2 months ago
የስልሳ ዓመታት የታማኝነት ጉዞን የሚዘክር የቤተሰብ እና የአንድነት የጎዳና ላይ ሩጫ ሊካሄድ ነው
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የኢትዮጵያ አትሌቶች በሞስኮ የደመቀ ድል አስመዘገቡ
#ethiopia | በሩሲያ ዋና ከተማ ሞስኮ በተካሄደው የ2026 የዝናሜንስኪ ሜሞሪያል የዓለም አትሌቲክስ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ከፍተኛ የበላይነት በመቀዳጀት አራት የወርቅ፣ ሁለት የብር እና ሁለት የነሐስ በድምሩ ስምንት ሜዳሊያዎችን ለሀገራቸው አበርክተዋል።
በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ፉክክር አትሌት ብርቄ ኃይሎም አንደኛ በመሆን የወርቅ ሜዳሊያ ስታሸንፍ ሳሮን በርሔ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።
በተመሳሳይ በሴቶች የ10 ሺህ ሜትር ውድድር ፈንታዬ ጫኔ፣ ቤተልሄም ኦላና እና ሰላማዊት ሻምበል ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር የሀገራቸውን የበላይነት አስመስክረዋል።
በወንዶች የ10 ሺህ ሜትር የመስመር ውድድር አትሌት እዮብ ስመኝ የሩሲያ አትሌቶችን አስከራሪ ፉክክር በመስበር የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት መሆን የቻለ ሲሆን ሽመልስ ንጉሴ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ የወጣበት ነበር።
በወንዶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር ዲንቃ ፍቃዱ ቀዳሚ በመሆን የወርቅ ሜዳሊያ ሲያጠልቅ ሂርኮ ኃይሉ ሶስተኛ ሆኖ አጠናቋል።
በተጨማሪም በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ብርቱካን ገዳሙ የብር ሜዳሊያ ያስገኘች ሲሆን በ800 ሜትር የሴቶች ማጣሪያ ሀብታም ገበየሁ ስድስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን ፈጽማለች።
#ethiopianathletics #znamenskymemorial2026 #ethiopianpride #runningchampions #greenflood #moscow2026 #athletics #running #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በሩሲያ ዋና ከተማ ሞስኮ በተካሄደው የ2026 የዝናሜንስኪ ሜሞሪያል የዓለም አትሌቲክስ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ከፍተኛ የበላይነት በመቀዳጀት አራት የወርቅ፣ ሁለት የብር እና ሁለት የነሐስ በድምሩ ስምንት ሜዳሊያዎችን ለሀገራቸው አበርክተዋል።
በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር ፉክክር አትሌት ብርቄ ኃይሎም አንደኛ በመሆን የወርቅ ሜዳሊያ ስታሸንፍ ሳሮን በርሔ ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።
በተመሳሳይ በሴቶች የ10 ሺህ ሜትር ውድድር ፈንታዬ ጫኔ፣ ቤተልሄም ኦላና እና ሰላማዊት ሻምበል ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ያለውን ደረጃ ሙሉ በሙሉ በመቆጣጠር የሀገራቸውን የበላይነት አስመስክረዋል።
በወንዶች የ10 ሺህ ሜትር የመስመር ውድድር አትሌት እዮብ ስመኝ የሩሲያ አትሌቶችን አስከራሪ ፉክክር በመስበር የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት መሆን የቻለ ሲሆን ሽመልስ ንጉሴ ሶስተኛ ደረጃን ይዞ የወጣበት ነበር።
በወንዶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር ዲንቃ ፍቃዱ ቀዳሚ በመሆን የወርቅ ሜዳሊያ ሲያጠልቅ ሂርኮ ኃይሉ ሶስተኛ ሆኖ አጠናቋል።
በተጨማሪም በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ብርቱካን ገዳሙ የብር ሜዳሊያ ያስገኘች ሲሆን በ800 ሜትር የሴቶች ማጣሪያ ሀብታም ገበየሁ ስድስተኛ ደረጃን በመያዝ ውድድሯን ፈጽማለች።
#ethiopianathletics #znamenskymemorial2026 #ethiopianpride #runningchampions #greenflood #moscow2026 #athletics #running #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
የሞሮኮው የዳይመንድ ሊግ ውድድር የኢትዮጵያውያን አትሌቶች ስኬት ታይቶበታል
#ethiopia | በሞሮኮ ራባት በተካሄደው ሶስተኛው የዳይመንድ ሊግ የራንዌይ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አባላት ከፍተኛ ድል እና አንጸባራቂ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር የሩጫ ውድድር አትሌት ፍሬወይኒ ሀይሉ ርቀቱን በ3 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ ከ25 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት ስታጠናቅቅ፣ አትሌት ሐረገወይን ካልአዩ ደግሞ በ3 ደቂቃ ከ59 ሰከንድ ከ28 ማይክሮ ሰከንድ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ የሀገራቸውን የበላይነት በጋራ አስጠብቀዋል።
በተጨማሪም በሴቶች የ800 ሜትር ፉክክር አትሌት ፅጌ ድጉማ በ1 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ24 ማይክሮ ሰከንድ ፈጣን ጊዜ ሁለተኛ በመሆን አበረታች ውጤት ያስመዘገበች ሲሆን፣ አትሌት ንግስት ጌታቸው ደግሞ በ1 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ ከ58 ማይክሮ ሰከንድ 11ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች።
በወንዶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር ላይ የተሳተፈው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው የራሱን የዓመቱን ምርጥ ሰዓት በ8 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ከ55 ማይክሮ ሰከንድ በማሻሻል ውድድሩን በ12ኛነት ፈጽሟል።
#athletics #diamondleague #rabat #running #sport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በሞሮኮ ራባት በተካሄደው ሶስተኛው የዳይመንድ ሊግ የራንዌይ ውድድር ላይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑካን ቡድን አባላት ከፍተኛ ድል እና አንጸባራቂ ውጤት አስመዝግበዋል።
በሴቶች የ1 ሺህ 500 ሜትር የሩጫ ውድድር አትሌት ፍሬወይኒ ሀይሉ ርቀቱን በ3 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ ከ25 ማይክሮ ሰከንድ በመግባት በአንደኝነት ስታጠናቅቅ፣ አትሌት ሐረገወይን ካልአዩ ደግሞ በ3 ደቂቃ ከ59 ሰከንድ ከ28 ማይክሮ ሰከንድ ሁለተኛ ደረጃን በመያዝ የሀገራቸውን የበላይነት በጋራ አስጠብቀዋል።
በተጨማሪም በሴቶች የ800 ሜትር ፉክክር አትሌት ፅጌ ድጉማ በ1 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ24 ማይክሮ ሰከንድ ፈጣን ጊዜ ሁለተኛ በመሆን አበረታች ውጤት ያስመዘገበች ሲሆን፣ አትሌት ንግስት ጌታቸው ደግሞ በ1 ደቂቃ ከ58 ሰከንድ ከ58 ማይክሮ ሰከንድ 11ኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቃለች።
