9 days ago
ዳንጎቴ የሀብታቸው ሲሶ ለድሆች ሊሰጡ ነው
#ethiopia | የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት የሆኑት ናይጄሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ከሀብታቸው አንድ ሶስተኛውን ለበጎ አድራጎት ስራዎች ለማዋል ማቀዳቸውን ይፋ አደረጉ።
የቢሊየነሩ ልጅ ሀሊማ ዳንጎቴ ለብሉምበርግ (Bloomberg) በሰጡት ቃለ ምልልስ እንደገረጹት መላው የዳንጎቴ ቤተሰብ በዚህ ውሳኔ ላይ ሙሉ ድጋፋቸውን መስጠታቸውን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት የዳንጎቴ ሀብት ከ35 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚገመት የሚነገር ሲሆን 33 በመቶው ለበጎ አድራጎት ሲውል ከ11 እስከ 12 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ይሆናል።
ይህም በአፍሪካ ታሪክ በግል ባለሀብት ከተደረጉ ትላልቅ የበጎ አድራጎት ስጦታዎች አንዱ ያደርገዋል ነው የተባለው።
ስጦታው በዋናነት በጤና፣ በትምህርት፣ በምግብ ዋስትና እና በሰብአዊ እርዳታዎች ላይ ያተኮሩ የረጅም ጊዜ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ይውላል ነው የተባለው።
ይህ ውሳኔ ይፋ የሆነው ዳንጎቴ የንግድ አቅማቸውን ወደ 100 ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ በሚሰሩበት እና ለልጆቻቸው የኃላፊነት ሽግግር እያደረጉ ባሉበት ወቅት ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #nigeria #alekodangote #donation
#ethiopia | የአፍሪካ ቁጥር አንድ ባለሀብት የሆኑት ናይጄሪያዊው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ከሀብታቸው አንድ ሶስተኛውን ለበጎ አድራጎት ስራዎች ለማዋል ማቀዳቸውን ይፋ አደረጉ።
የቢሊየነሩ ልጅ ሀሊማ ዳንጎቴ ለብሉምበርግ (Bloomberg) በሰጡት ቃለ ምልልስ እንደገረጹት መላው የዳንጎቴ ቤተሰብ በዚህ ውሳኔ ላይ ሙሉ ድጋፋቸውን መስጠታቸውን ገልጸዋል።
በአሁኑ ወቅት የዳንጎቴ ሀብት ከ35 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚገመት የሚነገር ሲሆን 33 በመቶው ለበጎ አድራጎት ሲውል ከ11 እስከ 12 ቢሊዮን ዶላር የሚደርስ ይሆናል።
ይህም በአፍሪካ ታሪክ በግል ባለሀብት ከተደረጉ ትላልቅ የበጎ አድራጎት ስጦታዎች አንዱ ያደርገዋል ነው የተባለው።
ስጦታው በዋናነት በጤና፣ በትምህርት፣ በምግብ ዋስትና እና በሰብአዊ እርዳታዎች ላይ ያተኮሩ የረጅም ጊዜ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ይውላል ነው የተባለው።
ይህ ውሳኔ ይፋ የሆነው ዳንጎቴ የንግድ አቅማቸውን ወደ 100 ቢሊዮን ዶላር ለማሳደግ በሚሰሩበት እና ለልጆቻቸው የኃላፊነት ሽግግር እያደረጉ ባሉበት ወቅት ነው።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #nigeria #alekodangote #donation
1 month ago
ቀነ ገደቡ መጠናቀቅ የወለደው ውጥረት በደቡብ አፍሪካ
#ethiopia | የደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ህገ-ወጥ የተባሉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከደቡብ አፍሪካ ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጡት የሰኔ 30 /ሰኔ 23 የጊዜ ገደብ ማብቃቱን ተከትሎ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል።
የተቃውሞ ሰልፉ ወደ ከፋ ሁከትና ብጥብጥ ያመራል የሚለው ስጋት በሰፊው በማንዣበቡ ፣ በሀገሪቱ ያሉ ሰራተኞች ወደ ስራ ከመሄድ ተቆጥበዋል ፣ የንግድ ሱቆች ተዘግተዋል ፣ እንዲሁም የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል።
በደርባን እና በጆሃንስበርግ መሃል የሚገኙ አብዛኞቹ ሱቆች እና የንግድ ተቋማት የዝርፊያ ስጋት ስላለባቸው ተዘግተዋል።
ሰራተኞችና ጉዳይ ያለባቸው ተጓዦችም በቤታቸው ለመቆየት መርጠዋል።
በደርባን ከተማ የዙሉ ባህላዊ አልባሳትን የለበሱ፣ ዱላ እና ጋሻ የያዙ አነስተኛ የሰልፈኞች ቡድኖች በአንድ ፓርክ ውስጥ ተሰብስበው „አባሀምቤ“ (ይሂዱ/ልቀቁ) የሚሉ መፈክሮችን እያዜሙ ይገኛሉ።
የደቡብ አፍሪካ የፀጥታ ኃይሎች ሰልፈኞቹን በቅርብ እየተከታተሉ ነው።
ይህ የጊዜ ገደብ ካለፉት ሳምንታት ጀምሮ በፈጠረው ፍርሃት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ቆንስላዎችን እንዲሁም ጊዜያዊ መጠለያዎችን እያጨናነቁ ይገኛሉ።
ባለፉት ሳምንታት በተቀሰቀሰ የፀረ-ስደተኛ ጥቃት የሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ስጋቱን ይበልጥ አባብሶታል።
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ሊፈጠር የሚችል ሁከትን ለመከላከል ተጨማሪ የፖሊስ ኃይል ያሰማራ ሲሆን ወታደራዊ ኃይሉንም በተጠንቀቅ አቁሟል።
ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ህግ የሚጥሱ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቀዋል።
