1 day ago
ኩባንያችን 8ኛውን ዙር የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር በይፋ አስጀመረ!
ኩባንያችን የአረንጓዴ ኦፕሬተርነት ጉዞውን በማጠናከር፣ ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ “ለአረንጓዴ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል 250 ሺህ ችግኞችን በስኬት ተክሏል፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ እንጦጦ (ቁስቋም ማዞሪያ) እንዲሁም በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ከተሞች አረንጓዴ አሻራችንን አሳርፈናል፡፡
በመርሃ-ግብሩ ላይ ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ እንደገለጹት፤ ይህ ተግባር ኩባንያችን በዘላቂነት ስትራቴጂው (Sustainability Strategy) የሚያከናውናቸው ተግባራት አካል ሲሆን፣ ባለፉት ሰባት ዓመታት ከተተከሉ ከ4.6 ሚሊዮን በላይ ችግኞች 82.7% እንዲጸድቁ መደረጉን አብራርተዋል።
በተጨማሪም በታዳሽ የኃይል ኢንቨስትመንቶች፣ በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ የኔትወርክ መሠረተ-ልማቶች እና ኃይል ቆጣቢ አረንጓዴ የዳታ ማዕከላት አማካኝነት የካርቦን ልቀት ቅነሳን ማሳካት ተችሏል። በተመሳሳይ በገነባናቸው ከ9 በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች ከ481 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎችን በማስተናገድ፣ ከ15.4 ሚሊዮን ኪሎግራም በላይ የካርቦን ልቀትን መከላከል ተችሏል፤ ይህም ከ76 ሺህ በላይ ዛፎችን ከመትከል ጋር እኩል ፋይዳ አለው።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ በመርሃ-ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኢትዮ ቴሌኮም ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ለመንከባከብ ትኩረት የሚሰጥ ተቋም መሆኑን ገልጸው፣ ከዚህ ቀደም የተተከሉ ችግኞች ወደ ጫካነት መቀየራቸውን በመጥቀስ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
በ8ኛው ዙር መርሃ-ግብር ለተከላና እንክብካቤ ሥራዎች ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጠር ሲሆን፣ ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ በአጠቃላይ ከ24.8 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡
በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በንቃት ለተሳተፋችሁ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ አጋሮቻችን እና የመትከያ ቦታ ላመቻቻችሁ የመንግስት አካላት ምስጋና እናቀርባለን፡፡
ለበለጠ፡ https://bit.ly/4xhlXxF
#digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
ኩባንያችን የአረንጓዴ ኦፕሬተርነት ጉዞውን በማጠናከር፣ ዛሬ በሀገር አቀፍ ደረጃ “ለአረንጓዴ ኢትዮጵያ” በሚል መሪ ቃል 250 ሺህ ችግኞችን በስኬት ተክሏል፡፡ በዚህም በአዲስ አበባ እንጦጦ (ቁስቋም ማዞሪያ) እንዲሁም በመላው ሀገሪቱ በሚገኙ ከተሞች አረንጓዴ አሻራችንን አሳርፈናል፡፡
በመርሃ-ግብሩ ላይ ዋና ሥራ አስፈጻሚያችን ፍሬሕይወት ታምሩ እንደገለጹት፤ ይህ ተግባር ኩባንያችን በዘላቂነት ስትራቴጂው (Sustainability Strategy) የሚያከናውናቸው ተግባራት አካል ሲሆን፣ ባለፉት ሰባት ዓመታት ከተተከሉ ከ4.6 ሚሊዮን በላይ ችግኞች 82.7% እንዲጸድቁ መደረጉን አብራርተዋል።
በተጨማሪም በታዳሽ የኃይል ኢንቨስትመንቶች፣ በፀሐይ ኃይል የሚሠሩ የኔትወርክ መሠረተ-ልማቶች እና ኃይል ቆጣቢ አረንጓዴ የዳታ ማዕከላት አማካኝነት የካርቦን ልቀት ቅነሳን ማሳካት ተችሏል። በተመሳሳይ በገነባናቸው ከ9 በላይ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች ከ481 ሺህ በላይ ተሽከርካሪዎችን በማስተናገድ፣ ከ15.4 ሚሊዮን ኪሎግራም በላይ የካርቦን ልቀትን መከላከል ተችሏል፤ ይህም ከ76 ሺህ በላይ ዛፎችን ከመትከል ጋር እኩል ፋይዳ አለው።
የጉለሌ ክፍለ ከተማ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ወልዴ ወገሴ በመርሃ-ግብሩ ባስተላለፉት መልዕክት፤ ኢትዮ ቴሌኮም ችግኝ መትከል ብቻ ሳይሆን ለመንከባከብ ትኩረት የሚሰጥ ተቋም መሆኑን ገልጸው፣ ከዚህ ቀደም የተተከሉ ችግኞች ወደ ጫካነት መቀየራቸውን በመጥቀስ ልባዊ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
በ8ኛው ዙር መርሃ-ግብር ለተከላና እንክብካቤ ሥራዎች ከ2,000 በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጠር ሲሆን፣ ባለፉት ሰባት ዓመታት ውስጥ በአጠቃላይ ከ24.8 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል መፍጠር ተችሏል፡፡
በዚህ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ላይ በንቃት ለተሳተፋችሁ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ አጋሮቻችን እና የመትከያ ቦታ ላመቻቻችሁ የመንግስት አካላት ምስጋና እናቀርባለን፡፡
ለበለጠ፡ https://bit.ly/4xhlXxF
#digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
3 days ago
800 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር ኢትዮጵያ ለዓለም የምታሳየው ታሪካዊ የአረንጓዴ አሻራ
************************
ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ዘመነ-ተሻጋሪ ተጽዕኖ ለመቋቋም፣ የተጎዱ መሬቶችን ለማደስ እና የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት ለማሻሻል ያለመ ሀገራዊ ራዕይ ሰንቃ በመንቀሳቀስ ላይ ትገኛለች።
የዚሁ ዘላቂ ጥረት አካል የሆነውና በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተያዘው ግብ፣ ሀገራችን ለአረንጓዴ ልማትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዳግም በተግባር የሚያስመሰክር ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ይህ ዘመቻ ተራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ብቻ ሳይሆን፣ ከጫፍ እስከ ጫፍ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ ልብና በአንድ ዓላማ በመነሳት የሚያደርጉት የተቀናጀ አቅምና አንድነት ማሳያ እንዲሁም የተፈጥሮ ሚዛንን ለመመለስ የተደረገ ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
በዚህ ታሪካዊ ቀን ከሚተከሉት ችግኞች መካከል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ እና ዘይቱን ያሉ ለምግብነት የሚውሉ የፍራፍሬ ተክሎች ይገኙበታል።
እነዚህ የፍራፍሬ ዛፎች የምግብ አቅርቦትን ከማሳደግ ባሻገር ለገበሬዎች የገቢ ምንጭ በመሆን የገጠር ኢኮኖሚን ለማጠናከር በከፍተኛ ሁኔታ ያግዛሉ።
በተጨማሪም የደን ሽፋን መጨመር የአፈር መሸርሸርን ከመከላከል ባለፈ የከርሰ ምድር ውሃ እንዲጎለብት ያደርጋል፤ ታላላቅ የኃይል ማመንጫ ግድቦች እና የመስኖ መሠረተ ልማቶች በደለል እንዳይሞሉ በመከላከል የአገልግሎት ዘመናቸውን ያራዝማል።
የአካባቢ ሙቀትን በመቀነስና የዝናብ ዘይቤን በማስተካከልም ለግብርናው ዘርፍ የተሻለ እና አስተማማኝ ሁኔታ ይፈጥራል።
የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የነገዋን አረንጓዴ፣ በምግብ ራሷን የቻለች እና የተፈጥሮ ሀብቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያን ለመገንባት የተጣለ ጠንካራ መሠረት ነው።
ዛሬ በትጋት መሬት የሚይዘው እያንዳንዱ ችግኝ የነገው የኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ፣ አረንጓዴ ተፈጥሮ እና ለቀጣዩ ትውልድ የሚተላለፍ ታሪካዊ አሻራ ደማቅ መገለጫ ነው።
በኢንቲሃድ አብራር
#greenlegacy #ethiopia #climateaction #treeplanting #sustainability
************************
ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ የሚያስከትለውን ዘመነ-ተሻጋሪ ተጽዕኖ ለመቋቋም፣ የተጎዱ መሬቶችን ለማደስ እና የዜጎችን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ህይወት ለማሻሻል ያለመ ሀገራዊ ራዕይ ሰንቃ በመንቀሳቀስ ላይ ትገኛለች።
የዚሁ ዘላቂ ጥረት አካል የሆነውና በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኞችን ለመትከል የተያዘው ግብ፣ ሀገራችን ለአረንጓዴ ልማትና ለአካባቢ ጥበቃ ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ዳግም በተግባር የሚያስመሰክር ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ይህ ዘመቻ ተራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ብቻ ሳይሆን፣ ከጫፍ እስከ ጫፍ በመላው ኢትዮጵያ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች በአንድ ልብና በአንድ ዓላማ በመነሳት የሚያደርጉት የተቀናጀ አቅምና አንድነት ማሳያ እንዲሁም የተፈጥሮ ሚዛንን ለመመለስ የተደረገ ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
በዚህ ታሪካዊ ቀን ከሚተከሉት ችግኞች መካከል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው እንደ አቮካዶ፣ ማንጎ፣ ፓፓያ እና ዘይቱን ያሉ ለምግብነት የሚውሉ የፍራፍሬ ተክሎች ይገኙበታል።
እነዚህ የፍራፍሬ ዛፎች የምግብ አቅርቦትን ከማሳደግ ባሻገር ለገበሬዎች የገቢ ምንጭ በመሆን የገጠር ኢኮኖሚን ለማጠናከር በከፍተኛ ሁኔታ ያግዛሉ።
በተጨማሪም የደን ሽፋን መጨመር የአፈር መሸርሸርን ከመከላከል ባለፈ የከርሰ ምድር ውሃ እንዲጎለብት ያደርጋል፤ ታላላቅ የኃይል ማመንጫ ግድቦች እና የመስኖ መሠረተ ልማቶች በደለል እንዳይሞሉ በመከላከል የአገልግሎት ዘመናቸውን ያራዝማል።
