ዋሊያዎቹ የማላዊ አቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታ የማላዊ ብሄራዊ ቡድንን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የዋሊያዎቹን የአሸናፊነት ግብ ፍጹም ጥላሁን አስቆጥሯል፡፡
ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች የመልስ ጨዋታቸውን በመጪው ማክሰኞ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ያደርጋሉ፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በመጀመሪያው ዓለም አቀፍ የወዳጅነት ጨዋታ የማላዊ ብሄራዊ ቡድንን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የዋሊያዎቹን የአሸናፊነት ግብ ፍጹም ጥላሁን አስቆጥሯል፡፡
ሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች የመልስ ጨዋታቸውን በመጪው ማክሰኞ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ስታዲየም ያደርጋሉ፡፡
2 months ago