በወንዶች የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር ላይ የተሳተፈው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው የራሱን የዓመቱን ምርጥ ሰዓት በ8 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ከ55 ማይክሮ ሰከንድ በማሻሻል ውድድሩን በ12ኛነት ፈጽሟል።
#athletics #diamondleague #rabat #running #sport #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
አትሌት አበባ አረጋዊ በኦታዋ ማራቶን አዲስ የታሪክ ምዕራፍ ጻፈች
#ethiopia | በአንድ ወቅት በ1,500 ሜትር የሩጫ ውድድር ላይ በነበራት ተደጋጋሚ ስኬት የርቀቱ ልዩ ባለሙያ በመባል የምትታወቀው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የ2026 የኦታዋ ማራቶንን በሴቶች ዘርፍ በአንደኝነት አጠናቃለች።
በዚሁ ውድድር ላይ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ኩፍቱ ታሂር በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ33 ሰከንድ ሁለተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ኬንያዊቷ ቤቲ ቺፕኮሪር ደግሞ በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ ሦስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።
በውድድሩ ላይ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች መሰረት በለጠ 4ኛ፣ መስከረም አሰፋ 5ኛ፣ መሰረት ደከቦ 7ኛ እንዲሁም ታደለች በቀለ 10ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን ፈጽመዋል።
በ2012 የለንደን ኦሎምፒክ የትውልድ ሀገሯን ኢትዮጵያን ወክላ በ1,500 ሜትር የብር ሜዳሊያ ያገኘችውና በ2013 የሞስኮ አለም ሻምፒዮና የወርቅ ሜዳሊያ ያሸነፈችው አበባ አረጋዊ በ2014 የቤት ውስጥ አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ደግሞ ስዊድንን ወክላ የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘቷ ይታወሳል።
የሁለት ጊዜ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊዋ አትሌት አበባ አረጋዊ ከዚህ የድል ጉዞዋ በኋላ በሰጠችው አስተያየት ለኦታዋ ማራቶን ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጓንና በማሸነፏም ታላቅ ደስታ እንደተሰማት ገልጻለች።
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷና ስዊድናዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የኦታዋ ማራቶንን ለማሸነፍ የፈጀባት ጊዜ 2 ሰዓት ከ23 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ነው።
የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንትና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆነው ባለቤቷ አትሌት የማነ ፀጋይም በ2014 እና በ2018 የካናዳን የቦታው ሪከርድ በመስበር ማሸነፉ ይታወሳል።
ይህ አጋጣሚ ባልና ሚስቱ የኦታዋ ማራቶንን በተለያዩ አመታት በማሸነፍ አዲስ ታሪክ በጋራ እንዲጽፉ አድርጓቸዋል።
✍️ በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ (ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል
#marathon #ottawamarathon #athletics #running #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
)
#ethiopia | በአንድ ወቅት በ1,500 ሜትር የሩጫ ውድድር ላይ በነበራት ተደጋጋሚ ስኬት የርቀቱ ልዩ ባለሙያ በመባል የምትታወቀው ኢትዮጵያዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የ2026 የኦታዋ ማራቶንን በሴቶች ዘርፍ በአንደኝነት አጠናቃለች።
በዚሁ ውድድር ላይ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊት አትሌት ኩፍቱ ታሂር በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ33 ሰከንድ ሁለተኛ ሆና ስታጠናቅቅ ኬንያዊቷ ቤቲ ቺፕኮሪር ደግሞ በ2 ሰዓት ከ25 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ ሦስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች።
በውድድሩ ላይ የተሳተፉት ኢትዮጵያውያን አትሌቶች መሰረት በለጠ 4ኛ፣ መስከረም አሰፋ 5ኛ፣ መሰረት ደከቦ 7ኛ እንዲሁም ታደለች በቀለ 10ኛ ደረጃን በመያዝ ውድድራቸውን ፈጽመዋል።
በ2012 የለንደን ኦሎምፒክ የትውልድ ሀገሯን ኢትዮጵያን ወክላ በ1,500 ሜትር የብር ሜዳሊያ ያገኘችውና በ2013 የሞስኮ አለም ሻምፒዮና የወርቅ ሜዳሊያ ያሸነፈችው አበባ አረጋዊ በ2014 የቤት ውስጥ አለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ደግሞ ስዊድንን ወክላ የወርቅ ሜዳሊያ ማግኘቷ ይታወሳል።
የሁለት ጊዜ የዳይመንድ ሊግ አሸናፊዋ አትሌት አበባ አረጋዊ ከዚህ የድል ጉዞዋ በኋላ በሰጠችው አስተያየት ለኦታዋ ማራቶን ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጓንና በማሸነፏም ታላቅ ደስታ እንደተሰማት ገልጻለች።
ትውልደ ኢትዮጵያዊቷና ስዊድናዊቷ አትሌት አበባ አረጋዊ የኦታዋ ማራቶንን ለማሸነፍ የፈጀባት ጊዜ 2 ሰዓት ከ23 ደቂቃ ከ12 ሰከንድ ነው።
የኢትዮጵያ አትሌቶች ማህበር ፕሬዝዳንትና የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል የሆነው ባለቤቷ አትሌት የማነ ፀጋይም በ2014 እና በ2018 የካናዳን የቦታው ሪከርድ በመስበር ማሸነፉ ይታወሳል።
ይህ አጋጣሚ ባልና ሚስቱ የኦታዋ ማራቶንን በተለያዩ አመታት በማሸነፍ አዲስ ታሪክ በጋራ እንዲጽፉ አድርጓቸዋል።
✍️ በጋዜጠኛ ይስሀቅ በላይ (ሀትሪክ ስፖርት ኦፊሺያል
#marathon #ottawamarathon #athletics #running #sportnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
)
3 months ago
The countdown is on! Just a few minutes left until the start of the 8km run celebrating Ethiopian Airlines’ 80 years of excellence. We’re already at the starting line and ready to go. Good luck to everyone running today! #flyethiopian
Sponsored by
Surafel
3 months ago
The countdown is on! Just a few minutes left until the start of the 8km run celebrating Ethiopian Airlines’ 80 years of excellence. We’re already at the starting line and ready to go. Good luck to everyone running today! #flyethiopian
3 months ago
