24 days ago
በአፍሪካ ከፍተኛ የአርሰናል ደጋፊ ያላቸው 10 ቀዳሚ አገራት ደረጃ ይፋ ሆኑ!
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
መድፈኞቹ ከ22 ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ የዘንድሮውን የ2025/26 የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ ማሸነፋቸውን ተከትሎ፣ ክለቡ በአፍሪካ አህጉር ያለው ግዙፍ ተፅዕኖ ዳግም ትኩረት ስቧል።
በቢቢሲ (BBC) የምርምር መረጃዎችና በተለያዩ የማኅበራዊ ሚዲያ መስተጋብሮች መነሻነት የወጣው የአፍሪካ ቀዳሚ የአርሰናል ደጋፊዎች ደረጃ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስገራሚ ውጤቶችን አሳይቷል።
በዚሁ መረጃ መሠረት፣ አርሰናልን በከፍተኛ ስሜትና በብዛት በመደገፍ በአህጉሪቱ ቀዳሚ የሆኑት 10 አገራት የሚከተሉት ናቸው ተብሏል:-
1. 🇳🇬 ናይጄሪያ (Nigeria)
2. 🇰🇪 ኬንያ (Kenya)
3. 🇺🇬 ኡጋንዳ (Uganda)
4. 🇪🇹 ኢትዮጵያ (Ethiopia)
5. 🇹🇿 ታንዛኒያ (Tanzania)
6. 🇩🇿 አልጄሪያ (Algeria)
7. 🇬🇭 ጋና (Ghana)
8. 🇲🇦 ሞሮኮ (Morocco)
9. 🇹🇳 ቱኒዚያ (Tunisia)
10. 🇲🇼 ማላዊ (Malawi)
seledadotio
seledadotio
2 months ago
ሞዴል ናርዶስ አበበ የ2026 ተፅዕኖ ፈጣሪ በመባል በሁለት ዘርፎች አሸነፈች
ሞዴል ናርዶስ አበበ በጋና የሚገኘው "ዘ ስትሪት ኦፍ ጎልድ ፋውንዴሽን" (The Street of Gold Foundation) ከ"ማይስ ጋና" (MICE Ghana) እና ከ"ስቱዋርት ኤም.ሲ.ኢ ሊሚትድ ኢንተርናሽናል" (Stuart MCE Limited International) ጋር በመተባበር በተዘጋጀው መርሃግብር የ 2026 ተፅዕኖ ፈጣሪ በመባል በሁለት ዘርፎች አሸንፋለች፡፡
ሞዴሊስቷ በተለያዩ ጊዜያት ኢትዮጵያን ወክላ በአለም አቀፍ ደረጃ በሞዴሊንግ እና በተለያዩ ልዩ ስጦታዋች በምታገኛቸው ድጋፎች ዘር ፣ቀለም እና ሃይማኖት ሳትለይ ድጋፍ የሚሹ ኢትጵያዊያንን እየደገፈች ትገኛለች።
"በዚህም የተነሳ ላበረከተቻቸው መልካም ነገሮች በዝግጅቱ ላይ አሸናፊ ሆናለች፡፡ እንደዚህ አይነት ሽልማቶች የሚያስገኙት ደግሞ በሞዴሊንግ፣በጋዜጠኝነት፣በአርት እንዲሁ በሌሎች ዘርፎች ልዩ ስጦታ ያላቸው ከሆነ ነው።
በዚህም የተነሳ በእነዚህ መስፈርቶች ውስጥ በመካተት የሽልማቱ እድለኛ ሆናለች። ልዩ ስጦታ ላላቸው ሴቶች የሽልማት መረሃ ግብሩን ያዘጋቸው ዘ ስትሪት ኦፍ ፋውንዴሽን የተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በአዲስ አበባ በትላንትናው እለት ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም 11ኛ አውደ ርዕይ አካሂዷል ።
