17 hours ago
የስልሳ ዓመታት የታማኝነት ጉዞን የሚዘክር የቤተሰብ እና የአንድነት የጎዳና ላይ ሩጫ ሊካሄድ ነው
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ኮሜርሺያል ኖሚኒስ የስልሳ ዓመታት የሥራ ጉዞውን እና የቆየ የታማኝነት አገልግሎቱን ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው የጎዳና ላይ ሩጫ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ይካሄዳል።
በተቋሙ አዘጋጅነት የሚከናወነው በዚህ የ5 ኪሎ ሜትር የነፃነት እና የአንድነት መርሃ ግብር ላይ የድርጅቱ ሠራተኞች፣ ደንበኞች፣ አጋር ድርጅቶች እና የባለድርሻ አካላት በጋራ ይሳተፋሉ።
የዝግጅቱ ዋና ዓላማ በተጠቃሚው ማህበረሰብ፣ በሠራተኞች እና በደንበኞች መካከል ያለውን ማህበራዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እና ቤተሰባዊ መቀራረብን መፍጠር ነው።
ለሩጫው የተዘጋጁ ቲሸርቶችን በኮሜርሺያል ኖሚኒስ ዋና መሥሪያ ቤት እና በአዲስ አበባ በሚገኙ በተመረጡ ቅርንጫፎች ማግኘት ይቻላል።
እያንዳንዱ ቲሸርት በ500 ብር የሚሸጥ ሲሆን፣ ክፍያውን በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሒሳብ ቁጥር 1000770855237 (CN for Event Management) ወይም በሲቢኢ ብር መፈጸም ይቻላል።
ቲሸርቶቹን ለማግኘት እና መረጃ ለመጠየቅ በሚከተሉት የቅርንጫፍ ስልክ ቁጥሮች ማነጋገር ይቻላል
ዋና መሥሪያ ቤት +251-932-151385
መገናኛ ቅርንጫፍ +251-913-597811
ቦሌ ቅርንጫፍ +251-913-076712
አራዳ ቅርንጫፍ +251-921-853930
ሳሪስ ቅርንጫፍ +251-912-082257
የካ ቅርንጫፍ +251-910-163606
መርካቶ ቅርንጫፍ +251-951-104612
ልደታ ቅርንጫፍ +251-913-612395
ኮልፌ ቅርንጫፍ +251-911-917647
ቂርቆስ ቅርንጫፍ +251-911-827569
ቃሊቲ ቅርንጫፍ +251-931-272727
የሩጫው መነሻ መስመር ከአትላስ መኪና ማቆሚያ ተነስቶ ወደ ኡራኤል ቤተክርስቲያን አደባባይ ከመድረሱ በፊት ወደ ግራ በመታጠፍ ወደ አትላስ ኢንተርናሽናል ሆቴል ያመራል።
በመቀጠልም በቦሌ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን እና በሸገር ሕንፃ አጠገብ አልፎ መድረሻውን ድጋሚ በአትላስ መኪና ማቆሚያ ያደርጋል።
ይህ ታላቅ ስፖርታዊ መርሃ ግብር ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ የሚከናወን ይሆናል።
ለተጨማሪ ማብራሪያ
በ6630 ነፃ የስልክ መስመር
ወይም
በ0932151385 እና በ0904032498
ደውሎ መረዳት ይቻላል።
#commercialnominees #familyrun #healthylifestyle #running #community #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
10 days ago
International Community Issues Vote of Confidence on Ethiopia's 7th General Election Milestone
#ethiopia #elections2026 #ebcdotstream
17 days ago
Ethiopian Airlines domestic destination is further expanding! Today, we proudly inaugurated Negele Borena Geda Airport and commenced a new passenger service in a grand ceremony attended by the Prime Minister of the Federal Democratic Republic of Ethiopia His Excellency Dr. Abiy Ahmed, the President of the Oromia Regional State His Excellency Shimelis Abdisa, Ethiopian Airlines Group CEO Mr. Mesfin Tasew, high level government officials, the airlines’ executives, local community representatives, and various stakeholders.
The ceremony unveiled a new airport and marked the beginning of a new thrice weekly service to Negele Borena, growing the airlines’ domestic destination to 24. #ethiopianairlines
The ceremony unveiled a new airport and marked the beginning of a new thrice weekly service to Negele Borena, growing the airlines’ domestic destination to 24. #ethiopianairlines
23 days ago
79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ ይገኛል #wha79
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
_____________
በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራዉ የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን በጄኔቫ እየተካሄደ በለዉ 79ኛዉ የዓለም ጤና ጉባኤ ላይ እየተሳተፈ ይገኛል።
በጉባኤዉ ላይ ንግግር ያደረጉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በቅርቡ ይፋ የሆነዉ የህብረተሰብ ጤና ዳሰሳ ጥናት ግኝት መሰረት ኢትዮጵያ የእናቶችና ህጻናት ሞትን በመቀነስ ረገድ አመርቂ ዉጤት ማስመዝገቧን በመግለጽ በቀጣይም አለም አቀፍ የጤና ተደራሽነትን በማረጋገጥ ለመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ጠንካራ የጤና ስርዓት እንዲፈጠር በትጋት እንደሚሰራ አጽንኦት በመስጠት ተናግረዋል።
በመላዉ ህብረተሰብ ተሳትፎና የሚመለከታቸዉ ባለድርሻ አካላት ቅንጅት እንዲሁም የጤና ባለሙያዉን ተነሳሽነትና ተጠቃሚነት በማረጋገጥ የእናቶችና ህጸናት ጤናን በቀጣይነት ማሻሻል፣ ተላላፊና ተላላፊ ያልሆኑ በሽታዎችን መከላከልና መቆጣጠር፣ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ጥራት ያለዉ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆን በትኩረት እንደሚሰራ የገለጹት ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ ቀጣይነት ያለዉ የጤና ልማት ግቦችን ለማሳካት ከዓለም ጤና ድርጅት፣ ከአፍርካ ህብረት፣ ከሀገራት፣ ከሀገር በቀልና አለም አቀፍ አጋር ድርጅቶች እንዲሁም ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት ለመስራት ቁርጠኛ መሆኗን ገልጸዋል።
The 79th World Health Assembly is being held in Geneva, Switzerland
______________
The Ethiopian delegation led by Health Minister Dr. Mekdes Daba is participating in the 79th World Health Assembly being held in Geneva.
Health Minister Dr. Mekdes Daba, who made a speech at the assembly, stated that according to the recently released public health survey findings, Ethiopia has recorded encouraging results in reducing maternal and child mortality, and emphasized that in the future, by ensuring universal health coverage, high attention will be given to primary health care to diligently work towards creating a strong health system.
The Minister stated that focus will be given to continuously improving maternal and child health through the participation of the entire community and the coordination of relevant stakeholders, as well as by ensuring the motivation and benefit of health professionals, and preventing and controlling communicable and non-communicable diseases, and making quality health services accessible with the help of modern technology: also expressed that Ethiopia is committed to working in coordination with the World Health Organization, the African Union, countries, local and international partner organizations, as well as all stakeholders to achieve the sustainable health development goals.