The countdown is on! Just a few minutes left until the start of the 8km run celebrating Ethiopian Airlines’ 80 years of excellence. We’re already at the starting line and ready to go. Good luck to everyone running today! #flyethiopian
3 months ago
ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር መሰናክል የወርቅ እና የነሐስ ሜዳሊያዎችን በድል አጠናቀቀች
#ethiopia | በጋና እየተካሄደ ባለው 24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል።
በብርቱ ፉክክር በተሞላው በዚህ ርቀት አትሌት ገመቹ ጎዳና አስደናቂ የሆነ የሩጫ ብቃት በማሳየት ውድድሩን በአንደኝነት አጠናቆ የወርቅ ሜዳሊያውን ለሀገሩ አስገኝቷል።
ገመቹ በተለይም ወደ ማጠናቀቂያው መስመር በቀረበበት ወቅት የነበረውን ፍጥነት በመጨመርና መሰናክሎችን በብቃት በመዝለል ቀዳሚ መሆን ችሏል።
በሌላ በኩል በዚሁ የፍጻሜ ፉክክር ላይ የተሳተፈው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው በሦስተኛነት በመጨረስ የነሐስ ሜዳሊያ ባለቤት ሆኗል።
ይህ ድል ኢትዮጵያ በዚሁ የአህጉራዊ ሻምፒዮና ያገኘችው ሦስተኛው የነሐስ ሜዳሊያ ሆኖ ተመዝግቧል።
#athletics #africanathletics #goldmedal #running #ethiopianathletics #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በጋና እየተካሄደ ባለው 24ኛው የአፍሪካ አትሌቲክስ ሻምፒዮና የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን በወንዶች 3 ሺህ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር ከፍተኛ ውጤት አስመዝግቧል።
በብርቱ ፉክክር በተሞላው በዚህ ርቀት አትሌት ገመቹ ጎዳና አስደናቂ የሆነ የሩጫ ብቃት በማሳየት ውድድሩን በአንደኝነት አጠናቆ የወርቅ ሜዳሊያውን ለሀገሩ አስገኝቷል።
ገመቹ በተለይም ወደ ማጠናቀቂያው መስመር በቀረበበት ወቅት የነበረውን ፍጥነት በመጨመርና መሰናክሎችን በብቃት በመዝለል ቀዳሚ መሆን ችሏል።
በሌላ በኩል በዚሁ የፍጻሜ ፉክክር ላይ የተሳተፈው አትሌት ሳሙኤል ፍሬው በሦስተኛነት በመጨረስ የነሐስ ሜዳሊያ ባለቤት ሆኗል።
ይህ ድል ኢትዮጵያ በዚሁ የአህጉራዊ ሻምፒዮና ያገኘችው ሦስተኛው የነሐስ ሜዳሊያ ሆኖ ተመዝግቧል።
#athletics #africanathletics #goldmedal #running #ethiopianathletics #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የየኢትዮጵያ አየር መንገድ
የ80ኛ ዓመት የምስረታ በዓል
የ8 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ላይ ይሳተፉ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የ80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ የ8 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አዘጋጅቷል።
ዝግጅቱ ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ክፍት ሲሆን አላማውም የአየር መንገዱን የረጅም ጊዜ ታሪክ እና አስተማማኝ አገልግሎት በስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማክበር ነው።
ውድድሩ እሁድ፣ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
ተወዳዳሪዎች ከድሮው አየር ማረፊያ (ኦልድ ኤርፖርት) በመነሳት እስከ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ድረስ የሚጓዙ ይሆናል።
በሩጫው ላይ መሳተፍ ሙሉ ለሙሉ ነጻ ሲሆን ተመዝጋቢዎች የውድድር መለያ ቁጥር እና የክብረ በዓሉ መታሰቢያ ቲሸርት የሚያገኙ ይሆናል።
ተሳታፊዎች በውድድሩ ቀን በቦታው ቀደም ብለው በመገኘት ድንቅ የሆነውን የስፖርት ተሞክሮ እንዲካፈሉ ተጋብዘዋል።
ይመዝገቡ
https://et8kmrun.et
#ethiopianairlines #80years #running #addisababa #sport #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
የ80ኛ ዓመት የምስረታ በዓል
የ8 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ላይ ይሳተፉ
#ethiopia | የኢትዮጵያ አየር መንገድ በታላቅ ድምቀት የሚከበረውን የ80ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አስመልክቶ የ8 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ አዘጋጅቷል።
ዝግጅቱ ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ክፍት ሲሆን አላማውም የአየር መንገዱን የረጅም ጊዜ ታሪክ እና አስተማማኝ አገልግሎት በስፖርታዊ እንቅስቃሴ ማክበር ነው።
ውድድሩ እሁድ፣ ግንቦት 9 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
ተወዳዳሪዎች ከድሮው አየር ማረፊያ (ኦልድ ኤርፖርት) በመነሳት እስከ ቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ድረስ የሚጓዙ ይሆናል።
በሩጫው ላይ መሳተፍ ሙሉ ለሙሉ ነጻ ሲሆን ተመዝጋቢዎች የውድድር መለያ ቁጥር እና የክብረ በዓሉ መታሰቢያ ቲሸርት የሚያገኙ ይሆናል።
ተሳታፊዎች በውድድሩ ቀን በቦታው ቀደም ብለው በመገኘት ድንቅ የሆነውን የስፖርት ተሞክሮ እንዲካፈሉ ተጋብዘዋል።
ይመዝገቡ
https://et8kmrun.et
#ethiopianairlines #80years #running #addisababa #sport #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
የሲድኒ ንጉሥ : አትሌት ገዛኸኝ አበራ
#ethiopia | ዛሬ ሚያዝያ 15 ቀን 2018 ዓ.ም (April 23, 2026) የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ፣ የሲድኒ ኦሎምፒክ የማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊው ገዛኸኝ አበራ 48ኛ ዓመት የልደት በዓሉን ያከብራል።
የጀግናው ገዛኸኝ አበራ የድል አሻራዎች፦
የሲድኒ ንጉሥ
በ2000 በሲድኒ ኦሎምፒክ በማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ በማጥለቅ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በዓለም አደባባይ ከፍ አድርጓል።
ታሪካዊ ስኬት
በኦሎምፒክ እና በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 2 ወርቅ ሜዳሊያዎችን ለሀገሩ አስገኝቷል።
የሙገር ኩራት
በክለብ ደረጃ ለሙገር ሲሚንቶ በታማኝነት ያገለገለና በኢንተርናሽናል ደረጃ 17 ውድድሮችን ያከናወነ ጀግና ነው።
የፎኮካ ትዝታ
እ.ኤ.አ በ1999 በፎኮካ ማራቶን ያስመዘገበው 2:07:54 ሰዓት በወቅቱ እጅግ አስደናቂ ከነበሩት መካከል አንዱ ነበር።
ገዛኸኝ አበራ በትህትናውና በጽናቱ ለወጣት አትሌቶች ትልቅ አርአያ ነው። የዛሬ 26 ዓመት በሲድኒ ያስመዘገበው ያ ድል ዛሬም ድረስ ትውልድን ያነቃቃል።
የገዛኸኝ አድናቂ የሆናችሁ ሁሉ "እንኳን ተወለድክ ጀግናው!" በማለት መልካም ምኞታችሁን ግለጹለት።
ጀግኖቻችንን ስናከብር ታሪካችንን እናከብራለን!
