኛ የውጭ ዜጎች ጥላቻ (Xenophobia) እና ጥቃት ምክንያት፣ እንዲሁም June 30 ሊደረግ ከታቀደው መጠነ-ሰፊ ፀረ-ስደተኞች ሰልፍ አስቀድሞ በሺዎች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ስደተኞች ሀገሪቱን በከፍተኛ ስጋት እየለቀቁ ይገኛሉ።
እንደ ማላዊ፣ ዚምባብዌ፣ ናይጄሪያ፣ ጋና እና ሞዛምቢክ ያሉ የአፍሪካ ሀገራት መንግስታት ዜጎቻቸውን በፈቃደኝነት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ (Repatriation) የአውቶቡስ እና የሎጂስቲክስ ዝግጅቶችን እያደረጉ ሲሆን፣ በርካታ ስደተኞችም ጥበቃ ፍለጋ በየሀገራቱ ቆንስላ ጽሕፈት ቤቶች ደጅ ላይ ተሰባስበው ይገኛሉ።
ይህ የጊዜ ገደብ መጀመሪያ ላይ የደቡብ አፍሪካን መንግስት አርማ ተጠቅሞ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ በስፋት በተሰራጨ የሀሰት (AI-generated) ፖስተር የተነሳ የመጣ ቢሆንም፣ "ማርች ኤንድ ማርች" (March and March) የተባሉ የፀረ-ስደተኛ አደረጃጀቶች እና ቡድኖች ግን ህገ-ወጥ ስደተኞች በሙሉ እስከ June 30 ድረስ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ በማስገደድ የራሳቸውን መጠነ-ሰፊ ዘመቻ ከፍተዋል።
ምንም እንኳን የተሰጠው የጊዜ ገደብ ህጋዊ ባይሆንም፣ በተለያዩ ከተሞች (ለምሳሌ በሞሰል ቤይ) በስደተኞች መኖሪያ ላይ ጥቃት ተሰንዝሯል፣ ቤቶች ተቃጥለዋል፣ ንብረቶች ተዘርፈዋል እንዲሁም የሰው ህይወት ጠፍቷል።
ጋና በመቶዎች የሚቆጠሩ ዜጎቿን በልዩ የአየር በረራ የመለሰች ሲሆን፣ ማላዊ ከ5,000 በላይ ሰዎችን በባስ ለማጓጓዝ እየሰራች ነው።
ናይጄሪያ እና ሞዛምቢክም በተመሳሳይ ሁኔታ ዜጎቻቸውን የማስወጣት ስራ ላይ ናቸው።
ጉርሻ
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) ለኢትዮጵያና ለሌሎች የአፍሪካ ሀገራት አስቸኳይ የገንዘብ ድጋፍ ሊያደርግ ነው።
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ በነበረው የኢራን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን የኤኮኖሚ ቀውስ ለመታደግ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለተወሰኑ የአፍሪቃ ሃገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ሊያሳድግ ነው። ድርጅቱ ድጋፉን ከማሳደግ በተጨማሪ ገንዘቡን በፍጥነት ለማቅረብ ማቀዱም ተሰምቷል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ጁሊ ኮዛክ እንዳሉት በመርኃ ግብሩ ኢትዮጵያ ፣ጋምቢያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጠቃሚ ሲሆኑ በተጨማሪ ማላዊ አዲስ የፋይናንስ ድጋፍ እንድታገኝ ከተቋሙ ጋር የተፋጠነ ውይይት እያደረገች መሆኑ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔም የ25 ሚሊዮን ዶላር የትብብር መርሃግብር አካል የሆነውን 6.1 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ከስምምነት መድረሳቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
የአይ ኤም ኤፍ (IMF) የአፍሪካ ዳይሬክተር ዘይን ዘይዳን በዋሽንግተን በሰጡት መግለጫ፥ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የአፍሪካ ቀጠና "ከባድ ፈተና" ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ምንም እንኳን አሁን የተኩስ አቁም ስምምነት ቢደረስም በጦርነቱ ምክንያት የተስተጓጎለው የባህረ ሰላጤው ሀገራት የኃይል እና የነዳጅ ምርት ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ከ6 እስከ 7 ወራት ሊፈጅ እንደሚችል ጠቁመዋል።
የነዳጅ ምርት አቅርቦቱ መቋረጥ በአፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ንረትን ያስከተለ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው አይ ኤም ኤፍ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የአደጋ ጊዜ ፕሮግራሞቹን እያሰፋ መሆኑን ገልጿል።
እንደ ድርጅቱ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ያደረጓቸው የኤኮኖሚ ማሻሻያዎች አሁን ለተከሰተው የኃይል አቅርቦት መናወጥ የተሻለ የመቋቋም አቅም እንዲኖራቸው ረድቷቸዋል ። ይሁን እንጂ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ተጨማሪ የአፍሪካ ሀገራት የገንዘብ ድጋፍ ሊጠይቁ እንደሚችሉ ግን አልሸሸገም።
DW Amharic
የዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በቅርቡ በነበረው የኢራን ጦርነት ምክንያት የተፈጠረውን የኤኮኖሚ ቀውስ ለመታደግ ኢትዮጵያን ጨምሮ ለተወሰኑ የአፍሪቃ ሃገራት የሚሰጠውን የገንዘብ ድጋፍ ሊያሳድግ ነው። ድርጅቱ ድጋፉን ከማሳደግ በተጨማሪ ገንዘቡን በፍጥነት ለማቅረብ ማቀዱም ተሰምቷል።
የድርጅቱ ቃል አቀባይ ጁሊ ኮዛክ እንዳሉት በመርኃ ግብሩ ኢትዮጵያ ፣ጋምቢያ እና ቡርኪና ፋሶ ተጠቃሚ ሲሆኑ በተጨማሪ ማላዊ አዲስ የፋይናንስ ድጋፍ እንድታገኝ ከተቋሙ ጋር የተፋጠነ ውይይት እያደረገች መሆኑ ተገልጿል።
ከዚህ በተጨማሪ ሳኦ ቶሜ እና ፕሪንሲፔም የ25 ሚሊዮን ዶላር የትብብር መርሃግብር አካል የሆነውን 6.1 ሚሊዮን ዶላር ለማግኘት ከስምምነት መድረሳቸውን የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘግቧል።
የአይ ኤም ኤፍ (IMF) የአፍሪካ ዳይሬክተር ዘይን ዘይዳን በዋሽንግተን በሰጡት መግለጫ፥ በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ምክንያት የአፍሪካ ቀጠና "ከባድ ፈተና" ውስጥ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ምንም እንኳን አሁን የተኩስ አቁም ስምምነት ቢደረስም በጦርነቱ ምክንያት የተስተጓጎለው የባህረ ሰላጤው ሀገራት የኃይል እና የነዳጅ ምርት ወደ ቀድሞ ቦታው ለመመለስ ከ6 እስከ 7 ወራት ሊፈጅ እንደሚችል ጠቁመዋል።
የነዳጅ ምርት አቅርቦቱ መቋረጥ በአፍሪካ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የነዳጅ እና የማዳበሪያ ዋጋ ንረትን ያስከተለ መሆኑን የጠቀሰው ዘገባው አይ ኤም ኤፍ ይህንን ችግር ለመቅረፍ የአደጋ ጊዜ ፕሮግራሞቹን እያሰፋ መሆኑን ገልጿል።
እንደ ድርጅቱ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ ኢትዮጵያን ጨምሮ ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሀገራት ያደረጓቸው የኤኮኖሚ ማሻሻያዎች አሁን ለተከሰተው የኃይል አቅርቦት መናወጥ የተሻለ የመቋቋም አቅም እንዲኖራቸው ረድቷቸዋል ። ይሁን እንጂ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ተጨማሪ የአፍሪካ ሀገራት የገንዘብ ድጋፍ ሊጠይቁ እንደሚችሉ ግን አልሸሸገም።
DW Amharic
Sponsored by
Surafel
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የደቡብ አፍሪካ መንግስት ጁን 30 መቃረቡን ተከትሎ የፀጥታ ሀይሉን ማጠናከሩን አስታወቀ፡፡ በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ መጤ ጠል ቡድኖች ማንኛውም በአገሪቱ ውስጥ የሚገኝ ህገ ወጥ ስደተኛ እስከ ጁን 30 ለቆ እንዲወጣ ትእዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡ ከተቀመጠው ቀነ ገደብ በኋላ በአገሪቱ ውስጥ ከተገኘ ግን ንብረቱን እንደሚዘርፉና ህይወቱን እንደሚያጠፉ ጭምር ይፋ አድርገዋል፡፡ ይህንን ተከትሎ የደቡብ አፍሪካ መንግስት ዛሬ ባወጣው መግለጫ የፀጥታ ሀይሉን ለማጠናከር መወሰኑን አስታውቋል፡፡
የአገሪቱ ተጠባባቂ የፖሊስ ሚኒስትር ፊሮዝ ካቻሊያ ሲናገሩ ‹‹በሁሉም የአገራችን ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ፣ መሰረተ ልማቶችንና ቁልፍ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ለመጠበቅ አስፈላጊውን የተቀናጀ ሀይል የማስፈር እቅድ አለን›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሰዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ የማሰማት መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን በዚህ ሽፋን ወንጀል መፈፀም፣ አመፅ ማስነሳትና ንብረትን ማውደም አይችሉም፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊቶችን አንታገስም›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ የ
ደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር በበኩላቸው ከጁን 30 አንስቶ እንደአውሮፕላን ማረፊያ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ ወታደሮችን እንደሚያሰማሩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩል የአገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር ማሞሎኮ ኩባይ እስካሁን ድረስ አምስት ሺህ ህገ ወጥ የማላዊ ዜጎች ወደአገራቸው መሄዳቸውን ጠቅሰው በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስልጣን ያለው መንግስት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
የአገሪቱ ተጠባባቂ የፖሊስ ሚኒስትር ፊሮዝ ካቻሊያ ሲናገሩ ‹‹በሁሉም የአገራችን ግዛቶች ውስጥ የሚኖሩ ማህበረሰቦችን ፣ መሰረተ ልማቶችንና ቁልፍ የመንግስት መስሪያ ቤቶችን ለመጠበቅ አስፈላጊውን የተቀናጀ ሀይል የማስፈር እቅድ አለን›› ብለዋል፡፡ ጨምረውም ‹‹ሰዎች በሰላማዊ መንገድ ተቃውሞ የማሰማት መብት አላቸው፡፡ ነገር ግን በዚህ ሽፋን ወንጀል መፈፀም፣ አመፅ ማስነሳትና ንብረትን ማውደም አይችሉም፡፡ እንዲህ አይነት ድርጊቶችን አንታገስም›› በማለት አስታውቀዋል፡፡ የ