በደቡብ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን የፀረ-ስደተኞች ጥላቻ እና እንቅስቃሴ ተከትሎ ጆን አለን የተባለ ማላዊያዊ ስደተኛ ጥቂት ልብሶቹን በቦርሳው ጠቅልሎ፣ ደቡብ አፍሪካዊት ፍቅረኛውን እና የአንድ ዓመት ልጁን በሀዘን ተሰናብቶ ከሀገሪቱ ለመውጣት አውቶቡስ ለመያዝ ተገዷል።
ጆን አሁን ላይ በደርባን ከተማ በሚገኝ ጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ ይገኛል።
ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ዜጎች በሙሉ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ያስቀመጡት መደበኛ ያልሆነ የጊዜ ገደብ (እስከ ዛሬ ጁን 30 ድረስ) ከመጠናቀቁ በፊት ሀገሪቱን ለቀው ለመውጣት ተስፋ በማድረግ ላይ ከሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች ስደተኞች ጋር ለአራት ቀናት ያህል አውቶቡስ ሲጠብቅ ቆይቷል።
ምንም እንኳን የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን የጊዜ ገደብ ባይቀበለውም እና በስደተኞች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ቢያወግዝም፣ ድርጊቱን በቁርጠኝነት ማስቆም ባለመቻሉ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና የሲቪክ ማህበራት ጠንካራ ትችት እየቀረበበት ይገኛል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#southafrica #emigrants #nigeria #ethiopia #ghana #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሙኒኬሽንስ #getutemesgenmediacommunications
#ethiopia | የደቡብ አፍሪካ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ህገ-ወጥ የተባሉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከደቡብ አፍሪካ ለቀው እንዲወጡ ያስቀመጡት የሰኔ 30 /ሰኔ 23 የጊዜ ገደብ ማብቃቱን ተከትሎ በተለያዩ የሀገሪቱ ከተሞች ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል።
የተቃውሞ ሰልፉ ወደ ከፋ ሁከትና ብጥብጥ ያመራል የሚለው ስጋት በሰፊው በማንዣበቡ ፣ በሀገሪቱ ያሉ ሰራተኞች ወደ ስራ ከመሄድ ተቆጥበዋል ፣ የንግድ ሱቆች ተዘግተዋል ፣ እንዲሁም የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል።
በደርባን እና በጆሃንስበርግ መሃል የሚገኙ አብዛኞቹ ሱቆች እና የንግድ ተቋማት የዝርፊያ ስጋት ስላለባቸው ተዘግተዋል።
ሰራተኞችና ጉዳይ ያለባቸው ተጓዦችም በቤታቸው ለመቆየት መርጠዋል።
በደርባን ከተማ የዙሉ ባህላዊ አልባሳትን የለበሱ፣ ዱላ እና ጋሻ የያዙ አነስተኛ የሰልፈኞች ቡድኖች በአንድ ፓርክ ውስጥ ተሰብስበው „አባሀምቤ“ (ይሂዱ/ልቀቁ) የሚሉ መፈክሮችን እያዜሙ ይገኛሉ።
የደቡብ አፍሪካ የፀጥታ ኃይሎች ሰልፈኞቹን በቅርብ እየተከታተሉ ነው።
ይህ የጊዜ ገደብ ካለፉት ሳምንታት ጀምሮ በፈጠረው ፍርሃት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ የውጭ ሀገር ዜጎች ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ቆንስላዎችን እንዲሁም ጊዜያዊ መጠለያዎችን እያጨናነቁ ይገኛሉ።
ባለፉት ሳምንታት በተቀሰቀሰ የፀረ-ስደተኛ ጥቃት የሰዎች ሕይወት መጥፋቱ ስጋቱን ይበልጥ አባብሶታል።
የደቡብ አፍሪካ መንግስት ሊፈጠር የሚችል ሁከትን ለመከላከል ተጨማሪ የፖሊስ ኃይል ያሰማራ ሲሆን ወታደራዊ ኃይሉንም በተጠንቀቅ አቁሟል።
ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎዛ ህግ የሚጥሱ አካላት ላይ ጥብቅ እርምጃ እንደሚወሰድ አስጠንቅቀዋል።
በደቡብ አፍሪካ እየተባባሰ የመጣውን የፀረ-ስደተኞች ጥላቻ እና እንቅስቃሴ ተከትሎ ጆን አለን የተባለ ማላዊያዊ ስደተኛ ጥቂት ልብሶቹን በቦርሳው ጠቅልሎ፣ ደቡብ አፍሪካዊት ፍቅረኛውን እና የአንድ ዓመት ልጁን በሀዘን ተሰናብቶ ከሀገሪቱ ለመውጣት አውቶቡስ ለመያዝ ተገዷል።
ጆን አሁን ላይ በደርባን ከተማ በሚገኝ ጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ ይገኛል።
ህጋዊ ሰነድ የሌላቸው የውጭ ዜጎች በሙሉ ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ ፀረ-ስደተኛ ቡድኖች ያስቀመጡት መደበኛ ያልሆነ የጊዜ ገደብ (እስከ ዛሬ ጁን 30 ድረስ) ከመጠናቀቁ በፊት ሀገሪቱን ለቀው ለመውጣት ተስፋ በማድረግ ላይ ከሚገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ ሌሎች ስደተኞች ጋር ለአራት ቀናት ያህል አውቶቡስ ሲጠብቅ ቆይቷል።
ምንም እንኳን የደቡብ አፍሪካ መንግስት ይህንን የጊዜ ገደብ ባይቀበለውም እና በስደተኞች ላይ የሚደርሰውን ጥቃት ቢያወግዝም፣ ድርጊቱን በቁርጠኝነት ማስቆም ባለመቻሉ ከሌሎች የአፍሪካ ሀገራት እና የሲቪክ ማህበራት ጠንካራ ትችት እየቀረበበት ይገኛል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#southafrica #emigrants #nigeria #ethiopia #ghana #ጌጡተመስገንሚዲያናኮሙኒኬሽንስ #getutemesgenmediacommunications
3 months ago
በአፍሪካ ከፍተኛ የአርሰናል ደጋፊ ያላቸው 10 ቀዳሚ አገራት ደረጃ ይፋ ሆኑ!