ሞዴል ናርዶስ ምንም እንኳን የሁለት የጎልድ ዋንጫ ተሸላሚ ብትሆንም፣እሷን ጨምሮ ስድስት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ተሸላሚ ሆነዋል። ሞዴል ናርዶስ ባለትዳር እና የአራት ልጆችና እናት ስትሆን በቲክታክ ገጿም ከ700 ሺህ በላይ ተከታዮችን ያፈራች ናት ።
ይህንን ፔጅ በመጠቀም የተለያዩ ድጋፎችን ከተከታዮቿ በመሰብሰብ አጋዥ ለሌላቸው ህፃናት፣ሴቶች፣አቅመ ደካሞች የበኩሏን አስተዊፅኦ እያደረገች ትገኛለች።
በአፍሪካም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ በመልካም ስራ ኢትዮጵያን ወክሎ የተለያዩ ሽልማቶችን ማግኜት ከራስ ደስታ በላይ ለሃገር ያለው ኩራት ከፍተኛ መሆኑን ሞዴል ናርዶስ ተናግራለች።
በቅርቡም ኢትዮዮጵያዊያና ጀርመናዊ በጋራ ሆነው ሆፕ ፎር ኦል (Hop For All) የተባለ የበጎ አድራጎት ድርጅት በእናቶችና በህፃናት ዘርፍ ላይ አተኩሮ እንዲሰራ ተደርጎ በተዋቀረ ድርጅት አጋር ሆና እንደምትመጣም እና አጋዥ ለሚፈልጉ ኢትዮጵያዊን ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቁማለች።
ሞዴል ናርዶስ ከ16 ዓመቷ ጀምራ ኢትዬጵያን በመወከል በሞዴሊስት ዘርፍ በመወዳደር ጥረት ስታዳረግ መቆየቷንም እንዲሁም እንደ ሚስ -አፍሪካ ባሉ ውድድሮች በአምስተኛ ደረጃነትን በመያዝ (Top Five ) በመውጣት አጠናቃለች።
በተጨማሪ በተለያዩ ድርጅቶች ላይ በፍቃደኝነት በመሳተፍ በካንሰር፣ በኦቲዝም የተጠቁ ሰዎች እንደምታግዝ ተናግራለች።
በሌላ በኩል ዘ ስትሪት ኦፍ ጎልድ ፋውንዲሽን ዋና መስራች ማጀስትይ ሮያል ፓንፎርድ እንደገፁት ከሆነ፣ ይህን አውደ ርዕይ ለማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያትም በተለዬ መልኩ ሴቶች በግብርናው፣ በበጎ ስነምግባር፣ በሞደሌንግ፣ በኢንዱስተሪያ እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ያላቸው ተነሳሽነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ ድግፉ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ ነው ብለዋል፡፡
በዚህም የተነሳ የዘንድሮው አውደ ርዕይ ላይ 6 ኢትዮጵያዊን ሴቶች ጨምሮ ከተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት የተውጣጡ በድምሩ ለ20 ሴቶች የተለያዩ ሽልማቶችን ድርጅቱ ለማበረታት በማለም ድጋፍ ማድረጉን ግልጸዋል፡፡
በዚህ አውደ ረዕይ ላይ ከ120 በላይ የሚሆኑ በተለያዩ የመንግስትና የግል ድርጅት ሃላፊዎችና ተስጦ ያላቸው አፍሪካዊን ተሳትፈዋል።
ሞዴል ናርዶስ አበበ በጋና የሚገኘው "ዘ ስትሪት ኦፍ ጎልድ ፋውንዴሽን" (The Street of Gold Foundation) ከ"ማይስ ጋና" (MICE Ghana) እና ከ"ስቱዋርት ኤም.ሲ.ኢ ሊሚትድ ኢንተርናሽናል" (Stuart MCE Limited International) ጋር በመተባበር በተዘጋጀው መርሃግብር የ 2026 ተፅዕኖ ፈጣሪ በመባል በሁለት ዘርፎች አሸንፋለች፡፡