የአካባቢ ሙቀትን በመቀነስና የዝናብ ዘይቤን በማስተካከልም ለግብርናው ዘርፍ የተሻለ እና አስተማማኝ ሁኔታ ይፈጥራል።
የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የነገዋን አረንጓዴ፣ በምግብ ራሷን የቻለች እና የተፈጥሮ ሀብቷ የተጠበቀ ኢትዮጵያን ለመገንባት የተጣለ ጠንካራ መሠረት ነው።
ዛሬ በትጋት መሬት የሚይዘው እያንዳንዱ ችግኝ የነገው የኢትዮጵያ ብሩህ ተስፋ፣ አረንጓዴ ተፈጥሮ እና ለቀጣዩ ትውልድ የሚተላለፍ ታሪካዊ አሻራ ደማቅ መገለጫ ነው።
በኢንቲሃድ አብራር
#greenlegacy #ethiopia #climateaction #treeplanting #sustainability
4 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
4 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
1 month ago
ሀምበርግ ላይ በብቸኝነት የተገኙት ኢትዮጵያዊቷ ቤዛ በሻህ የአለምአቀፉን ማህበረሰብ አሳሰቡ‼️
የሆፕ ስፓይና ቢፊዳ እና ሃይድሮሴፋለስ (HOPE-SBH) ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ወ/ሮ ቤዛ በሻህ ኃይሌ፣ በጀርመን ሀምበርግ በተካሄደው የ2026ቱ የሃምበርግ ዘላቂ ልማት ኮንፈረንስ (Hamburg Sustainability Conference - HSC) በመገኘት በነርቭ ዘንግ አፈጣጠር ችግሮች መከላከል ዙሪያ ዓለም አቀፍ ትኩረት እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ።
የሃምበርግ ዘላቂ ልማት ኮንፈረንስ በአለም አቀፍ ደረጃ እየጨመረ የመጣውን የጂኦፖለቲካዊ ውጥረት በመሻገር፣ በፖለቲካ፣ በቢዝነስ፣ በሳይንስ እና በሲቪል ማህበረሰብ መሪዎች መካከል አዳዲስ ስምምነቶችን እና አጋርነቶችን ለመፍጠር የተቋቋመ ዓለም አቀፍ መድረክ ነው። ወ/ሮ ቤዛ በኮንፈረንሱ ማዕቀፍ ውስጥ፣ ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ፌዴራል ሚኒስትር ወ/ሮ ሬም አላባሊ-ራዶቫን (Reem Alabali Radovan) ንግግር በመቀጠል ዋና ንግግር አድርገዋል።
ወ/ሮ ቤዛ በንግግራቸው ወቅት፣ በሕይወት የመጀመሪያዎቹ 1,000 ቀናት ላይ የተመጣጠነ ምግብን ለማረጋገጥ የሚደረግ ኢንቨስትመንት የእናቶችንና የሕጻናትን ጤና ለማሻሻል ወሳኝ ስትራቴጂ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። በአለም አቀፍ መድረኩ ላይ፤ "ከእያንዳንዱ የምግብ እጥረት አኃዛዊ መረጃ ጀርባ የሚሰቃዩ ሕፃናት እና ቤተሰቦች መኖራቸውን ማስታወስ ይገባል" ብለዋል። በተጨማሪም "የተደበቀ ረሃብ" በመባል የሚታወቀው የንጥረ-ነገር እጥረት (micronutrient deficiencies) በእናቶች እና በሕፃናት ላይ የሚያደርሰውን ዘላቂና ከባድ ተጽዕኖ በዝርዝር አስረድተዋል። ከዚህም ባለፈ፣ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ግለሰቦችን ከመጉዳት በተጨማሪ ለሰው ልጆች ካፒታል፣ ለኢኮኖሚ ዕድገት እና ለዘላቂ ልማት ትልቅ እንቅፋት እንደሚሆን አብራርተዋል። በሕይወት የመጀመሪያዎቹ 1,000 ቀናት የሚደረግ ኢንቨስትመንት ከጤናም በተጨማሪም ለትምህርት ጥራት፣ ለኢኮኖሚ ምርታማነት እና ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት መሠረት መሆኑን አስገንዝበዋል።
ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍም፣ ድርጅታቸው ሆፕ ኤስ.ቢ.ኤች (HOPE-SBH) ላለፉት 10 ዓመታት በትኩረት የሰራባቸውን ዋና ዋና መፍትሄዎች ጠቁመዋል። በተለይም በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ በመተግበር ላይ የሚገኘውን ምግብን በጠቃሚ ንጥረ ነገሮች የማበልጸግ ሥራ በምሳሌነት በማንሳት፤ በሀገር በቀል ጥናትና ምርምር የታገዘውንና ትልቅ ስኬት ያስመዘገበውን ጨውን በአዮዲን እና በፎሊክ አሲድ በጋራ የማበልጸግ ሂደት (Double Salt Fortification) በልዩ አርአያነት አጉልተው አሳይተዋል። ለዚህ ብሔራዊ የፖሊሲ ስኬት መሳካትም የመንግሥት ተቋማት፣ የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ እና የሲቪል ማኅበረሰብ በቅንጅት መሥራታቸው ወሳኝ ሚና እንደነበረው ገልጸዋል።
ወ/ሮ ቤዛ በማጠቃለያቸው፣ የሃምበርግ ዘላቂ ልማት ኮንፈረንስ እንደሚያንፀባርቀው ሁሉ፣ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ከአጠቃላይ የፖሊሲ ውይይቶች ባለፈ ተጨባጭና ዘላቂ ውጤት ወደሚያመጡ ተግባራዊ አጋርነቶች መሸጋገር እንዳለበት ጥሪያቸውን አቅርበዋል። በሕፃናት የመጀመሪያዎቹ 1,000 ቀናት የተመጣጠነ ምግብ ላይ ኢንቨስት ማድረግ፣ ከማኅበረሰብ ጤና መሻሻል ባለፈ ለትምህርት ጥራት፣ ለኢኮኖሚ ዕድገት እና ለዘላቂ ልማት ዋነኛ መሠረት መሆኑንም ዳግም አረጋግጠዋል።
የሆፕ ስፓይና ቢፊዳ እና ሃይድሮሴፋለስ (HOPE-SBH) ዋና ስራ አስኪያጅ የሆኑት ወ/ሮ ቤዛ በሻህ ኃይሌ፣ በጀርመን ሀምበርግ በተካሄደው የ2026ቱ የሃምበርግ ዘላቂ ልማት ኮንፈረንስ (Hamburg Sustainability Conference - HSC) በመገኘት በነርቭ ዘንግ አፈጣጠር ችግሮች መከላከል ዙሪያ ዓለም አቀፍ ትኩረት እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ።
የሃምበርግ ዘላቂ ልማት ኮንፈረንስ በአለም አቀፍ ደረጃ እየጨመረ የመጣውን የጂኦፖለቲካዊ ውጥረት በመሻገር፣ በፖለቲካ፣ በቢዝነስ፣ በሳይንስ እና በሲቪል ማህበረሰብ መሪዎች መካከል አዳዲስ ስምምነቶችን እና አጋርነቶችን ለመፍጠር የተቋቋመ ዓለም አቀፍ መድረክ ነው። ወ/ሮ ቤዛ በኮንፈረንሱ ማዕቀፍ ውስጥ፣ ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ፌዴራል ሚኒስትር ወ/ሮ ሬም አላባሊ-ራዶቫን (Reem Alabali Radovan) ንግግር በመቀጠል ዋና ንግግር አድርገዋል።
ወ/ሮ ቤዛ በንግግራቸው ወቅት፣ በሕይወት የመጀመሪያዎቹ 1,000 ቀናት ላይ የተመጣጠነ ምግብን ለማረጋገጥ የሚደረግ ኢንቨስትመንት የእናቶችንና የሕጻናትን ጤና ለማሻሻል ወሳኝ ስትራቴጂ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል። በአለም አቀፍ መድረኩ ላይ፤ "ከእያንዳንዱ የምግብ እጥረት አኃዛዊ መረጃ ጀርባ የሚሰቃዩ ሕፃናት እና ቤተሰቦች መኖራቸውን ማስታወስ ይገባል" ብለዋል። በተጨማሪም "የተደበቀ ረሃብ" በመባል የሚታወቀው የንጥረ-ነገር እጥረት (micronutrient deficiencies) በእናቶች እና በሕፃናት ላይ የሚያደርሰውን ዘላቂና ከባድ ተጽዕኖ በዝርዝር አስረድተዋል። ከዚህም ባለፈ፣ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት ግለሰቦችን ከመጉዳት በተጨማሪ ለሰው ልጆች ካፒታል፣ ለኢኮኖሚ ዕድገት እና ለዘላቂ ልማት ትልቅ እንቅፋት እንደሚሆን አብራርተዋል። በሕይወት የመጀመሪያዎቹ 1,000 ቀናት የሚደረግ ኢንቨስትመንት ከጤናም በተጨማሪም ለትምህርት ጥራት፣ ለኢኮኖሚ ምርታማነት እና ለዘላቂ ልማት ግቦች ስኬት መሠረት መሆኑን አስገንዝበዋል።
ይህንን አሳሳቢ ችግር ለመቅረፍም፣ ድርጅታቸው ሆፕ ኤስ.ቢ.ኤች (HOPE-SBH) ላለፉት 10 ዓመታት በትኩረት የሰራባቸውን ዋና ዋና መፍትሄዎች ጠቁመዋል። በተለይም በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ በመተግበር ላይ የሚገኘውን ምግብን በጠቃሚ ንጥረ ነገሮች የማበልጸግ ሥራ በምሳሌነት በማንሳት፤ በሀገር በቀል ጥናትና ምርምር የታገዘውንና ትልቅ ስኬት ያስመዘገበውን ጨውን በአዮዲን እና በፎሊክ አሲድ በጋራ የማበልጸግ ሂደት (Double Salt Fortification) በልዩ አርአያነት አጉልተው አሳይተዋል። ለዚህ ብሔራዊ የፖሊሲ ስኬት መሳካትም የመንግሥት ተቋማት፣ የልማት አጋሮች፣ የግሉ ዘርፍ እና የሲቪል ማኅበረሰብ በቅንጅት መሥራታቸው ወሳኝ ሚና እንደነበረው ገልጸዋል።
ወ/ሮ ቤዛ በማጠቃለያቸው፣ የሃምበርግ ዘላቂ ልማት ኮንፈረንስ እንደሚያንፀባርቀው ሁሉ፣ ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ከአጠቃላይ የፖሊሲ ውይይቶች ባለፈ ተጨባጭና ዘላቂ ውጤት ወደሚያመጡ ተግባራዊ አጋርነቶች መሸጋገር እንዳለበት ጥሪያቸውን አቅርበዋል። በሕፃናት የመጀመሪያዎቹ 1,000 ቀናት የተመጣጠነ ምግብ ላይ ኢንቨስት ማድረግ፣ ከማኅበረሰብ ጤና መሻሻል ባለፈ ለትምህርት ጥራት፣ ለኢኮኖሚ ዕድገት እና ለዘላቂ ልማት ዋነኛ መሠረት መሆኑንም ዳግም አረጋግጠዋል።
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ኢነርጂ ለሁሉም፦ የኢትዮጵያና የብሪክስ የጋራ ራዕይ
******************
ኢትዮጵያ በህንድ በተካሄደው 11ኛው የብሪክስ የኢነርጂ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ እያስመዘገበችው ያለውን ተስፋ ሰጪ ዕድገት እና የወደፊት ራዕይዋን በስፋት አስተዋውቃለች።
ሀገራችን እ.አ.አ በ2030 መላው ዜጋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን ያስቀመጠችውን ብሔራዊ ግብ ለማሳካት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት በዚሁ ዓለም አቀፍ መድረክ ላይ በድጋሚ አረጋግጣለች።
በዚሁ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ በዘመናዊ የኃይል መረብ ግንባታ፣ በኃይል ማከማቻ ቴክኖሎጂዎች፣ በማስተላለፊያ መሠረተ ልማት እና ከብሔራዊ ግሪድ ውጪ ባሉ የኃይል አማራጮች ላይ በከፍትኛ ደረጃ ኢንቨስት እያደረገች መሆኑን አብራርታለች።
በተጨማሪም የኑክሌር ኃይልን ለሰላማዊ ዓላማ ለማልማት እንዲሁም አረንጓዴ ሃይድሮጅንን ለማዳበሪያ ምርት፣ ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና ለኤክስፖርት ለመጠቀም ሰፊ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ህንድ በብሪክስ ማዕቀፍ ስር የዲጂታል ስማርት ግሪድ እና የኃይል ማከማቻ የልህቀት ማዕከል እንዲቋቋም ሃሳብ ያቀረበች ሲሆን፣ በዚህም ማዕከሉ በአባል ሀገራቱ መካከል የቴክኖሎጂና የእውቀት ሽግግር ለማድረግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጻለች።
የግል ባለሀብቶችን በስፋት በመሳብ እና ቀጣናዊ የኃይል ትስስርን ይበልጥ በማጠናከር የብሪክስን “ኢነርጂ ለሁሉም” ራዕይ እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት እንደምትሠራም አስታውቃለች።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #ebc #brics2026 #renewableenergy #greenenergy #smartgrid #sustainability #energyforall