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የኢትዮጵያ የባህል አምባሳደርና የ"እስክስታው ንጉሥ" መላኩ በላይ 50ኛ ዓመት ልደት ተከበረ
#fastmereja I የኢትዮጵያን ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃ በዓለም መድረክ ያስተዋወቀው የጥበብ ሰው ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ፣ በኪነ-ጥበብ ዘርፍ ያበረከተውን የዘለቀ አሻራ የሚዘክር የክብር መርሃ-ግብር 50ኛ ዓመት የልደቱ በዓል በማስመልከት ተካሄደ። "የእስክስታው ንጉሥ" በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው መላኩ፣ የሀገርን ባህል ከዘመናዊነት ጋር በማቀናጀትና ለወጣቱ ትውልድ የጥበብ ዕድል በመፍጠር ረገድ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ታላቅ ምስጋና ቀርቦለታል።
ይህ የ50ኛ ዓመት ልደት የምስጋና ስነ-ሥርዓት እሁድ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም በሀያት ሬጄንሲ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን
ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ በኢትዮጵያ የጥበብ ታሪክ ውስጥ በተለይም "ኢትዮ-ከለር" የተሰኘውን የባህል ሙዚቃ ቡድን በማቋቋም፣ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶችን በአንድ መድረክ በማገናኘት ረገድ የሚጠቀስ ስም አለው።
ከግል ስኬቱ ባለፈ፣ በካዛንቺስ አካባቢ የሚገኘውን የ"ፈንድቃ" የባህል ማእከልን ከትንሽ አዝማሪ ቤትነት ወደ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ መገኛነት በመለወጥ፣ የኢትዮጵያን ባህልና ማንነት በዓለም አቀፍ ደረጃ (እንደ TED እና Lincoln Center ባሉ መድረኮች) እንዲታወቅ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ከታዋቂው የማካሌስተር ኮሌጅ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የውዝዋዜ ጥበብ በምርምርና በትምህርት እንዲደገፍ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
እ.አ.አ በ2020 በCommunity Cultural Development ዘርፍ የክብር "Prince Claus Award" ተሸላሚ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ የባህል ዘርፍ ያለውን ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖ ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
ይህ በክብር እንግዶችና በጥበብ ወዳጆች ታጅቦ የተከናወነው የምስጋና ምሽት፣ ለሀገር ባለውለታው መላኩ በላይ የሚገባውን ክብር ለመስጠትና የጀመረውን የጥበብ ጉዞ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ያለመ መሆኑ ተነግሯል።
#fastmereja I የኢትዮጵያን ባህላዊ ውዝዋዜና ሙዚቃ በዓለም መድረክ ያስተዋወቀው የጥበብ ሰው ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ፣ በኪነ-ጥበብ ዘርፍ ያበረከተውን የዘለቀ አሻራ የሚዘክር የክብር መርሃ-ግብር 50ኛ ዓመት የልደቱ በዓል በማስመልከት ተካሄደ። "የእስክስታው ንጉሥ" በሚል ቅጽል ስም የሚታወቀው መላኩ፣ የሀገርን ባህል ከዘመናዊነት ጋር በማቀናጀትና ለወጣቱ ትውልድ የጥበብ ዕድል በመፍጠር ረገድ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅኦ ታላቅ ምስጋና ቀርቦለታል።
ይህ የ50ኛ ዓመት ልደት የምስጋና ስነ-ሥርዓት እሁድ ግንቦት 2 ቀን 2018 ዓ.ም በሀያት ሬጄንሲ ሆቴል የተካሄደ ሲሆን
ክቡር ሎሬት መላኩ በላይ በኢትዮጵያ የጥበብ ታሪክ ውስጥ በተለይም "ኢትዮ-ከለር" የተሰኘውን የባህል ሙዚቃ ቡድን በማቋቋም፣ አንጋፋና ወጣት አርቲስቶችን በአንድ መድረክ በማገናኘት ረገድ የሚጠቀስ ስም አለው።
ከግል ስኬቱ ባለፈ፣ በካዛንቺስ አካባቢ የሚገኘውን የ"ፈንድቃ" የባህል ማእከልን ከትንሽ አዝማሪ ቤትነት ወደ ዓለም አቀፍ የኪነ-ጥበብ መገኛነት በመለወጥ፣ የኢትዮጵያን ባህልና ማንነት በዓለም አቀፍ ደረጃ (እንደ TED እና Lincoln Center ባሉ መድረኮች) እንዲታወቅ አድርጓል።
ከዚህም በተጨማሪ ከታዋቂው የማካሌስተር ኮሌጅ እና ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የውዝዋዜ ጥበብ በምርምርና በትምህርት እንዲደገፍ የላቀ ሚና ተጫውቷል።
እ.አ.አ በ2020 በCommunity Cultural Development ዘርፍ የክብር "Prince Claus Award" ተሸላሚ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን፣ ይህም በኢትዮጵያ የባህል ዘርፍ ያለውን ዓለም አቀፋዊ ተጽዕኖ ማረጋገጫ ተደርጎ ይወሰዳል።
ይህ በክብር እንግዶችና በጥበብ ወዳጆች ታጅቦ የተከናወነው የምስጋና ምሽት፣ ለሀገር ባለውለታው መላኩ በላይ የሚገባውን ክብር ለመስጠትና የጀመረውን የጥበብ ጉዞ ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ ያለመ መሆኑ ተነግሯል።
1 month ago
Ruth Yirgalem to Represent Ethiopia at the 73rd Miss World Pageant in Vietnam
#fastmereja I The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with "Miss World Ethiopia," has officially introduced Ruth Yirgalem as the country's representative for the upcoming 73rd Miss World competition in Vietnam. Ruth emerged victorious from a pool of thousands of contestants across Ethiopia, securing her spot among the 130 global participants.
For the first time, Ethiopia’s participation carries high-level government endorsement. State Minister for Culture and Sports, Nebiyu Baye, emphasized that the pageant serves as a vital diplomatic platform to promote Ethiopia’s culture, tourism, and flagship projects to the international community.
Before heading to Vietnam, Ruth will undergo three months of intensive training in public speaking and international communications. She is also scheduled to visit national parks and the GERD to gather materials for her role as a cultural ambassador. Ethiopia looks forward to a historic performance at the global finale.
#fastmereja I The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with "Miss World Ethiopia," has officially introduced Ruth Yirgalem as the country's representative for the upcoming 73rd Miss World competition in Vietnam. Ruth emerged victorious from a pool of thousands of contestants across Ethiopia, securing her spot among the 130 global participants.
For the first time, Ethiopia’s participation carries high-level government endorsement. State Minister for Culture and Sports, Nebiyu Baye, emphasized that the pageant serves as a vital diplomatic platform to promote Ethiopia’s culture, tourism, and flagship projects to the international community.
Before heading to Vietnam, Ruth will undergo three months of intensive training in public speaking and international communications. She is also scheduled to visit national parks and the GERD to gather materials for her role as a cultural ambassador. Ethiopia looks forward to a historic performance at the global finale.
4 months ago
🇪🇹 ሀገሬን ወክዬ በዶሃ፣ ኳታር ልዩ ክብር አገኘሁ! 🇶🇦
"ትምህርትንና ስነ-ጥበብን ለማገናኘት ላደረኩት ጥረት የ2026 ልዩ ተሸላሚ ሆኛለሁ"
ሀገሬ መከበሪያዬ ሰላምሽ ይብዛ! 🙏
በዶሃ የሚገኘው DPS Modern Indian School፤ የ25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እና የ4ኛውን የስነ-ስዕል አውደ ርዕይ ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው መርሐ-ግብር ላይ፤ ሀገሬን በመወከል "የክብር እንግዳ" (Guest of Honor) ሆኜ በመሰየሜ ትልቅ ክብር ይሰማኛል።
በተለይም ትምህርትንና ስነ-ጥበብን በማገናኘት (Connecting Education and Art) ላደረኩት ጥረት "የ2026 ልዩ ተሸላሚ" በሚል የተሰጠኝ ዕውቅና፤ ምንም ባላሰብኩበት ሁኔታ የተሰጠኝ ክብር በመሆኑ እንደ ትልቅ ተጨማሪ ሀላፊነት ተቀብዬዋለሁ። ይህ የተቋሙ ተግባር ለብዙዎች አስተማሪ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ።
I sincerely thank DPS Modern Indian School, Doha, for honoring me as a Guest of Honor at the celebration of 25 Years of Excellence in Education and the 4th Edition Grand Opening Art Exhibition.
This award gives me great energy and motivation to work harder and continue serving the international community. My sincere thanks to DPS Modern Indian School and to the great nation of Qatar for creating opportunities and support for all residents.
ለነበረኝ ያማረ አለባበስ Eskedar Design (እስከዳር ዲዛይን) ከልብ አመሰግናለሁ!
ስለሁሉም ነገር ፈጣሪ ይመስገን!