ደቡብ አፍሪካ መከላከያ ሚኒስትር በበኩላቸው ከጁን 30 አንስቶ እንደአውሮፕላን ማረፊያ የመሳሰሉ መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ ወታደሮችን እንደሚያሰማሩ ገልፀዋል፡፡ በሌላ በኩል የአገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር ማሞሎኮ ኩባይ እስካሁን ድረስ አምስት ሺህ ህገ ወጥ የማላዊ ዜጎች ወደአገራቸው መሄዳቸውን ጠቅሰው በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስልጣን ያለው መንግስት ብቻ መሆኑን አስረድተዋል፡፡
2 months ago
የትግራይ ክልል መምህራን ማኅበር፣ በክልሉ የመምህራን ደመወዝ ለበርካታ ወራት ባለመክፈሉ መምህራን ከነቤተሰቦቻቸው በርሃብ ምክንያት እየታመሙ፣ እየተሠቃዩ እና አልፎ አልፎም ለሞት እየተዳረጉ ይገኛሉ ሲል ዛሬ ለኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር በጻፈው ደብዳቤ ገለጸ።
ማኅበሩ፣ በፖለቲከኞች መካከል በተፈጠረ የሃሳብ ልዩነት ምክንያት የመምህራን ደመወዝ መከልከል ''የግፍ ግፍ" እና "በታሪክ የሚያስወቅስ" ተግባር ነው በማለት ኮንኗል።
የክልሉ መምህራን ደመወዛቸው እንዲከፈላቸው ከዚህ ቀደም በደብዳቤና በሠማላዊ ሠልፍ ጭምር በተደጋጋሚ መጠየቁን የጠቀሠው ማኅበሩ፣ ኾኖም ለችግሩ ምላሽ የሚሠጥ አካል አልተገኘም ብሏል።
የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ከፌዴራሉ መንግሥትና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለችግሩ መፍትሔ እንዲያፈላልግም ማኅበሩ ጠይቋል።
Seledadotio
Seledadotio
ማኅበሩ፣ በፖለቲከኞች መካከል በተፈጠረ የሃሳብ ልዩነት ምክንያት የመምህራን ደመወዝ መከልከል ''የግፍ ግፍ" እና "በታሪክ የሚያስወቅስ" ተግባር ነው በማለት ኮንኗል።
የክልሉ መምህራን ደመወዛቸው እንዲከፈላቸው ከዚህ ቀደም በደብዳቤና በሠማላዊ ሠልፍ ጭምር በተደጋጋሚ መጠየቁን የጠቀሠው ማኅበሩ፣ ኾኖም ለችግሩ ምላሽ የሚሠጥ አካል አልተገኘም ብሏል።
የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ከፌዴራሉ መንግሥትና ጉዳዩ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመነጋገር ለችግሩ መፍትሔ እንዲያፈላልግም ማኅበሩ ጠይቋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
''አሁን የብርድ ወራት በመሆኑ ልጄ እየታመመች ነበር''
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ ውስጥ ለሳምንታት ሰፍረው የነበሩ ከ1,000 በላይ የማላዊ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚያስችል የሰነድ ማጣራት ሂደት መጠናቀቁ ተገለጠ።
የማላዊ ኤምባሲ ዜጎቹን ወደ ትውልድ ሀገራቸው ለማጓጓዝ የሚያስችሉ አውቶቡሶችን ያዘጋጀ ሲሆን፣ እስካሁንም በደርባን ሸርዉድ አካባቢ የትራንስፖርት እገዛ ሲጠባበቁ ከነበሩት በሺዎች የሚቆጠሩ ማላውያን መካከል የ1,140 ሰዎችን ማንነት ማረጋገጥ ተችሏል። በጥቅሉ ለጉዞው ቅድሚያ የተሰጣቸው ለሕፃናትና ለሴቶች መሆኑ ታውቋል።
የኳዙሉ-ናታል ግዛት ሃላፊ ታሚ ንቱሊ እንደገለጹት፣ የመመለስ ሂደቱ ሰብአዊ መብትን፣ ክብርንና አክብሮትን በጠበቀ መልኩ እየተመራ ይገኛል። ሃላፊው አክለውም፦
“ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ሕግ ሳይጥሱ እንዲመለሱ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እጅና ጓንት ሆነን በመስራታችን ደስተኛ ነኝ። ወደፊት መመለስ ቢፈልጉ እንኳ ፈቃድ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል” ብለዋል።
አያይዘውም “ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው በርካታ የውጭ ዜጎች ከእኛ ጋር ይኖራሉ። ደቡብ አፍሪካውያንም በሌሎች ሀገራት እንደሚኖሩ ስለምንረዳ ይህ ለእኛ ችግር አይደለም፤ ደቡብ አፍሪካ የሁሉም ሀገር ነች ብለን እናምናለን። ዜጎች ነገር ግን በማንኛውም ሌላ ሀገር ውስጥ ሲኖሩ ሕጋዊ ሰነድ መያዝ ግድ ይላል” ሲሉ አስገንዝበዋል።
ባለቤታቸውንና ልጃቸውን ለመሸኘት የመጡ አንድ የማላዊ ዜጋ “ጉዟችን በመጀመሩ በጣም ደስተኞች ነን፤ ሴቶችና ሕፃናት ደግሞ ቅድሚያ ማግኘታቸው ተገቢ ነው” ሲሉ ስሜታቸውን ገልጸዋል። ባለቤታቸው በበኩሏ ወደ ሀገሯ ለመመለስ በጉጉት ላይ መሆኗን ጠቅሳ “ለሁለት ሳምንታት ያህል ከባድ መከራ አሳልፌአለሁ፤ ዛሬ ግን ወደ ሀገሬ በመመለሴና ቤተሰቦቼን ለማየት በመታደሌ በጣም ደስተኛ ነኝ። አሁን የብርድ ወራት በመሆኑ ልጄ እየታመመች ነበር። እዚህ እኛ ባዕድ በመሆናችን ወደ ሆስፒታል መሄድ አትችሉም ተብለን ነበር፤ አሁን ግን ወደ ሀገሬ ተመልሼ የሕክምና አገልግሎት ማግኘት ስለምችል ነፃነት ይሰማኛል” ስትል ተናግራለች።
በሌላ በኩል፣ በክሩገርስዶርፕ ከሚገኘው የሊንዴላ መመለሻ ማዕከል ወደ 980 የሚጠጉ ማላውያን የሰነድ ማጣራታቸውን ጨርሰው፣ ሐሙስ ምሽት በ14 አውቶቡሶች አማካኝነት ወደ ሀገራቸው መሸኘታቸው ታውቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ ውስጥ ለሳምንታት ሰፍረው የነበሩ ከ1,000 በላይ የማላዊ ዜጎችን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ የሚያስችል የሰነድ ማጣራት ሂደት መጠናቀቁ ተገለጠ።
የማላዊ ኤምባሲ ዜጎቹን ወደ ትውልድ ሀገራቸው ለማጓጓዝ የሚያስችሉ አውቶቡሶችን ያዘጋጀ ሲሆን፣ እስካሁንም በደርባን ሸርዉድ አካባቢ የትራንስፖርት እገዛ ሲጠባበቁ ከነበሩት በሺዎች የሚቆጠሩ ማላውያን መካከል የ1,140 ሰዎችን ማንነት ማረጋገጥ ተችሏል። በጥቅሉ ለጉዞው ቅድሚያ የተሰጣቸው ለሕፃናትና ለሴቶች መሆኑ ታውቋል።
የኳዙሉ-ናታል ግዛት ሃላፊ ታሚ ንቱሊ እንደገለጹት፣ የመመለስ ሂደቱ ሰብአዊ መብትን፣ ክብርንና አክብሮትን በጠበቀ መልኩ እየተመራ ይገኛል። ሃላፊው አክለውም፦
“ወንድሞቻችንና እህቶቻችን ሕግ ሳይጥሱ እንዲመለሱ ከተለያዩ ሀገራት ጋር እጅና ጓንት ሆነን በመስራታችን ደስተኛ ነኝ። ወደፊት መመለስ ቢፈልጉ እንኳ ፈቃድ ይዘው መምጣት ይኖርባቸዋል” ብለዋል።
አያይዘውም “ሕጋዊ ሰነድ ያላቸው በርካታ የውጭ ዜጎች ከእኛ ጋር ይኖራሉ። ደቡብ አፍሪካውያንም በሌሎች ሀገራት እንደሚኖሩ ስለምንረዳ ይህ ለእኛ ችግር አይደለም፤ ደቡብ አፍሪካ የሁሉም ሀገር ነች ብለን እናምናለን። ዜጎች ነገር ግን በማንኛውም ሌላ ሀገር ውስጥ ሲኖሩ ሕጋዊ ሰነድ መያዝ ግድ ይላል” ሲሉ አስገንዝበዋል።
ባለቤታቸውንና ልጃቸውን ለመሸኘት የመጡ አንድ የማላዊ ዜጋ “ጉዟችን በመጀመሩ በጣም ደስተኞች ነን፤ ሴቶችና ሕፃናት ደግሞ ቅድሚያ ማግኘታቸው ተገቢ ነው” ሲሉ ስሜታቸውን ገልጸዋል። ባለቤታቸው በበኩሏ ወደ ሀገሯ ለመመለስ በጉጉት ላይ መሆኗን ጠቅሳ “ለሁለት ሳምንታት ያህል ከባድ መከራ አሳልፌአለሁ፤ ዛሬ ግን ወደ ሀገሬ በመመለሴና ቤተሰቦቼን ለማየት በመታደሌ በጣም ደስተኛ ነኝ። አሁን የብርድ ወራት በመሆኑ ልጄ እየታመመች ነበር። እዚህ እኛ ባዕድ በመሆናችን ወደ ሆስፒታል መሄድ አትችሉም ተብለን ነበር፤ አሁን ግን ወደ ሀገሬ ተመልሼ የሕክምና አገልግሎት ማግኘት ስለምችል ነፃነት ይሰማኛል” ስትል ተናግራለች።
በሌላ በኩል፣ በክሩገርስዶርፕ ከሚገኘው የሊንዴላ መመለሻ ማዕከል ወደ 980 የሚጠጉ ማላውያን የሰነድ ማጣራታቸውን ጨርሰው፣ ሐሙስ ምሽት በ14 አውቶቡሶች አማካኝነት ወደ ሀገራቸው መሸኘታቸው ታውቋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
ናይጄሪያ ዜጎቿን ከደቡብ አፍሪካ እያስወጣች ነው
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ስሜቶች እያደጉ መምጣታቸውን ተከትሎ፣ ናይጄሪያ የተወሰኑ ዜጎቿን ወደ ሀገራቸው እየመለሰች ያለች አራተኛዋ የአፍሪካ ሀገር ሆናለች።
ሐሙስ ጠዋት ከጆሀንስበርግ የተነሳችና 268 ናይጄሪያውያንን የጫነች አውሮፕላን ሌጎስ ገብታለች። እነዚህ ተጓዦች በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው የናይጄሪያ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ከተመዘገቡት ወደ 1,000 ገደማ ሰዎች መካከል የተወሰኑት ናቸው።
አንዳንድ የቅስቀሳ ዘመቻ አድራጊዎች ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ካስቀመጡት የሰኔ 30 የጊዜ ገደብ ቀደም ብለው ጋና፣ ዚምባብዌ እና ማላዊ ዜጎቻቸውን የማስወጣት ሥራ አከናውነዋል።
በጆሀንስበርግ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ፣ ከናይጄሪያውያን ተጓዦች አንዱ የሆነው ጀስቲን ከ1998 ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ እንደኖረ ለቢቢሲ አፍሪካ ተናግሯል።
"እየወጣሁ ያለሁት እዚህ በሰጡን ቅድመ ሁኔታዎች ምክንያት ነው። እስከ ሰኔ 30 ድረስ ወይም ከዚያ በፊት መውጣት እንዳለብን እየነገሩን ነው። በተጨማሪም ሰዎችን፣ ወንድሞቻችንን እየተገደሉ ነው እና እኔ እዚህ ደኅንነት አይሰማኝም" ሲል ጀስቲን ተናግሯል።
ጀስቲን እርሱ ራሱ ቀደም ሲል የጥቃቱ ኢላማ ሆኖ እንደነበር ለቢቢሲ ገልጿል።
"በቅርቡ በአንድ ታክሲ ውስጥ ጥቃት ሰነዘሩብኝ። እኔም ዕቃዎቼን ጥዬ ሮጥኩ፤ ስልኬንና ሁሉንም ነገሬን ትቼ ነው ያመለጥኩት።"
"የተለያዩ ስሞችን እየሰጡ ይሰድቡናል፣ 'ይህችን ሀገር ለቃችሁ መውጣት አለባችሁ' ይሉናል። ልንለምናቸው ስንሞክር ደግሞ ማዋረድና መሳደብ ጀመሩ።"ብሏል፡፡
እሑድ ዕለት ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለተቃውሞ ሰልፎቹ ምላሽ ለመስጠት በቴሌቪዥን ባደረጉት ንግግር፣ ሕገ-ወጥ ስደትን ለመቆጣጠር የሚረዱ አዳዲስ ጠንካራ እርምጃዎችን ይፋ አድርገዋል።
እነዚህም እርምጃዎች ሰነድ የሌላቸውን ሠራተኞች የሚቀጥሩ አሰሪዎችን ማሰር፣ የስደት (የማባረር) ሂደቱን ለማፋጠን ልዩ ፍርድ ቤቶችን ማቋቋም እና የማንነት ስርቆትን ለመከላከል በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙትን ሁሉንም ሰዎች ባዮሜትሪክ (የአካል መገለጫ) መረጃ ቋት ማደራጀትን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ፕሬዝዳንቱ ደቡብ አፍሪካውያን በሀገሪቱ ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ ይኖራሉ ብለው የጠረጠሯቸውን ሰዎች ኢላማ በማድረግ ሕግን በገዛ እጃቸው እንዳይተረጉሙ አስጠንቅቀዋል ሲል የኢትዮ ኤፍ ኤም ዘገባ አስታውሷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ስሜቶች እያደጉ መምጣታቸውን ተከትሎ፣ ናይጄሪያ የተወሰኑ ዜጎቿን ወደ ሀገራቸው እየመለሰች ያለች አራተኛዋ የአፍሪካ ሀገር ሆናለች።