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
3 months ago
በደቡብ አፍሪካ የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ ተከትሎ 130 ናይጄሪያውያን ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ጥያቄ አቀረቡ
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ህገወጥ ስደተኞችን በመቃወም እየተካሄደ ያለውን ሰልፍ ተከትሎ ቢያንስ 130 የናይጄሪያ ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መጠየቃቸውን የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቢያንካ ኦዱሜግው ኦጁኩ ገለጹ።
እነዚህ ግለሰቦች የናይጄሪያ መንግስት በቅርቡ ባመቻቸው አዲስ የመመለሻ መርሃ ግብር ለመጠቀም የመጀመሪያዎቹ አመልካቾች መሆናቸው ታውቋል።
ባለፈው ሳምንት በፕሪቶሪያ እና በጆሃንስበርግ የተካሄዱት ተቃውሞዎች ህገወጥ ስደተኞች በስራ እድል፣ በጸጥታ እና በመሰረታዊ አገልግሎቶች ላይ ጫና እያሳደሩ ነው በሚል መንግስት ጠንከር ያለ እርምጃ እንዲወስድ የሚጠይቁ ነበሩ።
የስደተኞች መብት ተሟጋች ድርጅቶች በበኩላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ለደቡብ አፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እንደ ሰበብ እየቀረቡ መሆኑን ይገልጻሉ።
የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኪሚቢ ኢሞሞቲሚ ኢቢንፋ በደቡብ አፍሪካ በዜጎቻቸው ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት አውግዘዋል።
በተለይም በጸጥታ ሃይሎች ተደብድበው ህይወታቸው ያለፈ ሁለት ናይጄሪያውያንን ጉዳይ በተመለከተ መንግስታቸው አስፈላጊውን የህክምና እና የህግ ሰነዶች እንዲሰጡት እንዲሁም ጥፋተኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቀዋል።
የናይጄሪያ መንግስት በደቡብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ ሲሆን በአቡጃ የሚገኙትን የደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጠርቶ ማብራሪያ ጠይቋል።
በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ የናይጄሪያ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮኖችም ከሀገር ውስጥ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር በዜጎቻቸው ላይ ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመቀነስ እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
#nigeria #southafrica #migration #africa #protest #foreignaffairs #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ውስጥ ህገወጥ ስደተኞችን በመቃወም እየተካሄደ ያለውን ሰልፍ ተከትሎ ቢያንስ 130 የናይጄሪያ ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ መጠየቃቸውን የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቢያንካ ኦዱሜግው ኦጁኩ ገለጹ።
እነዚህ ግለሰቦች የናይጄሪያ መንግስት በቅርቡ ባመቻቸው አዲስ የመመለሻ መርሃ ግብር ለመጠቀም የመጀመሪያዎቹ አመልካቾች መሆናቸው ታውቋል።
ባለፈው ሳምንት በፕሪቶሪያ እና በጆሃንስበርግ የተካሄዱት ተቃውሞዎች ህገወጥ ስደተኞች በስራ እድል፣ በጸጥታ እና በመሰረታዊ አገልግሎቶች ላይ ጫና እያሳደሩ ነው በሚል መንግስት ጠንከር ያለ እርምጃ እንዲወስድ የሚጠይቁ ነበሩ።
የስደተኞች መብት ተሟጋች ድርጅቶች በበኩላቸው የውጭ ሀገር ዜጎች ለደቡብ አፍሪካ ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እንደ ሰበብ እየቀረቡ መሆኑን ይገልጻሉ።
የናይጄሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ኪሚቢ ኢሞሞቲሚ ኢቢንፋ በደቡብ አፍሪካ በዜጎቻቸው ላይ እየደረሰ ያለውን ጥቃት አውግዘዋል።
በተለይም በጸጥታ ሃይሎች ተደብድበው ህይወታቸው ያለፈ ሁለት ናይጄሪያውያንን ጉዳይ በተመለከተ መንግስታቸው አስፈላጊውን የህክምና እና የህግ ሰነዶች እንዲሰጡት እንዲሁም ጥፋተኞች ለፍርድ እንዲቀርቡ ጠይቀዋል።
የናይጄሪያ መንግስት በደቡብ አፍሪካ ያለውን ሁኔታ በቅርበት እየተከታተለ ሲሆን በአቡጃ የሚገኙትን የደቡብ አፍሪካ ከፍተኛ ኮሚሽነር ጠርቶ ማብራሪያ ጠይቋል።
በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ የናይጄሪያ ዲፕሎማሲያዊ ሚሲዮኖችም ከሀገር ውስጥ ባለስልጣናት ጋር በመተባበር በዜጎቻቸው ላይ ሊደርስ የሚችለውን አደጋ ለመቀነስ እየሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
#nigeria #southafrica #migration #africa #protest #foreignaffairs #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የአፍሪካው ቁንጮ አሊኮ ዳንጎቴ አልተቻሉም
#ethiopia | የአህጉራችን ቁጥር አንድ ቢሊየነር ናይጄሪያዊው አሊኮ ዳንጎቴ፣ በፈረንጆቹ 2026 ዓመት አስገራሚ የሀብት እድገት በማስመዝገብ ግስጋሴያቸውን ቀጥለዋል።
እንደ ብሉምበርግ የቢሊየነሮች መረጃ መሠረት፣ የባለሀብቱ ጠቅላላ የሀብት መጠን 34.0 ቢሊዮን ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ ይህም በዓለም የሀብታሞች ዝርዝር ውስጥ ወደ 69ኛ ደረጃ ከፍ እንዲሉ አድርጓቸዋል።
ዳንጎቴ በዚህ ዓመት ብቻ 3.99 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ትርፍ ማግኘት የቻሉ ሲሆን፣ ይህም በአህጉሪቱ ያላቸውን የበላይነት ይበልጥ አጠናክሮታል።