ሞዴሊስቷ በተለያዩ ጊዜያት ኢትዮጵያን ወክላ በአለም አቀፍ ደረጃ በሞዴሊንግ እና በተለያዩ ልዩ ስጦታዋች በምታገኛቸው ድጋፎች ዘር ፣ቀለም እና ሃይማኖት ሳትለይ ድጋፍ የሚሹ ኢትጵያዊያንን እየደገፈች ትገኛለች።
"በዚህም የተነሳ ላበረከተቻቸው መልካም ነገሮች በዝግጅቱ ላይ አሸናፊ ሆናለች፡፡ እንደዚህ አይነት ሽልማቶች የሚያስገኙት ደግሞ በሞዴሊንግ፣በጋዜጠኝነት፣በአርት እንዲሁ በሌሎች ዘርፎች ልዩ ስጦታ ያላቸው ከሆነ ነው።
በዚህም የተነሳ በእነዚህ መስፈርቶች ውስጥ በመካተት የሽልማቱ እድለኛ ሆናለች። ልዩ ስጦታ ላላቸው ሴቶች የሽልማት መረሃ ግብሩን ያዘጋቸው ዘ ስትሪት ኦፍ ፋውንዴሽን የተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት በአዲስ አበባ በትላንትናው እለት ሚያዚያ 16 ቀን 2018 ዓ.ም 11ኛ አውደ ርዕይ አካሂዷል ።
ሞዴል ናርዶስ ምንም እንኳን የሁለት የጎልድ ዋንጫ ተሸላሚ ብትሆንም፣እሷን ጨምሮ ስድስት ኢትዮጵያዊያን ሴቶች ተሸላሚ ሆነዋል። ሞዴል ናርዶስ ባለትዳር እና የአራት ልጆችና እናት ስትሆን በቲክታክ ገጿም ከ700 ሺህ በላይ ተከታዮችን ያፈራች ናት ።
ይህንን ፔጅ በመጠቀም የተለያዩ ድጋፎችን ከተከታዮቿ በመሰብሰብ አጋዥ ለሌላቸው ህፃናት፣ሴቶች፣አቅመ ደካሞች የበኩሏን አስተዊፅኦ እያደረገች ትገኛለች።
በአፍሪካም ሆነ በአለም አቀፍ ደረጃ በመልካም ስራ ኢትዮጵያን ወክሎ የተለያዩ ሽልማቶችን ማግኜት ከራስ ደስታ በላይ ለሃገር ያለው ኩራት ከፍተኛ መሆኑን ሞዴል ናርዶስ ተናግራለች።
በቅርቡም ኢትዮዮጵያዊያና ጀርመናዊ በጋራ ሆነው ሆፕ ፎር ኦል (Hop For All) የተባለ የበጎ አድራጎት ድርጅት በእናቶችና በህፃናት ዘርፍ ላይ አተኩሮ እንዲሰራ ተደርጎ በተዋቀረ ድርጅት አጋር ሆና እንደምትመጣም እና አጋዥ ለሚፈልጉ ኢትዮጵያዊን ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቁማለች።
ሞዴል ናርዶስ ከ16 ዓመቷ ጀምራ ኢትዬጵያን በመወከል በሞዴሊስት ዘርፍ በመወዳደር ጥረት ስታዳረግ መቆየቷንም እንዲሁም እንደ ሚስ -አፍሪካ ባሉ ውድድሮች በአምስተኛ ደረጃነትን በመያዝ (Top Five ) በመውጣት አጠናቃለች።
በተጨማሪ በተለያዩ ድርጅቶች ላይ በፍቃደኝነት በመሳተፍ በካንሰር፣ በኦቲዝም የተጠቁ ሰዎች እንደምታግዝ ተናግራለች።
በሌላ በኩል ዘ ስትሪት ኦፍ ጎልድ ፋውንዲሽን ዋና መስራች ማጀስትይ ሮያል ፓንፎርድ እንደገፁት ከሆነ፣ ይህን አውደ ርዕይ ለማዘጋጀት ያስፈለገበት ምክንያትም በተለዬ መልኩ ሴቶች በግብርናው፣ በበጎ ስነምግባር፣ በሞደሌንግ፣ በኢንዱስተሪያ እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች ያላቸው ተነሳሽነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ በመምጣቱ ድግፉ ማድረግ አስፈላጊ በመሆኑ ነው ብለዋል፡፡