ሐሙስ ጠዋት ከጆሀንስበርግ የተነሳችና 268 ናይጄሪያውያንን የጫነች አውሮፕላን ሌጎስ ገብታለች። እነዚህ ተጓዦች በደቡብ አፍሪካ የሚገኘው የናይጄሪያ ቆንስላ ጽሕፈት ቤት ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ከተመዘገቡት ወደ 1,000 ገደማ ሰዎች መካከል የተወሰኑት ናቸው።
አንዳንድ የቅስቀሳ ዘመቻ አድራጊዎች ሰነድ የሌላቸው ስደተኞች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ካስቀመጡት የሰኔ 30 የጊዜ ገደብ ቀደም ብለው ጋና፣ ዚምባብዌ እና ማላዊ ዜጎቻቸውን የማስወጣት ሥራ አከናውነዋል።
በጆሀንስበርግ ዋና ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ውስጥ፣ ከናይጄሪያውያን ተጓዦች አንዱ የሆነው ጀስቲን ከ1998 ጀምሮ በደቡብ አፍሪካ እንደኖረ ለቢቢሲ አፍሪካ ተናግሯል።
"እየወጣሁ ያለሁት እዚህ በሰጡን ቅድመ ሁኔታዎች ምክንያት ነው። እስከ ሰኔ 30 ድረስ ወይም ከዚያ በፊት መውጣት እንዳለብን እየነገሩን ነው። በተጨማሪም ሰዎችን፣ ወንድሞቻችንን እየተገደሉ ነው እና እኔ እዚህ ደኅንነት አይሰማኝም" ሲል ጀስቲን ተናግሯል።
ጀስቲን እርሱ ራሱ ቀደም ሲል የጥቃቱ ኢላማ ሆኖ እንደነበር ለቢቢሲ ገልጿል።
"በቅርቡ በአንድ ታክሲ ውስጥ ጥቃት ሰነዘሩብኝ። እኔም ዕቃዎቼን ጥዬ ሮጥኩ፤ ስልኬንና ሁሉንም ነገሬን ትቼ ነው ያመለጥኩት።"
"የተለያዩ ስሞችን እየሰጡ ይሰድቡናል፣ 'ይህችን ሀገር ለቃችሁ መውጣት አለባችሁ' ይሉናል። ልንለምናቸው ስንሞክር ደግሞ ማዋረድና መሳደብ ጀመሩ።"ብሏል፡፡
እሑድ ዕለት ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ለተቃውሞ ሰልፎቹ ምላሽ ለመስጠት በቴሌቪዥን ባደረጉት ንግግር፣ ሕገ-ወጥ ስደትን ለመቆጣጠር የሚረዱ አዳዲስ ጠንካራ እርምጃዎችን ይፋ አድርገዋል።
እነዚህም እርምጃዎች ሰነድ የሌላቸውን ሠራተኞች የሚቀጥሩ አሰሪዎችን ማሰር፣ የስደት (የማባረር) ሂደቱን ለማፋጠን ልዩ ፍርድ ቤቶችን ማቋቋም እና የማንነት ስርቆትን ለመከላከል በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙትን ሁሉንም ሰዎች ባዮሜትሪክ (የአካል መገለጫ) መረጃ ቋት ማደራጀትን ያካትታሉ።
በተጨማሪም ፕሬዝዳንቱ ደቡብ አፍሪካውያን በሀገሪቱ ውስጥ በሕገ-ወጥ መንገድ ይኖራሉ ብለው የጠረጠሯቸውን ሰዎች ኢላማ በማድረግ ሕግን በገዛ እጃቸው እንዳይተረጉሙ አስጠንቅቀዋል ሲል የኢትዮ ኤፍ ኤም ዘገባ አስታውሷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
የኢትዮጵያና የማላዊ ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታቸውን በአንድ አቻ ውጤት አጠናቀቁ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ዛሬ ከማላዊ አቻው ጋር ባደረገው የወዳጅነት ግጥሚያ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል።
በድሬዳዋ ስታዲየም ምሽት 12:00 ሰዓት ላይ በተጀመረው በዚህ ጨዋታ ለዋልያዎቹ ብቸኛዋን ግብ ቢኒያም በላይ ከመረብ ማገናኘት የቻለ ሲሆን የማላዊን የአቻነት ግብ ደግሞ አዴፖጁ ባባቱንዴ አስቆጥሯል።
በዋና አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባሳለፍነው ቅዳሜ በተመሳሳይ በድሬዳዋ ስታዲየም ከማላዊ ጋር ባደረገው የመጀመሪያ የወዳጅነት ጨዋታ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፉ ይታወሳል።
#walyas #football #diredawa #ethiopianfootball #malawi #friendlymatch #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ዛሬ ከማላዊ አቻው ጋር ባደረገው የወዳጅነት ግጥሚያ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይቷል።
በድሬዳዋ ስታዲየም ምሽት 12:00 ሰዓት ላይ በተጀመረው በዚህ ጨዋታ ለዋልያዎቹ ብቸኛዋን ግብ ቢኒያም በላይ ከመረብ ማገናኘት የቻለ ሲሆን የማላዊን የአቻነት ግብ ደግሞ አዴፖጁ ባባቱንዴ አስቆጥሯል።
በዋና አሰልጣኝ ዮሀንስ ሳህሌ የሚመራው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ባሳለፍነው ቅዳሜ በተመሳሳይ በድሬዳዋ ስታዲየም ከማላዊ ጋር ባደረገው የመጀመሪያ የወዳጅነት ጨዋታ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፉ ይታወሳል።
#walyas #football #diredawa #ethiopianfootball #malawi #friendlymatch #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከማላዊ ጋር አቻ ተለያየ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከማላዊ ጋር ያደረገውን ሁለተኛ ዙር የወዳጅነት ጨዋታ 1 ለ 1 አቻ አጠናቅቋል።
በድሬዳዋ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ግብ ቢንያም በላይ ሲያስቆጥር የማላዊን ግብ አዴፖጁ ባባቱንዴ ከመረብ አሳርፏል፡፡
ዋልያዎቹ በተመሳሳይ ስታዲየም ከቀናት በፊት ያደረጉትን የመጀመሪያ ዙር የወዳጅነት ጨዋታ 1 ለ 0 ማሸነፋቸው ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከማላዊ ጋር ያደረገውን ሁለተኛ ዙር የወዳጅነት ጨዋታ 1 ለ 1 አቻ አጠናቅቋል።
በድሬዳዋ ስታዲየም ምሽት 12 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን ግብ ቢንያም በላይ ሲያስቆጥር የማላዊን ግብ አዴፖጁ ባባቱንዴ ከመረብ አሳርፏል፡፡
ዋልያዎቹ በተመሳሳይ ስታዲየም ከቀናት በፊት ያደረጉትን የመጀመሪያ ዙር የወዳጅነት ጨዋታ 1 ለ 0 ማሸነፋቸው ይታወሳል።
2 months ago
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በማላዊ ላይ የ1 ለ 0 አሸነፈ
#ethiopia | ለሁለቱ አገራት የዝግጅት ምዕራፍ ተብሎ በተዘጋጀው የአቋም መለኪያ የወዳጅነት ግጥሚያ የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን የማላዊ አቻውን 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድን ባለድል ያደረገችውንና በጨዋታው የታየችውን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ከመረብ ላይ ያሳረፈው ተጫዋች ፍጹም ጥላሁን ነው።
እነዚህ ሁለት ብሔራዊ ቡድኖች ከሁለት ቀናት በኋላ ማለትም በመጪው ማክሰኞ በድሬዳዋ ስታዲየም ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታቸውን በድጋሚ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
#የኢትዮጵያብሔራዊቡድን #ኳስ #ስፖርት #ድሬዳዋ #ጌጡተመስገን #ጌጡ #ጌጡ #getutemesgen #getu #addisababa
#ethiopia | ለሁለቱ አገራት የዝግጅት ምዕራፍ ተብሎ በተዘጋጀው የአቋም መለኪያ የወዳጅነት ግጥሚያ የኢትዮጵያ ወንዶች ብሔራዊ ቡድን የማላዊ አቻውን 1 ለ 0 በሆነ ጠባብ ውጤት ማሸነፍ ችሏል።
የኢትዮጵያን ብሔራዊ ቡድን ባለድል ያደረገችውንና በጨዋታው የታየችውን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ከመረብ ላይ ያሳረፈው ተጫዋች ፍጹም ጥላሁን ነው።
እነዚህ ሁለት ብሔራዊ ቡድኖች ከሁለት ቀናት በኋላ ማለትም በመጪው ማክሰኞ በድሬዳዋ ስታዲየም ሁለተኛ የወዳጅነት ጨዋታቸውን በድጋሚ እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
#የኢትዮጵያብሔራዊቡድን #ኳስ #ስፖርት #ድሬዳዋ #ጌጡተመስገን #ጌጡ #ጌጡ #getutemesgen #getu #addisababa
2 months ago
ዋሊያዎቹ የማላዊ አቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታ የማላዊ ብሄራዊ ቡድንን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የዋሊያዎቹን የአሸናፊነት ግብ ፍጹም ጥላሁን አስቆጥሯል፡፡
ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች የመልስ ጨዋታቸውን በመጪው ማክሰኞ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ያደርጋሉ፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታ የማላዊ ብሄራዊ ቡድንን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የዋሊያዎቹን የአሸናፊነት ግብ ፍጹም ጥላሁን አስቆጥሯል፡፡
ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች የመልስ ጨዋታቸውን በመጪው ማክሰኞ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ያደርጋሉ፡፡
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በደርባን ከተማ ዶክመንት በሌላቸው ስደተኞች ላይ የአፈሳ ዘመቻ ተጀመረ፡፡ በደቡብ አፍሪካ ደርባን ሲቢዲ አካባቢ የመንግስት ሀይሎች ህጋዊ ዶክመንት በሌላቸው ስደተኞች ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመራቸውን አስታወቁ፡፡ በዚህ ዘመቻ የኢቲኪዊኒ ማዘጋጃ ቤት ከተለያዩ መንግስታዊ ኤጀንሲዎች ጋር በመተባበር እየሰራ መሆኑ የተገለፀ ሲሆን በዛሬው እለት ብቻ 23 ዶክመንት የሌላቸው ስደተኞች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
ከተያዙት ውስጥ ኢትዮጵያዊያን፣ ዚምባቡያዊያን፣ የማላዊ ዜጎችና ቻይናዊያን እንደሚገኙበት የከተማው ማዘጋጃ ቤት ገልጿል፡፡ በተጨማሪም በተደረገው ዘመቻ 5 ያህል በህገ ወጥ ስራዎች ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሱቆች ላይ የማሸግ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡ ከታሸጉት ውስጥም በኢትዮጵያዊያን የሚተዳደሩ ሱቆች ይገኙበታል፡፡ ማዘጋጃ ቤቱ በመግለጫው ‹‹እነዚህ ሱቆች የህገወጥ ስደተኞች መደበቂያ፣ ህጋዊ ያልሆነ አደንዛዥ እፅ መሸጫና የሴተኛ አዳሪነት ስራዎች ሲፈፀሙባቸው የነበሩ ናቸው›› ብሏል፡፡
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን እርምጃ መውሰድ የጀመረው በአገሪቱ ውስጥ ስደተኛ ጠል ተቃውሞው እየተቀጣጠለ መምጣቱን ተከትሎ ነው፡፡ የአገሪቱ የፀጥታና የደህንነት መስሪያ ቤቶች ትላንት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ ተቃውሞውን ለማብረድ በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እንዲወሰድ የሚል ውሳኔ ላይ የደረሱ ሲሆን ዛሬ በደርባን የተጀመረው አይነት እርምጃ በሌሎች ከተሞችም እንደሚቀጥል ከስፍራው የተሰራጩ መረጃዎች ገልፀዋል፡፡