የዚህ የሀብት ዝላይ አንዱ ተጠቃሽ ምክንያት በሌጎስ የሚገኘው ግዙፉ የዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ስራውን በሙሉ አቅሙ መጀመሩ ነው። ማጣሪያው በቀን 650,000 በርሜል የማምረት አቅሙን መጠቀም የጀመረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀጥታ የጄት ነዳጅ አቅርቦት መጀመሩ ተረጋግጧል።
ይህ ስምምነት ለአፍሪካ ግዙፍ አየር መንገድ የኢነርጂ ዋስትናን የሚሰጥ ሲሆን፣ በተለይም በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ላይ በሚታየው የአቅርቦት መቋረጥ ምክንያት ለነዳጅ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመሙላት እንደ ትልቅ ዕድል ተቆጥሯል። ማጣሪያው የጄት ነዳጅ ኤክስፖርቱን በቀን ወደ 158,000 በርሜል አሳድጓል።
በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ባለቤትነት እና በንግድ ትስስር ረገድ ይህ የዳንጎቴ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አጋርነት አዲስ ምዕራፍ እንደሆነ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #capitalnews #alikodangote #ethiopianairlines #africaeconomy #businessnews #dangoterefinery #aviation #ethiopia #nigeria #wealthreport
#ethiopia | የአህጉራችን ቁጥር አንድ ቢሊየነር ናይጄሪያዊው አሊኮ ዳንጎቴ፣ በፈረንጆቹ 2026 ዓመት አስገራሚ የሀብት እድገት በማስመዝገብ ግስጋሴያቸውን ቀጥለዋል።
እንደ ብሉምበርግ የቢሊየነሮች መረጃ መሠረት፣ የባለሀብቱ ጠቅላላ የሀብት መጠን 34.0 ቢሊዮን ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ ይህም በዓለም የሀብታሞች ዝርዝር ውስጥ ወደ 69ኛ ደረጃ ከፍ እንዲሉ አድርጓቸዋል።
ዳንጎቴ በዚህ ዓመት ብቻ 3.99 ቢሊዮን ዶላር የተጣራ ትርፍ ማግኘት የቻሉ ሲሆን፣ ይህም በአህጉሪቱ ያላቸውን የበላይነት ይበልጥ አጠናክሮታል።
የዚህ የሀብት ዝላይ አንዱ ተጠቃሽ ምክንያት በሌጎስ የሚገኘው ግዙፉ የዳንጎቴ የነዳጅ ማጣሪያ ስራውን በሙሉ አቅሙ መጀመሩ ነው። ማጣሪያው በቀን 650,000 በርሜል የማምረት አቅሙን መጠቀም የጀመረ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት ለኢትዮጵያ አየር መንገድ የቀጥታ የጄት ነዳጅ አቅርቦት መጀመሩ ተረጋግጧል።
ይህ ስምምነት ለአፍሪካ ግዙፍ አየር መንገድ የኢነርጂ ዋስትናን የሚሰጥ ሲሆን፣ በተለይም በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ላይ በሚታየው የአቅርቦት መቋረጥ ምክንያት ለነዳጅ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመሙላት እንደ ትልቅ ዕድል ተቆጥሯል። ማጣሪያው የጄት ነዳጅ ኤክስፖርቱን በቀን ወደ 158,000 በርሜል አሳድጓል።
በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ባለቤትነት እና በንግድ ትስስር ረገድ ይህ የዳንጎቴ እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ አጋርነት አዲስ ምዕራፍ እንደሆነ ይታመናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #capitalnews #alikodangote #ethiopianairlines #africaeconomy #businessnews #dangoterefinery #aviation #ethiopia #nigeria #wealthreport
5 months ago
አሊኮ ዳንጎቴ ነዳጅ ቀነሱ
#ethiopia | በናይጄሪያው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ባለቤትነት የሚመራው ግዙፉ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ፣ በተጣሩ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን ይፋ አደረገ።
ኩባንያው ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ በቤንዚንና በናፍታ ምርቶች ላይ ይህ የዋጋ ማስተካከያ የተደረገው በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ የታየውን የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ መቀነስ ተከትሎ ነው። ባለፈው ሰኞ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል 119 ዶላር በመንካት ከሰኔ 2022 ወዲህ ከፍተኛውን የዋጋ ጭማሪ አሳይቶ ነበር።
ሆኖም የቡድን ሰባት (G7) አባል አገራት ያላቸውን የነዳጅ ክምችት ወደ ገበያ ሊለቁ እንደሚችሉ ማስታወቃቸውን ተከትሎ፣ የነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል ከ90 ዶላር በታች ዝቅ ብሏል። የዳንጎቴ ማጣሪያ ፋብሪካም ይህንን የዓለም አቀፍ ገበያ መረጋጋት መሠረት በማድረግ ለተጠቃሚዎች የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቀደም ሲል በመካከለኛው ምስራቅ ካለው ቀውስ ጋር ተያይዞ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል እጥረት ለመከላከልና የናይጄሪያን የነዳጅ ዋስትና ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸው ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nigeria #dangoterefinery #fuelprice #energynews #globalmarket #oilandgas #africaeconomy
#ethiopia | በናይጄሪያው ቢሊየነር አሊኮ ዳንጎቴ ባለቤትነት የሚመራው ግዙፉ የነዳጅ ማጣሪያ ፋብሪካ፣ በተጣሩ የነዳጅ ምርቶች ላይ የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን ይፋ አደረገ።