ሠዓሊ ተሰማ ተምትም - ከኳታር
#ethiopia #qatar #doha #art #education #award #dpsmodernindianschool #gratitude #eskedardesign #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
"ትምህርትንና ስነ-ጥበብን ለማገናኘት ላደረኩት ጥረት የ2026 ልዩ ተሸላሚ ሆኛለሁ"
ሀገሬ መከበሪያዬ ሰላምሽ ይብዛ! 🙏
በዶሃ የሚገኘው DPS Modern Indian School፤ የ25ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እና የ4ኛውን የስነ-ስዕል አውደ ርዕይ ምክንያት በማድረግ ባዘጋጀው መርሐ-ግብር ላይ፤ ሀገሬን በመወከል "የክብር እንግዳ" (Guest of Honor) ሆኜ በመሰየሜ ትልቅ ክብር ይሰማኛል።
በተለይም ትምህርትንና ስነ-ጥበብን በማገናኘት (Connecting Education and Art) ላደረኩት ጥረት "የ2026 ልዩ ተሸላሚ" በሚል የተሰጠኝ ዕውቅና፤ ምንም ባላሰብኩበት ሁኔታ የተሰጠኝ ክብር በመሆኑ እንደ ትልቅ ተጨማሪ ሀላፊነት ተቀብዬዋለሁ። ይህ የተቋሙ ተግባር ለብዙዎች አስተማሪ እንደሚሆን ተስፋ አደርጋለሁ።
I sincerely thank DPS Modern Indian School, Doha, for honoring me as a Guest of Honor at the celebration of 25 Years of Excellence in Education and the 4th Edition Grand Opening Art Exhibition.
This award gives me great energy and motivation to work harder and continue serving the international community. My sincere thanks to DPS Modern Indian School and to the great nation of Qatar for creating opportunities and support for all residents.
ለነበረኝ ያማረ አለባበስ Eskedar Design (እስከዳር ዲዛይን) ከልብ አመሰግናለሁ!
ስለሁሉም ነገር ፈጣሪ ይመስገን!
ሠዓሊ ተሰማ ተምትም - ከኳታር
#ethiopia #qatar #doha #art #education #award #dpsmodernindianschool #gratitude #eskedardesign #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
5 months ago
🇪🇹 ታሪክ እንሥራ! ለኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን የድጋፍ ጥሪ 🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
6 months ago
TECNO and CAF Elevate Dream On The Field with “Future Star of Africa” Youth Sponsorship Initiative
#ethiopia | TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, in collaboration with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. This new phase marks a strategic shift from infrastructure development alone to direct, long-term investment in Africa’s emerging football talent.
Moving beyond pitch renovation, the initiative focuses on identifying and supporting promising male and female footballers aged 12 to 15 across the continent, providing structured development and sponsorship until they reach the age of 18. The program is designed to create clear, professional pathways for young players while allowing them to grow and thrive within their home countries.
The launch builds on the strong foundation of the Dream On The Field program, which has already delivered eight renovated football pitches, with seven additional projects currently underway. These efforts align with TECNO’s long-term vision to renovate 100 football pitches across Africa, establishing a sustainable ecosystem that connects grassroots infrastructure with elite player development.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans. Talent identification will be conducted through a fair and professional process led by expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be evaluated not only on technical skill, but also on mindset, resilience, discipline, and leadership potential, ensuring the development of well-rounded athletes and future role models.
By integrating community infrastructure, long-term youth sponsorship, and professional development frameworks, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football—expanding opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
#ethiopia | TECNO, the Official Global Partner of AFCON Morocco 2025, in collaboration with the Confederation of African Football (CAF), has expanded its flagship Dream On The Field charity program with the launch of the “Future Star of Africa” youth sponsorship initiative. This new phase marks a strategic shift from infrastructure development alone to direct, long-term investment in Africa’s emerging football talent.
Moving beyond pitch renovation, the initiative focuses on identifying and supporting promising male and female footballers aged 12 to 15 across the continent, providing structured development and sponsorship until they reach the age of 18. The program is designed to create clear, professional pathways for young players while allowing them to grow and thrive within their home countries.
The launch builds on the strong foundation of the Dream On The Field program, which has already delivered eight renovated football pitches, with seven additional projects currently underway. These efforts align with TECNO’s long-term vision to renovate 100 football pitches across Africa, establishing a sustainable ecosystem that connects grassroots infrastructure with elite player development.
The Future Star of Africa initiative combines CAF’s technical expertise with TECNO’s commitment to empowering young Africans. Talent identification will be conducted through a fair and professional process led by expert scouts, national youth coaches, and sports academics. Players will be evaluated not only on technical skill, but also on mindset, resilience, discipline, and leadership potential, ensuring the development of well-rounded athletes and future role models.
By integrating community infrastructure, long-term youth sponsorship, and professional development frameworks, the TECNO x CAF partnership demonstrates how purposeful collaboration can transform African football—expanding opportunities, strengthening communities, and shaping the continent’s next generation of football leaders.
6 months ago
TECNO Brings Immersive Fan Experience to AFCON 2025 with Pop-Up Stores and Interactive Zones Across Moroccon
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture. Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture. Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
Sponsored by
Surafel
6 months ago
TECNO Brings Immersive Fan Experience to AFCON 2025 with Pop-Up Stores and Interactive Zones Across Moroccon
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture.
Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
TECNO expanded its AFCON 2025 presence beyond the stadium by launching AI-powered pop-up stores and fan zones in Rabat and Casablanca, creating immersive public spaces that blended technology, football, and culture. As part of the “Power Your Moment” campaign, the brand activated four experiential venues two pop-up stores and two fan zones—allowing fans to explore how TECNO AI enhances photography, gaming, productivity, and entertainment. Opened alongside the tournament kickoff, these spaces shifted TECNO’s engagement from a ceremonial moment to sustained, hands-on interaction throughout the competition, supported by live performances, cultural showcases, and interactive programming.
Designed as consumer-first experiences rather than traditional retail outlets, the TECNO AI pop-up stores offered hands-on product testing, AI demonstrations, customization stations, and creative installations celebrating AFCON teams and fan culture.
Complementing these, TECNO’s open-access fan zones provided community-focused engagement through football challenges, photo experiences, giveaways, and social sharing activities. By maintaining simultaneous activations in both cities across match days, TECNO established a continuous physical and cultural presence during AFCON 2025—positioning its AI ecosystem as intuitive, accessible, and deeply connected to the everyday passion of African football fans.
6 months ago
Make Gift Real Estate Your Choice for a Lifetime Investment!
********
Our premium luxury apartments and commercial shops are designed for comfort, convenience, and value.
Prime Locations: Situated in the heart of Addis Ababa at La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Fres Bet.
Variety and Affordability: Choose from different sizes and layouts to suit your needs, all offered at reasonable prices!
Exclusive Offer: Enjoy the investment of a lifetime by acquiring our properties!
Your Dream, Our Mission: Decide today to turn your dreams into reality with Gift Real Estate.
Gift Real Estate
We Build Community!
📞 Contact Us Today:
Visit our website: https://www.giftbusinessgr...
Call us: +251979 65 65 65 / +251984 65 65 65
********
Our premium luxury apartments and commercial shops are designed for comfort, convenience, and value.
Prime Locations: Situated in the heart of Addis Ababa at La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Fres Bet.
Variety and Affordability: Choose from different sizes and layouts to suit your needs, all offered at reasonable prices!
Exclusive Offer: Enjoy the investment of a lifetime by acquiring our properties!
Your Dream, Our Mission: Decide today to turn your dreams into reality with Gift Real Estate.
Gift Real Estate
We Build Community!
📞 Contact Us Today:
Visit our website: https://www.giftbusinessgr...
Call us: +251979 65 65 65 / +251984 65 65 65
6 months ago
Coming Soon: Gift Real Estate's 6 Killo Project!
*
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
*
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
7 months ago
Coming Soon: Gift Real Estate's 6 Killo Project!
********
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
********
Discover the perfect blend of luxury and convenience with our upcoming development featuring exquisite apartments and prime commercial shops.
Key Highlights:
• Modern, innovative design for a contemporary lifestyle
• Safe, spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply for uninterrupted comfort
• Prime location with nearby malls, schools, and medical centers
Join a thriving community where comfort meets convenience.
Stay tuned for more updates!