በዚህም የተነሳ የዘንድሮው አውደ ርዕይ ላይ 6 ኢትዮጵያዊን ሴቶች ጨምሮ ከተለያዩ የአፍሪካ ሃገራት የተውጣጡ በድምሩ ለ20 ሴቶች የተለያዩ ሽልማቶችን ድርጅቱ ለማበረታት በማለም ድጋፍ ማድረጉን ግልጸዋል፡፡
በዚህ አውደ ረዕይ ላይ ከ120 በላይ የሚሆኑ በተለያዩ የመንግስትና የግል ድርጅት ሃላፊዎችና ተስጦ ያላቸው አፍሪካዊን ተሳትፈዋል።
2 months ago
ጋናዊው ወጣት ተጨዋች ዶምኒክ ፍሪምፖንግ በታጣቂዎች ጥቃት ተገደለ
#ethiopia | በጋና እግር ኳስ ሊግ ታሪክ እጅግ አሰቃቂ የተባለ ጥቃት በቤሬኩም ቼልሲ ክለብ ላይ ደርሷል። የክለቡ ተስፈኛ ተጨዋች የሆነው የ20 ዓመቱ ዶምኒክ ፍሪምፖንግ በታጠቁ ዘራፊዎች በተከፈተ ጥቃት ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ክለቡ ቤሬኩም ቼልሲ የሊግ ጨዋታውን አከናውኖ በባስ በመመለስ ላይ እያለ፣ ማንነታቸው ያልታወቁ የታጠቁ ዘራፊዎች ተሽከርካሪውን አስቁመው ጥቃት ከፍተዋል።
ወጣቱ ተጨዋች ዶምኒክ ፍሪምፖንግ በጭንቅላቱ ላይ በደረሰበት የጥይት ጉዳት ህይወቱ ወዲያውኑ አልፏል።
በጥቃቱ ሳቢያ በርካታ የቡድኑ ተጨዋቾችና የቴክኒክ አባላት ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ አንዳንድ የቡድኑ አባላት ደግሞ ያሉበት ደብዛ መጥፋቱ ተነግሯል።
የጋና እግር ኳስ ፌዴሬሽን (GFA) ባወጣው መግለጫ በድርጊቱ እጅግ ማዘኑን ገልጾ፣ ለተጨዋቹ ቤተሰቦችና ለክለቡ ደጋፊዎች መጽናናትን ተመኝቷል። ድርጊቱን የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር ለማዋልም ምርመራ እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ #getutemesgen #getu #tikvahsport #ghana #berekumchelsea #dominicfrimpong #gfa #footballnews #africasports #ghanapremierleague #ጋና #እግርኳስ #አሳዛኝዜና
#ethiopia | በጋና እግር ኳስ ሊግ ታሪክ እጅግ አሰቃቂ የተባለ ጥቃት በቤሬኩም ቼልሲ ክለብ ላይ ደርሷል። የክለቡ ተስፈኛ ተጨዋች የሆነው የ20 ዓመቱ ዶምኒክ ፍሪምፖንግ በታጠቁ ዘራፊዎች በተከፈተ ጥቃት ህይወቱ ማለፉ ተረጋግጧል።
ክለቡ ቤሬኩም ቼልሲ የሊግ ጨዋታውን አከናውኖ በባስ በመመለስ ላይ እያለ፣ ማንነታቸው ያልታወቁ የታጠቁ ዘራፊዎች ተሽከርካሪውን አስቁመው ጥቃት ከፍተዋል።
ወጣቱ ተጨዋች ዶምኒክ ፍሪምፖንግ በጭንቅላቱ ላይ በደረሰበት የጥይት ጉዳት ህይወቱ ወዲያውኑ አልፏል።
በጥቃቱ ሳቢያ በርካታ የቡድኑ ተጨዋቾችና የቴክኒክ አባላት ላይ ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ አንዳንድ የቡድኑ አባላት ደግሞ ያሉበት ደብዛ መጥፋቱ ተነግሯል።