******************
ኢትዮጵያ በህንድ በተካሄደው 11ኛው የብሪክስ የኢነርጂ ሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ በታዳሽ ኃይል ዘርፍ እያስመዘገበችው ያለውን ተስፋ ሰጪ ዕድገት እና የወደፊት ራዕይዋን በስፋት አስተዋውቃለች።
ሀገራችን እ.አ.አ በ2030 መላው ዜጋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ እንዲሆን ያስቀመጠችውን ብሔራዊ ግብ ለማሳካት ያላትን ጽኑ ቁርጠኝነት በዚሁ ዓለም አቀፍ መድረክ ላይ በድጋሚ አረጋግጣለች።
በዚሁ መድረክ ላይ ኢትዮጵያ በዘመናዊ የኃይል መረብ ግንባታ፣ በኃይል ማከማቻ ቴክኖሎጂዎች፣ በማስተላለፊያ መሠረተ ልማት እና ከብሔራዊ ግሪድ ውጪ ባሉ የኃይል አማራጮች ላይ በከፍትኛ ደረጃ ኢንቨስት እያደረገች መሆኑን አብራርታለች።
በተጨማሪም የኑክሌር ኃይልን ለሰላማዊ ዓላማ ለማልማት እንዲሁም አረንጓዴ ሃይድሮጅንን ለማዳበሪያ ምርት፣ ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች እና ለኤክስፖርት ለመጠቀም ሰፊ ጥረቶች እየተደረጉ መሆኑ ተገልጿል።
በሌላ በኩል ህንድ በብሪክስ ማዕቀፍ ስር የዲጂታል ስማርት ግሪድ እና የኃይል ማከማቻ የልህቀት ማዕከል እንዲቋቋም ሃሳብ ያቀረበች ሲሆን፣ በዚህም ማዕከሉ በአባል ሀገራቱ መካከል የቴክኖሎጂና የእውቀት ሽግግር ለማድረግ ትልቅ አቅም እንደሚፈጥር ገልጻለች።
የግል ባለሀብቶችን በስፋት በመሳብ እና ቀጣናዊ የኃይል ትስስርን ይበልጥ በማጠናከር የብሪክስን “ኢነርጂ ለሁሉም” ራዕይ እውን ለማድረግ በቁርጠኝነት እንደምትሠራም አስታውቃለች።
በሔዋን ጌታቸው
#ethiopia #ebc #brics2026 #renewableenergy #greenenergy #smartgrid #sustainability #energyforall
2 months ago
ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ በሀገሪቱ የመጀመሪያ የሆነውን የተፈጥሮ ፀረ ተባይ ነፍሳት ማራቢያ ማዕከል በይፋ አስመረቀ
#ethiopia | በአለም አቀፍ የአበባ ንግድ ዘርፍ ታዋቂ በሆነው ዱመን ኦሬንጅ ስር የሚንቀሳቀሰው ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ጠቃሚ ነፍሳትን የሚያረባ ዘመናዊ ማዕከል በቆቃ ነገዎ በሚገኘው የእርሻ ቦታው ስራ አስጀምሯል።
ይህ አዲስ መሠረተ ልማት በኢትዮጵያ የሆርቲካልቸር ኢንዱስትሪ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን በምስራቅ አፍሪካ ያለ ኬሚካል ሰብሎችን በተፈጥሯዊ መንገድ በመንከባከብ ዘላቂ ግብርናን ማስፋፋት እንደሚቻል ያሳየ ትልቅ እመርታ ነው።
ማዕከሉ በዋናነት በማስዋቢያ ዕፅዋትና አበቦች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ተባዮችን ተለቅመው እንዲጠፉ የሚያደርጉ ስዊርስኪ እና ካሊፎሚከስ የተባሉ ጠቃሚ ትሎችን ያመርታል።
ይህም ሰው ሰራሽ ፀረ ተባይ ኬሚካሎችን በከፍተኛ ደረጃ በማስቀረት በተፈጥሯዊ መንገድ ተባይን የመቆጣጠር ዘዴን በተሟላ ሁኔታ ለመተግበር ያስችላል።
የዚህ የቴክኖሎጂ ውጤት ጥቅሞች ዘርፈ ብዙ ሲሆኑ በኬሚካል ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነስ የሰራተኞችንና የአካባቢውን ማህበረሰብ ጤና ይጠብቃል።
በተጨማሪም ወደ ውጭ በሚላኩ የአበባ ምርቶች ላይ የሚኖረውን የኬሚካል ቅሪት ስጋት በማስቀረት የሀገሪቱን ምርት በዓለም አቀፍ ገበያ ተመራጭ ያደርገዋል።
ጠቃሚ ነፍሳቱን ከውጭ ለማስገባት የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከመታደጉም በላይ በአየር ትራንስፖርት ጭነት ሳቢያ የሚፈጠረውን የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀትን በእጅጉ ይቀንሳል።
ይህ ማዕከል በዓመት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ጠቃሚ ነፍሳትን የማምረት አቅም ያለው ሲሆን ይህም በ40 ሄክታር መሬት ላይ ለሚለማው እርሻ በቂ የተፈጥሮ መከላከያ ለማቅረብ ያስችላል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ዮርዳኖስ ጀማል ሽኩሪ እንደገለጹት ይህ ማዕከል ተፈጥሮን በጥበብ በመጠቀም ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ትልቅ ማሳያ ሲሆን ሌሎች የዘርፉ ተዋናዮችም ይህንን ፈር ቀዳጅ አሰራር እንዲከተሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በኦሮሚያ ክልል እአአ በ2003 የተቋቋመው ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት እስከ 100 ሄክታር መሬት ላይ በመንቀሳቀስ በዓመት ከ120 ሚሊዮን በላይ የተቆረጡ አበቦችና አፅቆችን ለውጭ ገበያ ያቀርባል።
ተቋሙ ለአካባቢው ነዋሪዎች እስከ 2500 የሚደርስ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ 72 በመቶ ያህሉ ሴቶች ናቸው። ከዚህ ባለፈም በትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ በጤና አገልግሎት እና በኤሌክትሪክ አቅርቦት ዙሪያ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ እየተወጣ ይገኛል።
ይህ የቆቃ ነገዎ የነፍሳት ማራቢያ ማዕከል በምስራቅ አፍሪካ ከኬንያና ታንዛኒያ በመቀጠል ሶስተኛው ቢሆንም በይዘቱና በዘመናዊነቱ ግን ኢትዮጵያን በቀጠናው ቀዳሚ ያደርጋታል።
#horticulture #agriculture #environment #sustainability #ecofriendly #redfoxethiopia #dumenorange #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በአለም አቀፍ የአበባ ንግድ ዘርፍ ታዋቂ በሆነው ዱመን ኦሬንጅ ስር የሚንቀሳቀሰው ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ በዓይነቱ የመጀመሪያ የሆነውን ጠቃሚ ነፍሳትን የሚያረባ ዘመናዊ ማዕከል በቆቃ ነገዎ በሚገኘው የእርሻ ቦታው ስራ አስጀምሯል።
ይህ አዲስ መሠረተ ልማት በኢትዮጵያ የሆርቲካልቸር ኢንዱስትሪ ውስጥ አዲስ ምዕራፍ የከፈተ ሲሆን በምስራቅ አፍሪካ ያለ ኬሚካል ሰብሎችን በተፈጥሯዊ መንገድ በመንከባከብ ዘላቂ ግብርናን ማስፋፋት እንደሚቻል ያሳየ ትልቅ እመርታ ነው።
ማዕከሉ በዋናነት በማስዋቢያ ዕፅዋትና አበቦች ላይ ጉዳት የሚያደርሱ ተባዮችን ተለቅመው እንዲጠፉ የሚያደርጉ ስዊርስኪ እና ካሊፎሚከስ የተባሉ ጠቃሚ ትሎችን ያመርታል።
ይህም ሰው ሰራሽ ፀረ ተባይ ኬሚካሎችን በከፍተኛ ደረጃ በማስቀረት በተፈጥሯዊ መንገድ ተባይን የመቆጣጠር ዘዴን በተሟላ ሁኔታ ለመተግበር ያስችላል።
የዚህ የቴክኖሎጂ ውጤት ጥቅሞች ዘርፈ ብዙ ሲሆኑ በኬሚካል ላይ ያለውን ጥገኝነት በመቀነስ የሰራተኞችንና የአካባቢውን ማህበረሰብ ጤና ይጠብቃል።
በተጨማሪም ወደ ውጭ በሚላኩ የአበባ ምርቶች ላይ የሚኖረውን የኬሚካል ቅሪት ስጋት በማስቀረት የሀገሪቱን ምርት በዓለም አቀፍ ገበያ ተመራጭ ያደርገዋል።
ጠቃሚ ነፍሳቱን ከውጭ ለማስገባት የሚወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ከመታደጉም በላይ በአየር ትራንስፖርት ጭነት ሳቢያ የሚፈጠረውን የካርቦንዳይኦክሳይድ ልቀትን በእጅጉ ይቀንሳል።
ይህ ማዕከል በዓመት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ጠቃሚ ነፍሳትን የማምረት አቅም ያለው ሲሆን ይህም በ40 ሄክታር መሬት ላይ ለሚለማው እርሻ በቂ የተፈጥሮ መከላከያ ለማቅረብ ያስችላል።
የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ ዮርዳኖስ ጀማል ሽኩሪ እንደገለጹት ይህ ማዕከል ተፈጥሮን በጥበብ በመጠቀም ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል ትልቅ ማሳያ ሲሆን ሌሎች የዘርፉ ተዋናዮችም ይህንን ፈር ቀዳጅ አሰራር እንዲከተሉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል።
በኦሮሚያ ክልል እአአ በ2003 የተቋቋመው ሬድ ፎክስ ኢትዮጵያ በአሁኑ ወቅት እስከ 100 ሄክታር መሬት ላይ በመንቀሳቀስ በዓመት ከ120 ሚሊዮን በላይ የተቆረጡ አበቦችና አፅቆችን ለውጭ ገበያ ያቀርባል።
ተቋሙ ለአካባቢው ነዋሪዎች እስከ 2500 የሚደርስ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ 72 በመቶ ያህሉ ሴቶች ናቸው። ከዚህ ባለፈም በትምህርት ቤቶች ግንባታ፣ በጤና አገልግሎት እና በኤሌክትሪክ አቅርቦት ዙሪያ ማህበራዊ ኃላፊነቱን በላቀ ደረጃ እየተወጣ ይገኛል።
ይህ የቆቃ ነገዎ የነፍሳት ማራቢያ ማዕከል በምስራቅ አፍሪካ ከኬንያና ታንዛኒያ በመቀጠል ሶስተኛው ቢሆንም በይዘቱና በዘመናዊነቱ ግን ኢትዮጵያን በቀጠናው ቀዳሚ ያደርጋታል።
#horticulture #agriculture #environment #sustainability #ecofriendly #redfoxethiopia #dumenorange #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
Ethio telecom and British International Investment (BII) Hold Strategic Discussions to Advance Ethiopia’s Digital and Sustainable Infrastructure
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, convened a high-level strategic session with senior leadership from British International Investment (BII), the United Kingdom’s development finance institution, led by Christopher Chijiutomi, Managing Director and Head of Africa.
During the meeting, the CEO briefed participants on Ethio telecom’s transformational journey and its pivotal contribution to Ethiopia’s socio-economic advancement and digital transformation. She highlighted the company’s remarkable trajectory, positioning Ethio telecom as one of the fastest-growing digital operators advancing beyond connectivity and serving as a catalyst for sustainable and inclusive development.