Contact us today to learn more about this exciting opportunity.
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
7 months ago
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation)የማህበረሰብ ስነልቦና መዛነፍ እና ግልብነትን ማስፋፋት...
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ ሀሳብ)
#ethiopia | ዛሬ በተለየ እይታ ነገረ -ሀሳቤን ለማቅረብ እወዳለሁ በዘመናችን ያለው ፈጣን የቴክኖሎጂ እና የማኅበራዊ መስተጋብር ለውጥ ወጣቱ ትውልድ ትኩረት የሚፈልግባቸውን እና ማንነቱን የሚመዝንባቸውን መመዘኛዎች እየቀየረ ነው።
"የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ" (Public Validation) ተብሎ የሚጠራው ይህ ክስተት፣ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ (Social Media) መድረኮች በሚፈጠረው ተጽዕኖ፣ የአብዛኛው ወጣት ስነልቦናዊ መሠረት እየሆነ መጥቷል።
ይሁንና፣ይህ ፍለጋ ከግል ማንነት ምስረታ አልፎ፣ የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ እና አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እንዲከሰት ምክንያት እየሆነ ነው።በዚህም ወጣቶች ለነገ መሰረታቸው የእውቀት ምንጭ የሆኑ ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ ቅቡልነት ለማግኘት የሚያደርጉት ጥረት እርቃንን ወደ አደባባይ እስከ ማቅርብ ደርሷል ።
ይህን ማህበረሰባዊ ህመም በጊዜ ካላከምነው የመረጃ መተራመስ (Information disorder ) ሊያስከትለው የሚችለው በህፃናት ፣በታዳጊዎች እና በወጣቶች ህይወት ላይ ከፍተኛ ፈተና ነው ። እስኪ ነገሩ በአስታውሎት እንመልከተው :-
🔴 የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation) እና የወጣቶች ፈተና:- ዛሬ የወጣቶች የትኩረት ማዕከል ከቤተሰብ እና ከአካባቢው እውነታ ወደ ዲጂታል መድረኮች ተቀይሯል። የ'ላይኮች' (Likes)፣ 'አስተያየቶች' (Comments) እና 'ተከታዮች' (Followers) ቁጥር የግለሰቡን ክብደት፣ ተቀባይነት እና ዋጋ የሚለካበት ዋና መመዘኛ እየሆነ መጥቷል። ማኅበራዊ ሚዲያ ለሚያቀርበው ነገር ፈጣን ምላሽ (ትኩረት) ማግኘት ወጣቶች ከረጅም ጊዜ ልፋትና ትዕግስት ይልቅ ፈጣንና ጊዜያዊ እርካታን እንዲመርጡ ያደርጋል። ( ትምህርት እና ንባብ ሰፊ የአንጎል ሥራ የሚጠይቁ ትግባራትን መሸሽ )
🔴የማይጨበጥ ምስል (Unrealistic self image ):-ወጣቶች ሌሎች ከፍ አድርገው የሚመለከቱትን 'ምርጥ' ማንነታቸውን ለመፍጠርና ለማሳየት ይገደዳሉ።ይህም በውስጣቸው ባለው እውነተኛ ማንነት እና በሚያሳዩት የውጭ ምስል መካከል የስነልቦና ክፍተት እንዲፈጠር ያደርጋል። (ሌላን ሰው ለመምሰል የሚደረግ ጥረት) ከመጠን ያለፈ ውድድር ትኩረት ለማግኘት የሚደረገው ዘለቄታ የሌለው ውድድር ለጭንቀት (Anxiety)፣ ለድብርት (Depression) እና ከማኅበረሰቡ የመገለል ስሜት (Social Isolation) እንዲጨምር ያደርጋል። (ትናንት በተካሄደው የቲክቶክ ሽልማት ያልተሸለሙ ተሳታፊዎች እንደተመለከትኩት ጭንቀት ውስጥ የገቡ ይመስላል )
🔴የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ፦
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የግለሰቡን ስነልቦና ብቻ ሳይሆን መላውን ማኅበረሰብ የሚነካ መዛነፍ ያስከትላል።የእውነት እና የውሸት መደበላለቅ በሰፊው የብዙኃን ትኩረት የተሰጠው ሐሳብ ወይም መረጃ፣ ትክክለኛነቱ ሳይረጋገጥ በቀላሉ "እውነት" ተብሎ የመወሰድ አዝማሚያ ይጨምራል። የጥራት (Quality) ደረጃ ከብዛት (Quantity) በታች ይሆናል።
🔴የጥልቅ ውይይት መጥፋት:፦ውስብስብ እና ጥልቅ የሆኑ ጉዳዮች በትዊተር (Twitter) ወይም በቲክቶክ (TikTok) በፈጣን ቅብብሎሽ ውስጥ ሲቀርቡ፣ በወጉ የመተንተንና የመወያየት ዕድል ይዘጋል።ጥልቀት የሌለው የገጽታ ግንዛቤ (Superficial Understanding) ይስፋፋል።
🔴የጋራ እሴቶች መናድማኅበራዊ ትኩረት በጊዜያዊ ፋሽን (Trend) እና ስሜታዊ ይዘቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ለዘመናት የቆዩ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የሞራል እሴቶች ቦታ ያጣሉ፤ ነውር የሚባል ነገር እየቀረ ድንቁርና በአደባባይ ቦታ ያገኛል ።
🔴 አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እና ግልብነትን ማስፋፋት ፦ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች የተነሳ፣ ወጣቱ ትውልድ ለረጅም ጊዜ በሕይወትና በእውቀት ልምምድ ያካበቱትን አዋቂዎችንና ብልሆችን ምክርና ተሞክሮ ዋጋ የመንሳት እና የመዘንጋት አዝማሚያ እየተስተዋለ ነው።የትውልድ ክፍተት (Generational Gap) መስፋት ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለውጦች ወጣቶችን በአዲስ "ቋንቋ" እና "እሴት" እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።ይህ ደግሞ ከአዋቂዎች ጋር ያላቸውን የመግባቢያ ድልድይ ያፈርሳል።ሙያዊ የዩኒቨርስቲ እውቀት በሊቃውንት የተመሰከረ ጠልቅ እውቀት እየተረሳ የጨረባ የስብዕና ግንባታ እንደ አዎቂነት እየተወሰደ ነው ።
✍️ እንደ መውጫ⁉️
በመጨረሻም፣ የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የወጣቶችን የጊዜያዊ እርካታ ፍላጎት ሊያረካ ቢችልም፣የዘላቂነት ጥበብን እና ጥልቅ የማኅበረሰብ ትስስርን የሚያሳጣ አደገኛ መንገድ ነው። ሁላችንም እውነተኛ እሴት የሚገኘው ከውስጣዊ ማንነት እና ከተከማቸ የጥበብ ምንጭ እንጂ፣ ከዲጂታል ምላሾች ብዛት አለመሆኑን መገንዘብ ይኖርብናል።ይህንም ለልጆቻችን ምን እንደምናስተምራቸው ቆም ብለን ማሰብ ወይም የማህበረሰብ ንግግር ( community conversation ) የሚስፈልግ ይመስለኛል ።
Ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-https://x.com/HDebasu?t=eR...