የጋና እግር ኳስ ፌዴሬሽን (GFA) ባወጣው መግለጫ በድርጊቱ እጅግ ማዘኑን ገልጾ፣ ለተጨዋቹ ቤተሰቦችና ለክለቡ ደጋፊዎች መጽናናትን ተመኝቷል። ድርጊቱን የፈጸሙ አካላትን በቁጥጥር ስር ለማዋልም ምርመራ እየተካሄደ መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ #getutemesgen #getu #tikvahsport #ghana #berekumchelsea #dominicfrimpong #gfa #footballnews #africasports #ghanapremierleague #ጋና #እግርኳስ #አሳዛኝዜና
5 months ago
ጆንያ ለባሹ ነቢይ ዘብጥያ ወረደ
📌"ምድር በጎርፍ ልትጠፋ ነው" በማለት መርከብ ሲሰራ የነበረው ጋናዊ ታስሯል
#ethiopia | "ምድር ለሦስት ዓመታት በሚዘንብ ዝናብና በጎርፍ ልትጠፋ ነው" የሚል የሃሰት ትንቢት በማሰራጨትና መርከብ በመስራት የሚዲያዎችን ትኩረት ስቦ የነበረው ኤቦ ኖህ የተባለው ጋናዊ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጠ።
የጋና ፖሊስ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር ያዋለው ከሳይበር ጋር የተገናኙ ወንጀሎችን ለመከላከል በሚደረገው ጥረትና ግለሰቡ "ህብረተሰቡን በማሸበርና በማስጨነቅ" ወንጀል ተጠርጥሮ መሆኑን አስታውቋል።
ከትንቢት ጀርባ ያለው ማጭበርበር
ኤቦ ኖህ ባለፉት ሳምንታት ባሰራጨው መረጃ፦
* የጥፋት ውሃ ማስጠንቀቂያ፦ በምድር ላይ ለሦስት ተከታታይ ዓመታት ዝናብ እንደሚዘንብና ዓለም በጎርፍ እንደምትጠፋ ተናግሮ ነበር።
* የመዳኛ መርከብ፦ ሰዎች ከዚህ ጥፋት እንዲተርፉ እሱ የሰራው መርከብ ውስጥ መግባት እንዳለባቸው በመግለጽ ቅስቀሳ ሲያደርግ ቆይቷል።
* የገንዘብ ማጭበርበር፦ ግለሰቡ ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ከበርካታ ሰዎች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ መሰብሰቡ የተገለጸ ሲሆን፣ በተገኘው ገንዘብም ለራሱ የግል መኪና እንደገዛበት በምርመራ መደረሱን መዘገቡ ይታወሳል።
ፖሊስ ግለሰቡ በማህበራዊ ሚዲያ በመጠቀም የፈጠረው ድንጋጤ ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ስጋት መሆኑን በመጥቀስ፣ ምርመራው ተጠናቆ ለፍርድ እንደሚቀርብ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ghana #ebonoah #scamalert #ghanapolice #breakingnews #cybercrime #socialmediascams
📌"ምድር በጎርፍ ልትጠፋ ነው" በማለት መርከብ ሲሰራ የነበረው ጋናዊ ታስሯል
#ethiopia | "ምድር ለሦስት ዓመታት በሚዘንብ ዝናብና በጎርፍ ልትጠፋ ነው" የሚል የሃሰት ትንቢት በማሰራጨትና መርከብ በመስራት የሚዲያዎችን ትኩረት ስቦ የነበረው ኤቦ ኖህ የተባለው ጋናዊ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጠ።
የጋና ፖሊስ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር ያዋለው ከሳይበር ጋር የተገናኙ ወንጀሎችን ለመከላከል በሚደረገው ጥረትና ግለሰቡ "ህብረተሰቡን በማሸበርና በማስጨነቅ" ወንጀል ተጠርጥሮ መሆኑን አስታውቋል።