During the session, the CEO articulated Ethio telecom’s strategic evolution toward a platform-driven digital economy, powered by its advanced and extensive infrastructure and integrated ecosystem strategy. This ecosystem combines cloud computing capabilities, modular data centers, AI and digital applications with the telebirr fintech ecosystem, alongside e-commerce services, EV charging infrastructure, and expanded connectivity networks.
This unified digital ecosystem represents a significant strategic shift toward an Integrated Enterprise Solution Model, designed to power a mobile-first economy and enable high-velocity digital transformation across sectors supporting sustainable economic growth and digital inclusion across Ethiopia and beyond.
Furthermore, the CEO elaborated on the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, outlining its bold vision and anticipated impact in accelerating digital advancement across Ethiopia and the broader African continent. She reaffirmed that Ethio telecom remains ready to collaborate through diverse partnership modalities to accelerate digital transformation in Ethiopia and beyond.
During the discussion, Mr. Christopher Chijiutomi and his delegation highlighted that British International Investment (BII) plays a significant role in advancing sustainable and green infrastructure development across Africa, with Ethiopia identified as a key strategic market. They noted that BII is actively engaged with various enterprises and private sector institutions across the continent and collaborates closely with multiple stakeholders to mobilize resources that support Africa’s sustainable development and economic growth.
The CEO reaffirmed that Ethio telecom’s vision and core values are strongly aligned with those of British International Investment (BII), particularly in advancing sustainable infrastructure, climate-resilient digital ecosystems, and green energy initiatives.
Accordingly, both leadership teams discussed and emphasized the importance of supporting their shared vision by mobilizing impact investment to accelerate the implementation of the Next Horizon strategy, with strong emphasis on advancing the digital economy, expanding inclusive fintech ecosystems, and developing climate-resilient digital infrastructure.
The British International Investment (BII) delegation recognized Ethio telecom as a pivotal enabler of Ethiopia’s digital economy and a key driver of national economic growth. The delegation commended the CEO’s visionary leadership and acknowledged the company’s strong sustainability achievements and forward-looking digital transformation agenda.
They expressed strong interest in exploring UK-backed investment opportunities to support Ethiopia’s digital and sustainable infrastructure development.
In closing, the CEO expressed sincere appreciation to the British International Investment (BII) delegation for their commitment to fostering global partnerships that unlock new economic opportunities and accelerate national development. Both leadership teams agreed to continue advancing discussions and identifying concrete areas of collaboration to drive impactful and sustainable outcomes.
#ethiotelecom #telebirr #bii #digitalinclusion #fintech #esg #nexthorizon2028 #gsma #gsma #itu BritishIntInv
3 months ago
“ያለ አሜሪካም እርዳታ የዓለም መሪ መሆን ይቻላል!” ቢ.ዋይ.ዲ (BYD)
#ethiopia | የዓለማችን ግዙፉ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ቢ.ዋይ.ዲ (BYD)፤ የአሜሪካ ገበያ ባይኖርም በዓለም አቀፍ ደረጃ ስኬታማነቱን ለማስቀጠል እንደሚችል በልበ ሙሉነት አስታወቀ።
በቤጂንግ ዓለም አቀፍ የመኪና ኤግዚቢሽን ላይ ንግግር ያደረጉት የኩባንያው ስራ አስፈፃሚ ስቴላ ሊ፤ "በአሁኑ ወቅት የአሜሪካ ገበያ ለእኛ እንደ አማራጭ የታሰበ አይደለም" በማለት የኩባንያውን አቋም ግልጽ አድርገዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚዋ ገለጻ፣ ቢ.ዋይ.ዲ የአሜሪካ ገበያ ዝግ ቢሆንበትም በሌሎች የዓለም ክፍሎች ባለው ከፍተኛ ፍላጎት ውጤታማነቱን እያረጋገጠ ነው።
ኩባንያው ፊቱን ከአሜሪካ በማዞር በአሁኑ ወቅት በዋናነት ትኩረት ያደረገባቸው ቀጠናዎች፦
ብራዚል፦ በላቲን አሜሪካ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመጠቀም።
ብሪታንያ እና አውሮፓ፦ ጥብቅ የአካባቢ ጥበቃ ህግ ባለባቸው በእነዚህ ቀጠናዎች የገበያ ድርሻውን ለማስፋት።
እስያ፦ በገዛ ቤቱና በአጎራባች አገራት ያለውን የበላይነት ለማጠናከር።
ቢ.ዋይ.ዲ በአሁኑ ወቅት በሽያጭ መጠኑ ቴስላን ጭምር በመብለጥ የዓለማችን ቀዳሚው የኤሌክትሪክ መኪና አምራች መሆኑ ይታወቃል። ይህ የኩባንያው በራስ መተማመን ደግሞ የዓለም አቀፉ የመኪና ኢንዱስትሪ መልክ እየተቀየረ መሆኑን ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#byd #electricvehicle #greenenergy #chinatech #automotivenews #globalmarket #sustainability
#ethiopia | የዓለማችን ግዙፉ የኤሌክትሪክ መኪና አምራች ቢ.ዋይ.ዲ (BYD)፤ የአሜሪካ ገበያ ባይኖርም በዓለም አቀፍ ደረጃ ስኬታማነቱን ለማስቀጠል እንደሚችል በልበ ሙሉነት አስታወቀ።
በቤጂንግ ዓለም አቀፍ የመኪና ኤግዚቢሽን ላይ ንግግር ያደረጉት የኩባንያው ስራ አስፈፃሚ ስቴላ ሊ፤ "በአሁኑ ወቅት የአሜሪካ ገበያ ለእኛ እንደ አማራጭ የታሰበ አይደለም" በማለት የኩባንያውን አቋም ግልጽ አድርገዋል።
እንደ ስራ አስፈፃሚዋ ገለጻ፣ ቢ.ዋይ.ዲ የአሜሪካ ገበያ ዝግ ቢሆንበትም በሌሎች የዓለም ክፍሎች ባለው ከፍተኛ ፍላጎት ውጤታማነቱን እያረጋገጠ ነው።
ኩባንያው ፊቱን ከአሜሪካ በማዞር በአሁኑ ወቅት በዋናነት ትኩረት ያደረገባቸው ቀጠናዎች፦
ብራዚል፦ በላቲን አሜሪካ ያለውን ከፍተኛ ፍላጎት ለመጠቀም።
ብሪታንያ እና አውሮፓ፦ ጥብቅ የአካባቢ ጥበቃ ህግ ባለባቸው በእነዚህ ቀጠናዎች የገበያ ድርሻውን ለማስፋት።
እስያ፦ በገዛ ቤቱና በአጎራባች አገራት ያለውን የበላይነት ለማጠናከር።
ቢ.ዋይ.ዲ በአሁኑ ወቅት በሽያጭ መጠኑ ቴስላን ጭምር በመብለጥ የዓለማችን ቀዳሚው የኤሌክትሪክ መኪና አምራች መሆኑ ይታወቃል። ይህ የኩባንያው በራስ መተማመን ደግሞ የዓለም አቀፉ የመኪና ኢንዱስትሪ መልክ እየተቀየረ መሆኑን ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#byd #electricvehicle #greenenergy #chinatech #automotivenews #globalmarket #sustainability
4 months ago
የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ አረንጓዴ አሻራን ተቀላቀሉ
📌 ዢ ጂንፒንግ "ውብና አረንጓዴ ቻይናን" ለመገንባት የችግኝ ተከላ ጥሪ አቀረበዋል
#ethiopia | የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ መላው የሀገሪቱ ዜጋ በአረንጓዴ አሻራ እና በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሮች ላይ በነቃ ሁኔታ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን ጥሪ ያስተላለፉት በቤጂንግ በተካሄደ የበጎ ፈቃድ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው በተሳተፉበት ወቅት ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይ ለህዝቡ አርአያ የሚሆኑ ሀገር በቀል ችግኞችን የተከሉት ፕሬዝዳንቱ፣ የነገዋን ውብ ቻይና ለመገንባት እያንዳንዱ ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የነገዎቹ ተረካቢዎችና የአረንጓዴው ጉዞ
በዕለቱ በተካሄደው ስነስርዓት ላይ አዳጊ ተማሪዎችም የተሳተፉ ሲሆን፣ ዢ ጂንፒንግ ከተማሪዎቹ ጋር በነበራቸው ቆይታ በስፖርት፣ በትምህርትና በተፈጥሮ ጥበቃ ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ ለልጆቹ በለገሱት ምክር፦
* ትልቅ ህልም እንዲኖራቸው፤
* ለትምህርትና ለስራ ትጋት እንዲኖራቸው፤
* ተፈጥሮን የሚወዱና የሚንከባከቡ
የህብረተሰቡ አለኝታ እንዲሆኑ አሳስበዋል። ቻይና በአረንጓዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት
ፕሬዝዳንት ዢ እንደገለጹት፣ ቻይና ደኖችን በማስፋትና በረሃማነትን በመከላከል ረገድ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ስኬት እያስመዘገበች ትገኛለች። ይህም ሀገሪቱን በአረንጓዴ ልማት ረገድ ከአለም ቀዳሚ ተርታ እያሰለፋት መሆኑን ጠቁመዋል።