#getu #gezahegnabera #happybirthday #olympicchampion #marathonlegend #sydney2000 #ethiopianheroes #running #እንኳንተወለድክ #ገዛኸኝአበራ #አትሌቲክስ #የሲድኒጀግና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ዛሬ ሚያዝያ 15 ቀን 2018 ዓ.ም (April 23, 2026) የኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ፣ የሲድኒ ኦሎምፒክ የማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊው ገዛኸኝ አበራ 48ኛ ዓመት የልደት በዓሉን ያከብራል።
የጀግናው ገዛኸኝ አበራ የድል አሻራዎች፦
የሲድኒ ንጉሥ
በ2000 በሲድኒ ኦሎምፒክ በማራቶን የወርቅ ሜዳሊያ በማጥለቅ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ በዓለም አደባባይ ከፍ አድርጓል።
ታሪካዊ ስኬት
በኦሎምፒክ እና በዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና 2 ወርቅ ሜዳሊያዎችን ለሀገሩ አስገኝቷል።
የሙገር ኩራት
በክለብ ደረጃ ለሙገር ሲሚንቶ በታማኝነት ያገለገለና በኢንተርናሽናል ደረጃ 17 ውድድሮችን ያከናወነ ጀግና ነው።
የፎኮካ ትዝታ
እ.ኤ.አ በ1999 በፎኮካ ማራቶን ያስመዘገበው 2:07:54 ሰዓት በወቅቱ እጅግ አስደናቂ ከነበሩት መካከል አንዱ ነበር።
ገዛኸኝ አበራ በትህትናውና በጽናቱ ለወጣት አትሌቶች ትልቅ አርአያ ነው። የዛሬ 26 ዓመት በሲድኒ ያስመዘገበው ያ ድል ዛሬም ድረስ ትውልድን ያነቃቃል።
የገዛኸኝ አድናቂ የሆናችሁ ሁሉ "እንኳን ተወለድክ ጀግናው!" በማለት መልካም ምኞታችሁን ግለጹለት።
ጀግኖቻችንን ስናከብር ታሪካችንን እናከብራለን!
#getu #gezahegnabera #happybirthday #olympicchampion #marathonlegend #sydney2000 #ethiopianheroes #running #እንኳንተወለድክ #ገዛኸኝአበራ #አትሌቲክስ #የሲድኒጀግና #ጌጡተመስገን #getutemesgen
6 months ago
🏃🏽♂️ "እንጦጦ ፓርክ ሩጫ ተመለሰ! በፍቅረኛሞች ቀን ልዩ ሽልማት!" ❤️🌳
#ethiopia | My Valentine is Running! - ከፍቅረኛዎ ጋር ይሮጡ፤ በኩሪፍቱ ሪዞርት ይሸለሙ!
በጉጉት የሚጠበቀው እና በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚዘጋጀው ወርሃዊው 'እንጦጦ ፓርክ ሲቢኢ ሩጫ' (Entoto Park CBE Run) ከየካቲት ወር ጀምሮ ዳግም ተመልሷል!
የፊታችን እሁድ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር፤ ከስፖርት እንቅስቃሴው በተጨማሪ የፍቅረኛሞች ቀንን (Valentine's Day) ታሳቢ ያደረጉ ልዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ልዩ እድሎች:
✅ ሽልማት: አሸናፊ ለሚሆኑ ጥንዶች በኩሪፍቱ ሪዞርት ልዩ ሽልማቶች ይበረከቱላቸዋል።
✅ ምዝገባ:
በ"CBE Birr Plus" መተግበሪያ አማካኝነት በነፃ እና በቀላሉ መመዝገብ ይችላሉ።
✅ ትራንስፖርት:
የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አዳዲስ መዳረሻዎችን እያስጎበኘ ወደ ፓርኩ አድርሶ የሚመልስ የነፃ ትራንስፖርት አዘጋጅቷል።
ጤናዎን እየጠበቁ፣ ፍቅርን እያደሱ ለመሮጥ ተዘጋጁ!
#entotoparkrun #greatethiopianrun #cbe #valentinesrun #myvalentineisrunning #addisababa #health #love #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | My Valentine is Running! - ከፍቅረኛዎ ጋር ይሮጡ፤ በኩሪፍቱ ሪዞርት ይሸለሙ!
በጉጉት የሚጠበቀው እና በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚዘጋጀው ወርሃዊው 'እንጦጦ ፓርክ ሲቢኢ ሩጫ' (Entoto Park CBE Run) ከየካቲት ወር ጀምሮ ዳግም ተመልሷል!
የፊታችን እሁድ የካቲት 7 ቀን 2018 ዓ.ም በሚካሄደው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር ውድድር፤ ከስፖርት እንቅስቃሴው በተጨማሪ የፍቅረኛሞች ቀንን (Valentine's Day) ታሳቢ ያደረጉ ልዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ልዩ እድሎች:
✅ ሽልማት: አሸናፊ ለሚሆኑ ጥንዶች በኩሪፍቱ ሪዞርት ልዩ ሽልማቶች ይበረከቱላቸዋል።
✅ ምዝገባ:
በ"CBE Birr Plus" መተግበሪያ አማካኝነት በነፃ እና በቀላሉ መመዝገብ ይችላሉ።
✅ ትራንስፖርት:
የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን አዳዲስ መዳረሻዎችን እያስጎበኘ ወደ ፓርኩ አድርሶ የሚመልስ የነፃ ትራንስፖርት አዘጋጅቷል።
ጤናዎን እየጠበቁ፣ ፍቅርን እያደሱ ለመሮጥ ተዘጋጁ!
#entotoparkrun #greatethiopianrun #cbe #valentinesrun #myvalentineisrunning #addisababa #health #love #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
8 months ago
መላ ኢትዮጵያውያን እንደምን ሰነበታችሁ
ይህንን ፅሁፍ ለመፃፍ የተገደድኩት ጉዳዩን ችላ ትሉታላችሁ በሚል ሳይሆን የጉዳዩን ታላቅነትና ትኩረት ፈላጊነት ምክንያት በማድረግ ለማስታወስ ያህል ነው፣
የሁላችንም ኩራትና የክብራችን ማሳያ የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ ኮንግረስ አባልነት የምታደርገው የምርጫ ውድድር የድምፅ መስጫ ጊዜ እየተቃረበ በመሆኑ አሁን ከመቼውም ግዜ በበለጠ ለጀግናችን ሜላት ማሸነፍ ርብርብ የምናደርግበት ወቅት ነው፣ በመሆኑም በተለይ ዴንቨር ውስጥ በሜላት የምርጫ ጣቢያ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በነቂስ በመውጣት ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በሙሉ ልብ እንዘጋጅ፣ ልብ በሉ የአንድ ሰውም ድምፅ ትልቅ ዋጋ አለው ፣ ሜላትን መርጠን ኢትዮጵያችንን በትልቁ የአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ እናስገባት
በዴንቨርና አካባቢዋ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ጣቢያ ለሚገኙ የምታውቋቸው ሰዎች በሙሉ በነቂስ ወጥተው ሜላትን እንዲመርጡ በመቀስቀስና በማሳመን የድርሻችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ።
* ማሳሰቢያ. የሜላት የምርጫ ጣቢያ የት እንደሆነ ብዙ ኢትዮጵያውያን እየጠየቁ ስለሆነ በትክክል የምታውቁ ሰዎች እባካችሁን እዚህ ገፅ ላይ ብትገልፁት
ሜላት ታሸንፋለች!!!
ሜላትን ኮንግረስ አዳራሽ ውስጥ እናያታለን!!!
አመሰግናለሁ
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
How blessed are you Ethiopians!!
I am compelled to write this article not because you will ignore the issue, but because of the greatness and need of attention of the issue.
Melat Kiros, who is the pride and honor of all of us, is a member of the US Congress. As the voting time is approaching, now is the time to fight for our hero Melat to win more than ever. Therefore, especially all Ethiopians who are at the Melat polling station in Denver, let's prepare wholeheartedly to vote for Melat.