ኩባንያው ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ በቤንዚንና በናፍታ ምርቶች ላይ ይህ የዋጋ ማስተካከያ የተደረገው በዓለም አቀፍ ገበያ ላይ የታየውን የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ መቀነስ ተከትሎ ነው። ባለፈው ሰኞ የብሬንት ድፍድፍ ነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል 119 ዶላር በመንካት ከሰኔ 2022 ወዲህ ከፍተኛውን የዋጋ ጭማሪ አሳይቶ ነበር።
ሆኖም የቡድን ሰባት (G7) አባል አገራት ያላቸውን የነዳጅ ክምችት ወደ ገበያ ሊለቁ እንደሚችሉ ማስታወቃቸውን ተከትሎ፣ የነዳጅ ዋጋ በአንድ በርሜል ከ90 ዶላር በታች ዝቅ ብሏል። የዳንጎቴ ማጣሪያ ፋብሪካም ይህንን የዓለም አቀፍ ገበያ መረጋጋት መሠረት በማድረግ ለተጠቃሚዎች የዋጋ ቅናሽ ማድረጉን አስታውቋል።
የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቀደም ሲል በመካከለኛው ምስራቅ ካለው ቀውስ ጋር ተያይዞ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል እጥረት ለመከላከልና የናይጄሪያን የነዳጅ ዋስትና ለማረጋገጥ በትኩረት እንደሚሰሩ ገልጸው ነበር።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nigeria #dangoterefinery #fuelprice #energynews #globalmarket #oilandgas #africaeconomy
6 months ago
በናይጄሪያ በ20 ቀናት ውስጥ የ323 ሰዎች ሕይወት አለፈ
#ethiopia | በናይጄሪያ በየካቲት ወር የመጀመሪያዎቹ 20 ቀናት ብቻ በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች ቢያንስ 323 ሰዎች መገደላቸውን ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
ደካማ የመንግሥት ጥበቃ እና "የማስጠንቀቂያ ደብዳቤዎች"
አምነስቲ ባወጣው መግለጫ፣ ይህ ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር የፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ አስተዳደር ለዓመታት በታጠቁ ቡድኖችና ግለሰቦች የሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶችን ለማስቆም የሚያስችል ውጤታማ ስትራቴጂ እንደሌለው ማሳያ ነው ብሏል።
በተለይ ደግሞ በአንዳንድ አካባቢዎች ታጣቂዎቹ ጥቃት ከመፈጸማቸው በፊት ለነዋሪዎቹ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደሚልኩ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህ እየታወቀ ግን ጥቃቱን መከላከል አለመቻሉ የመንግሥትን ድክመት ይበልጥ አጉልቶታል።
"መንግሥት አሳልፎ ሰጥቶናል" - ነዋሪዎች
በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች መንግሥት ለደኅንነታቸው ቅድሚያ ከመስጠት ይልቅ "ለታጣቂዎች አሳልፎ ሰጥቶናል" የሚል ከፍተኛ ቅሬታ እያቀረቡ ይገኛሉ። አምነስቲ ኢንተርናሽናል በበኩሉ መንግሥት የዜጎቹን ደኅንነት የመጠበቅና የመከላከል ቀዳሚ ግዴታውን እንዳልተወጣ በማሳሰብ፣ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nigeria #amnestyinternational #humanrights #securitycrisis #africanews #የናይጄሪያዜና
#ethiopia | በናይጄሪያ በየካቲት ወር የመጀመሪያዎቹ 20 ቀናት ብቻ በተለያዩ አካባቢዎች በተፈጸሙ ጥቃቶች ቢያንስ 323 ሰዎች መገደላቸውን ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታወቀ።
ደካማ የመንግሥት ጥበቃ እና "የማስጠንቀቂያ ደብዳቤዎች"
አምነስቲ ባወጣው መግለጫ፣ ይህ ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር የፕሬዝዳንት ቦላ ቲኑቡ አስተዳደር ለዓመታት በታጠቁ ቡድኖችና ግለሰቦች የሚፈጸሙ የጭካኔ ድርጊቶችን ለማስቆም የሚያስችል ውጤታማ ስትራቴጂ እንደሌለው ማሳያ ነው ብሏል።
በተለይ ደግሞ በአንዳንድ አካባቢዎች ታጣቂዎቹ ጥቃት ከመፈጸማቸው በፊት ለነዋሪዎቹ የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደሚልኩ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህ እየታወቀ ግን ጥቃቱን መከላከል አለመቻሉ የመንግሥትን ድክመት ይበልጥ አጉልቶታል።
"መንግሥት አሳልፎ ሰጥቶናል" - ነዋሪዎች
በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች መንግሥት ለደኅንነታቸው ቅድሚያ ከመስጠት ይልቅ "ለታጣቂዎች አሳልፎ ሰጥቶናል" የሚል ከፍተኛ ቅሬታ እያቀረቡ ይገኛሉ። አምነስቲ ኢንተርናሽናል በበኩሉ መንግሥት የዜጎቹን ደኅንነት የመጠበቅና የመከላከል ቀዳሚ ግዴታውን እንዳልተወጣ በማሳሰብ፣ አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ ጥሪ አቅርቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #nigeria #amnestyinternational #humanrights #securitycrisis #africanews #የናይጄሪያዜና
7 months ago
🇲🇦 አስተናጋጇ ሞሮኮ ለፍጻሜ ደረሰች! 🇲🇦
#ethiopia | ከ22 ዓመታት በኋላ የአትላስ አንበሶቹ ለአፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ አልፈዋል! 🔥
በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ሞሮኮ እና ናይጄሪያ ያደረጉት ተጠባቂ ጨዋታ በመደበኛና በጭማሪ ሰዓት (0-0) ቢጠናቀቅም፤ ሞሮኮ ናይጄሪያን በመለያ ምት 4 ለ 2 በመርታት አሸናፊ ሆናለች።
✨ የድሉ ትርጉም፡
ሞሮኮ ከ22 ዓመት በኋላ ለፍጻሜ ደርሳለች።
ከ50 ዓመት በኋላ ዋንጫውን በሜዳዋ ለማንሳት አንድ ጨዋታ ብቻ ይቀራታል።
ናይጄሪያ (ሱፐር ኢግልስ) ከውድድሩ ተሰናብታለች።
🔜 ታላቁ የፍጻሜ ጨዋታ:
ሴኔጋል 🇸🇳 🆚 ሞሮኮ 🇲🇦