ከትንቢት ጀርባ ያለው ማጭበርበር
ኤቦ ኖህ ባለፉት ሳምንታት ባሰራጨው መረጃ፦
* የጥፋት ውሃ ማስጠንቀቂያ፦ በምድር ላይ ለሦስት ተከታታይ ዓመታት ዝናብ እንደሚዘንብና ዓለም በጎርፍ እንደምትጠፋ ተናግሮ ነበር።
* የመዳኛ መርከብ፦ ሰዎች ከዚህ ጥፋት እንዲተርፉ እሱ የሰራው መርከብ ውስጥ መግባት እንዳለባቸው በመግለጽ ቅስቀሳ ሲያደርግ ቆይቷል።
* የገንዘብ ማጭበርበር፦ ግለሰቡ ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ከበርካታ ሰዎች ከፍተኛ መጠን ያለው ገንዘብ መሰብሰቡ የተገለጸ ሲሆን፣ በተገኘው ገንዘብም ለራሱ የግል መኪና እንደገዛበት በምርመራ መደረሱን መዘገቡ ይታወሳል።
ፖሊስ ግለሰቡ በማህበራዊ ሚዲያ በመጠቀም የፈጠረው ድንጋጤ ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ስጋት መሆኑን በመጥቀስ፣ ምርመራው ተጠናቆ ለፍርድ እንደሚቀርብ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ghana #ebonoah #scamalert #ghanapolice #breakingnews #cybercrime #socialmediascams
10 months ago
ኢትዮጵያ ፌስቡክም ሆነ ዩቲዩብ ሞኒታይዝ የማይደረግባት ሀገር ነች።ይህ ችግር እንዲፈታ የሚመለከተው የመንግስት አካል መፍትሄ ቢፈጥር መልካም ነው።በቅርቡ ዩቲዩብ ተጀምሮ ነበር ቆመ ምክንያቱ አይታወቅም።
ለምሳሌ ፌስቡክ እነዚህ የአፍሪካ ሃገራት ሞነታይዝ ይደረጋሉ።ዜጎቻቸው በፌስቡክ ገንዘብ እንዲሰሩ ተፈቅዶላቸዋል።
1. Egypt 🇪🇬
2. Democratic Republic of Congo 🇨🇩
3. Ghana 🇬🇭
4. Kenya 🇰🇪
5. Morocco 🇲🇦
6. Nigeria 🇳🇬
7. Tanzania 🇹🇿
8. South Africa 🇿🇦
የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ኢትዮጵያ ስለምን ዜጎች በዘርፉ ሰርተው የሚጠቀሙበት የዲጅታል ዘርፍ እንዲያድግ አልፈለገችም? የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው።መታለፍ ያለባቸው ሂደቶች ታልፈው ተግባራዊ ቢሆን መልካም ነው።
ለምሳሌ ፌስቡክ እነዚህ የአፍሪካ ሃገራት ሞነታይዝ ይደረጋሉ።ዜጎቻቸው በፌስቡክ ገንዘብ እንዲሰሩ ተፈቅዶላቸዋል።
1. Egypt 🇪🇬
2. Democratic Republic of Congo 🇨🇩
3. Ghana 🇬🇭
4. Kenya 🇰🇪
5. Morocco 🇲🇦
6. Nigeria 🇳🇬
7. Tanzania 🇹🇿
8. South Africa 🇿🇦
የአፍሪካ ህብረት መቀመጫ ኢትዮጵያ ስለምን ዜጎች በዘርፉ ሰርተው የሚጠቀሙበት የዲጅታል ዘርፍ እንዲያድግ አልፈለገችም? የሚለው የብዙዎች ጥያቄ ነው።መታለፍ ያለባቸው ሂደቶች ታልፈው ተግባራዊ ቢሆን መልካም ነው።
Sponsored by
Surafel
Comments