ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
10 months ago