ከተያዙት ውስጥ ኢትዮጵያዊያን፣ ዚምባቡያዊያን፣ የማላዊ ዜጎችና ቻይናዊያን እንደሚገኙበት የከተማው ማዘጋጃ ቤት ገልጿል፡፡ በተጨማሪም በተደረገው ዘመቻ 5 ያህል በህገ ወጥ ስራዎች ላይ ተሰማርተው የተገኙ ሱቆች ላይ የማሸግ እርምጃ መውሰዱን አስታውቋል፡፡ ከታሸጉት ውስጥም በኢትዮጵያዊያን የሚተዳደሩ ሱቆች ይገኙበታል፡፡ ማዘጋጃ ቤቱ በመግለጫው ‹‹እነዚህ ሱቆች የህገወጥ ስደተኞች መደበቂያ፣ ህጋዊ ያልሆነ አደንዛዥ እፅ መሸጫና የሴተኛ አዳሪነት ስራዎች ሲፈፀሙባቸው የነበሩ ናቸው›› ብሏል፡፡
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን እርምጃ መውሰድ የጀመረው በአገሪቱ ውስጥ ስደተኛ ጠል ተቃውሞው እየተቀጣጠለ መምጣቱን ተከትሎ ነው፡፡ የአገሪቱ የፀጥታና የደህንነት መስሪያ ቤቶች ትላንት ባደረጉት አስቸኳይ ስብሰባ ተቃውሞውን ለማብረድ በህገ ወጥ ስደተኞች ላይ የተቀናጀ እርምጃ እንዲወሰድ የሚል ውሳኔ ላይ የደረሱ ሲሆን ዛሬ በደርባን የተጀመረው አይነት እርምጃ በሌሎች ከተሞችም እንደሚቀጥል ከስፍራው የተሰራጩ መረጃዎች ገልፀዋል፡፡
3 months ago
በአፍሪካ ከፍተኛ የአርሰናል ደጋፊ ያላቸው 10 ቀዳሚ አገራት ደረጃ ይፋ ሆኑ!
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
3 months ago
ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት በዳኝነት ተሾሙ
#ethiopia | በኬንያ ናይሮቢ ስቴት ሃውስ በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርአት ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አማካኝነት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።
ላለፉት ሁለት አመታት በአለም አቀፍ የህግ መድረኮች የህግ የበላይነትን ለማስከበርና አድሎአዊ አሰራሮችን ለመቃወም ሲደረግ የነበረው ከፍተኛ ጥረት በዚህ ሹመት በድል ተጠናቋል።
ይህ ሂደት በውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙሀንና ተቋማት ዘንድ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት የቆየ ቢሆንም በሀገር ውስጥ ግን በስፋት ሳይነገር ቆይቷል። በታህሳስ ወር በተካሄደው የኮሜሳ ሀገራት ምርጫ ኢትዮጵያዊው ባለሙያ ጥብቅ መስፈርቶችን አልፈው በከፍተኛ ድምጽ መመረጣቸው ይታወሳል።
በዚሁ የሹመት መርሃ ግብር ላይ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የዛምቢያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ብሩንዲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ሲሼልስ፣ ኡጋንዳ፣ ዚምቧብዌ እና ግብፅ ተወካዮች የዳኝነት ስልጣን ተረክበዋል።
ከዚህም ባለፈ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ የቀድሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ውብሸት ሽፈራው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በመሆን መሾማቸው ለሀገራችን ድርብ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#comesa #justice #ethiopianexcellence #law #africa #nairobi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኬንያ ናይሮቢ ስቴት ሃውስ በተከናወነ ደማቅ ስነ ስርአት ክቡር ቴዎድሮስ ጌታቸው በኮሜሳ ፍርድ ቤት ዳኛ ሆነው በፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ አማካኝነት ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።
ላለፉት ሁለት አመታት በአለም አቀፍ የህግ መድረኮች የህግ የበላይነትን ለማስከበርና አድሎአዊ አሰራሮችን ለመቃወም ሲደረግ የነበረው ከፍተኛ ጥረት በዚህ ሹመት በድል ተጠናቋል።
ይህ ሂደት በውጭ ሀገራት መገናኛ ብዙሀንና ተቋማት ዘንድ ትልቅ ትኩረት ተሰጥቶት የቆየ ቢሆንም በሀገር ውስጥ ግን በስፋት ሳይነገር ቆይቷል። በታህሳስ ወር በተካሄደው የኮሜሳ ሀገራት ምርጫ ኢትዮጵያዊው ባለሙያ ጥብቅ መስፈርቶችን አልፈው በከፍተኛ ድምጽ መመረጣቸው ይታወሳል።
በዚሁ የሹመት መርሃ ግብር ላይ ከኢትዮጵያ በተጨማሪ የዛምቢያ፣ ማዳጋስካር፣ ማላዊ፣ ብሩንዲ፣ ሱዳን፣ ኬንያ፣ ሲሼልስ፣ ኡጋንዳ፣ ዚምቧብዌ እና ግብፅ ተወካዮች የዳኝነት ስልጣን ተረክበዋል።
ከዚህም ባለፈ ሌላኛው ኢትዮጵያዊ የቀድሞ የከፍተኛ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት አቶ ውብሸት ሽፈራው የፍርድ ቤቱ ሬጅስትራር በመሆን መሾማቸው ለሀገራችን ድርብ ስኬት ሆኖ ተመዝግቧል።
#comesa #justice #ethiopianexcellence #law #africa #nairobi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
5 months ago
"በሞዴስ" ውስጥ የተደበቀው ኮኬይን፦ ኡጋንዳዊቷ ተጠርጣሪ በቦሌ ተያዘች
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 500 ግራም ኮኬይን በረቀቀ መንገድ ደብቃ ለማለፍ የሞከረች ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት በቁጥጥር ስር መዋሏን በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልፇል።
ተጠርጣሪዋ እጹን በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) ውስጥ ደብቃ ከማላዊ ወደ ፊሊፒንስ በመጓዝ ላይ ሳለች፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጥብቅ ፍተሻ ሊያዝ ችሏል።
ተጠርጣሪዋ ለተጨማሪ ምርመራ ለፌደራል ፖሊስ ተላልፋ መሰጠቷን አገልግሎቱ ገልፇል።
seledadotio
seledadotio
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 500 ግራም ኮኬይን በረቀቀ መንገድ ደብቃ ለማለፍ የሞከረች ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት በቁጥጥር ስር መዋሏን በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልፇል።
ተጠርጣሪዋ እጹን በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) ውስጥ ደብቃ ከማላዊ ወደ ፊሊፒንስ በመጓዝ ላይ ሳለች፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጥብቅ ፍተሻ ሊያዝ ችሏል።
ተጠርጣሪዋ ለተጨማሪ ምርመራ ለፌደራል ፖሊስ ተላልፋ መሰጠቷን አገልግሎቱ ገልፇል።
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ኮኬይን በረረቀ መንገድ ደብቃ ለማስተላለፍ የሞከረች ተጠርጣሪ በቦሌ ዓለም- አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር ዋለች
ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት ግለሰብ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ ውስጥ በረቀቀ መልኩ 500 ግራም የሚመዝን ኮኬይን የተባለ አደንዛዥ ዕጽ ደብቃ ለማስተላለፍ ስትሞክር በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡
ከማላዊ ዋና ከተማ ሊሎንጌ ተነስቶ ፊሊፒንስ ማኒላ መዳረሻው የሆነው አውሮፕላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ትራንዚት ሲያደርግ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ባለሙያዎች ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በዘመናዊ መሣሪያዎች ባከናወኑት ጥብቅ ፍተሻና ቁጥጥር ኮኬይኑ ከእነተጠርጣሪዋ መያዙን መረጃው ጠቁሟል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አደገኛ ዕጽዋት ቁጥጥር እና ወንጀል ምርመራ ዘርፍ አባላትም ለተጨማሪ ምርመራ እንደተረከቡት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢዜአ በላከው መረጃ አመልክቷል፡፡
በተጨማሪም በተከታታይ ቀናት ከለንደን በአዲስ አበባ በኩል ወደ ኬንያ በሚጓዝ አውሮፕላን 86 ኪሎ ግራም ደረቅ ጫት እንዲሁም ከኢጣሊያ ሚላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ በሚበር አውሮፕላን 17 ነጥብ 5 ኪሎ ግራም ጫት በሕገ-ወጥ መንገድ ለማዘዋወር ሙከራ ሲደረግ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋሉም ተመላክቷል፡፡
በያዝነው ሳምንት መጀመሪያም ከ 4 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬይን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋሉን ያስታወሰው መረጃው፤ ኢትዮጵያ የብዙ አፍሪካ ሀገራት መተላለፊያ ከመሆኗም ባሻገር በመካከለኛው ምሥራቅ የተፈጠረውን የፀጥታ መደፍረስ ተከትሎ ተመራጭ የትራንዚት ማዕከልነቷ በመጠናከሩ ከሰላማዊ ተጓዦች ጋር ተቀላቅለው በሕገ-ወጥ ተግባራት የሚሰማሩ በመኖራቸው እንደ ወትሮው ሁሉ በከፍተኛ ዝግጁነት ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ዋና መምሪያ ያደረገውን ሪፎርም ተከትሎ የላቁ ቴክኖሎጂዎች መጠቀም መቻሉ፤ የሰው ኃይል አቅም መገንባቱ እንዲሁም ግልጽ አሠራር መዘርጋቱ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሚተላለፉ አደንዛዥ ዕጾችና ሌሎችንም ሕገ-ወጥ ቁሶች በከፍተኛ ደረጃ ለመቆጣጠር ማስቻሉን ያመለከተው መረጃው፤ በቀጣይም በተዘረጋው የአሠራር ስርዓት መሰረት የሚወሰዱ ተመሳሳይ የቁጥጥር እርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጧል፡፡
#ኢዜአ
ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት ግለሰብ በአዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ ሞዴስ ውስጥ በረቀቀ መልኩ 500 ግራም የሚመዝን ኮኬይን የተባለ አደንዛዥ ዕጽ ደብቃ ለማስተላለፍ ስትሞክር በቁጥጥር ስር ውላለች፡፡