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
መልካም እሁድ 🙏
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ ሀሳብ)
#ethiopia | ዛሬ በተለየ እይታ ነገረ -ሀሳቤን ለማቅረብ እወዳለሁ በዘመናችን ያለው ፈጣን የቴክኖሎጂ እና የማኅበራዊ መስተጋብር ለውጥ ወጣቱ ትውልድ ትኩረት የሚፈልግባቸውን እና ማንነቱን የሚመዝንባቸውን መመዘኛዎች እየቀየረ ነው።
"የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ" (Public Validation) ተብሎ የሚጠራው ይህ ክስተት፣ በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ (Social Media) መድረኮች በሚፈጠረው ተጽዕኖ፣ የአብዛኛው ወጣት ስነልቦናዊ መሠረት እየሆነ መጥቷል።
ይሁንና፣ይህ ፍለጋ ከግል ማንነት ምስረታ አልፎ፣ የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ እና አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እንዲከሰት ምክንያት እየሆነ ነው።በዚህም ወጣቶች ለነገ መሰረታቸው የእውቀት ምንጭ የሆኑ ሥራዎች ላይ ከማተኮር ይልቅ ቅቡልነት ለማግኘት የሚያደርጉት ጥረት እርቃንን ወደ አደባባይ እስከ ማቅርብ ደርሷል ።
ይህን ማህበረሰባዊ ህመም በጊዜ ካላከምነው የመረጃ መተራመስ (Information disorder ) ሊያስከትለው የሚችለው በህፃናት ፣በታዳጊዎች እና በወጣቶች ህይወት ላይ ከፍተኛ ፈተና ነው ። እስኪ ነገሩ በአስታውሎት እንመልከተው :-
🔴 የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ (Public Validation) እና የወጣቶች ፈተና:- ዛሬ የወጣቶች የትኩረት ማዕከል ከቤተሰብ እና ከአካባቢው እውነታ ወደ ዲጂታል መድረኮች ተቀይሯል። የ'ላይኮች' (Likes)፣ 'አስተያየቶች' (Comments) እና 'ተከታዮች' (Followers) ቁጥር የግለሰቡን ክብደት፣ ተቀባይነት እና ዋጋ የሚለካበት ዋና መመዘኛ እየሆነ መጥቷል። ማኅበራዊ ሚዲያ ለሚያቀርበው ነገር ፈጣን ምላሽ (ትኩረት) ማግኘት ወጣቶች ከረጅም ጊዜ ልፋትና ትዕግስት ይልቅ ፈጣንና ጊዜያዊ እርካታን እንዲመርጡ ያደርጋል። ( ትምህርት እና ንባብ ሰፊ የአንጎል ሥራ የሚጠይቁ ትግባራትን መሸሽ )
🔴የማይጨበጥ ምስል (Unrealistic self image ):-ወጣቶች ሌሎች ከፍ አድርገው የሚመለከቱትን 'ምርጥ' ማንነታቸውን ለመፍጠርና ለማሳየት ይገደዳሉ።ይህም በውስጣቸው ባለው እውነተኛ ማንነት እና በሚያሳዩት የውጭ ምስል መካከል የስነልቦና ክፍተት እንዲፈጠር ያደርጋል። (ሌላን ሰው ለመምሰል የሚደረግ ጥረት) ከመጠን ያለፈ ውድድር ትኩረት ለማግኘት የሚደረገው ዘለቄታ የሌለው ውድድር ለጭንቀት (Anxiety)፣ ለድብርት (Depression) እና ከማኅበረሰቡ የመገለል ስሜት (Social Isolation) እንዲጨምር ያደርጋል። (ትናንት በተካሄደው የቲክቶክ ሽልማት ያልተሸለሙ ተሳታፊዎች እንደተመለከትኩት ጭንቀት ውስጥ የገቡ ይመስላል )
🔴የማኅበረሰብ ስነልቦናዊ መዛነፍ፦
የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የግለሰቡን ስነልቦና ብቻ ሳይሆን መላውን ማኅበረሰብ የሚነካ መዛነፍ ያስከትላል።የእውነት እና የውሸት መደበላለቅ በሰፊው የብዙኃን ትኩረት የተሰጠው ሐሳብ ወይም መረጃ፣ ትክክለኛነቱ ሳይረጋገጥ በቀላሉ "እውነት" ተብሎ የመወሰድ አዝማሚያ ይጨምራል። የጥራት (Quality) ደረጃ ከብዛት (Quantity) በታች ይሆናል።
🔴የጥልቅ ውይይት መጥፋት:፦ውስብስብ እና ጥልቅ የሆኑ ጉዳዮች በትዊተር (Twitter) ወይም በቲክቶክ (TikTok) በፈጣን ቅብብሎሽ ውስጥ ሲቀርቡ፣ በወጉ የመተንተንና የመወያየት ዕድል ይዘጋል።ጥልቀት የሌለው የገጽታ ግንዛቤ (Superficial Understanding) ይስፋፋል።
🔴የጋራ እሴቶች መናድማኅበራዊ ትኩረት በጊዜያዊ ፋሽን (Trend) እና ስሜታዊ ይዘቶች ላይ ያተኮረ ሲሆን፣ ለዘመናት የቆዩ ማኅበራዊ፣ ባህላዊና የሞራል እሴቶች ቦታ ያጣሉ፤ ነውር የሚባል ነገር እየቀረ ድንቁርና በአደባባይ ቦታ ያገኛል ።
🔴 አዋቂና ብልሆችን የመዘንጋት ተለምዷዊ ክስተት እና ግልብነትን ማስፋፋት ፦ ከላይ በተጠቀሱት ምክንያቶች የተነሳ፣ ወጣቱ ትውልድ ለረጅም ጊዜ በሕይወትና በእውቀት ልምምድ ያካበቱትን አዋቂዎችንና ብልሆችን ምክርና ተሞክሮ ዋጋ የመንሳት እና የመዘንጋት አዝማሚያ እየተስተዋለ ነው።የትውልድ ክፍተት (Generational Gap) መስፋት ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂ ለውጦች ወጣቶችን በአዲስ "ቋንቋ" እና "እሴት" እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።ይህ ደግሞ ከአዋቂዎች ጋር ያላቸውን የመግባቢያ ድልድይ ያፈርሳል።ሙያዊ የዩኒቨርስቲ እውቀት በሊቃውንት የተመሰከረ ጠልቅ እውቀት እየተረሳ የጨረባ የስብዕና ግንባታ እንደ አዎቂነት እየተወሰደ ነው ።
✍️ እንደ መውጫ⁉️
በመጨረሻም፣ የአብዛኛውን ሰው ትኩረት ፍለጋ የወጣቶችን የጊዜያዊ እርካታ ፍላጎት ሊያረካ ቢችልም፣የዘላቂነት ጥበብን እና ጥልቅ የማኅበረሰብ ትስስርን የሚያሳጣ አደገኛ መንገድ ነው። ሁላችንም እውነተኛ እሴት የሚገኘው ከውስጣዊ ማንነት እና ከተከማቸ የጥበብ ምንጭ እንጂ፣ ከዲጂታል ምላሾች ብዛት አለመሆኑን መገንዘብ ይኖርብናል።ይህንም ለልጆቻችን ምን እንደምናስተምራቸው ቆም ብለን ማሰብ ወይም የማህበረሰብ ንግግር ( community conversation ) የሚስፈልግ ይመስለኛል ።
Ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-https://x.com/HDebasu?t=eR...
