Logo
Getu Temesgen
በርካታ የአፍሪካ አገራት በአዲሱ
የአሜሪካ የጉዞ ገደብ ተካትተዋል

ጋና፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኡጋንዳና ሩዋንዳ አይመለከታቸውም
#ethiopia | ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአፍሪካ የሚገኙ በርካታ ሀገራትን ጨምሮ በተለያዩ የአለም ሀገራት ላይ ሰፊ የጉዞ ገደቦች መጣላቸውን አስታወቁ።

ከፊል ገደቦች (ጎብኚ፣ ተማሪ እና የልውውጥ ቪዛ);

ከሚከተሉት የአፍሪካ ሀገራት የመጡ ዜጎች ጥብቅ የመግቢያ ቅድመ ሁኔታ ይጠብቃቸዋል።

ናይጄሪያ
ታንዛኒያ
ብሩንዲ
ጋምቢያ 🇬🇲
ማላዊ 🇲🇼
ሴኔጋል 🇸🇳
ጋቦን 🇬🇦
ዛምቢያ 🇿🇲
ዚምባብዌ 🇿🇼

የመግቢያ ሙሉ እገዳ

ከሚከተሉት አገሮች የመጡ ዜጎች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ ሙሉ በሙሉ እገዳ ተጥሎባቸዋል፡-

ቡርኪናፋሶ 🇧🇫
ኒጀር 🇳🇪
ማሊ 🇲🇱
ሴራሊዮን 🇸🇱
ደቡብ ሱዳን 🇸🇩
ኤርትራ 🇪🇷
ሱዳን 🇸🇩
የኮንጎ ሪፐብሊክ 🇨🇬
ሶማሊያ 🇸🇴

*የጋና፣ ኬንያ፣ ደቡብ አፍሪካ፣ ኡጋንዳና ሩዋንዳ ዜጎች እገዳው የማይመለከታቸው ሲሆን፤ በነባር የአሜሪካ ቪዛ ህጎች ለመጓዝ ብቁ ሆነው ይቀጥላሉ ተብሏል፡፡
#addisadmas

8 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.