ከማላዊ ዋና ከተማ ሊሎንጌ ተነስቶ ፊሊፒንስ ማኒላ መዳረሻው የሆነው አውሮፕላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ትራንዚት ሲያደርግ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ባለሙያዎች ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት በዘመናዊ መሣሪያዎች ባከናወኑት ጥብቅ ፍተሻና ቁጥጥር ኮኬይኑ ከእነተጠርጣሪዋ መያዙን መረጃው ጠቁሟል፡፡
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አደገኛ ዕጽዋት ቁጥጥር እና ወንጀል ምርመራ ዘርፍ አባላትም ለተጨማሪ ምርመራ እንደተረከቡት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ለኢዜአ በላከው መረጃ አመልክቷል፡፡
በተጨማሪም በተከታታይ ቀናት ከለንደን በአዲስ አበባ በኩል ወደ ኬንያ በሚጓዝ አውሮፕላን 86 ኪሎ ግራም ደረቅ ጫት እንዲሁም ከኢጣሊያ ሚላን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በኩል ወደ ኮንጎ ኪንሻሳ በሚበር አውሮፕላን 17 ነጥብ 5 ኪሎ ግራም ጫት በሕገ-ወጥ መንገድ ለማዘዋወር ሙከራ ሲደረግ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ባለሙያዎች በቁጥጥር ስር መዋሉም ተመላክቷል፡፡
በያዝነው ሳምንት መጀመሪያም ከ 4 ኪሎ ግራም በላይ ኮኬይን በቦሌ ዓለም-አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በቁጥጥር ስር መዋሉን ያስታወሰው መረጃው፤ ኢትዮጵያ የብዙ አፍሪካ ሀገራት መተላለፊያ ከመሆኗም ባሻገር በመካከለኛው ምሥራቅ የተፈጠረውን የፀጥታ መደፍረስ ተከትሎ ተመራጭ የትራንዚት ማዕከልነቷ በመጠናከሩ ከሰላማዊ ተጓዦች ጋር ተቀላቅለው በሕገ-ወጥ ተግባራት የሚሰማሩ በመኖራቸው እንደ ወትሮው ሁሉ በከፍተኛ ዝግጁነት ክትትልና ቁጥጥር እየተደረገ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የአቪዬሽን ደኅንነት ዋና መምሪያ ያደረገውን ሪፎርም ተከትሎ የላቁ ቴክኖሎጂዎች መጠቀም መቻሉ፤ የሰው ኃይል አቅም መገንባቱ እንዲሁም ግልጽ አሠራር መዘርጋቱ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የሚተላለፉ አደንዛዥ ዕጾችና ሌሎችንም ሕገ-ወጥ ቁሶች በከፍተኛ ደረጃ ለመቆጣጠር ማስቻሉን ያመለከተው መረጃው፤ በቀጣይም በተዘረጋው የአሠራር ስርዓት መሰረት የሚወሰዱ ተመሳሳይ የቁጥጥር እርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ አረጋግጧል፡፡
#ኢዜአ
5 months ago
"በሞዴስ" ውስጥ የተደበቀው ኮኬይን፦ ኡጋንዳዊቷ ተጠርጣሪ በቦሌ ተያዘች
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 500 ግራም ኮኬይን በረቀቀ መንገድ ደብቃ ለማለፍ የሞከረች ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት በቁጥጥር ስር መዋሏን በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልፇል።
ተጠርጣሪዋ እጹን በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) ውስጥ ደብቃ ከማላዊ ወደ ፊሊፒንስ በመጓዝ ላይ ሳለች፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጥብቅ ፍተሻ ሊያዝ ችሏል።
ተጠርጣሪዋ ለተጨማሪ ምርመራ ለፌደራል ፖሊስ ተላልፋ መሰጠቷን አገልግሎቱ ገልፇል።
በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ 500 ግራም ኮኬይን በረቀቀ መንገድ ደብቃ ለማለፍ የሞከረች ሙኪሳ ስቴላ የተባለች ኡጋንዳዊት በቁጥጥር ስር መዋሏን በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ገልፇል።
ተጠርጣሪዋ እጹን በሴቶች ንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) ውስጥ ደብቃ ከማላዊ ወደ ፊሊፒንስ በመጓዝ ላይ ሳለች፣ በብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ጥብቅ ፍተሻ ሊያዝ ችሏል።
ተጠርጣሪዋ ለተጨማሪ ምርመራ ለፌደራል ፖሊስ ተላልፋ መሰጠቷን አገልግሎቱ ገልፇል።
5 months ago
የነዳጅ ዋጋ ንረትና የሆርሙስ ወሽመጥ ውጥረት ዓለም አቀፍ ስጋት ደቅኗል
#ethiopia | የነዳጅ ዘይት ዋጋ በአማካይ 108 ዶላር መግባቱን ተከትሎ በታዳጊ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና እያሳደረ ይገኛል። ይህ የዋጋ መጠን ከጦርነቱ በፊት ከነበረው ጋር ሲነጻጸር የ40 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
በሀገራት ላይ እያሳደረ ያለው ተጽዕኖ፦
* የትራንስፖርት መስተጓጎል፦ በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ቻድ፣ ማላዊ፣ ጋቦንና ታንዛኒያ የትራንስፖርት አገልግሎት ዋጋ በእጥፍ እንዲጨምር አልያም እንዲቋረጥ ምክንያት ሆኗል።
* የኃይል አቅርቦት እጥረት፦ በርካታ ሀገራት ለጄኔሬተር የሚሆን ነዳጅ በማጣታቸው የመብራት አገልግሎት ለማቋረጥ ተገድደዋል።
የጂኦ-ፖለቲካ ውጥረቱ፦
በሆርሙስ ወሽመጥ አካባቢ የተፈጠረው ወታደራዊ ውጥረት ለነዳጅ ዋጋው መናር በምክንያትነት ተጠቅሷል። ኢራን የእስራኤልንና የአሜሪካን መርከቦች እንደምትመታ መዛቷን ተከትሎ በመቶዎች የሚቆጠሩ መርከቦች ከወሽመጡ ግራና ቀኝ ለመቆም ተገድደዋል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የኢራንን እገዳ ለመስበር የጦር መርከቦች እንዲዘምቱ ጥሪ ቢያቀርቡም፣ ጥያቄው በብዙ መንግሥታት ተቀባይነት አላገኘም። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ የሆርሙስ ወሽመጥ ዳግም አገልግሎት መስጠት የሚችለው በድርድር ብቻ መሆኑን አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #fuelprice #oilmarket #globaleconomy #ethiopia #hormuzstrait #geopolitics #news #energycrisis
#ethiopia | የነዳጅ ዘይት ዋጋ በአማካይ 108 ዶላር መግባቱን ተከትሎ በታዳጊ ሀገራት ላይ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጫና እያሳደረ ይገኛል። ይህ የዋጋ መጠን ከጦርነቱ በፊት ከነበረው ጋር ሲነጻጸር የ40 በመቶ ጭማሪ አሳይቷል።
በሀገራት ላይ እያሳደረ ያለው ተጽዕኖ፦
* የትራንስፖርት መስተጓጎል፦ በኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ቻድ፣ ማላዊ፣ ጋቦንና ታንዛኒያ የትራንስፖርት አገልግሎት ዋጋ በእጥፍ እንዲጨምር አልያም እንዲቋረጥ ምክንያት ሆኗል።
* የኃይል አቅርቦት እጥረት፦ በርካታ ሀገራት ለጄኔሬተር የሚሆን ነዳጅ በማጣታቸው የመብራት አገልግሎት ለማቋረጥ ተገድደዋል።
የጂኦ-ፖለቲካ ውጥረቱ፦
በሆርሙስ ወሽመጥ አካባቢ የተፈጠረው ወታደራዊ ውጥረት ለነዳጅ ዋጋው መናር በምክንያትነት ተጠቅሷል። ኢራን የእስራኤልንና የአሜሪካን መርከቦች እንደምትመታ መዛቷን ተከትሎ በመቶዎች የሚቆጠሩ መርከቦች ከወሽመጡ ግራና ቀኝ ለመቆም ተገድደዋል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት የኢራንን እገዳ ለመስበር የጦር መርከቦች እንዲዘምቱ ጥሪ ቢያቀርቡም፣ ጥያቄው በብዙ መንግሥታት ተቀባይነት አላገኘም። የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ የሆርሙስ ወሽመጥ ዳግም አገልግሎት መስጠት የሚችለው በድርድር ብቻ መሆኑን አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #fuelprice #oilmarket #globaleconomy #ethiopia #hormuzstrait #geopolitics #news #energycrisis
6 months ago
ሚኒስትሮች በወር ከአንድ የሀገር ውስጥ ጉዞ በላይ እንዳያደርጉ ታገዱ
#ethiopia | የማላዊው ፕሬዚዳንት ፒተር ሙታሪካ በመንግስት ባለስልጣናት ላይ ጥብቅ የወጪ መቆጣጠሪያ መመሪያ አስተላለፉ። አዲሱ መመሪያ ሚኒስትሮች እና ምክትል ሚኒስትሮች በወር ውስጥ ከአንድ የሀገር ውስጥ ጉዞ በላይ እንዳያደርጉ የሚገድብ ነው።
የእገዳው ዋና ምክንያቶች፦
* የበጀት ጫና፦ ሀገሪቱ በከፍተኛ የፋይናንስ ችግር ውስጥ ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ለባለስልጣናት ጉዞ የሚወጣው የአበልና የነዳጅ ወጪ መንግስትን እየፈተነ መሆኑ ተገልጿል።
* የጉዞዎች መብዛት፦ ፕሬዚዳንቱ በቅርብ ጊዜያት በሚኒስትሮቻቸው የሚደረጉ የሀገር ውስጥ ጉዞዎች ያለመጠን መጨመራቸው እንዳሳሰባቸው ገልጸዋል።
ከአሁን በኋላ ማንኛውም ሚኒስትር ከአንድ በላይ ተጨማሪ ጉዞ ማድረግ ካስፈለገው፣ በቀጥታ ከፕሬዚዳንቱ ልዩ ይሁንታ ማግኘት እንዳለበት ተደንግጓል። ይህ እርምጃ ሀገሪቱ ያለባትን የኢኮኖሚ ጫና ለማቃለልና ያለአግባብ የሚባክኑ የህዝብ ሀብቶችን ለመታደግ ያለመ መሆኑ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ማላዊ #malawi #petermutharika #africanews #economy #austerity #governance #የአፍሪካዜና
#ethiopia | የማላዊው ፕሬዚዳንት ፒተር ሙታሪካ በመንግስት ባለስልጣናት ላይ ጥብቅ የወጪ መቆጣጠሪያ መመሪያ አስተላለፉ። አዲሱ መመሪያ ሚኒስትሮች እና ምክትል ሚኒስትሮች በወር ውስጥ ከአንድ የሀገር ውስጥ ጉዞ በላይ እንዳያደርጉ የሚገድብ ነው።
የእገዳው ዋና ምክንያቶች፦
* የበጀት ጫና፦ ሀገሪቱ በከፍተኛ የፋይናንስ ችግር ውስጥ ባለችበት በዚህ ወቅት፣ ለባለስልጣናት ጉዞ የሚወጣው የአበልና የነዳጅ ወጪ መንግስትን እየፈተነ መሆኑ ተገልጿል።
* የጉዞዎች መብዛት፦ ፕሬዚዳንቱ በቅርብ ጊዜያት በሚኒስትሮቻቸው የሚደረጉ የሀገር ውስጥ ጉዞዎች ያለመጠን መጨመራቸው እንዳሳሰባቸው ገልጸዋል።
ከአሁን በኋላ ማንኛውም ሚኒስትር ከአንድ በላይ ተጨማሪ ጉዞ ማድረግ ካስፈለገው፣ በቀጥታ ከፕሬዚዳንቱ ልዩ ይሁንታ ማግኘት እንዳለበት ተደንግጓል። ይህ እርምጃ ሀገሪቱ ያለባትን የኢኮኖሚ ጫና ለማቃለልና ያለአግባብ የሚባክኑ የህዝብ ሀብቶችን ለመታደግ ያለመ መሆኑ ተመልክቷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ማላዊ #malawi #petermutharika #africanews #economy #austerity #governance #የአፍሪካዜና
6 months ago
ቤቶች በ24 ሰዓት ውስጥ መታተም ጀመሩ
#ethiopia | ለዓመታት የሚፈጀውና አድካሚው የቤት ግንባታ ሂደት በቴክኖሎጂ ታግዞ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ግዙፍ የ3D ፕሪንተሮች የሰውን ልጅ የመኖሪያ ቤት ሕልም በሰዓታት ውስጥ እውን ማድረግ ጀምረዋል።
ቴክኖሎጂው እንዴት ይሠራል?