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
መልካም እሁድ 🙏
7 months ago
የዝና ዋጋ፡ ዝና ልክ እንደ ሲጋራ ሕይወትን ያሳጥራል
ዝና የአንድ ሙዚቀኛን ሕይወት አልፎ አልፎ እንደማጨስ ያህል ሊያሳጥር እንደሚችል አንድ ጥናት አመለከተ። ግኝቶቹ የተደረጉት ዝነኛ እና ብዙም ያልታወቁ ዘፋኞችን መረጃ በማነፃፀር መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል።
በጀርመን ዊትን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ግማሾቹ ዝነኛ ተብለው የተቆጠሩ እና ሌሎቹ ግማሾቹ ደግሞ ብዙም ዝነኛ ያልሆኑ ተብለው የተወሰዱ 648 ዘፋኞችን መረጃ አጥንተዋል። በJournal of Epidemiology & Community Health ላይ በታተመው ጥናት መሠረት፣ ዝና ሕይወትን እስከ 4.6 ዓመታት ሊያሳጥር ይችላል።
ኮከቦቹ የተመረጡት በAcclaimed Music ፖርታል ደረጃ አሰጣጦች ላይ ከተመሠረተው የሁሉ ጊዜ ከፍተኛ 2,000 አርቲስቶች ዝርዝር ውስጥ ነው።
በድረ-ገጹ ላይ በጣም የታወቁት አምስቱ ስሞች ዘ ቢትልስ ፣ ቦብ ዲላን እና ዘ ሮሊንግ ስቶንስ ፣ ዴቪድ ቦዊ እና ብሩስ ስፕሪንግስተን ( ናቸው።
ሳይንቲስቶች እያንዳንዱን ዝነኛ ዘፋኝ በጾታ፣ በዜግነት እና በሙዚቃ ዘውግ ባሉ ባህሪያት ላይ በመመርኮዝ ብዙም ዝነኛ ካልሆነ ዘፋኝ ጋር አነፃፅረዋል።
ዝነኛ ዘፋኞች በአማካይ 75 ዓመት ገደማ ሲኖሩ፣ ብዙም ዝነኛ ያልሆኑት ደግሞ በአማካይ 79 ዓመት እንደኖሩ ተረጋግጧል።
ፀሀፊዎቹ በቢቢሲ እንደተጠቀሱት፣ "ከዝና ጋር የተያያዘው የሞት አደጋ መጨመር በእነዚህ ሁኔታዎች ውስጥ እንደ አልፎ አልፎ ማጨስ ካሉ ሌሎች የታወቁ የጤና አደጋዎች ጋር ተመሳሳይ ነው።"
ዝና የአንድ ሙዚቀኛን ሕይወት አልፎ አልፎ እንደማጨስ ያህል ሊያሳጥር እንደሚችል አንድ ጥናት አመለከተ። ግኝቶቹ የተደረጉት ዝነኛ እና ብዙም ያልታወቁ ዘፋኞችን መረጃ በማነፃፀር መሆኑን ቢቢሲ ዘግቧል።
በጀርመን ዊትን ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች ግማሾቹ ዝነኛ ተብለው የተቆጠሩ እና ሌሎቹ ግማሾቹ ደግሞ ብዙም ዝነኛ ያልሆኑ ተብለው የተወሰዱ 648 ዘፋኞችን መረጃ አጥንተዋል። በJournal of Epidemiology & Community Health ላይ በታተመው ጥናት መሠረት፣ ዝና ሕይወትን እስከ 4.6 ዓመታት ሊያሳጥር ይችላል።
ኮከቦቹ የተመረጡት በAcclaimed Music ፖርታል ደረጃ አሰጣጦች ላይ ከተመሠረተው የሁሉ ጊዜ ከፍተኛ 2,000 አርቲስቶች ዝርዝር ውስጥ ነው።
በድረ-ገጹ ላይ በጣም የታወቁት አምስቱ ስሞች ዘ ቢትልስ ፣ ቦብ ዲላን እና ዘ ሮሊንግ ስቶንስ ፣ ዴቪድ ቦዊ እና ብሩስ ስፕሪንግስተን ( ናቸው።
ሳይንቲስቶች እያንዳንዱን ዝነኛ ዘፋኝ በጾታ፣ በዜግነት እና በሙዚቃ ዘውግ ባሉ ባህሪያት ላይ በመመርኮዝ ብዙም ዝነኛ ካልሆነ ዘፋኝ ጋር አነፃፅረዋል።
ዝነኛ ዘፋኞች በአማካይ 75 ዓመት ገደማ ሲኖሩ፣ ብዙም ዝነኛ ያልሆኑት ደግሞ በአማካይ 79 ዓመት እንደኖሩ ተረጋግጧል።
ፀሀፊዎቹ በቢቢሲ እንደተጠቀሱት፣ "ከዝና ጋር የተያያዘው የሞት አደጋ መጨመር በእነዚህ ሁኔታዎች ውስጥ እንደ አልፎ አልፎ ማጨስ ካሉ ሌሎች የታወቁ የጤና አደጋዎች ጋር ተመሳሳይ ነው።"
7 months ago
🎙️ ዛሬ ፖድካስት | Zare Podcast
👋 እንኳን ወደ ዛሬ ፖድካስት በደህና መጡ!
ይህ ዝግጅት በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ባለሙያ በሆኑ፣
በብዙ ፕሮጀክቶች ላይ ተሳትፈው ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች የሚመራ መድረክ ነው።
🧠 በዘመናችን የሚታዩ ማህበራዊ ቀውሶችን እና ስጋቶችን እንወያያለን።
“ዝም መባላቸው ለምን?” ብለን በግልጽ እና በተዘረዘረ ውይይት እናቀርባለን።
👥 ለቤተሰብ መጠንካራት፣ ለማህበረሰብ መደጋገፍ፣ ለትውልድ አቋም መገንባት እንተጋለን!
ምክንያቱም — ዛሬ የኛ ነው!
🔥 ዛሬ ይገደናል!
🌍 Zare Podcast (English Summary)
Zare Podcast is a platform led by social science experts and experienced development practitioners committed to exploring Ethiopia’s social realities through everyday stories and community experiences.
Its mission is to strengthen families, communities, and the next generation by promoting resilience, balance, and self-reliance in a rapidly changing world.
Each episode highlights meaningful — and sometimes seasonal — social issues that shape values and influence the well-being of families and communities, encouraging dialogue, reflection, and collective solutions.
✨ At the core, the podcast aims to help build a strong, adaptable, and visionary society grounded in solidarity and resilience.
🎧 Zare Podcast – “Addressing Today’s Social Issues, Building a Resilient Society.”
⏳ Zare means Today — and today is the day we act!
👋 እንኳን ወደ ዛሬ ፖድካስት በደህና መጡ!
ይህ ዝግጅት በማህበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ባለሙያ በሆኑ፣
በብዙ ፕሮጀክቶች ላይ ተሳትፈው ልምድ ባካበቱ ባለሙያዎች የሚመራ መድረክ ነው።
🧠 በዘመናችን የሚታዩ ማህበራዊ ቀውሶችን እና ስጋቶችን እንወያያለን።
“ዝም መባላቸው ለምን?” ብለን በግልጽ እና በተዘረዘረ ውይይት እናቀርባለን።
👥 ለቤተሰብ መጠንካራት፣ ለማህበረሰብ መደጋገፍ፣ ለትውልድ አቋም መገንባት እንተጋለን!
ምክንያቱም — ዛሬ የኛ ነው!
🔥 ዛሬ ይገደናል!
🌍 Zare Podcast (English Summary)
Zare Podcast is a platform led by social science experts and experienced development practitioners committed to exploring Ethiopia’s social realities through everyday stories and community experiences.
Its mission is to strengthen families, communities, and the next generation by promoting resilience, balance, and self-reliance in a rapidly changing world.
Each episode highlights meaningful — and sometimes seasonal — social issues that shape values and influence the well-being of families and communities, encouraging dialogue, reflection, and collective solutions.
✨ At the core, the podcast aims to help build a strong, adaptable, and visionary society grounded in solidarity and resilience.
🎧 Zare Podcast – “Addressing Today’s Social Issues, Building a Resilient Society.”
⏳ Zare means Today — and today is the day we act!
7 months ago
Looking for Affordable Apartments and Commercial Shops in Downtown Addis Ababa?
*********
Discover the best value with Gift Real Estate!
We offer a wide range of apartments and commercial shops of various sizes in the most livable and thriving areas of downtown Addis Ababa.
Why Choose Gift Real Estate?
• Modern and improved design options
• Safe and spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply
• Prime commercial shops, malls, schools, and medical centers nearby
• Ample green spaces for recreation and relaxation
Visit Our Villages in:
La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Feres Bet!
Become a proud homeowner or business owner today.
At Gift Real Estate, we don’t just build properties—we build communities!
Gift Real Estate
We Build Community!
For more information, visit:
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
*********
Discover the best value with Gift Real Estate!
We offer a wide range of apartments and commercial shops of various sizes in the most livable and thriving areas of downtown Addis Ababa.
Why Choose Gift Real Estate?
• Modern and improved design options
• Safe and spacious parking facilities
• 24/7 backup power and water supply
• Prime commercial shops, malls, schools, and medical centers nearby
• Ample green spaces for recreation and relaxation
Visit Our Villages in:
La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, Atlas, CMC, and Feres Bet!
Become a proud homeowner or business owner today.
At Gift Real Estate, we don’t just build properties—we build communities!
Gift Real Estate
We Build Community!
For more information, visit:
🌐 https://www.giftrealestate...
📞 Call us at: 251979656565 / 251984656565
Sponsored by
Surafel
7 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
7 months ago
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
….