Let's put our Ethiopia in the big American Congress
To all Ethiopians in the Denver and surrounding areas who you know who are at the polling station where Melat is running, I urge you to do your part by arousing and persuading them to come out and vote for Melat.
* Note: Many Ethiopians are asking where the polling station of Melat is, so if you know exactly where it is, please explain it on this page.
Melat will win!!!
We will see Melat in the congress hall!!!
Thank you
Journalist Salomon Asmelash
ይህንን ፅሁፍ ለመፃፍ የተገደድኩት ጉዳዩን ችላ ትሉታላችሁ በሚል ሳይሆን የጉዳዩን ታላቅነትና ትኩረት ፈላጊነት ምክንያት በማድረግ ለማስታወስ ያህል ነው፣
የሁላችንም ኩራትና የክብራችን ማሳያ የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ ኮንግረስ አባልነት የምታደርገው የምርጫ ውድድር የድምፅ መስጫ ጊዜ እየተቃረበ በመሆኑ አሁን ከመቼውም ግዜ በበለጠ ለጀግናችን ሜላት ማሸነፍ ርብርብ የምናደርግበት ወቅት ነው፣ በመሆኑም በተለይ ዴንቨር ውስጥ በሜላት የምርጫ ጣቢያ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በነቂስ በመውጣት ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በሙሉ ልብ እንዘጋጅ፣ ልብ በሉ የአንድ ሰውም ድምፅ ትልቅ ዋጋ አለው ፣ ሜላትን መርጠን ኢትዮጵያችንን በትልቁ የአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ እናስገባት
በዴንቨርና አካባቢዋ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ጣቢያ ለሚገኙ የምታውቋቸው ሰዎች በሙሉ በነቂስ ወጥተው ሜላትን እንዲመርጡ በመቀስቀስና በማሳመን የድርሻችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ።
* ማሳሰቢያ. የሜላት የምርጫ ጣቢያ የት እንደሆነ ብዙ ኢትዮጵያውያን እየጠየቁ ስለሆነ በትክክል የምታውቁ ሰዎች እባካችሁን እዚህ ገፅ ላይ ብትገልፁት
ሜላት ታሸንፋለች!!!
ሜላትን ኮንግረስ አዳራሽ ውስጥ እናያታለን!!!
አመሰግናለሁ
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
How blessed are you Ethiopians!!
I am compelled to write this article not because you will ignore the issue, but because of the greatness and need of attention of the issue.
Melat Kiros, who is the pride and honor of all of us, is a member of the US Congress. As the voting time is approaching, now is the time to fight for our hero Melat to win more than ever. Therefore, especially all Ethiopians who are at the Melat polling station in Denver, let's prepare wholeheartedly to vote for Melat.
Let's put our Ethiopia in the big American Congress
To all Ethiopians in the Denver and surrounding areas who you know who are at the polling station where Melat is running, I urge you to do your part by arousing and persuading them to come out and vote for Melat.
* Note: Many Ethiopians are asking where the polling station of Melat is, so if you know exactly where it is, please explain it on this page.
Melat will win!!!
We will see Melat in the congress hall!!!
Thank you
Journalist Salomon Asmelash
Sponsored by
Surafel
8 months ago
በሳምንቱ መጨረሻ እንደተለመደው አትሌቶቻችን በተለያዩ ሀገራት በተለያየ ርቀት አሸንፈዋል።
2025 Incheon marathon, South Korea
Men's
1. Gerba Dibaba 2:06:52 🇪🇹
2. Gilbert Kibet 2:06:54 🇰🇪
3. Felix Kibitok 2:06:57 🇰🇪
4. Abdisa Tola 2:08:40 🇪🇹
5. Robert Ngeno 2:09:02 🇰🇪
2025 ETHIOPIAN GREAT RUN 10KM
Men's
1. Yismaw Dillu 28:25 🇪🇹
2. Eyob Simegn 28:28 🇪🇹
3. Dinkalem Ayele 28:29 🇪🇹
4. Beniyam Melak 28:30 🇪🇹
5. Jerata Lensa 28:31 🇪🇹
6. Negesa Dekeba 28:34 🇪🇹
7. Adisu Negash 28:39 🇪🇹
8. Chim'sa Debele 28:40 🇪🇹
9. Zenebe Ayele 28:47 🇪🇹
10. B. Gatahun 28:48 🇪🇹
WOMEN
1. Likina Amebaw 27:25 🇪🇹
2. Sheila Jebet 27:55 🇰🇪
3. V. Gemetto 28:11 🇮🇹
4. Idaira Suarez 28:19 🇪🇸
5. Noshim Kimuge 28:33 🇰🇪
Men
1. Mathew Kipsang 23:10 🇰🇪
2. Rodrigue Kwizera 23:11 🇧🇮
3. Mathew Kipkoech 23:13 🇰🇪
4.T. Ndikumwenayo 23:13 🇪🇸
5. Naibei Kiplimo 23:45 🇰🇪
NBF Fujairah 10km (Émirats arabes unis)
1. Abu Salim Mayanja UGA 28:28, 2. Dagne Demsie ETH 28h30,
3. Feyisa Tadese ETH 28:31,
6.7km Cross Cinque Mulini, Italy
Winner: Yenenesh Shimket 19:11 🇪🇹
Via: Toprun news
#athletics #running #5km #10km #15km #halfmarathon #worldathletics #followers #highlight #ethiorunners #ethiorunnersfan #ethiopianathletics #ethiopianathleticsfederation
✍️
Wondmagegn Getachew Yigezu
2025 Incheon marathon, South Korea
Men's
1. Gerba Dibaba 2:06:52 🇪🇹
2. Gilbert Kibet 2:06:54 🇰🇪
3. Felix Kibitok 2:06:57 🇰🇪
4. Abdisa Tola 2:08:40 🇪🇹
5. Robert Ngeno 2:09:02 🇰🇪
2025 ETHIOPIAN GREAT RUN 10KM
Men's
1. Yismaw Dillu 28:25 🇪🇹
2. Eyob Simegn 28:28 🇪🇹
3. Dinkalem Ayele 28:29 🇪🇹
4. Beniyam Melak 28:30 🇪🇹
5. Jerata Lensa 28:31 🇪🇹
6. Negesa Dekeba 28:34 🇪🇹
7. Adisu Negash 28:39 🇪🇹
8. Chim'sa Debele 28:40 🇪🇹
9. Zenebe Ayele 28:47 🇪🇹
10. B. Gatahun 28:48 🇪🇹
WOMEN
1. Likina Amebaw 27:25 🇪🇹
2. Sheila Jebet 27:55 🇰🇪
3. V. Gemetto 28:11 🇮🇹
4. Idaira Suarez 28:19 🇪🇸
5. Noshim Kimuge 28:33 🇰🇪
Men
1. Mathew Kipsang 23:10 🇰🇪
2. Rodrigue Kwizera 23:11 🇧🇮
3. Mathew Kipkoech 23:13 🇰🇪
4.T. Ndikumwenayo 23:13 🇪🇸
5. Naibei Kiplimo 23:45 🇰🇪
NBF Fujairah 10km (Émirats arabes unis)
1. Abu Salim Mayanja UGA 28:28, 2. Dagne Demsie ETH 28h30,
3. Feyisa Tadese ETH 28:31,
6.7km Cross Cinque Mulini, Italy
Winner: Yenenesh Shimket 19:11 🇪🇹
Via: Toprun news
#athletics #running #5km #10km #15km #halfmarathon #worldathletics #followers #highlight #ethiorunners #ethiorunnersfan #ethiopianathletics #ethiopianathleticsfederation
✍️
Wondmagegn Getachew Yigezu
10 months ago
Hi everyone, this message is from Melat:
Tonight is the FEC fundraising deadline, and our campaign has already broken records. We’ve received support from over 2,100 individuals — more than any challenger in this race has ever gotten in over a decade. That’s real grassroots momentum.