* ግዙፍ የሮቦት እጅ፦ እንደ ቢሮ ፕሪንተር የሚሠራው ይህ ቴክኖሎጂ፣ በኮምፒውተር የተነደፈውን ፕላን መሠረት በማድረግ ግድግዳዎችን ይገነባል።
* ልዩ ድብልቅ፦ ከቀለም ይልቅ ልዩ የኮንክሪት ድብልቅን በመጠቀም ሲሚንቶውን በንብርብር ያፈስሰዋል።
* ፈጣን የግንባታ ጊዜ፦ ሮቦቱ ያለ ዕረፍት ስለሚሠራ የአንድን መካከለኛ ቤት ግድግዳዎች ከ12 እስከ 24 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ያስረክባል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው ተሞክሮ
ይህ ቴክኖሎጂ በተለያዩ አህጉራት በተግባር ላይ መዋል ጀምሯል፦
* አሜሪካ (ቴክሳስ)፦ በዓለም ትልቁ የ3D ቤቶች መንደር ተገንብቶ ለነዋሪዎች ተላልፏል።
* አውሮፓ (ጀርመንና ኔዘርላንድስ)፦ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለ ሁለት ፎቅ የታተሙ ቤቶች ተገንብተው ነዋሪዎችን ተቀብለዋል።
* አፍሪካ (ኬንያና ማላዊ)፦
ቴክኖሎጂውን በመጠቀም ትምህርት ቤቶችንና መኖሪያ ቤቶችን በመገንባት ረገድ ቀዳሚ ሆነዋል።
* ሜክሲኮ፦ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች የሚሆኑ የመኖሪያ መንደሮች ተገንብተዋል።
የቴክኖሎጂው ጥቅሞችና ተግዳሮቶች
* ጥቅሞች፦ የሰው ኃይል ፍላጎትን እስከ 80 በመቶ ይቀንሳል፣ የግንባታ ወጪን ያቃልላል፣ እንዲሁም የግንባታ ትርፍራፊን በማስቀረት ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ ነው።
* ተግዳሮት፦ ማሽኖቹን ወደ ግንባታ ቦታ ለማጓጓዝ ያለው ወጪ በአሁኑ ወቅት እንደ ተግዳሮት ይነሳል።
ባለሙያዎች እንደሚገምቱት በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ይህ ቴክኖሎጂ የግንባታ ዘርፉን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር የሰዎችን የመጠለያ ችግር ይፈታል ተብሎ ይጠበቃል።
ይሄ ነገር ወደ ሃገራች ኢትዮጵያ መች ይሆን የሚመጣው?
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #3dግንባታ #ቴክኖሎጂ #ቤትግንባታ #አዲስፈጠራ #ኢኮኖሚ #መኖሪያቤት
#ethiopia | ለዓመታት የሚፈጀውና አድካሚው የቤት ግንባታ ሂደት በቴክኖሎጂ ታግዞ አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ግዙፍ የ3D ፕሪንተሮች የሰውን ልጅ የመኖሪያ ቤት ሕልም በሰዓታት ውስጥ እውን ማድረግ ጀምረዋል።
ቴክኖሎጂው እንዴት ይሠራል?
* ግዙፍ የሮቦት እጅ፦ እንደ ቢሮ ፕሪንተር የሚሠራው ይህ ቴክኖሎጂ፣ በኮምፒውተር የተነደፈውን ፕላን መሠረት በማድረግ ግድግዳዎችን ይገነባል።
* ልዩ ድብልቅ፦ ከቀለም ይልቅ ልዩ የኮንክሪት ድብልቅን በመጠቀም ሲሚንቶውን በንብርብር ያፈስሰዋል።
* ፈጣን የግንባታ ጊዜ፦ ሮቦቱ ያለ ዕረፍት ስለሚሠራ የአንድን መካከለኛ ቤት ግድግዳዎች ከ12 እስከ 24 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ አጠናቆ ያስረክባል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ ያለው ተሞክሮ
ይህ ቴክኖሎጂ በተለያዩ አህጉራት በተግባር ላይ መዋል ጀምሯል፦
* አሜሪካ (ቴክሳስ)፦ በዓለም ትልቁ የ3D ቤቶች መንደር ተገንብቶ ለነዋሪዎች ተላልፏል።
* አውሮፓ (ጀርመንና ኔዘርላንድስ)፦ ለመጀመሪያ ጊዜ ባለ ሁለት ፎቅ የታተሙ ቤቶች ተገንብተው ነዋሪዎችን ተቀብለዋል።
* አፍሪካ (ኬንያና ማላዊ)፦
ቴክኖሎጂውን በመጠቀም ትምህርት ቤቶችንና መኖሪያ ቤቶችን በመገንባት ረገድ ቀዳሚ ሆነዋል።
* ሜክሲኮ፦ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎች የሚሆኑ የመኖሪያ መንደሮች ተገንብተዋል።
የቴክኖሎጂው ጥቅሞችና ተግዳሮቶች
* ጥቅሞች፦ የሰው ኃይል ፍላጎትን እስከ 80 በመቶ ይቀንሳል፣ የግንባታ ወጪን ያቃልላል፣ እንዲሁም የግንባታ ትርፍራፊን በማስቀረት ለአካባቢ ጥበቃ ተስማሚ ነው።
* ተግዳሮት፦ ማሽኖቹን ወደ ግንባታ ቦታ ለማጓጓዝ ያለው ወጪ በአሁኑ ወቅት እንደ ተግዳሮት ይነሳል።
ባለሙያዎች እንደሚገምቱት በሚቀጥሉት አሥር ዓመታት ውስጥ ይህ ቴክኖሎጂ የግንባታ ዘርፉን ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር የሰዎችን የመጠለያ ችግር ይፈታል ተብሎ ይጠበቃል።
ይሄ ነገር ወደ ሃገራች ኢትዮጵያ መች ይሆን የሚመጣው?
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #3dግንባታ #ቴክኖሎጂ #ቤትግንባታ #አዲስፈጠራ #ኢኮኖሚ #መኖሪያቤት
8 months ago
በርካታ የአፍሪካ አገራት በአዲሱ
የአሜሪካ የጉዞ ገደብ ተካትተዋል
ጋና፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኡጋንዳና ሩዋንዳ አይመለከታቸውም
#ethiopia | ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአፍሪካ የሚገኙ በርካታ ሀገራትን ጨምሮ በተለያዩ የአለም ሀገራት ላይ ሰፊ የጉዞ ገደቦች መጣላቸውን አስታወቁ።
ከፊል ገደቦች (ጎብኚ፣ ተማሪ እና የልውውጥ ቪዛ);
ከሚከተሉት የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ዜጎች ጥብቅ የመግቢያ ቅድመ ሁኔታ ይጠብቃቸዋል።
ናይጄሪያ
ታንዛኒያ
ብሩንዲ
ጋምቢያ 🇬🇲
ማላዊ 🇲🇼
ሴኔጋል 🇸🇳
ጋቦን 🇬🇦
ዛምቢያ 🇿🇲
ዚምባብዌ 🇿🇼
የመግቢያ ሙሉ እገዳ
ከሚከተሉት አገሮች የመጡ ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ሙሉ በሙሉ እገዳ ተጥሎባቸዋል፡-
ቡርኪናፋሶ 🇧🇫
ኒጀር 🇳🇪
ማሊ 🇲🇱
ሴራሊዮን 🇸🇱
ደቡብ ሱዳን 🇸🇩
ኤርትራ 🇪🇷
ሱዳን 🇸🇩
የኮንጎ ሪፐብሊክ 🇨🇬
ሶማሊያ 🇸🇴
*የጋና፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኡጋንዳና ሩዋንዳ ዜጎች እገዳው የማይመለከታቸው ሲሆን፤ በነባር የአሜሪካ ቪዛ ህጎች ለመጓዝ ብቁ ሆነው ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
#addisadmas
የአሜሪካ የጉዞ ገደብ ተካትተዋል
ጋና፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኡጋንዳና ሩዋንዳ አይመለከታቸውም
#ethiopia | ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአፍሪካ የሚገኙ በርካታ ሀገራትን ጨምሮ በተለያዩ የአለም ሀገራት ላይ ሰፊ የጉዞ ገደቦች መጣላቸውን አስታወቁ።
ከፊል ገደቦች (ጎብኚ፣ ተማሪ እና የልውውጥ ቪዛ);
ከሚከተሉት የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ዜጎች ጥብቅ የመግቢያ ቅድመ ሁኔታ ይጠብቃቸዋል።
ናይጄሪያ
ታንዛኒያ
ብሩንዲ
ጋምቢያ 🇬🇲
ማላዊ 🇲🇼
ሴኔጋል 🇸🇳
ጋቦን 🇬🇦
ዛምቢያ 🇿🇲
ዚምባብዌ 🇿🇼
የመግቢያ ሙሉ እገዳ
ከሚከተሉት አገሮች የመጡ ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ሙሉ በሙሉ እገዳ ተጥሎባቸዋል፡-
ቡርኪናፋሶ 🇧🇫
ኒጀር 🇳🇪
ማሊ 🇲🇱
ሴራሊዮን 🇸🇱
ደቡብ ሱዳን 🇸🇩
ኤርትራ 🇪🇷
ሱዳን 🇸🇩
የኮንጎ ሪፐብሊክ 🇨🇬
ሶማሊያ 🇸🇴
*የጋና፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኡጋንዳና ሩዋንዳ ዜጎች እገዳው የማይመለከታቸው ሲሆን፤ በነባር የአሜሪካ ቪዛ ህጎች ለመጓዝ ብቁ ሆነው ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