ቤጂንግ በአየር ንብረት ለውጥና በስነ-ምህዳር ጥበቃ ዙሪያ የምትከተለው ጠንካራ ህግና መመሪያ ለቀጣዩ ትውልድ የምትመችና ውብ ቻይናን ለመፍጠር መሰረት እየጣለ መሆኑንም ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #china #xijinping #greendevelopment #afforestation #climateaction #sustainability #environment #globalnews
📌 ዢ ጂንፒንግ "ውብና አረንጓዴ ቻይናን" ለመገንባት የችግኝ ተከላ ጥሪ አቀረበዋል
#ethiopia | የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ መላው የሀገሪቱ ዜጋ በአረንጓዴ አሻራ እና በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሮች ላይ በነቃ ሁኔታ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን ጥሪ ያስተላለፉት በቤጂንግ በተካሄደ የበጎ ፈቃድ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው በተሳተፉበት ወቅት ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይ ለህዝቡ አርአያ የሚሆኑ ሀገር በቀል ችግኞችን የተከሉት ፕሬዝዳንቱ፣ የነገዋን ውብ ቻይና ለመገንባት እያንዳንዱ ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የነገዎቹ ተረካቢዎችና የአረንጓዴው ጉዞ
በዕለቱ በተካሄደው ስነስርዓት ላይ አዳጊ ተማሪዎችም የተሳተፉ ሲሆን፣ ዢ ጂንፒንግ ከተማሪዎቹ ጋር በነበራቸው ቆይታ በስፖርት፣ በትምህርትና በተፈጥሮ ጥበቃ ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ ለልጆቹ በለገሱት ምክር፦
* ትልቅ ህልም እንዲኖራቸው፤
* ለትምህርትና ለስራ ትጋት እንዲኖራቸው፤
* ተፈጥሮን የሚወዱና የሚንከባከቡ
የህብረተሰቡ አለኝታ እንዲሆኑ አሳስበዋል። ቻይና በአረንጓዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት
ፕሬዝዳንት ዢ እንደገለጹት፣ ቻይና ደኖችን በማስፋትና በረሃማነትን በመከላከል ረገድ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ስኬት እያስመዘገበች ትገኛለች። ይህም ሀገሪቱን በአረንጓዴ ልማት ረገድ ከአለም ቀዳሚ ተርታ እያሰለፋት መሆኑን ጠቁመዋል።
ቤጂንግ በአየር ንብረት ለውጥና በስነ-ምህዳር ጥበቃ ዙሪያ የምትከተለው ጠንካራ ህግና መመሪያ ለቀጣዩ ትውልድ የምትመችና ውብ ቻይናን ለመፍጠር መሰረት እየጣለ መሆኑንም ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #china #xijinping #greendevelopment #afforestation #climateaction #sustainability #environment #globalnews
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ አረንጓዴ አሻራን ተቀላቀሉ
📌 ዢ ጂንፒንግ "ውብና አረንጓዴ ቻይናን" ለመገንባት የችግኝ ተከላ ጥሪ አቀረበዋል
#ethiopia | የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ መላው የሀገሪቱ ዜጋ በአረንጓዴ አሻራ እና በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሮች ላይ በነቃ ሁኔታ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን ጥሪ ያስተላለፉት በቤጂንግ በተካሄደ የበጎ ፈቃድ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው በተሳተፉበት ወቅት ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይ ለህዝቡ አርአያ የሚሆኑ ሀገር በቀል ችግኞችን የተከሉት ፕሬዝዳንቱ፣ የነገዋን ውብ ቻይና ለመገንባት እያንዳንዱ ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የነገዎቹ ተረካቢዎችና የአረንጓዴው ጉዞ
በዕለቱ በተካሄደው ስነስርዓት ላይ አዳጊ ተማሪዎችም የተሳተፉ ሲሆን፣ ዢ ጂንፒንግ ከተማሪዎቹ ጋር በነበራቸው ቆይታ በስፖርት፣ በትምህርትና በተፈጥሮ ጥበቃ ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ ለልጆቹ በለገሱት ምክር፦
* ትልቅ ህልም እንዲኖራቸው፤
* ለትምህርትና ለስራ ትጋት እንዲኖራቸው፤
* ተፈጥሮን የሚወዱና የሚንከባከቡ
የህብረተሰቡ አለኝታ እንዲሆኑ አሳስበዋል። ቻይና በአረንጓዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት
ፕሬዝዳንት ዢ እንደገለጹት፣ ቻይና ደኖችን በማስፋትና በረሃማነትን በመከላከል ረገድ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ስኬት እያስመዘገበች ትገኛለች። ይህም ሀገሪቱን በአረንጓዴ ልማት ረገድ ከአለም ቀዳሚ ተርታ እያሰለፋት መሆኑን ጠቁመዋል።
ቤጂንግ በአየር ንብረት ለውጥና በስነ-ምህዳር ጥበቃ ዙሪያ የምትከተለው ጠንካራ ህግና መመሪያ ለቀጣዩ ትውልድ የምትመችና ውብ ቻይናን ለመፍጠር መሰረት እየጣለ መሆኑንም ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #china #xijinping #greendevelopment #afforestation #climateaction #sustainability #environment #globalnews
📌 ዢ ጂንፒንግ "ውብና አረንጓዴ ቻይናን" ለመገንባት የችግኝ ተከላ ጥሪ አቀረበዋል
#ethiopia | የቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ መላው የሀገሪቱ ዜጋ በአረንጓዴ አሻራ እና በችግኝ ተከላ መርሃ ግብሮች ላይ በነቃ ሁኔታ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ።
ፕሬዝዳንቱ ይህንን ጥሪ ያስተላለፉት በቤጂንግ በተካሄደ የበጎ ፈቃድ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው በተሳተፉበት ወቅት ነው።
በመርሃ ግብሩ ላይ ለህዝቡ አርአያ የሚሆኑ ሀገር በቀል ችግኞችን የተከሉት ፕሬዝዳንቱ፣ የነገዋን ውብ ቻይና ለመገንባት እያንዳንዱ ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ አሳስበዋል።
የነገዎቹ ተረካቢዎችና የአረንጓዴው ጉዞ
በዕለቱ በተካሄደው ስነስርዓት ላይ አዳጊ ተማሪዎችም የተሳተፉ ሲሆን፣ ዢ ጂንፒንግ ከተማሪዎቹ ጋር በነበራቸው ቆይታ በስፖርት፣ በትምህርትና በተፈጥሮ ጥበቃ ዙሪያ ሰፊ ውይይት አድርገዋል። ፕሬዝዳንቱ ለልጆቹ በለገሱት ምክር፦
* ትልቅ ህልም እንዲኖራቸው፤
* ለትምህርትና ለስራ ትጋት እንዲኖራቸው፤
* ተፈጥሮን የሚወዱና የሚንከባከቡ
የህብረተሰቡ አለኝታ እንዲሆኑ አሳስበዋል። ቻይና በአረንጓዴ ልማት ያስመዘገበችው ስኬት
ፕሬዝዳንት ዢ እንደገለጹት፣ ቻይና ደኖችን በማስፋትና በረሃማነትን በመከላከል ረገድ በአለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ስኬት እያስመዘገበች ትገኛለች። ይህም ሀገሪቱን በአረንጓዴ ልማት ረገድ ከአለም ቀዳሚ ተርታ እያሰለፋት መሆኑን ጠቁመዋል።
ቤጂንግ በአየር ንብረት ለውጥና በስነ-ምህዳር ጥበቃ ዙሪያ የምትከተለው ጠንካራ ህግና መመሪያ ለቀጣዩ ትውልድ የምትመችና ውብ ቻይናን ለመፍጠር መሰረት እየጣለ መሆኑንም ፕሬዝዳንቱ በንግግራቸው አረጋግጠዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #china #xijinping #greendevelopment #afforestation #climateaction #sustainability #environment #globalnews
6 months ago
🌍 "ለአረንጓዴ ምድር በአንድነት መተባበር!" 🤝🌿
#ethiopia | 25 ትምህርት ቤቶች ለአካባቢ ጥበቃ በጋራ ሊሰሩ ስምምነት አደረጉ
በዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ት/ቤት አዘጋጅነት በተካሄደ መድረክ፤ 25 የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች የአካባቢ ጥበቃን በትምህርት ቤቶች ውስጥ በጋራ ለመተግበር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ተፈራረሙ።
የስምምነቱ ዋና ዋና ትኩረቶች፡-
✅ መሠረታዊ መርሆች: Reduce, Reuse, Recycle እና Repeat የሚሉ መርሆችን በተማሪዎች፣ በመምህራንና በወላጆች ዘንድ ማስረፅ።
✅ ዲጂታል ሽግግር: የወረቀት አጠቃቀምን በመቀነስ ወደ ዲጂታል አሰራር መሸጋገር።
✅ አረንጓዴ ትውልድ: ከአረንጓዴ አሻራ እና ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት ግቦች ጋር በተጣጣመ መልኩ ኃላፊነት የሚሰማው ትውልድ ማፍራት።
የዋን ፕላኔት በጎ ተግባራት:
የት/ቤቱ መስራች አቶ ዘላለም አማረ እንደገለጹት፤ ትምህርት ቤቱ ከተመሠረተበት 20 ዓመታት ውስጥ ከትምህርት ባሻገር ለማህበረሰቡ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል፡-
💧 ተማሪዎችን በማስተባበር ለ500 አባወራዎች ንፁህ የመጠጥ ውሃ እንዲያገኙ አድርጓል።
📚 ከ400 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የነፃ ትምህርት እድል የሰጠ ሲሆን በቀጣይም ተደራሽነቱን እንደሚያሰፋ ተገልጿል።
ለአረንጓዴ ነገ፣ ዛሬ እንተባበር!
#oneplanetschool #greenschools #environment #sustainability #education #ethiopia #greenlegacy #sdgs #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | 25 ትምህርት ቤቶች ለአካባቢ ጥበቃ በጋራ ሊሰሩ ስምምነት አደረጉ
በዋን ፕላኔት ኢንተርናሽናል ት/ቤት አዘጋጅነት በተካሄደ መድረክ፤ 25 የሚሆኑ ትምህርት ቤቶች የአካባቢ ጥበቃን በትምህርት ቤቶች ውስጥ በጋራ ለመተግበር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ተፈራረሙ።
የስምምነቱ ዋና ዋና ትኩረቶች፡-
✅ መሠረታዊ መርሆች: Reduce, Reuse, Recycle እና Repeat የሚሉ መርሆችን በተማሪዎች፣ በመምህራንና በወላጆች ዘንድ ማስረፅ።
✅ ዲጂታል ሽግግር: የወረቀት አጠቃቀምን በመቀነስ ወደ ዲጂታል አሰራር መሸጋገር።
✅ አረንጓዴ ትውልድ: ከአረንጓዴ አሻራ እና ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት ግቦች ጋር በተጣጣመ መልኩ ኃላፊነት የሚሰማው ትውልድ ማፍራት።
የዋን ፕላኔት በጎ ተግባራት:
የት/ቤቱ መስራች አቶ ዘላለም አማረ እንደገለጹት፤ ትምህርት ቤቱ ከተመሠረተበት 20 ዓመታት ውስጥ ከትምህርት ባሻገር ለማህበረሰቡ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ ይገኛል፡-
💧 ተማሪዎችን በማስተባበር ለ500 አባወራዎች ንፁህ የመጠጥ ውሃ እንዲያገኙ አድርጓል።
📚 ከ400 በላይ ለሚሆኑ ተማሪዎች የነፃ ትምህርት እድል የሰጠ ሲሆን በቀጣይም ተደራሽነቱን እንደሚያሰፋ ተገልጿል።
ለአረንጓዴ ነገ፣ ዛሬ እንተባበር!