We’re building something different. No corporate PAC money. No lobbyist checks. Just everyday people chipping in what they can — $5, $10, $20 — to power a campaign that actually represents them.
An organizer here in Denver once told me that fundraising is just another form of organizing. And if we’re serious about getting money out of politics, then we have to take responsibility for funding the movements we believe in. That means pooling our resources to elect candidates who’ve already committed to rejecting corporate PACs and lobbyist money, including from groups like AIPAC.
I'm running to fight for:
🏨 Medicare for All
🏡 A robust housing-first program
📈 An economy that works for everyone
The only way we can truly challenge the powers that be is by uniting our efforts in this fight. This campaign is proof that it’s possible, but to keep going, we need to hit our goal by midnight.
If you’ve already donated, thank you. Truly. If not, there’s still time. Every contribution — no matter the amount — is a statement of belief in a better future. Let’s show what’s possible when we organize together.
Join us: https://secure.actblue.com...
Tonight is the FEC fundraising deadline, and our campaign has already broken records. We’ve received support from over 2,100 individuals — more than any challenger in this race has ever gotten in over a decade. That’s real grassroots momentum.
We’re building something different. No corporate PAC money. No lobbyist checks. Just everyday people chipping in what they can — $5, $10, $20 — to power a campaign that actually represents them.
An organizer here in Denver once told me that fundraising is just another form of organizing. And if we’re serious about getting money out of politics, then we have to take responsibility for funding the movements we believe in. That means pooling our resources to elect candidates who’ve already committed to rejecting corporate PACs and lobbyist money, including from groups like AIPAC.
I'm running to fight for:
🏨 Medicare for All
🏡 A robust housing-first program
📈 An economy that works for everyone
The only way we can truly challenge the powers that be is by uniting our efforts in this fight. This campaign is proof that it’s possible, but to keep going, we need to hit our goal by midnight.
If you’ve already donated, thank you. Truly. If not, there’s still time. Every contribution — no matter the amount — is a statement of belief in a better future. Let’s show what’s possible when we organize together.
Join us: https://secure.actblue.com...
11 months ago
እኔ አዜብ አታሮ አደሬ ነኝ፣ የኢትዮጵያ ኤርትራ ልዩ ፍላጎት ማህበረሰብ—EESNC መስራች። በዚህ ዓመት፣ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ማህበረሰቦቻችን ውስጥ ያሉ በአውቲዝም እና በእድገት ችግር ለተጠቁ ልጆች፣ ወጣቶች እና አዋቂዎች ድጋፍ ለመስጠት ከ Grand African Run ጋር በመተባበር እንሰራለን።
የሚያስደስተው ነገር ይሄ ነው.፡ በእኛ ሥም ቢመዘገቡም ክፍያዎ 25%ቱ በቀጥታ ለእኛ ለEESNC ይሄዳል ለአሳዳጊዎች ስልጠና፣ ለወጣቶች እና አዋቂዎች ፕሮግራሞች፣ እና ለቤተሰቦች ጥብቅና advocacy ለመስራት።
የበለጠ ማድረግ ይፈልጋሉ? በQgiv ላይ የራስዎን Peer-to-Peer ገንዘብ ማሰባሰቢያ ገፅ ይፍጠሩ—ያካፍሉት፣ እና የበለጠ ቤተሰቦችን በፍጥነት ላድርሳቸው endichel እርዱን!
መሮጥ የመዝናኛ ቅርሳችን አካል ነው። ለEESNC ሲሮጡ፣ የመጨረሻ መስመር ላይ ብቻ አይደለም —ዋናው ግንዛቤን ወደዚህ ሕብረተሰብ ማምጣት ነው እና ምንም ቤተሰብ ብቻዋን እንደማትራመድ እያሳዩ ነው።
ስለሆነም በኩራት፣ በዓላማ፣ እና ህይወትን ለሚቀይር ጉዳይ እንሮጣለን ማለት ነው! የምትረዱት QR ኮዱን በመንካት ፣ መመዝገብ፣ ወይም መለገስ—እና አብረን ታሪክ እንፍጠር።
I am Azeb Ataro Adere, founder of the Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC) .We are proud to partner with Grand African Run.to support children, youth, and adults with autism and developmental disabilities. In our Ethiopian Eritrean community here in DMV, The exciting part is, if you want to register 25% of your fee goes directly to EESNC to fund caregivers training, youth, and adults programs and Advocacy for Families. Do you want to do even more, create your own peer to peer page on QGIV. and Share it and help us reach more families faster. Running is part of our heritage. When you run for EESNC, you are not just crossing a finish line. You are breaking stigma, raising awareness, and you are showing that no family walks alone. On October 11th, we will run with pride., with purpose and for a cause that changes lives. Use the QR code, sign up or donate and lets make history together.