#addisadmas
8 months ago
የትራምፕ አስተዳደር ደቡብ ሱዳንን ጨምሮ በአምስት ተጨማሪ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ ጣለ
የትራምፕ አስተዳደር ማክሰኞ ዕለት በአምስት ተጨማሪ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ ጥሏል። ሌሎች ሀገራትም ይህ እገዳ ሊጣልባቸው ሊይችላሉ።
ይህ የጉዞ ሕጎች መጣራት የመጣው ባለፈው ኅዳር አጋማሽ ላይ በሁለት የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ አባላት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ነው።
ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው ከሆነ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የተከለከሉት ሀገራት ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶሪያን ናቸው።
በተጨማሪም፣ የፍልስጤም አስተዳደር ባወጣው የጉዞ ሰነዶች ለያዙ ግለሰቦች መግባት ሙሉ በሙሉ ተገድቧል።
ከፊል እገዳዎች ደግሞ በ15 ተጨማሪ ሀገራት ላይ ተጥለዋል፡- እነሱም አንጎላ፣ አንቲጓ እና ባርቡዳ፣ ቤኒን፣ ኮትዲቯር፣ ዶሚኒካ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ናይጄሪያ፣ ሴኔጋል፣ ታንዛኒያ፣ ቶንጋ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ አስራ ሁለት ሀገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ እንደሚታገዱ እና ሰባት ሌሎች ሀገራት ዜጎችም እገዳዎች እንደሚጥሉ አስታውቀው ነበር።
የትራምፕ አስተዳደር ማክሰኞ ዕለት በአምስት ተጨማሪ ሀገራት ላይ የጉዞ እገዳ ጥሏል። ሌሎች ሀገራትም ይህ እገዳ ሊጣልባቸው ሊይችላሉ።
ይህ የጉዞ ሕጎች መጣራት የመጣው ባለፈው ኅዳር አጋማሽ ላይ በሁለት የአሜሪካ ብሔራዊ ጥበቃ አባላት ላይ የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ነው።
ዋሽንግተን ፖስት እንደዘገበው ከሆነ ዜጎቻቸው ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የተከለከሉት ሀገራት ቡርኪና ፋሶ፣ ማሊ፣ ኒጀር፣ ደቡብ ሱዳን እና ሶሪያን ናቸው።
በተጨማሪም፣ የፍልስጤም አስተዳደር ባወጣው የጉዞ ሰነዶች ለያዙ ግለሰቦች መግባት ሙሉ በሙሉ ተገድቧል።
ከፊል እገዳዎች ደግሞ በ15 ተጨማሪ ሀገራት ላይ ተጥለዋል፡- እነሱም አንጎላ፣ አንቲጓ እና ባርቡዳ፣ ቤኒን፣ ኮትዲቯር፣ ዶሚኒካ፣ ጋቦን፣ ጋምቢያ፣ ማላዊ፣ ሞሪታኒያ፣ ናይጄሪያ፣ ሴኔጋል፣ ታንዛኒያ፣ ቶንጋ፣ ዛምቢያ እና ዚምባብዌ ናቸው።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ሰኔ ወር ላይ አስራ ሁለት ሀገራት ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ እንደሚታገዱ እና ሰባት ሌሎች ሀገራት ዜጎችም እገዳዎች እንደሚጥሉ አስታውቀው ነበር።
9 months ago
የባሕር በር ጉዳይ በአገራት መካከል ውዝግብ እያስነሳ ይገኛል
#ethiopia | ኢትዮጵያ አሁን አሁን በግልጽ አሰብ ይገባኛል ስትል እየተደመጠ ሲሆን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት የባሕር በር ካላገኘን ጦርነት ይኖራል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
16 የአፍሪካ አገራት የባህር በር የላቸውም፡፡
የባሕር በር ጉዳይ የባሕር በር የሌላቸውን አገራትን የደህንነት ስጋት ላይ ሲጥል በወጪና ገቢ ንግዳቸው ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል
1)- ዩጋንዳ 🇺🇬
2)- ኢትዮጵያ 🇪🇹
3)- ቦትስዋና 🇧🇼
4)- ቡርኪናፋሶ 🇧🇫
5)- ቡሩንዲ 🇧🇮
6)- የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ 🇨🇫
7)- ቻድ 🇹🇩
8)- ሌሴቶ 🇱🇸
9)- ማላዊ 🇲🇼
10)- ማሊ 🇲🇱
11)- ኒጀር 🇳🇪
12)- ሩዋንዳ 🇷🇼
13)- ደቡብ ሱዳን 🇸🇸
14)- ኢስዋቲኒ 🇸🇿
15)- ዛምቢያ 🇿🇲
16)- ዚምባብዌ 🇿🇼
#ቅዳሜገበያ
#ethiopia | ኢትዮጵያ አሁን አሁን በግልጽ አሰብ ይገባኛል ስትል እየተደመጠ ሲሆን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት የባሕር በር ካላገኘን ጦርነት ይኖራል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
16 የአፍሪካ አገራት የባህር በር የላቸውም፡፡
የባሕር በር ጉዳይ የባሕር በር የሌላቸውን አገራትን የደህንነት ስጋት ላይ ሲጥል በወጪና ገቢ ንግዳቸው ላይ ደግሞ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ይገኛል
1)- ዩጋንዳ 🇺🇬
2)- ኢትዮጵያ 🇪🇹
3)- ቦትስዋና 🇧🇼
4)- ቡርኪናፋሶ 🇧🇫
5)- ቡሩንዲ 🇧🇮
6)- የመካከለኛው አፍሪካ ሪፐብሊክ 🇨🇫
7)- ቻድ 🇹🇩
8)- ሌሴቶ 🇱🇸
9)- ማላዊ 🇲🇼
10)- ማሊ 🇲🇱
11)- ኒጀር 🇳🇪
12)- ሩዋንዳ 🇷🇼
13)- ደቡብ ሱዳን 🇸🇸
14)- ኢስዋቲኒ 🇸🇿
15)- ዛምቢያ 🇿🇲
16)- ዚምባብዌ 🇿🇼
#ቅዳሜገበያ
Sponsored by
Surafel
9 months ago
በማላዊ "HOW TO CHANGE YOUR WIFE IN 30 DAYS" (ሚስትዎን በ30 ቀናት ውስጥ እንዴት እንደሚለውጡ) በሚል ርዕስ የወጣ አንድ መጽሐፍ ርዕሱ ላይ የፊደል ስህተት እንደነበረበት ሳይታወቅ በፊት በአንድ ሳምንት ውስጥ ሁለት ሚሊዮን ቅጂዎች ተሽጠው ነበር
ትክክለኛው ርዕስ "HOW TO CHANGE YOUR LIFE IN 30 DAYS" (ሕይወትዎን በ30 ቀናት ውስጥ እንዴት እንደሚለውጡ) የሚል ነበር።
እርማቱ ከተደረገ በኋላ ግን፣ ለሙሉ ወሩ የተሸጠው 3 ቅጂዎች ብቻ ነበሩ።
ትክክለኛው ርዕስ "HOW TO CHANGE YOUR LIFE IN 30 DAYS" (ሕይወትዎን በ30 ቀናት ውስጥ እንዴት እንደሚለውጡ) የሚል ነበር።
እርማቱ ከተደረገ በኋላ ግን፣ ለሙሉ ወሩ የተሸጠው 3 ቅጂዎች ብቻ ነበሩ።
10 months ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ "የአፍላ ጎረምሳ ኃይሉን አምቆ ለ79 አመት አፍሪካን እያስተሳሰረና ከዓለምም እያቀራረበ በወጣትነት ትንፋሽ የዘለቀ" - የአፍሪካ መኩሪያም ሆኗል፡፡
#ethiopia | በአለም ኤቪዬሽን ብቃት 27ኛ ደረጃ ላይ ተገኝቶ ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ከመሆን ባሻገር በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎችን የሚያደርገው አየር መንገዱ በጥቅሉ ከ19 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ይዟል
(የዘገባ አዘጋጅ - ጋዜጠኛና አማካሪ እሸቱ ገለቱ)
አየር መንገዱ ከተቋም የገዘፈና ራሱን ችሎ ሀገረ - ኢትዮጵያም ነው ብያለሁ፡፡ የበረራ አገልግሎቱን ብቻ አይተን አሳንሰነው ከሆነ ተሸውደናል፤ ሌሎች የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ስምንቱን ግዙፍ ታዕምረኛ ክንፎችን አደራ እንዳንዘነጋ!