ዋንጫው የቴራንጋ አንበሶች ወይስ የአትላስ አንበሶች ቤት የሚያርፍ ይመስላችኋል?
ግምታችሁን አስቀምጡ! 👇
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#afcon2025 #morocco #nigeria #senegal #football #africacupofnations
#ethiopia | ከ22 ዓመታት በኋላ የአትላስ አንበሶቹ ለአፍሪካ ዋንጫ ፍጻሜ አልፈዋል! 🔥
በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ጨዋታ ሞሮኮ እና ናይጄሪያ ያደረጉት ተጠባቂ ጨዋታ በመደበኛና በጭማሪ ሰዓት (0-0) ቢጠናቀቅም፤ ሞሮኮ ናይጄሪያን በመለያ ምት 4 ለ 2 በመርታት አሸናፊ ሆናለች።
✨ የድሉ ትርጉም፡
ሞሮኮ ከ22 ዓመት በኋላ ለፍጻሜ ደርሳለች።
ከ50 ዓመት በኋላ ዋንጫውን በሜዳዋ ለማንሳት አንድ ጨዋታ ብቻ ይቀራታል።
ናይጄሪያ (ሱፐር ኢግልስ) ከውድድሩ ተሰናብታለች።
🔜 ታላቁ የፍጻሜ ጨዋታ:
ሴኔጋል 🇸🇳 🆚 ሞሮኮ 🇲🇦
ዋንጫው የቴራንጋ አንበሶች ወይስ የአትላስ አንበሶች ቤት የሚያርፍ ይመስላችኋል?
ግምታችሁን አስቀምጡ! 👇
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#afcon2025 #morocco #nigeria #senegal #football #africacupofnations
Sponsored by
Surafel
10 months ago
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
#ethiopia | Both Chef Marcus Samuelsson and Aynalem Zeleke Bekele embody a proud celebration of Ethiopia’s culinary heritage while connecting it to the wider world. Marcus, born in Ethiopia and raised in Sweden, transforms his global experiences into a flavorful dialogue between continents — blending Ethiopian spices, Swedish precision, and American creativity at Marcus DC. Similarly, Aynalem, co-owner of Beteseb Restaurant in Silver Spring, carries Ethiopia’s warmth and family spirit into every dish, offering authentic flavors wrapped in hospitality that feels like home. Together, they represent the new face of Ethiopian excellence — chefs who honor their roots, elevate their culture, and proudly share Ethiopia’s rich taste and tradition with the world.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
MARCUS DC
NoMa, D.C. Contemporary American
Critics sometimes fret after writing raves. Will the new iod on the block rest on its press or keep up the pace? Marcus DC, from celebrity chef Marcus
Samuelsson, gets better every visit. Look around the dining room, and you'll see an engaged audience that reflects the city's diversity, tucking into food that combines the talent's born-in-Ethi-opia, raised-in-Sweden background and the day to-day skill of chef Anthony Jones. The Maryland native is behind the best-selling crab rice, a riot of flavor made possible by rice infused with a rousing Nigerian red pepper and tomato sauce and adoruments including okra, fennel and uni,
as well as crab. A few dishes are reimagined staples that
Samuelsson jokingly calls "the Quincy Jones songs at everyone's party" Read: steak tartare, seasoned here like Ethiopian tartare, which Marcus DC builds with jerk sea thiopian kitfo, and tuna soned diced fish, injera and an onion broth. Other creations are even more sore personal. Cured salmon and charred cucumber show up in a goldenberry broth, light yet assertive with ginger, mint and lemon juice. "Swediopian" is an edible bio. If I'm not inhaling a feast of crab rice, I'm swooning over roast chicken glazed with sweet-tangy mumbe
sauce. The most-ordered dessert in a restaurant alive with color is a whimsical coconut cake, presented on a trolley and sliced tableside by pastry chef Rachel Sherriffe. The interior finds layers of pink
and yellow vanilla-rum cake alternating with coconut jam; the flourishes include a rummy sorbet to balance the sweetness. On a busy night, whipped cream and a bracing strawberry shrub Sherriffe might roll up to 20 celebranta. "Not everything has to be so serious" in upscale dining, she says-and she's right.