#oneplanetschool #greenschools #environment #sustainability #education #ethiopia #greenlegacy #sdgs #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
7 months ago
የሚዲያ ብዛት ወይስ የሚዲያ ብቃት? የቁጥሮች እድገትና የነፃነት አዙሪት በኢትዮጵያ
የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው፣ በኢትዮጵያ የሚዲያ ተቋማት ቁጥር 309 መድረሱ በራሱ ትልቅ ስኬት ይመስላል። ሆኖም ይህንን ቁጥር በሁለት እይታዎች መመርመር ያስፈልጋል፡
የመረጃ ተደራሽነት መስፋፋት፡ የ73 የበይነ መረብ (Online) እና የ175 ብሮድካስት ተቋማት መኖር ህዝቡ የተለያዩ አማራጮችን እንዲያገኝ በር ይከፍታል። ይህ በተለይ "መረጃ የማግኘት መብትን" ለማረጋገጥ የሚረዳ እርምጃ ነው።
የይዘት ጥራት እና የገበያ አቅም፡ ጥያቄው ግን እነዚህ 309 ተቋማት ምን ያህሉ ራሳቸውን ችለው በገበያ ውስጥ መቆየት ይችላሉ? የሚለው ነው። አብዛኞቹ የሚዲያ ተቋማት ተመሳሳይ ይዘት የሚያቀርቡ፣ በፖለቲካዊ እና በግለሰቦች ድጋፍ ወይም በጥቂት ማስታወቂያዎች ላይ የተንጠለጠሉ መሆናቸው የሚዲያ ዘላቂነትን (Media Sustainability) አደጋ ላይ ይጥለዋል። ቁጥር መብዛቱ ብቻውን "ብዝሃነትን" (Pluralism) አያረጋግጥም።
ከሚዲያ ነፃነት ጋር ያለው ቁርኝት
የሚዲያ ተቋማት ፈቃድ ማግኘታቸው "ነፃነት አላቸው" ለማለት በቂ አይደለም።
የቁጥጥር ስጋት፡ ፈቃድ ሰጪው አካል (ባለሥልጣኑ) የቁጥጥር ስልጣኑን ተጠቅሞ በይዘት ላይ ተጽዕኖ የሚያደርግ ከሆነ፣ ቁጥሩ መብዛቱ ለዴሞክራሲ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ አነስተኛ ይሆናል።
ራስን ሳንሱር ማድረግ (Self-censorship)፡
ብዙዎቹ አዳዲስ ሚዲያዎች ፈቃዳቸውን ላለማጣት ሲሉ ወሳኝ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሚዛናዊ ትንተና ከመስጠት ይልቅ "ደህንነቱ የተጠበቀ" ዘገባ ላይ ብቻ ሊያተኩሩ ይችላሉ።
የባለሙያ ጥራት እና ስነ-ምግባር
በአጭር ጊዜ ውስጥ 55 አዳዲስ ሚዲያዎች ወደ ስራ መግባታቸው ትልቅ የሰው ኃይል ጥያቄ ያስነሳል።
የባለሙያ እጥረት፡ ፈጣን እድገቱ የሰለጠነ እና የስነ-ምግባር መርሆዎችን የተረዳ ጋዜጠኛ እጥረት እንዲፈጠር ያደርጋል። ይህ ደግሞ ለሀሰተኛ መረጃዎች (Disinformation) እና ለጥላቻ ንግግሮች መስፋፋት ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
ሙያዊ ነፃነት፡ ጋዜጠኛው በድርጅቱ ባለቤት ወይም በፖለቲካ ፍላጎት ተፅዕኖ ስር የሚወድቅ ከሆነ፣ የሙያ ጥራቱ ይወርዳል።
የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ
ከሌሎች ሀገራት ልምድ ስንነሳ ሁለት ተቃራኒ ገጽታዎችን እናያለን፡
እንደ ኖርዌይ እና ዴንማርክ ያሉ ሀገራት፡ የሚዲያ ቁጥር ሳይሆን የሚዲያ ነፃነት ኢንዴክስ ላይ ትኩረት ያደርጋሉ። መንግስት ለግል ሚዲያዎች ሳይቀር ድጎማ (Subsidies) በማድረግ የኤዲቶሪያል ነፃነታቸው ሳይነካ እንዲቆዩ ይረዳቸዋል።
እንደ ጎረቤት ሀገር ኬንያ፡ የንግድ ሚዲያው ዘርፍ በጣም ጠንካራ ነው። ቁጥራቸው የበዛ ቢሆንም፣ በገበያ ውድድር ውስጥ ለማለፍ ጥራት ያለው ዘገባ ላይ ኢንቨስት ያደርጋሉ።
ስጋቱ (The Warning)፡ በአንዳንድ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት፣ የገዥው ፓርቲ አጋሮች በርካታ የሚዲያ ፈቃዶችን በመውሰድ "የሚዲያ ብዝሃነት" ያለ ይመስላሉ። ነገር ግን ሁሉም በአንድ ድምፅ የሚናገሩ (Media Capture) በመሆናቸው እውነተኛ ነፃነትን ያፍናሉ።
ማጠቃለያ
የ309 ሚዲያዎች መኖር ለኢትዮጵያ የሚዲያ ኢንዱስትሪ ትልቅ አቅም ነው። ሆኖም ይህ ቁጥር ወደ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲቀየር፡
👉የሚዲያ ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና ማግኘት አለባቸው።
👉የሚዲያ ባለሥልጣኑ ከፈቃድ ሰጪነት ባለፈ፣ ነፃ የኤዲቶሪያል አካባቢ እንዲፈጠር መስራት ይኖርበታል።
👉ሚዲያዎቹ በገንዘብ ራሳቸውን የሚችሉበት የንግድ ሞዴል መቅረጽ አለባቸው።
የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው፣ በኢትዮጵያ የሚዲያ ተቋማት ቁጥር 309 መድረሱ በራሱ ትልቅ ስኬት ይመስላል። ሆኖም ይህንን ቁጥር በሁለት እይታዎች መመርመር ያስፈልጋል፡
የመረጃ ተደራሽነት መስፋፋት፡ የ73 የበይነ መረብ (Online) እና የ175 ብሮድካስት ተቋማት መኖር ህዝቡ የተለያዩ አማራጮችን እንዲያገኝ በር ይከፍታል። ይህ በተለይ "መረጃ የማግኘት መብትን" ለማረጋገጥ የሚረዳ እርምጃ ነው።
የይዘት ጥራት እና የገበያ አቅም፡ ጥያቄው ግን እነዚህ 309 ተቋማት ምን ያህሉ ራሳቸውን ችለው በገበያ ውስጥ መቆየት ይችላሉ? የሚለው ነው። አብዛኞቹ የሚዲያ ተቋማት ተመሳሳይ ይዘት የሚያቀርቡ፣ በፖለቲካዊ እና በግለሰቦች ድጋፍ ወይም በጥቂት ማስታወቂያዎች ላይ የተንጠለጠሉ መሆናቸው የሚዲያ ዘላቂነትን (Media Sustainability) አደጋ ላይ ይጥለዋል። ቁጥር መብዛቱ ብቻውን "ብዝሃነትን" (Pluralism) አያረጋግጥም።
ከሚዲያ ነፃነት ጋር ያለው ቁርኝት
የሚዲያ ተቋማት ፈቃድ ማግኘታቸው "ነፃነት አላቸው" ለማለት በቂ አይደለም።
የቁጥጥር ስጋት፡ ፈቃድ ሰጪው አካል (ባለሥልጣኑ) የቁጥጥር ስልጣኑን ተጠቅሞ በይዘት ላይ ተጽዕኖ የሚያደርግ ከሆነ፣ ቁጥሩ መብዛቱ ለዴሞክራሲ የሚያበረክተው አስተዋፅኦ አነስተኛ ይሆናል።
ራስን ሳንሱር ማድረግ (Self-censorship)፡
ብዙዎቹ አዳዲስ ሚዲያዎች ፈቃዳቸውን ላለማጣት ሲሉ ወሳኝ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሚዛናዊ ትንተና ከመስጠት ይልቅ "ደህንነቱ የተጠበቀ" ዘገባ ላይ ብቻ ሊያተኩሩ ይችላሉ።
የባለሙያ ጥራት እና ስነ-ምግባር
በአጭር ጊዜ ውስጥ 55 አዳዲስ ሚዲያዎች ወደ ስራ መግባታቸው ትልቅ የሰው ኃይል ጥያቄ ያስነሳል።
የባለሙያ እጥረት፡ ፈጣን እድገቱ የሰለጠነ እና የስነ-ምግባር መርሆዎችን የተረዳ ጋዜጠኛ እጥረት እንዲፈጠር ያደርጋል። ይህ ደግሞ ለሀሰተኛ መረጃዎች (Disinformation) እና ለጥላቻ ንግግሮች መስፋፋት ምቹ ሁኔታን ይፈጥራል።
ሙያዊ ነፃነት፡ ጋዜጠኛው በድርጅቱ ባለቤት ወይም በፖለቲካ ፍላጎት ተፅዕኖ ስር የሚወድቅ ከሆነ፣ የሙያ ጥራቱ ይወርዳል።
የሌሎች ሀገራት ተሞክሮ
ከሌሎች ሀገራት ልምድ ስንነሳ ሁለት ተቃራኒ ገጽታዎችን እናያለን፡
እንደ ኖርዌይ እና ዴንማርክ ያሉ ሀገራት፡ የሚዲያ ቁጥር ሳይሆን የሚዲያ ነፃነት ኢንዴክስ ላይ ትኩረት ያደርጋሉ። መንግስት ለግል ሚዲያዎች ሳይቀር ድጎማ (Subsidies) በማድረግ የኤዲቶሪያል ነፃነታቸው ሳይነካ እንዲቆዩ ይረዳቸዋል።
እንደ ጎረቤት ሀገር ኬንያ፡ የንግድ ሚዲያው ዘርፍ በጣም ጠንካራ ነው። ቁጥራቸው የበዛ ቢሆንም፣ በገበያ ውድድር ውስጥ ለማለፍ ጥራት ያለው ዘገባ ላይ ኢንቨስት ያደርጋሉ።
ስጋቱ (The Warning)፡ በአንዳንድ በማደግ ላይ ያሉ ሀገራት፣ የገዥው ፓርቲ አጋሮች በርካታ የሚዲያ ፈቃዶችን በመውሰድ "የሚዲያ ብዝሃነት" ያለ ይመስላሉ። ነገር ግን ሁሉም በአንድ ድምፅ የሚናገሩ (Media Capture) በመሆናቸው እውነተኛ ነፃነትን ያፍናሉ።
ማጠቃለያ
የ309 ሚዲያዎች መኖር ለኢትዮጵያ የሚዲያ ኢንዱስትሪ ትልቅ አቅም ነው። ሆኖም ይህ ቁጥር ወደ ትርጉም ያለው ለውጥ እንዲቀየር፡
👉የሚዲያ ባለሙያዎች የሙያ ማሻሻያ ስልጠና ማግኘት አለባቸው።
👉የሚዲያ ባለሥልጣኑ ከፈቃድ ሰጪነት ባለፈ፣ ነፃ የኤዲቶሪያል አካባቢ እንዲፈጠር መስራት ይኖርበታል።
👉ሚዲያዎቹ በገንዘብ ራሳቸውን የሚችሉበት የንግድ ሞዴል መቅረጽ አለባቸው።
7 months ago
"አክሽን ፎር ዘ ኒዲ ኢትዮጵያ" (ANE) ያገኘው ዓለም አቀፍ እውቅና
ድርጅቱ በሰብዓዊ አገልግሎት ዘርፍ ላሳየው ብቃት ለ3ኛ ተከታታይ ጊዜ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸንፏል
🏆 የሽልማቱ እና የስኬቱ ዋና ዋና ነጥቦች
የሽልማቱ መድረክ | World Sustainability Congress (ናይሮቢ፣ ታህሳስ 2025)
|የተሸለመበት ዘርፍ | Social Welfare (ማህበራዊ ደህንነት)
የስራ ዘመን | 13 ዓመታት
ተደራሽነት | ከ 4.5 ሚሊዮን በላይ ወገኖች
|ቅርንጫፎች | በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች የሚገኙ 13 ቅርንጫፎች
🌍 የተቋሙ የትኩረት መስኮች (Key Focus Areas)
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሊሁ ቢሎ እንደገለጹት ተቋሙ በሚከተሉት ዘርፎች የላቀ ድጋፍ አበርክቷል።
* መሰረታዊ ፍላጎት: መጠለያ፣ የምግብ ዋስትና እና ንጹህ የመጠጥ ውሃ (WASH)።
* ማህበራዊ አገልግሎት: ጤና፣ የአመጋገብ ስርዓት እና ትምህርት።
* አካባቢ ጥበቃ: የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የደን ልማት እና አማራጭ የኃይል አቅርቦት።
* ፈጣን ምላሽ: ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች በሚያጋጥሙበት ወቅት ለገጠራማ አካባቢዎች ፈጣን እርዳታ ማድረስ።
🚀 የ2026 ግቦች እና ጥሪ
1. አድማስን ማስፋት (Regional Expansion):
በ2026 በኢትዮጵያ ያለውን ስራ ከማጠናከር በተጨማሪ፤ Action for the Needy Africa (ANA) በተሰኘው ቀጣናዊ ተቋሙ በኩል በአፍሪካ ቀንድ እና በIGAD ቀጣና ስራውን በስፋት ይተገብራል።
2. የትብብር ጥሪ:
ይህንን ራዕይ ለማሳካት ለጋሾች፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች (UN) እና የዲያስፖራው ማህበረሰብ አብረው እንዲሰሩ ጥሪ ቀርቧል።
ድርጅቱ በሰብዓዊ አገልግሎት ዘርፍ ላሳየው ብቃት ለ3ኛ ተከታታይ ጊዜ ዓለም አቀፍ ሽልማት አሸንፏል
🏆 የሽልማቱ እና የስኬቱ ዋና ዋና ነጥቦች
የሽልማቱ መድረክ | World Sustainability Congress (ናይሮቢ፣ ታህሳስ 2025)
|የተሸለመበት ዘርፍ | Social Welfare (ማህበራዊ ደህንነት)
የስራ ዘመን | 13 ዓመታት
ተደራሽነት | ከ 4.5 ሚሊዮን በላይ ወገኖች
|ቅርንጫፎች | በሁሉም የኢትዮጵያ ክልሎች የሚገኙ 13 ቅርንጫፎች
🌍 የተቋሙ የትኩረት መስኮች (Key Focus Areas)
የድርጅቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሳሊሁ ቢሎ እንደገለጹት ተቋሙ በሚከተሉት ዘርፎች የላቀ ድጋፍ አበርክቷል።
* መሰረታዊ ፍላጎት: መጠለያ፣ የምግብ ዋስትና እና ንጹህ የመጠጥ ውሃ (WASH)።
* ማህበራዊ አገልግሎት: ጤና፣ የአመጋገብ ስርዓት እና ትምህርት።
* አካባቢ ጥበቃ: የአየር ንብረት ለውጥን ለመከላከል የደን ልማት እና አማራጭ የኃይል አቅርቦት።
* ፈጣን ምላሽ: ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች በሚያጋጥሙበት ወቅት ለገጠራማ አካባቢዎች ፈጣን እርዳታ ማድረስ።
🚀 የ2026 ግቦች እና ጥሪ
1. አድማስን ማስፋት (Regional Expansion):
በ2026 በኢትዮጵያ ያለውን ስራ ከማጠናከር በተጨማሪ፤ Action for the Needy Africa (ANA) በተሰኘው ቀጣናዊ ተቋሙ በኩል በአፍሪካ ቀንድ እና በIGAD ቀጣና ስራውን በስፋት ይተገብራል።
2. የትብብር ጥሪ:
ይህንን ራዕይ ለማሳካት ለጋሾች፣ የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች (UN) እና የዲያስፖራው ማህበረሰብ አብረው እንዲሰሩ ጥሪ ቀርቧል።
10 months ago
የኢትዮጵያ አየር መንገድ "የአፍላ ጎረምሳ ኃይሉን አምቆ ለ79 አመት አፍሪካን እያስተሳሰረና ከዓለምም እያቀራረበ በወጣትነት ትንፋሽ የዘለቀ" - የአፍሪካ መኩሪያም ሆኗል፡፡
#ethiopia | በአለም ኤቪዬሽን ብቃት 27ኛ ደረጃ ላይ ተገኝቶ ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ከመሆን ባሻገር በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎችን የሚያደርገው አየር መንገዱ በጥቅሉ ከ19 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ይዟል
(የዘገባ አዘጋጅ - ጋዜጠኛና አማካሪ እሸቱ ገለቱ)
አየር መንገዱ ከተቋም የገዘፈና ራሱን ችሎ ሀገረ - ኢትዮጵያም ነው ብያለሁ፡፡ የበረራ አገልግሎቱን ብቻ አይተን አሳንሰነው ከሆነ ተሸውደናል፤ ሌሎች የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ስምንቱን ግዙፍ ታዕምረኛ ክንፎችን አደራ እንዳንዘነጋ!