ከእግር ኳስ ስታዲየም የማይተናነሱ አይነተ ብዙ ሰፋፊ ግዙፍ መከዘኛ መጋዘኞቹና የሎጂስቲክ ሂደት ማደራጃ ተቋማቱ ትልልቅነትም አጃኢብ ያሰኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት ከ19 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን እንዳጓጓዘ እና 785 ሺህ ቶን ገደማ ጭነት ማመላለሱ ተነግሯል፡፡ በዚህ አገልግሎቱም 7.6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ከአየር መንገዱ ገለጻና ያገኘሁት ተጨማሪ ሰነድም ያመለክታል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹን ከ145 ወደ 290 ከፍ በማድረግ … 144 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ ገቢውንም ከ8 ሚሊዮን ገደማ ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ የሚያደርገው ከ19 ሚሊዮን ያልራቀውን አመታዊ የተጓዥ ቁጥርን 48.5 ሚሊዮን ለማድረስ በመወጠን መሆኑ ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና በ5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
በዘመን ኮቪድ - 19 የአለም ኤቪዬሽን ለበረራ ባንገራገረበት ወቅት መድሀኒትና የህክምና መርጃ መሳሪያዎችን በማመላለስ ዓለም በቁርጥ ቀን አጋርነቱ የሚያወሳው አየር መንገዱ በተለይ እንደ ጣሊያን፣ ኖርዌይና ብራዚል ያሉት ሀገራት በኮቪዱ ክፉ ወቅት “ቀድሞ ደራሻችን” ብለው በልዩ አወድሰውታል፡፡
በጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር በ2035 ከእጅግ ከፍተኛ የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መካከል አንዱ ተጠቃሽ ተወዳዳሪ አየር መንገድ መሆንን እንደ ግብ አስቀምጧል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹንም ወደ 290 ከፍ በማድረግ አለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ የሀገር ውስጡን መዳረሻ ደግሞ ወደ 32 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ፈጣን (fast)፣ አዋጭ (profitable) እና ዘላቂ (sustainable) እድገት እንደ አቅጣጫ የያያዘው አየር መንገዱ ማሻሻያውን ተከትሎም በአመት የሚያጓጉዘውን የመንገደኞች ቁጥር ከእጥፍ በላይ ጨምሮ 48.5 ሚሊዮን ተጓዦችን በማመላለስ አመታዊ ገቢውን ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ለማድረግ ወጥኗል፡፡
አየር መንገዱ ራዕዩን ለማሳካት አምስት አብይ ምሶሶዎች ላይ ያጠነጥናል፡፡ የበረራ መስመር መዳረሻዎችን መጨመር (fleet)፣ በሰው ሀብት ልማት ማላቅ (human resource development)፣ የአቪዬሽን መሰረተ ልማትን ማስፋፋት (infrastructure)፣ ዘመንን የዋጁ ተቋማዊ የአሰራር ስርአትን ማሻሻል (system improvement)፣ በምልዐት በቢዝነስ ኢንደስትሪው በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ መቀጠል (sustainability) ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት የአየር ላይ በረራ ቆይታቸው በአማካይ 7 አመት የሆኑ 145 አውሮፕላኖች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ 144 የዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን 66ቱ በአፍሪካ የሚገኙ ናቸው፡፡
እንዲሁም 23 የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች አሉት፡፡ ይሁንና የአየር መንገዱን አጠቃላይ ትርፋማነት ባይጫነውም በሀገር ውስጥ በረራ ትርፍ አልቀናውም ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት በዚህ መዘዝ 28 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ እንዳጋጠመው ሳይጠቁም አላለፈም፡፡ ይህ ግን ለምንና እንዴት ለሚለው ሰፋ ያለ ምክንያትን ይሻል፡፡
በተለይ በዘመነ ኮቪድ የመድሀኒትና የሕክምና መርጃ በማመላለስ የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ አለም አቀፍ እውቅና የተቸረው አየር መንገዱ የጭነት በረራ መዳረሻዎቹ ደግሞ 70 ደርሰዋል፡፡
መቶ በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የመቶ በመቶ ባለቤትነት የተያዘው አየር መንገዱ ቀጥታ የኤቪዬሽን የካበተ ልምድ ያላቸው በርካታ ከፍተኛ የስራ አመራር አባላትን አቅፎ በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎች አሉት፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአጠቃላይ 700 ሴት ሰራተኞች ያሉት ሲሆን 80 ሴት አውሮፕላን አብራሪዎች እና 175 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖችንም ይዟል፡፡
የበረራ አገልግሎቱን ጨምሮ የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ወደ 9 ክንፎች ያደረሰና እጅግ ዘመን አፈራሽ የቦይንግ 737 አራተኛ ትውልድ የሆኑ 30 ቦይንግ - 797 አውሮፕላኖችን በባለቤትነት የሚያበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀድሞ እንደጀመረ ዛሬም ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ኮከብ ሆኖ ቀጥሏል፡፡
የአየር መንገዱ ግሩፕ የአለም አቀፍ መንገደኞች አገልግሎት፣ የጭነትና ሎጂስቲክ አገልግሎት፣ የሀገር ውስጥ የኤክስፕሬስ ሰርቪስ፣ የኤርፖርቶች ጉዳይ እና የመንደርደሪያ የግራውንድ አገልግሎትን ይይዛል፡፡
በተጨማሪም በቀን አንድ ሚሊዮን ሰሀን ምግብ የማዘጋጀት አቅም ያለው የበረራ ላይ የምግብ ኬተሪንግ አገልግሎት፣ አራት ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ሰልጣኞችን ሊቀበል እንደሚችል ተነገረለት የአቪዬሽን ዩኒቨርስቲ፣ ለማስተናገጃ ከአንድ ሺህ በላይ መኝታ ክፍሎች ያሉት የስካይላይት ሆቴልና እንዲሁም የአውሮፕላን ጥገና አገልግሎቶችንም ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከራሱ አልፎ የምስራቅና ማዕከላዊ አፍሪካ ክልል፣ ከማላዊ፣ ዛምቢያ እና ኮንጎ አየር መንገዶች ጋር በስትራቴጂክ አጋርነት አብሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
በጥገና ሀንጋር ማዕከሉ ውስጥ የኤርፍሬም ሜካኒካል ጥገና፣ የሞተር ጥገና፣ የአውሮፕላን ክፍሎች ጥገና፣ የመስመር ጥገና እና ለሶስተኛ ወገን አካላት ጥገና መስጠትን ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀላቀለው የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በጥምር በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና ትስስሩ በስሩ ባቀፋቸው 5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች አማካይነት በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
አየር መንገዱ “አፍሪካን እርስ በርስ የሚያስተሳስር እና ከዓለምም የሚያቀራርብ (Bringing Africa Together & Closer to the World) የሚል መሪ ቃልም ይጠቀማል፡፡
በአለም አንዱ ትልቁ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ሆኖ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጄት ሰርቪስ አገልግሎትን ለምስራቅና ምዕራፍ አፍሪካ ሀገራት በልዩ የቢዝነስ ድርድር አግባብ እየሰጠ መሆኑም ታውቋል፡፡
#ethiopia | በአለም ኤቪዬሽን ብቃት 27ኛ ደረጃ ላይ ተገኝቶ ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ከመሆን ባሻገር በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎችን የሚያደርገው አየር መንገዱ በጥቅሉ ከ19 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ይዟል
(የዘገባ አዘጋጅ - ጋዜጠኛና አማካሪ እሸቱ ገለቱ)
አየር መንገዱ ከተቋም የገዘፈና ራሱን ችሎ ሀገረ - ኢትዮጵያም ነው ብያለሁ፡፡ የበረራ አገልግሎቱን ብቻ አይተን አሳንሰነው ከሆነ ተሸውደናል፤ ሌሎች የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ስምንቱን ግዙፍ ታዕምረኛ ክንፎችን አደራ እንዳንዘነጋ!
ከእግር ኳስ ስታዲየም የማይተናነሱ አይነተ ብዙ ሰፋፊ ግዙፍ መከዘኛ መጋዘኞቹና የሎጂስቲክ ሂደት ማደራጃ ተቋማቱ ትልልቅነትም አጃኢብ ያሰኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት ከ19 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን እንዳጓጓዘ እና 785 ሺህ ቶን ገደማ ጭነት ማመላለሱ ተነግሯል፡፡ በዚህ አገልግሎቱም 7.6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ከአየር መንገዱ ገለጻና ያገኘሁት ተጨማሪ ሰነድም ያመለክታል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹን ከ145 ወደ 290 ከፍ በማድረግ … 144 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ ገቢውንም ከ8 ሚሊዮን ገደማ ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ የሚያደርገው ከ19 ሚሊዮን ያልራቀውን አመታዊ የተጓዥ ቁጥርን 48.5 ሚሊዮን ለማድረስ በመወጠን መሆኑ ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና በ5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
በዘመን ኮቪድ - 19 የአለም ኤቪዬሽን ለበረራ ባንገራገረበት ወቅት መድሀኒትና የህክምና መርጃ መሳሪያዎችን በማመላለስ ዓለም በቁርጥ ቀን አጋርነቱ የሚያወሳው አየር መንገዱ በተለይ እንደ ጣሊያን፣ ኖርዌይና ብራዚል ያሉት ሀገራት በኮቪዱ ክፉ ወቅት “ቀድሞ ደራሻችን” ብለው በልዩ አወድሰውታል፡፡
በጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር በ2035 ከእጅግ ከፍተኛ የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መካከል አንዱ ተጠቃሽ ተወዳዳሪ አየር መንገድ መሆንን እንደ ግብ አስቀምጧል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹንም ወደ 290 ከፍ በማድረግ አለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ የሀገር ውስጡን መዳረሻ ደግሞ ወደ 32 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ፈጣን (fast)፣ አዋጭ (profitable) እና ዘላቂ (sustainable) እድገት እንደ አቅጣጫ የያያዘው አየር መንገዱ ማሻሻያውን ተከትሎም በአመት የሚያጓጉዘውን የመንገደኞች ቁጥር ከእጥፍ በላይ ጨምሮ 48.5 ሚሊዮን ተጓዦችን በማመላለስ አመታዊ ገቢውን ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ለማድረግ ወጥኗል፡፡
አየር መንገዱ ራዕዩን ለማሳካት አምስት አብይ ምሶሶዎች ላይ ያጠነጥናል፡፡ የበረራ መስመር መዳረሻዎችን መጨመር (fleet)፣ በሰው ሀብት ልማት ማላቅ (human resource development)፣ የአቪዬሽን መሰረተ ልማትን ማስፋፋት (infrastructure)፣ ዘመንን የዋጁ ተቋማዊ የአሰራር ስርአትን ማሻሻል (system improvement)፣ በምልዐት በቢዝነስ ኢንደስትሪው በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ መቀጠል (sustainability) ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት የአየር ላይ በረራ ቆይታቸው በአማካይ 7 አመት የሆኑ 145 አውሮፕላኖች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ 144 የዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን 66ቱ በአፍሪካ የሚገኙ ናቸው፡፡
እንዲሁም 23 የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች አሉት፡፡ ይሁንና የአየር መንገዱን አጠቃላይ ትርፋማነት ባይጫነውም በሀገር ውስጥ በረራ ትርፍ አልቀናውም ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት በዚህ መዘዝ 28 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ እንዳጋጠመው ሳይጠቁም አላለፈም፡፡ ይህ ግን ለምንና እንዴት ለሚለው ሰፋ ያለ ምክንያትን ይሻል፡፡
በተለይ በዘመነ ኮቪድ የመድሀኒትና የሕክምና መርጃ በማመላለስ የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ አለም አቀፍ እውቅና የተቸረው አየር መንገዱ የጭነት በረራ መዳረሻዎቹ ደግሞ 70 ደርሰዋል፡፡
መቶ በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የመቶ በመቶ ባለቤትነት የተያዘው አየር መንገዱ ቀጥታ የኤቪዬሽን የካበተ ልምድ ያላቸው በርካታ ከፍተኛ የስራ አመራር አባላትን አቅፎ በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎች አሉት፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአጠቃላይ 700 ሴት ሰራተኞች ያሉት ሲሆን 80 ሴት አውሮፕላን አብራሪዎች እና 175 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖችንም ይዟል፡፡
የበረራ አገልግሎቱን ጨምሮ የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ወደ 9 ክንፎች ያደረሰና እጅግ ዘመን አፈራሽ የቦይንግ 737 አራተኛ ትውልድ የሆኑ 30 ቦይንግ - 797 አውሮፕላኖችን በባለቤትነት የሚያበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀድሞ እንደጀመረ ዛሬም ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ኮከብ ሆኖ ቀጥሏል፡፡
የአየር መንገዱ ግሩፕ የአለም አቀፍ መንገደኞች አገልግሎት፣ የጭነትና ሎጂስቲክ አገልግሎት፣ የሀገር ውስጥ የኤክስፕሬስ ሰርቪስ፣ የኤርፖርቶች ጉዳይ እና የመንደርደሪያ የግራውንድ አገልግሎትን ይይዛል፡፡
በተጨማሪም በቀን አንድ ሚሊዮን ሰሀን ምግብ የማዘጋጀት አቅም ያለው የበረራ ላይ የምግብ ኬተሪንግ አገልግሎት፣ አራት ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ሰልጣኞችን ሊቀበል እንደሚችል ተነገረለት የአቪዬሽን ዩኒቨርስቲ፣ ለማስተናገጃ ከአንድ ሺህ በላይ መኝታ ክፍሎች ያሉት የስካይላይት ሆቴልና እንዲሁም የአውሮፕላን ጥገና አገልግሎቶችንም ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከራሱ አልፎ የምስራቅና ማዕከላዊ አፍሪካ ክልል፣ ከማላዊ፣ ዛምቢያ እና ኮንጎ አየር መንገዶች ጋር በስትራቴጂክ አጋርነት አብሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
በጥገና ሀንጋር ማዕከሉ ውስጥ የኤርፍሬም ሜካኒካል ጥገና፣ የሞተር ጥገና፣ የአውሮፕላን ክፍሎች ጥገና፣ የመስመር ጥገና እና ለሶስተኛ ወገን አካላት ጥገና መስጠትን ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀላቀለው የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በጥምር በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና ትስስሩ በስሩ ባቀፋቸው 5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች አማካይነት በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
አየር መንገዱ “አፍሪካን እርስ በርስ የሚያስተሳስር እና ከዓለምም የሚያቀራርብ (Bringing Africa Together & Closer to the World) የሚል መሪ ቃልም ይጠቀማል፡፡
በአለም አንዱ ትልቁ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ሆኖ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጄት ሰርቪስ አገልግሎትን ለምስራቅና ምዕራፍ አፍሪካ ሀገራት በልዩ የቢዝነስ ድርድር አግባብ እየሰጠ መሆኑም ታውቋል፡፡
Comments