12 months ago
በ20ኛው የዓለም ሻምፒዮና ከሚጠበቁ አትሌቶች መካከል አንዷ የረጅም ዕርቀት አትሌት ናት።
#ethiopia | አትሌቷ በዘንድሮው በዓለም ሻምፒዮናው በማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን ትወክላለች።ከአለም የማራቶን የሴት አትሌቶች የደረጃ ሰንጠረዥ በሁለተኝነት ትገኛለች።
~#ሱቱሜ_አሰፋ
~የትውልድ ቦታ ነቀምቴ
~ቁመት 1:65
~ ዕድሜ 28
~ ክብደት 48 ኪሎግራም
~ ክለብ XXXX
~አሰልጣኝ ብርሀኑ መኮንን
~ የማናጀር ተወካይ ብርሀኑ መኮንን
~ ማናጀር ማርክ ጎላዞ
~ ስፖንሰር On Running
~ አትሌቷ የሜጀር ማራቶን የሆነዉን የቶኪዮ ማራቶንን በተከታታይ አመት ለሁለት ጊዜ አሸንፋለች።
~ በ2024 በቶኪዮ ማራቶን አንደኛ በመዉጣት የሮጠችበት 2:15.55 የግል ምርጥ ሰዐቷ ነዉ።
~በ2025 2:16.31 ቶኪዮ ማራቶን ላይ 1ኛ በመዉጣት የሮጠችበት ፈጣን ሰዐቷ ነዉ።
~ በ2023 ህንድ ካልካታ ላይ በ25 ኪሜ ዉድድር ላይ 1:18.47 1ኛ በመግባት የግል ምርጧ ሰዐቷ ነዉ።
~ በ2024 የሂዉስተን ግማሽ ማራቶንን 1:04.37 በ1ኝነት በመግባት የግል ምርጥ ሰዐቷን ይዛለች።
መልካም እድል
ተስፋዬ አብዲሳ ( ቻይና አብዲ)
#ethiopia | አትሌቷ በዘንድሮው በዓለም ሻምፒዮናው በማራቶን ውድድር ኢትዮጵያን ትወክላለች።ከአለም የማራቶን የሴት አትሌቶች የደረጃ ሰንጠረዥ በሁለተኝነት ትገኛለች።
~#ሱቱሜ_አሰፋ
~የትውልድ ቦታ ነቀምቴ
~ቁመት 1:65
~ ዕድሜ 28
~ ክብደት 48 ኪሎግራም
~ ክለብ XXXX
~አሰልጣኝ ብርሀኑ መኮንን
~ የማናጀር ተወካይ ብርሀኑ መኮንን
~ ማናጀር ማርክ ጎላዞ
~ ስፖንሰር On Running
~ አትሌቷ የሜጀር ማራቶን የሆነዉን የቶኪዮ ማራቶንን በተከታታይ አመት ለሁለት ጊዜ አሸንፋለች።
~ በ2024 በቶኪዮ ማራቶን አንደኛ በመዉጣት የሮጠችበት 2:15.55 የግል ምርጥ ሰዐቷ ነዉ።
~በ2025 2:16.31 ቶኪዮ ማራቶን ላይ 1ኛ በመዉጣት የሮጠችበት ፈጣን ሰዐቷ ነዉ።
~ በ2023 ህንድ ካልካታ ላይ በ25 ኪሜ ዉድድር ላይ 1:18.47 1ኛ በመግባት የግል ምርጧ ሰዐቷ ነዉ።
~ በ2024 የሂዉስተን ግማሽ ማራቶንን 1:04.37 በ1ኝነት በመግባት የግል ምርጥ ሰዐቷን ይዛለች።
መልካም እድል
ተስፋዬ አብዲሳ ( ቻይና አብዲ)
12 months ago
ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
Sponsored by
Surafel
1 year ago
ጀግናው አትሌት ኃይሌ ገብረስላሴና ባለሀብቱ ኢ/ር ቢጃይ ናይከር ተገናኙ🤝
#ethiopia | ቆይታ ከጀግናው አትሌት በኢ/ር ቢጃይ እንዲህ ተፅፏል✍️
ጭዌ....
ሜላት ሃይሌ ገ/ሥላሤ (የሃይሌ ልጅ) እና Abayomi Rotimi Mighty (ናይጄሪያዊ ጸሐፊ) 'Dissecting Haile ' የሚል አሪፍ መጽሐፍ ጽፈዋል።
በሃይሌ ህይወት፣ሥራ፣ተሞክሮ ወዘተ ዙሪያ በደንብ ተከትቧል። በርግጥ ሃይሌ ተገልጦ የማያልቅ የህይወት ዘመን ተሞክሮዎች አሉት። ጥዋት ባለቤቱን ደርባባዋን ወ/ሮ አለም ተቻለንና ሁለቱን ሤቶች ልጆቹን በሚደንቅ ቅልጥፍናው ቤሮዬ ይዞ ከች አላለም ? አወጋን... ተጫወትን።ቴክኖሎጂ ይመሥጠዋል።አብሮ የመሥራት ኦፈሮችም አሉት።
"ሃይሌ እሥቲ የሥራ መርሆዎችህን ንገረኝ? ጀማው ይከየፍ፣ ይነሣሣ፣ጭማቂ ተሞክሮ ያግኝበት፣በት በት፣ተፍ ፣ተፍ ይቅዳበት" አልኩት።
"ዌል እንግዲህ"...አለ ከጭላሎ ተራራ ጀርባ እንደወጣች ጸሃይ በደመቀው ፍጹም ፈገግታ ታጅቦ።
"
1- በል...Discipline and Hard Work ያሥፈልጋል ግብረገብነት እና ትጋት ማለት ነው ።“Business is like running. You have to train every day.” ሁሌ ሠልጥን እራሥህን አብቃ።
2-በል ...Start Small, Grow Steadily ያሥፈልጋል በትንሹ ጀምር ቀሥ ብለህ እደግ “I started with one building, now I have many.”ይገርምሃል።
3-በል...Invest in Ethiopia ሃገሬን በሥራ ማሣደግ እፈልጋለሁ“I want to change Ethiopia through business, not just charity.”
4-በል...Respect for Workers and Community ያሥፈልጋል... ሠራተኞችህን እና የአካባቢህን ማህበረሠብ አክብር “My workers are part of my team, like in running.”
5-በል...Learn from Others ከሌሎች መማር ጥሩ ነው።
“I travel, I watch, I learn.”
6-በል...Staying Humble and Authentic ጨዋ እና ሃቀኛ ሁን።ሁሌም መርሆ ይሁኑህ።
7-በል...Diversification ያሥፈልጋል በተለያዩ ሃገርን በሚጠቅምና በሚያዋጣ ሥራዎች ውሥጥ ተሠማራ።ሆቴል፣ሪዞርት፣ቡና፣ት/ቤት፣ሥፖርት መዓከል፣ሪል እሥቴት፣ግብርና፣መአድን፣ ወዘተ ውሥጥ በመግባት ሪሥክንም መቀነሥ ይሆናል።
8-በል...Avoid Corruption and Stay Honest ሥርቆትን ተጸየፍ በአቋምህ ጽና ። በነጻ አእምሮ ተወዳደር።አቅምህ እሡ ነውና።
9.እንደአለም ጠንካራ ሚሥት ይኑርህ፣እንደነሜላት የተባረኩ የተመረቁ ልጆች ፈጣሪ ይህጥህ። "
ይህን ያለው ጀግናው ሃይሌ ገ/ሥላሤ ነው። መጽሃፉ በተለያዩ ቋንቋዎች እየተተረጎመ ነው። አንብቡት ብዙ አሪፍ አሪፍ ጉዳዮችን ይዟል።
እኔ ደግሞ እላችኋለሁ....
"you can't build a business ,until you've built your self" ...self discovery is important ።እራሥህን አግኝ።ራሥህን አብቃ።
በርቱ!
Via:- Bejai Nerash Naiker
#ethiopia | ቆይታ ከጀግናው አትሌት በኢ/ር ቢጃይ እንዲህ ተፅፏል✍️
ጭዌ....