ከእግር ኳስ ስታዲየም የማይተናነሱ አይነተ ብዙ ሰፋፊ ግዙፍ መከዘኛ መጋዘኞቹና የሎጂስቲክ ሂደት ማደራጃ ተቋማቱ ትልልቅነትም አጃኢብ ያሰኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት ከ19 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን እንዳጓጓዘ እና 785 ሺህ ቶን ገደማ ጭነት ማመላለሱ ተነግሯል፡፡ በዚህ አገልግሎቱም 7.6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ከአየር መንገዱ ገለጻና ያገኘሁት ተጨማሪ ሰነድም ያመለክታል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹን ከ145 ወደ 290 ከፍ በማድረግ … 144 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ ገቢውንም ከ8 ሚሊዮን ገደማ ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ የሚያደርገው ከ19 ሚሊዮን ያልራቀውን አመታዊ የተጓዥ ቁጥርን 48.5 ሚሊዮን ለማድረስ በመወጠን መሆኑ ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና በ5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
በዘመን ኮቪድ - 19 የአለም ኤቪዬሽን ለበረራ ባንገራገረበት ወቅት መድሀኒትና የህክምና መርጃ መሳሪያዎችን በማመላለስ ዓለም በቁርጥ ቀን አጋርነቱ የሚያወሳው አየር መንገዱ በተለይ እንደ ጣሊያን፣ ኖርዌይና ብራዚል ያሉት ሀገራት በኮቪዱ ክፉ ወቅት “ቀድሞ ደራሻችን” ብለው በልዩ አወድሰውታል፡፡
በጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር በ2035 ከእጅግ ከፍተኛ የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መካከል አንዱ ተጠቃሽ ተወዳዳሪ አየር መንገድ መሆንን እንደ ግብ አስቀምጧል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹንም ወደ 290 ከፍ በማድረግ አለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ የሀገር ውስጡን መዳረሻ ደግሞ ወደ 32 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ፈጣን (fast)፣ አዋጭ (profitable) እና ዘላቂ (sustainable) እድገት እንደ አቅጣጫ የያያዘው አየር መንገዱ ማሻሻያውን ተከትሎም በአመት የሚያጓጉዘውን የመንገደኞች ቁጥር ከእጥፍ በላይ ጨምሮ 48.5 ሚሊዮን ተጓዦችን በማመላለስ አመታዊ ገቢውን ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ለማድረግ ወጥኗል፡፡
አየር መንገዱ ራዕዩን ለማሳካት አምስት አብይ ምሶሶዎች ላይ ያጠነጥናል፡፡ የበረራ መስመር መዳረሻዎችን መጨመር (fleet)፣ በሰው ሀብት ልማት ማላቅ (human resource development)፣ የአቪዬሽን መሰረተ ልማትን ማስፋፋት (infrastructure)፣ ዘመንን የዋጁ ተቋማዊ የአሰራር ስርአትን ማሻሻል (system improvement)፣ በምልዐት በቢዝነስ ኢንደስትሪው በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ መቀጠል (sustainability) ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት የአየር ላይ በረራ ቆይታቸው በአማካይ 7 አመት የሆኑ 145 አውሮፕላኖች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ 144 የዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን 66ቱ በአፍሪካ የሚገኙ ናቸው፡፡
እንዲሁም 23 የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች አሉት፡፡ ይሁንና የአየር መንገዱን አጠቃላይ ትርፋማነት ባይጫነውም በሀገር ውስጥ በረራ ትርፍ አልቀናውም ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት በዚህ መዘዝ 28 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ እንዳጋጠመው ሳይጠቁም አላለፈም፡፡ ይህ ግን ለምንና እንዴት ለሚለው ሰፋ ያለ ምክንያትን ይሻል፡፡
በተለይ በዘመነ ኮቪድ የመድሀኒትና የሕክምና መርጃ በማመላለስ የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ አለም አቀፍ እውቅና የተቸረው አየር መንገዱ የጭነት በረራ መዳረሻዎቹ ደግሞ 70 ደርሰዋል፡፡
መቶ በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የመቶ በመቶ ባለቤትነት የተያዘው አየር መንገዱ ቀጥታ የኤቪዬሽን የካበተ ልምድ ያላቸው በርካታ ከፍተኛ የስራ አመራር አባላትን አቅፎ በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎች አሉት፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአጠቃላይ 700 ሴት ሰራተኞች ያሉት ሲሆን 80 ሴት አውሮፕላን አብራሪዎች እና 175 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖችንም ይዟል፡፡
የበረራ አገልግሎቱን ጨምሮ የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ወደ 9 ክንፎች ያደረሰና እጅግ ዘመን አፈራሽ የቦይንግ 737 አራተኛ ትውልድ የሆኑ 30 ቦይንግ - 797 አውሮፕላኖችን በባለቤትነት የሚያበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀድሞ እንደጀመረ ዛሬም ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ኮከብ ሆኖ ቀጥሏል፡፡
የአየር መንገዱ ግሩፕ የአለም አቀፍ መንገደኞች አገልግሎት፣ የጭነትና ሎጂስቲክ አገልግሎት፣ የሀገር ውስጥ የኤክስፕሬስ ሰርቪስ፣ የኤርፖርቶች ጉዳይ እና የመንደርደሪያ የግራውንድ አገልግሎትን ይይዛል፡፡
በተጨማሪም በቀን አንድ ሚሊዮን ሰሀን ምግብ የማዘጋጀት አቅም ያለው የበረራ ላይ የምግብ ኬተሪንግ አገልግሎት፣ አራት ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ሰልጣኞችን ሊቀበል እንደሚችል ተነገረለት የአቪዬሽን ዩኒቨርስቲ፣ ለማስተናገጃ ከአንድ ሺህ በላይ መኝታ ክፍሎች ያሉት የስካይላይት ሆቴልና እንዲሁም የአውሮፕላን ጥገና አገልግሎቶችንም ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከራሱ አልፎ የምስራቅና ማዕከላዊ አፍሪካ ክልል፣ ከማላዊ፣ ዛምቢያ እና ኮንጎ አየር መንገዶች ጋር በስትራቴጂክ አጋርነት አብሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
በጥገና ሀንጋር ማዕከሉ ውስጥ የኤርፍሬም ሜካኒካል ጥገና፣ የሞተር ጥገና፣ የአውሮፕላን ክፍሎች ጥገና፣ የመስመር ጥገና እና ለሶስተኛ ወገን አካላት ጥገና መስጠትን ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀላቀለው የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በጥምር በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና ትስስሩ በስሩ ባቀፋቸው 5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች አማካይነት በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
አየር መንገዱ “አፍሪካን እርስ በርስ የሚያስተሳስር እና ከዓለምም የሚያቀራርብ (Bringing Africa Together & Closer to the World) የሚል መሪ ቃልም ይጠቀማል፡፡
በአለም አንዱ ትልቁ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ሆኖ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጄት ሰርቪስ አገልግሎትን ለምስራቅና ምዕራፍ አፍሪካ ሀገራት በልዩ የቢዝነስ ድርድር አግባብ እየሰጠ መሆኑም ታውቋል፡፡
#ethiopia | በአለም ኤቪዬሽን ብቃት 27ኛ ደረጃ ላይ ተገኝቶ ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ከመሆን ባሻገር በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎችን የሚያደርገው አየር መንገዱ በጥቅሉ ከ19 ሺህ በላይ ቋሚ ሰራተኞችን ይዟል
(የዘገባ አዘጋጅ - ጋዜጠኛና አማካሪ እሸቱ ገለቱ)
አየር መንገዱ ከተቋም የገዘፈና ራሱን ችሎ ሀገረ - ኢትዮጵያም ነው ብያለሁ፡፡ የበረራ አገልግሎቱን ብቻ አይተን አሳንሰነው ከሆነ ተሸውደናል፤ ሌሎች የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ስምንቱን ግዙፍ ታዕምረኛ ክንፎችን አደራ እንዳንዘነጋ!