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
አዲስ አበባ፣ኢትዮጵያ ህዳር 3፣2018 ዓ.ም
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
7 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ ከቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ አካሄደ
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
የአለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ያንጎ ግሩፕ አካል የሆነው ያንጎ ኢትዮጵያ (በፍራንቻይዝ ጂ2ጂ አይቲ ሶሉሽንስ አ.ማ. እና ኤሌጋንስ አስመጪና ላኪ ኃ.የተ.የግ.ማ. የሚተዳደር) ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጋር በመተባበር የደም ልገሳ ዘመቻ ጀምሯል። ዘመቻው ያንጎ የአካባቢውን ማህበረሰብ ለመደገፍ ያለውን ተነሳሽነትን ያማከለ ነው።
የያንጎ ኢትዮጵያ የፍራንቻይዝ አጋሮች እና አጋር አሽከርካሪዎች በበጎ ፍቃደኝነት ደም በመለገስ ላይ ሲሆኑ ይህም የደም ተፈላጊነት ከፍተኛ ከመሆኑ አንጻር ኩባንያው ህብረተሰቡን ለማገልገል ያለው ቁርጠኝነትን አጉልቶ ያሳያል፡፡
"ያንጎ እውነተኛ እድገት ከማህበረሰቡ ደህንነት ጋር አብሮ የተሳሰረ ነው ብሎ ያምናል። ይህ ዘመቻ የመተሳሰብ፣የኃላፊነት እና የትብብር እሴቶቻችንን ያሳያል። ከኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ጎን በመቆማችን ኩራት ይሰማናል፤ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት ለሌሎችም ጥሪ ለማቅረብ እወዳለሁ፡፡" በማለት በኢትዮጵያ የያንጎ ተወካይ ዶ/ር ይቅናለም አበበ ተናግረዋል።
የደም ልገሳ ዘመቻው የበጎ ፈቃደኝነትን እና የማኅበረሰብ መንፈስን አስፈላጊነት የሚያጎላ ሲሆን፣ ትናንሽ የግለሰብ ተግባራት ተባብረው ትርጉም ያለው ማኅበራዊ ተፅእኖ መፍጠር እንደሚችሉ የያንጎን እምነት የሚያጠናክር ነው።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
*****
Yango Ethiopia Partners with Ethiopian Red Cross for Blood Donation Drive
…
Addis Ababa, Ethiopia – 11.November.2025: Yango Ethiopia (operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC), part of the international tech company Yango Group, has launched a blood donation initiative in partnership with the Ethiopian Red Cross. The campaign is part of Yango’s broader commitment to supporting local communities in the spirit of giving.
As part of the initiative, Yango Ethiopia’s franchise partners and partner drivers are volunteering to donate blood, highlighting the company’s dedication to giving back to the community., especially during the holiday season when demand for blood often increases.
“At Yango, we believe that true progress goes hand in hand with community well-being. This initiative reflects our values of care, responsibility, and collaboration. We are proud to stand with the Ethiopian Red Cross and invite others to join in making a tangible difference,” said Dr Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia.
The blood donation drive underscores the importance of volunteerism and community spirit, reinforcing Yango’s belief that small individual acts can come together to create meaningful social impact.
About Yango Group
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS
7 months ago
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ መልህቅ ፣የዜጎች ሚና ከብሔራዊ ጥቅም ዓይን
#ethiopia | አሁንም መነሻችን በተለይ በእኔ ዘመን ላሉ የትውልዱ አካል እና በትናንትና ሀቲት ላይ ሳይኖሩ ለአገራቸው ቀና ሀሳብ ላላቸው በውስጣቸው የአገር ፍቅር ንዳድ ሌት ከቀን ለሚሳስባቸው ለእኔ ዘመን ትውልድ አካል(As a member of this generation)ይህ እይታዬ (perspective )እንዲሆንልልኝ እመኛለሁ ።
ትናንት የታላቁ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሲገነባ በቀንነት ልማትን እና እድገት ሲደገፉ የነበሩ ዜጎች ይደርስባቸው የነበረው ያልተገባ አስተያየት ቆም ብሎ በማስተዋል ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ አባው ሳይረፍድብን በክቡር የኢ.ፊ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሰሞኑ በህዝብ ተወካዬች ምክር ቤት ያቀረቡትን ሀሳብ በመመልከት እንደ ዘመኑ የትውልድ አካል በትንሹ ከቀሰምኩት (Global studies and international relations ) የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት አኳያ የግል ምልከታዬን አካፍላለሁ ።
የኢትዮጵያ ወደብ አልባነት (Landlocked status) ለኢኮኖሚያዊና ለፀጥታ ችግሮች ዋነኛ መንስዔ መሆኑን በማመን፣ቀይ ባህርን በሰላማዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ህልውና ጉዳይ ነው። ይህን ታሪካዊና ስትራቴጂያዊ መሻት ለማሳካት ዜጎች የሚከተሉትን ሚናዎች መጫወት ይገባቸዋል።በሀገራዊ መግባባት እና አንድነት ላይ መስራት (የውስጥ መደመር) ብሔራዊ ጥቅም ማስከበር የሚጀምረው በጠንካራ የውስጥ አንድነት ነው፥ዜጎች በሁሉም ልዩነታቸው "በመደመር" መንፈስ በመተባበር፣ የጋራ ሀገራዊ አጀንዳዎችን መደገፍ አለባቸው።
የዜጎች ሚና በተለያዬ ሀሳቦች ያለመከፋፈል በቀይ ባህር ዙሪያ ያሉ ጥያቄዎችን ከፓርቲና ከማንነት ፖለቲካ በላይ በማስቀደም፣ለብሔራዊ ዓላማ በጋራ መቆም ይገባል።አሉባልታዎችን መዋጋት በዘመነ ድህረ እውነት ( misleading content deliberately spread to deceive people ) በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ዙሪያ የሚነሱ የውስጥና የውጭ የጥላቻና የጥፋት ወሬዎችን በእውነት ላይ በተመሠረተ ግንዛቤ በማሸነፍ በሁሉም አውዶች ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል። በዲፕሎማሲያዊ ጥረት ዙሪያ ድምጽ መሆን (የውጭ መደመር) ኢትዮጵያ የምትመርጠው መንገድ የኃይል ሳይሆን የሰላማዊ ድርድርና ትብብር መሆኑን ለዓለም ማሳመን(Collaboration,not confrontation)። የዲያስፖራው ሚና በውጭ ሀገር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን( ከምናባዊ ሀገር )በመውጣት የአገራቸውን የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ሕጎችንና ምክንያቶችን መሠረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ማስረዳት፣ የሎቢ( Looby )ሥራ መሥራት እና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን መደገፍ ይገባቸዋል ።ይህ ጊዜ እንደትናንቱ እንዳይቆጨን በአስታውሎት ማጤን ያስፈልጋል ።