ሜላት ሃይሌ ገ/ሥላሤ (የሃይሌ ልጅ) እና Abayomi Rotimi Mighty (ናይጄሪያዊ ጸሐፊ) 'Dissecting Haile ' የሚል አሪፍ መጽሐፍ ጽፈዋል።
በሃይሌ ህይወት፣ሥራ፣ተሞክሮ ወዘተ ዙሪያ በደንብ ተከትቧል። በርግጥ ሃይሌ ተገልጦ የማያልቅ የህይወት ዘመን ተሞክሮዎች አሉት። ጥዋት ባለቤቱን ደርባባዋን ወ/ሮ አለም ተቻለንና ሁለቱን ሤቶች ልጆቹን በሚደንቅ ቅልጥፍናው ቤሮዬ ይዞ ከች አላለም ? አወጋን... ተጫወትን።ቴክኖሎጂ ይመሥጠዋል።አብሮ የመሥራት ኦፈሮችም አሉት።
"ሃይሌ እሥቲ የሥራ መርሆዎችህን ንገረኝ? ጀማው ይከየፍ፣ ይነሣሣ፣ጭማቂ ተሞክሮ ያግኝበት፣በት በት፣ተፍ ፣ተፍ ይቅዳበት" አልኩት።
"ዌል እንግዲህ"...አለ ከጭላሎ ተራራ ጀርባ እንደወጣች ጸሃይ በደመቀው ፍጹም ፈገግታ ታጅቦ።
"
1- በል...Discipline and Hard Work ያሥፈልጋል ግብረገብነት እና ትጋት ማለት ነው ።“Business is like running. You have to train every day.” ሁሌ ሠልጥን እራሥህን አብቃ።
2-በል ...Start Small, Grow Steadily ያሥፈልጋል በትንሹ ጀምር ቀሥ ብለህ እደግ “I started with one building, now I have many.”ይገርምሃል።
3-በል...Invest in Ethiopia ሃገሬን በሥራ ማሣደግ እፈልጋለሁ“I want to change Ethiopia through business, not just charity.”
4-በል...Respect for Workers and Community ያሥፈልጋል... ሠራተኞችህን እና የአካባቢህን ማህበረሠብ አክብር “My workers are part of my team, like in running.”
5-በል...Learn from Others ከሌሎች መማር ጥሩ ነው።
“I travel, I watch, I learn.”
6-በል...Staying Humble and Authentic ጨዋ እና ሃቀኛ ሁን።ሁሌም መርሆ ይሁኑህ።
7-በል...Diversification ያሥፈልጋል በተለያዩ ሃገርን በሚጠቅምና በሚያዋጣ ሥራዎች ውሥጥ ተሠማራ።ሆቴል፣ሪዞርት፣ቡና፣ት/ቤት፣ሥፖርት መዓከል፣ሪል እሥቴት፣ግብርና፣መአድን፣ ወዘተ ውሥጥ በመግባት ሪሥክንም መቀነሥ ይሆናል።
8-በል...Avoid Corruption and Stay Honest ሥርቆትን ተጸየፍ በአቋምህ ጽና ። በነጻ አእምሮ ተወዳደር።አቅምህ እሡ ነውና።
9.እንደአለም ጠንካራ ሚሥት ይኑርህ፣እንደነሜላት የተባረኩ የተመረቁ ልጆች ፈጣሪ ይህጥህ። "
ይህን ያለው ጀግናው ሃይሌ ገ/ሥላሤ ነው። መጽሃፉ በተለያዩ ቋንቋዎች እየተተረጎመ ነው። አንብቡት ብዙ አሪፍ አሪፍ ጉዳዮችን ይዟል።
እኔ ደግሞ እላችኋለሁ....
"you can't build a business ,until you've built your self" ...self discovery is important ።እራሥህን አግኝ።ራሥህን አብቃ።
በርቱ!
Via:- Bejai Nerash Naiker
1 year ago
Yango Ethiopia Collaborate with Ethiopian Airlines Group to Reward Passengers with ShebaMiles
Addis Ababa, Ethiopia – July 09, 2025: Yango Ethiopia, part of global tech company Yango Group, has announced a strategic partnership with Ethiopian Airlines Group, Africa’s largest airline, to introduce an innovative mileage-earning opportunity for Yango and ShebaMiles members. Through this collaboration, customers of Yango’s ride-hailing service in Addis Ababa will have the chance to earn miles and exclusive rewards, bringing them closer to their next flight within Ethiopian Airlines Group through everyday travel.
The partnership is designed to enhance customers’ convenience and accessibility by integrating urban mobility with airline loyalty benefits. In this initial phase, Yango Ethiopia – operated by G2G – will launch a special competition running from July 15 to 31. During this period, ShebaMiles members can participate by screen recording their Yango trip history and posting it on Instagram or TikTok, tagging Yango Ethiopia in the post.
Based on their performance during the competition window, the top three users will be rewarded as follows:
• 1st place: 12,000 ShebaMiles
• 2nd place: 6,000 ShebaMiles
• 3rd place: 4,000 ShebaMiles
Winners will also be featured on Yango Ethiopia’s official social media pages.
“Ethiopian Airlines Group has built a loyal customer base through its ShebaMiles program, and we are excited to offer a new way for travelers to maximize their benefits,” said Dr Yekenalem Abebe, Country Manager of Yango Ethiopia. “By bridging the gap between ground and air travel, we are not only making movement around Addis Ababa more convenient but also ensuring that our customers can get more value from the trip they take.”
By bridging ground and air travel, Yango Ethiopia aims to offer added value to its community of users while promoting customer loyalty in a fun and rewarding way. The partnership will be launched soon, and full participation guidelines will be shared on Yango Ethiopia’s official social media pages.
As Yango Ethiopia continues to expand its presence in the market, the company remains committed to improving urban mobility and offering more solutions that cater to the evolving needs of the community. This partnership marks a step in enhancing customer benefits while strengthening ties between the mobility and aviation sectors.
Addis Ababa, Ethiopia – July 09, 2025: Yango Ethiopia, part of global tech company Yango Group, has announced a strategic partnership with Ethiopian Airlines Group, Africa’s largest airline, to introduce an innovative mileage-earning opportunity for Yango and ShebaMiles members. Through this collaboration, customers of Yango’s ride-hailing service in Addis Ababa will have the chance to earn miles and exclusive rewards, bringing them closer to their next flight within Ethiopian Airlines Group through everyday travel.
The partnership is designed to enhance customers’ convenience and accessibility by integrating urban mobility with airline loyalty benefits. In this initial phase, Yango Ethiopia – operated by G2G – will launch a special competition running from July 15 to 31. During this period, ShebaMiles members can participate by screen recording their Yango trip history and posting it on Instagram or TikTok, tagging Yango Ethiopia in the post.
Based on their performance during the competition window, the top three users will be rewarded as follows:
• 1st place: 12,000 ShebaMiles
• 2nd place: 6,000 ShebaMiles
• 3rd place: 4,000 ShebaMiles
Winners will also be featured on Yango Ethiopia’s official social media pages.
“Ethiopian Airlines Group has built a loyal customer base through its ShebaMiles program, and we are excited to offer a new way for travelers to maximize their benefits,” said Dr Yekenalem Abebe, Country Manager of Yango Ethiopia. “By bridging the gap between ground and air travel, we are not only making movement around Addis Ababa more convenient but also ensuring that our customers can get more value from the trip they take.”
By bridging ground and air travel, Yango Ethiopia aims to offer added value to its community of users while promoting customer loyalty in a fun and rewarding way. The partnership will be launched soon, and full participation guidelines will be shared on Yango Ethiopia’s official social media pages.
As Yango Ethiopia continues to expand its presence in the market, the company remains committed to improving urban mobility and offering more solutions that cater to the evolving needs of the community. This partnership marks a step in enhancing customer benefits while strengthening ties between the mobility and aviation sectors.
Comments