ከእግር ኳስ ስታዲየም የማይተናነሱ አይነተ ብዙ ሰፋፊ ግዙፍ መከዘኛ መጋዘኞቹና የሎጂስቲክ ሂደት ማደራጃ ተቋማቱ ትልልቅነትም አጃኢብ ያሰኛል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፈው አመት ከ19 ሚሊዮን በላይ መንገደኞችን እንዳጓጓዘ እና 785 ሺህ ቶን ገደማ ጭነት ማመላለሱ ተነግሯል፡፡ በዚህ አገልግሎቱም 7.6 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ማግኘቱን ከአየር መንገዱ ገለጻና ያገኘሁት ተጨማሪ ሰነድም ያመለክታል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹን ከ145 ወደ 290 ከፍ በማድረግ … 144 ዓለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ ገቢውንም ከ8 ሚሊዮን ገደማ ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ የሚያደርገው ከ19 ሚሊዮን ያልራቀውን አመታዊ የተጓዥ ቁጥርን 48.5 ሚሊዮን ለማድረስ በመወጠን መሆኑ ተነግሯል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አባል የሆነበት የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና በ5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
በዘመን ኮቪድ - 19 የአለም ኤቪዬሽን ለበረራ ባንገራገረበት ወቅት መድሀኒትና የህክምና መርጃ መሳሪያዎችን በማመላለስ ዓለም በቁርጥ ቀን አጋርነቱ የሚያወሳው አየር መንገዱ በተለይ እንደ ጣሊያን፣ ኖርዌይና ብራዚል ያሉት ሀገራት በኮቪዱ ክፉ ወቅት “ቀድሞ ደራሻችን” ብለው በልዩ አወድሰውታል፡፡
በጎርጎሪሳውያኑ አቆጣጠር በ2035 ከእጅግ ከፍተኛ የዓለም አቀፍ አየር መንገዶች መካከል አንዱ ተጠቃሽ ተወዳዳሪ አየር መንገድ መሆንን እንደ ግብ አስቀምጧል፡፡
የአውሮፕላን ቁጥሮቹንም ወደ 290 ከፍ በማድረግ አለም አቀፍ መዳረሻዎቹን ወደ 212 ለማድረስ፣ የሀገር ውስጡን መዳረሻ ደግሞ ወደ 32 ለማድረስ አቅዷል፡፡
ፈጣን (fast)፣ አዋጭ (profitable) እና ዘላቂ (sustainable) እድገት እንደ አቅጣጫ የያያዘው አየር መንገዱ ማሻሻያውን ተከትሎም በአመት የሚያጓጉዘውን የመንገደኞች ቁጥር ከእጥፍ በላይ ጨምሮ 48.5 ሚሊዮን ተጓዦችን በማመላለስ አመታዊ ገቢውን ወደ 20 ቢሊዮን ዶላር ከፍ ለማድረግ ወጥኗል፡፡
አየር መንገዱ ራዕዩን ለማሳካት አምስት አብይ ምሶሶዎች ላይ ያጠነጥናል፡፡ የበረራ መስመር መዳረሻዎችን መጨመር (fleet)፣ በሰው ሀብት ልማት ማላቅ (human resource development)፣ የአቪዬሽን መሰረተ ልማትን ማስፋፋት (infrastructure)፣ ዘመንን የዋጁ ተቋማዊ የአሰራር ስርአትን ማሻሻል (system improvement)፣ በምልዐት በቢዝነስ ኢንደስትሪው በዘላቂነት ውጤታማ ሆኖ መቀጠል (sustainability) ናቸው፡፡
በአሁኑ ወቅት የአየር ላይ በረራ ቆይታቸው በአማካይ 7 አመት የሆኑ 145 አውሮፕላኖች ያሉት የኢትዮጵያ አየር መንገድ 144 የዓለም አቀፍ መዳረሻዎች ያሉት ሲሆን 66ቱ በአፍሪካ የሚገኙ ናቸው፡፡
እንዲሁም 23 የሀገር ውስጥ በረራ መዳረሻዎች አሉት፡፡ ይሁንና የአየር መንገዱን አጠቃላይ ትርፋማነት ባይጫነውም በሀገር ውስጥ በረራ ትርፍ አልቀናውም ብቻ ሳይሆን ባለፈው አመት በዚህ መዘዝ 28 ሚሊዮን ዶላር ኪሳራ እንዳጋጠመው ሳይጠቁም አላለፈም፡፡ ይህ ግን ለምንና እንዴት ለሚለው ሰፋ ያለ ምክንያትን ይሻል፡፡
በተለይ በዘመነ ኮቪድ የመድሀኒትና የሕክምና መርጃ በማመላለስ የዓለም ጤና ድርጅትን ጨምሮ አለም አቀፍ እውቅና የተቸረው አየር መንገዱ የጭነት በረራ መዳረሻዎቹ ደግሞ 70 ደርሰዋል፡፡
መቶ በመቶ በኢትዮጵያ መንግስት የመቶ በመቶ ባለቤትነት የተያዘው አየር መንገዱ ቀጥታ የኤቪዬሽን የካበተ ልምድ ያላቸው በርካታ ከፍተኛ የስራ አመራር አባላትን አቅፎ በሳምንት ከ3 ሺህ በላይ በረራዎች አሉት፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአጠቃላይ 700 ሴት ሰራተኞች ያሉት ሲሆን 80 ሴት አውሮፕላን አብራሪዎች እና 175 የአውሮፕላን ቴክኒሻኖችንም ይዟል፡፡
የበረራ አገልግሎቱን ጨምሮ የቢዝነስ ስራ ዘርፎቹን ወደ 9 ክንፎች ያደረሰና እጅግ ዘመን አፈራሽ የቦይንግ 737 አራተኛ ትውልድ የሆኑ 30 ቦይንግ - 797 አውሮፕላኖችን በባለቤትነት የሚያበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀድሞ እንደጀመረ ዛሬም ቀዳሚ የአፍሪካ ኩራት ኮከብ ሆኖ ቀጥሏል፡፡
የአየር መንገዱ ግሩፕ የአለም አቀፍ መንገደኞች አገልግሎት፣ የጭነትና ሎጂስቲክ አገልግሎት፣ የሀገር ውስጥ የኤክስፕሬስ ሰርቪስ፣ የኤርፖርቶች ጉዳይ እና የመንደርደሪያ የግራውንድ አገልግሎትን ይይዛል፡፡
በተጨማሪም በቀን አንድ ሚሊዮን ሰሀን ምግብ የማዘጋጀት አቅም ያለው የበረራ ላይ የምግብ ኬተሪንግ አገልግሎት፣ አራት ሺህ የከፍተኛ ትምህርት ሰልጣኞችን ሊቀበል እንደሚችል ተነገረለት የአቪዬሽን ዩኒቨርስቲ፣ ለማስተናገጃ ከአንድ ሺህ በላይ መኝታ ክፍሎች ያሉት የስካይላይት ሆቴልና እንዲሁም የአውሮፕላን ጥገና አገልግሎቶችንም ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከራሱ አልፎ የምስራቅና ማዕከላዊ አፍሪካ ክልል፣ ከማላዊ፣ ዛምቢያ እና ኮንጎ አየር መንገዶች ጋር በስትራቴጂክ አጋርነት አብሮ እየሰራ ይገኛል፡፡
በጥገና ሀንጋር ማዕከሉ ውስጥ የኤርፍሬም ሜካኒካል ጥገና፣ የሞተር ጥገና፣ የአውሮፕላን ክፍሎች ጥገና፣ የመስመር ጥገና እና ለሶስተኛ ወገን አካላት ጥገና መስጠትን ያካትታል፡፡
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተቀላቀለው የ25 አየር መንገዶች ኔትወርክ - ስታር አሊያንስ በጥምር በየቀኑ 17 ሺህ 500 በረራዎችን የሚያደርግ እና ትስስሩ በስሩ ባቀፋቸው 5 ሺህ 33 አውሮፕላኖች አማካይነት በ192ቱም ሀገራት መስመሮቹን አመቻችቶ እየበረረ በ1150 መዳረሻዎች ለተጓዦች የበረራ አገልግሎት ይሰጣል፡፡
አየር መንገዱ “አፍሪካን እርስ በርስ የሚያስተሳስር እና ከዓለምም የሚያቀራርብ (Bringing Africa Together & Closer to the World) የሚል መሪ ቃልም ይጠቀማል፡፡
በአለም አንዱ ትልቁ የአቪዬሽን ኢንዱስትሪ ሆኖ የሚታወቀው የኢትዮጵያ አየር መንገድ የጄት ሰርቪስ አገልግሎትን ለምስራቅና ምዕራፍ አፍሪካ ሀገራት በልዩ የቢዝነስ ድርድር አግባብ እየሰጠ መሆኑም ታውቋል፡፡
10 months ago
An Ethiopian Trailblazer on Two Wheels 🇪🇹 🇬🇧
#ethiopia | ቅዱስ ተሰራ የ 24 ዓመት ኢትዮጵያዊ ወጣት ነው። ለትምህርት እንግሊዝ አገር ይገኛል። በወዳደቁ እንጨት በሰራው ብስክሌት 1,255 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዟል።
በኢምፔሪያል ኮሌጅ በተካሄደው ወርክሾፕ ላይ የፈጠራትን የእንጨት ብስክሌት እንግሊዝን ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተጓዘ ነው።
A young Ethiopian student in the UK is making headlines for his extraordinary determination and creativity. Kidus Tesera, 24, is cycling 780 miles across Britain on a bicycle he built almost entirely from recycled parts and wood.
Currently studying at Imperial College London, Kidus first discovered his passion for bike-building while repairing a secondhand bicycle at the university’s workshop. Inspired by the process, he went a step further—designing and crafting his own eco-friendly bike from discarded materials.
Now, his remarkable journey is not just a test of endurance, but also a statement about sustainability, innovation, and the resourceful spirit of Ethiopian youth abroad.
Kidus’ story is a powerful reminder: with creativity and determination, nothing is impossible—whether on the streets of Addis Ababa or the roads of the United Kingdom.
***
👏 What a story!
Kidus Tesera is not just riding a bike—he is riding a dream built by his own hands. An Ethiopian son proving, once again, that creativity and determination can carry us across any distance.
From recycled parts and wood, he shaped a machine. From courage and vision, he shaped a journey. 780 miles ( 1,255 KM) across the UK is more than a cycling adventure—it is a lesson to all of us: when we use what we have, we can go further than we ever imagined.
Kidus, you inspire Ethiopia, you inspire Africa, and you inspire the world. Keep pedaling forward—your story is fuel for the next generation of dreamers and doers. 🚴♂️✨
Yours follower,
Getu Temesgen
#ethiopia | ቅዱስ ተሰራ የ 24 ዓመት ኢትዮጵያዊ ወጣት ነው። ለትምህርት እንግሊዝ አገር ይገኛል። በወዳደቁ እንጨት በሰራው ብስክሌት 1,255 ኪሎ ሜትር በላይ ተጉዟል።
በኢምፔሪያል ኮሌጅ በተካሄደው ወርክሾፕ ላይ የፈጠራትን የእንጨት ብስክሌት እንግሊዝን ከጫፍ እስከ ጫፍ እየተጓዘ ነው።
A young Ethiopian student in the UK is making headlines for his extraordinary determination and creativity. Kidus Tesera, 24, is cycling 780 miles across Britain on a bicycle he built almost entirely from recycled parts and wood.
Currently studying at Imperial College London, Kidus first discovered his passion for bike-building while repairing a secondhand bicycle at the university’s workshop. Inspired by the process, he went a step further—designing and crafting his own eco-friendly bike from discarded materials.
Now, his remarkable journey is not just a test of endurance, but also a statement about sustainability, innovation, and the resourceful spirit of Ethiopian youth abroad.
Kidus’ story is a powerful reminder: with creativity and determination, nothing is impossible—whether on the streets of Addis Ababa or the roads of the United Kingdom.
***
👏 What a story!
Kidus Tesera is not just riding a bike—he is riding a dream built by his own hands. An Ethiopian son proving, once again, that creativity and determination can carry us across any distance.
From recycled parts and wood, he shaped a machine. From courage and vision, he shaped a journey. 780 miles ( 1,255 KM) across the UK is more than a cycling adventure—it is a lesson to all of us: when we use what we have, we can go further than we ever imagined.
Kidus, you inspire Ethiopia, you inspire Africa, and you inspire the world. Keep pedaling forward—your story is fuel for the next generation of dreamers and doers. 🚴♂️✨
Yours follower,
Getu Temesgen
Sponsored by
Surafel
Comments