222 M St. NE, DC. marcusde.com. 202-280-2288 Mains 527 to $150 (for shareable 32-ounce dry-aged tomahawk). Dinner Monday through Saturday Indoor and outdoor seating, Takeout available, no delivery Sound check: 77 decibels/Must speak with raised voice. Accessibility: A ramp in the hotel lobby foods into the dining room, ADA compitant restroom. Theres are also tws ADA-compliant bar seats
Gerbin Zuniga drops off food for Crystal Fulwood and Brandon Batiste at Marcus DC's bar. Celebrity chef Marcus Samuelsson draws on his boru-in-Ethiopla, raised-in-Sweden background.
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
Beteseb Restaurant
SILVER SPRING, MD. ETHIOPIAN
DECLARING "THE BEST" Ethiopian restaurant in a region overstocked with them is a challenge. While their menus tend to read alike, they distinguish themselves with fine points. Let's just say Beteseb Restaurant in Silver Spring is where I think about going most often when I need my kitfo and vegetable fix. No other Ethiopian spot of my acquaintance has a more compelling physical menu. It comes in the shape of a round of injera, with lush, life-size photos of some of the dishes you can order.
mitmita My current fascination is dullet: boiled, ground beef tripe seasoned with cardamom, jalapeño and a torch song trilogy rounded out with garlic, onion and butter. I like to pair the offal with one of the top vegetable combinations around, a garden of delights gathering lentils in three colors: near-melting cabbage, garlicky collard greens and an orange puddle of shiro, chickpea
flour stew shot through with onion, garlic and berbere.
Thought has gone into the 50-seat storefront, a wall of which reflects a shade of yellow lentils and a corner of which displays woven baskets and wine. A silver-toned silhouette of Addis Ababa adds to the interior appeal. Beteseb translates from Amharic to "family," which sums up both the business owned by chef Darmyelesh Alemu and her brother, Aynalem Zeleke, and the chef's philosophy. "We want you to feel like family when you come in," she says. Done!
8201 Georgia Ave., Silver Spring, Maryland.
betesebrestaurant.com. 301-448-1625. Mains $15 to $32. Breakfast, lunch and dinner daily. Indoor seating only. Takeout available; no delivery. Sound check: 65 decibels/Conversation is easy. Accessibility: No barriers to entry; ADA-compliant restroom.
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
THE WASHINGTON POST SUNDAY, OCTOBER 13, 2025
After a quarter-century of reviewing restaurants, donning disguises and turning down photos, Tom Sietsema says goodbye
BY TOM STETSEMA
#ethiopia | Both Chef Marcus Samuelsson and Aynalem Zeleke Bekele embody a proud celebration of Ethiopia’s culinary heritage while connecting it to the wider world. Marcus, born in Ethiopia and raised in Sweden, transforms his global experiences into a flavorful dialogue between continents — blending Ethiopian spices, Swedish precision, and American creativity at Marcus DC. Similarly, Aynalem, co-owner of Beteseb Restaurant in Silver Spring, carries Ethiopia’s warmth and family spirit into every dish, offering authentic flavors wrapped in hospitality that feels like home. Together, they represent the new face of Ethiopian excellence — chefs who honor their roots, elevate their culture, and proudly share Ethiopia’s rich taste and tradition with the world.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
MARCUS DC
NoMa, D.C. Contemporary American
Critics sometimes fret after writing raves. Will the new iod on the block rest on its press or keep up the pace? Marcus DC, from celebrity chef Marcus
Samuelsson, gets better every visit. Look around the dining room, and you'll see an engaged audience that reflects the city's diversity, tucking into food that combines the talent's born-in-Ethi-opia, raised-in-Sweden background and the day to-day skill of chef Anthony Jones. The Maryland native is behind the best-selling crab rice, a riot of flavor made possible by rice infused with a rousing Nigerian red pepper and tomato sauce and adoruments including okra, fennel and uni,
as well as crab. A few dishes are reimagined staples that
Samuelsson jokingly calls "the Quincy Jones songs at everyone's party" Read: steak tartare, seasoned here like Ethiopian tartare, which Marcus DC builds with jerk sea thiopian kitfo, and tuna soned diced fish, injera and an onion broth. Other creations are even more sore personal. Cured salmon and charred cucumber show up in a goldenberry broth, light yet assertive with ginger, mint and lemon juice. "Swediopian" is an edible bio. If I'm not inhaling a feast of crab rice, I'm swooning over roast chicken glazed with sweet-tangy mumbe
sauce. The most-ordered dessert in a restaurant alive with color is a whimsical coconut cake, presented on a trolley and sliced tableside by pastry chef Rachel Sherriffe. The interior finds layers of pink
and yellow vanilla-rum cake alternating with coconut jam; the flourishes include a rummy sorbet to balance the sweetness. On a busy night, whipped cream and a bracing strawberry shrub Sherriffe might roll up to 20 celebranta. "Not everything has to be so serious" in upscale dining, she says-and she's right.
222 M St. NE, DC. marcusde.com. 202-280-2288 Mains 527 to $150 (for shareable 32-ounce dry-aged tomahawk). Dinner Monday through Saturday Indoor and outdoor seating, Takeout available, no delivery Sound check: 77 decibels/Must speak with raised voice. Accessibility: A ramp in the hotel lobby foods into the dining room, ADA compitant restroom. Theres are also tws ADA-compliant bar seats
Gerbin Zuniga drops off food for Crystal Fulwood and Brandon Batiste at Marcus DC's bar. Celebrity chef Marcus Samuelsson draws on his boru-in-Ethiopla, raised-in-Sweden background.
***
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
Beteseb Restaurant
SILVER SPRING, MD. ETHIOPIAN
DECLARING "THE BEST" Ethiopian restaurant in a region overstocked with them is a challenge. While their menus tend to read alike, they distinguish themselves with fine points. Let's just say Beteseb Restaurant in Silver Spring is where I think about going most often when I need my kitfo and vegetable fix. No other Ethiopian spot of my acquaintance has a more compelling physical menu. It comes in the shape of a round of injera, with lush, life-size photos of some of the dishes you can order.
mitmita My current fascination is dullet: boiled, ground beef tripe seasoned with cardamom, jalapeño and a torch song trilogy rounded out with garlic, onion and butter. I like to pair the offal with one of the top vegetable combinations around, a garden of delights gathering lentils in three colors: near-melting cabbage, garlicky collard greens and an orange puddle of shiro, chickpea
flour stew shot through with onion, garlic and berbere.
Thought has gone into the 50-seat storefront, a wall of which reflects a shade of yellow lentils and a corner of which displays woven baskets and wine. A silver-toned silhouette of Addis Ababa adds to the interior appeal. Beteseb translates from Amharic to "family," which sums up both the business owned by chef Darmyelesh Alemu and her brother, Aynalem Zeleke, and the chef's philosophy. "We want you to feel like family when you come in," she says. Done!
8201 Georgia Ave., Silver Spring, Maryland.
betesebrestaurant.com. 301-448-1625. Mains $15 to $32. Breakfast, lunch and dinner daily. Indoor seating only. Takeout available; no delivery. Sound check: 65 decibels/Conversation is easy. Accessibility: No barriers to entry; ADA-compliant restroom.
Tom Sietsema's 40 best restaurants in the D.C. area
THE WASHINGTON POST SUNDAY, OCTOBER 13, 2025
After a quarter-century of reviewing restaurants, donning disguises and turning down photos, Tom Sietsema says goodbye
BY TOM STETSEMA
1 year ago
ኢትዮጵያ ፌስቡክም ሆነ ዩቲዩብ ሞኒታይዝ የማይደረግባት ሀገር ነች።ይህ ችግር እንዲፈታ የሚመለከተው የመንግስት አካል መፍትሄ ቢፈጥር መልካም ነው።በቅርቡ ዩቲዩብ ተጀምሮ ነበር ቆመ ምክንያቱ አይታወቅም።
ለምሳሌ ፌስቡክ እነዚህ የአፍሪካ ሃገራት ሞነታይዝ ይደረጋሉ።ዜጎቻቸው በፌስቡክ ገንዘብ እንዲሰሩ ተፈቅዶላቸዋል።
1. Egypt 🇪🇬
2. Democratic Republic of Congo 🇨🇩
3. Ghana 🇬🇭
4. Kenya 🇰🇪
5. Morocco 🇲🇦
6. Nigeria 🇳🇬
7. Tanzania 🇹🇿
8. South Africa 🇿🇦
የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ኢትዮጵያ ስለምን ዜጎች በዘርፉ ሰርተው የሚጠቀሙበት የዲጅታል ዘርፍ እንዲያድግ አልፈለገችም? የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው።መታለፍ ያለባቸው ሂደቶች ታልፈው ተግባራዊ ቢሆን መልካም ነው።
ለምሳሌ ፌስቡክ እነዚህ የአፍሪካ ሃገራት ሞነታይዝ ይደረጋሉ።ዜጎቻቸው በፌስቡክ ገንዘብ እንዲሰሩ ተፈቅዶላቸዋል።
1. Egypt 🇪🇬
2. Democratic Republic of Congo 🇨🇩
3. Ghana 🇬🇭
4. Kenya 🇰🇪
5. Morocco 🇲🇦
6. Nigeria 🇳🇬
7. Tanzania 🇹🇿
8. South Africa 🇿🇦
የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ኢትዮጵያ ስለምን ዜጎች በዘርፉ ሰርተው የሚጠቀሙበት የዲጅታል ዘርፍ እንዲያድግ አልፈለገችም? የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው።መታለፍ ያለባቸው ሂደቶች ታልፈው ተግባራዊ ቢሆን መልካም ነው።
Comments