እውቀትን ማጋራት(Dissemination, knowledge transfer, communication, and education) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ፣ምሁራን፣ የሕግ ባለሙያዎችና የታሪክ ተመራማሪዎች ኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት መብቷን የሚያረጋግጡ ታሪካዊ፣ኢኮኖሚያዊና ዓለም አቀፍ የሕግ መረጃዎችን አጥንተው ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ( International community) በማቅረብ ለህዝባቸው ያላቸውን ወገንተኝነት ማሳየት አለባቸው ።
ለቀይ ባህር ተጋሪነት ጥያቄ መሠረቱ ጠንካራ ኢኮኖሚና ብሔራዊ አቅም ነው። ወደብ ማግኘት ዋናው ግብ አይደለም፤ ነገር ግን ወደቡን በብቃት መጠቀም መቻል ነው።ምርታማነትን ማሳደግ እያንዳንዱ ዜጋ በየሥራው ምርታማነትን በመጨመር የሀገርን ኢኮኖሚ ማጠናከር ይኖርበታል።ጠንካራ ኢኮኖሚ የዲፕሎማሲው አውራ ክንድ ነው በእጥፍ እያደግን እና እየተለወጥን ስንመጣ በኢንቨስትመንት አቅም እና እድል የኢትዮጵያ ዲያስፖራና ባለሀብቶች (የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ) ወደፊት ለሚከፈቱ የሎጂስቲክስና ወደብ ልማት ፕሮጀክቶች ፋይናንስና እውቀት በማፍሰስ የባህር በርን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይችላሉ ።
ለቀጣናዊ ሰላም መስበክ (የሰላም መደመር) ቀይ ባህር መልህቅ እንዲሆን የሚቻለው ቀጠናው ሲረጋጋ ብቻ መሆኑን በመገንዘብ በልዩ ልዩ መንገድ ስለ ሰላም አስፈላጊነት እና ጥቅም በሚገባ መግለጥ ይገባል ከእያንዳነዱ ሀገር ወዳድ ዜጋ ይጠበቃል ።
አዎንታዊ ትርክት መፍጠር ( Pragmatic narratives-self-interests, national aspirations, and global complex interdependence) ኢትዮጵያ ወደብ የምትፈልገው ጎረቤቶቿን ለመጉዳት ሳይሆን የሁሉንም ወገን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለማጠናከር መሆኑን የሚያሳይ አዎንታዊ መልእክት ማስተላለፍ፤ቀይ ባህር የኢትዮጵያ መልህቅ እንዲሆን የዜጎች ተግባር የተናጠል ትርፍን ትቶ ለጋራ ብሔራዊ ጥቅም በጠንካራ የ"መደመር" መንፈስ መቆም ነው።
ይህ የአስተሳሰብ ለውጥ ወደ አንድነት፣ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ እና ቀጣናዊ ሰላም የሚያደርስ ዘላቂ የሀገር ህልውና ዋስትና በመሆኑ ዛሬን ከተጉበት ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅም ዘላቂ ውጤት በትብብር መስራት ያስፈልጋል ። በቀጣይነትም ከዚህ አጀንዳ እና ሀገራዊ ጥቅም አንፃር የሚኖረኝን መረዳት አካፍላለሁ ።
በሀብታሙ ደባሱ አዲሱ
#ethiopia | አሁንም መነሻችን በተለይ በእኔ ዘመን ላሉ የትውልዱ አካል እና በትናንትና ሀቲት ላይ ሳይኖሩ ለአገራቸው ቀና ሀሳብ ላላቸው በውስጣቸው የአገር ፍቅር ንዳድ ሌት ከቀን ለሚሳስባቸው ለእኔ ዘመን ትውልድ አካል(As a member of this generation)ይህ እይታዬ (perspective )እንዲሆንልልኝ እመኛለሁ ።
ትናንት የታላቁ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሲገነባ በቀንነት ልማትን እና እድገት ሲደገፉ የነበሩ ዜጎች ይደርስባቸው የነበረው ያልተገባ አስተያየት ቆም ብሎ በማስተዋል ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ አባው ሳይረፍድብን በክቡር የኢ.ፊ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሰሞኑ በህዝብ ተወካዬች ምክር ቤት ያቀረቡትን ሀሳብ በመመልከት እንደ ዘመኑ የትውልድ አካል በትንሹ ከቀሰምኩት (Global studies and international relations ) የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት አኳያ የግል ምልከታዬን አካፍላለሁ ።
የኢትዮጵያ ወደብ አልባነት (Landlocked status) ለኢኮኖሚያዊና ለፀጥታ ችግሮች ዋነኛ መንስዔ መሆኑን በማመን፣ቀይ ባህርን በሰላማዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ህልውና ጉዳይ ነው። ይህን ታሪካዊና ስትራቴጂያዊ መሻት ለማሳካት ዜጎች የሚከተሉትን ሚናዎች መጫወት ይገባቸዋል።በሀገራዊ መግባባት እና አንድነት ላይ መስራት (የውስጥ መደመር) ብሔራዊ ጥቅም ማስከበር የሚጀምረው በጠንካራ የውስጥ አንድነት ነው፥ዜጎች በሁሉም ልዩነታቸው "በመደመር" መንፈስ በመተባበር፣ የጋራ ሀገራዊ አጀንዳዎችን መደገፍ አለባቸው።
የዜጎች ሚና በተለያዬ ሀሳቦች ያለመከፋፈል በቀይ ባህር ዙሪያ ያሉ ጥያቄዎችን ከፓርቲና ከማንነት ፖለቲካ በላይ በማስቀደም፣ለብሔራዊ ዓላማ በጋራ መቆም ይገባል።አሉባልታዎችን መዋጋት በዘመነ ድህረ እውነት ( misleading content deliberately spread to deceive people ) በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ዙሪያ የሚነሱ የውስጥና የውጭ የጥላቻና የጥፋት ወሬዎችን በእውነት ላይ በተመሠረተ ግንዛቤ በማሸነፍ በሁሉም አውዶች ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል። በዲፕሎማሲያዊ ጥረት ዙሪያ ድምጽ መሆን (የውጭ መደመር) ኢትዮጵያ የምትመርጠው መንገድ የኃይል ሳይሆን የሰላማዊ ድርድርና ትብብር መሆኑን ለዓለም ማሳመን(Collaboration,not confrontation)። የዲያስፖራው ሚና በውጭ ሀገር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን( ከምናባዊ ሀገር )በመውጣት የአገራቸውን የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ሕጎችንና ምክንያቶችን መሠረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ማስረዳት፣ የሎቢ( Looby )ሥራ መሥራት እና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን መደገፍ ይገባቸዋል ።ይህ ጊዜ እንደትናንቱ እንዳይቆጨን በአስታውሎት ማጤን ያስፈልጋል ።
እውቀትን ማጋራት(Dissemination, knowledge transfer, communication, and education) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ፣ምሁራን፣ የሕግ ባለሙያዎችና የታሪክ ተመራማሪዎች ኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት መብቷን የሚያረጋግጡ ታሪካዊ፣ኢኮኖሚያዊና ዓለም አቀፍ የሕግ መረጃዎችን አጥንተው ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ( International community) በማቅረብ ለህዝባቸው ያላቸውን ወገንተኝነት ማሳየት አለባቸው ።
ለቀይ ባህር ተጋሪነት ጥያቄ መሠረቱ ጠንካራ ኢኮኖሚና ብሔራዊ አቅም ነው። ወደብ ማግኘት ዋናው ግብ አይደለም፤ ነገር ግን ወደቡን በብቃት መጠቀም መቻል ነው።ምርታማነትን ማሳደግ እያንዳንዱ ዜጋ በየሥራው ምርታማነትን በመጨመር የሀገርን ኢኮኖሚ ማጠናከር ይኖርበታል።ጠንካራ ኢኮኖሚ የዲፕሎማሲው አውራ ክንድ ነው በእጥፍ እያደግን እና እየተለወጥን ስንመጣ በኢንቨስትመንት አቅም እና እድል የኢትዮጵያ ዲያስፖራና ባለሀብቶች (የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ) ወደፊት ለሚከፈቱ የሎጂስቲክስና ወደብ ልማት ፕሮጀክቶች ፋይናንስና እውቀት በማፍሰስ የባህር በርን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይችላሉ ።
ለቀጣናዊ ሰላም መስበክ (የሰላም መደመር) ቀይ ባህር መልህቅ እንዲሆን የሚቻለው ቀጠናው ሲረጋጋ ብቻ መሆኑን በመገንዘብ በልዩ ልዩ መንገድ ስለ ሰላም አስፈላጊነት እና ጥቅም በሚገባ መግለጥ ይገባል ከእያንዳነዱ ሀገር ወዳድ ዜጋ ይጠበቃል ።
አዎንታዊ ትርክት መፍጠር ( Pragmatic narratives-self-interests, national aspirations, and global complex interdependence) ኢትዮጵያ ወደብ የምትፈልገው ጎረቤቶቿን ለመጉዳት ሳይሆን የሁሉንም ወገን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለማጠናከር መሆኑን የሚያሳይ አዎንታዊ መልእክት ማስተላለፍ፤ቀይ ባህር የኢትዮጵያ መልህቅ እንዲሆን የዜጎች ተግባር የተናጠል ትርፍን ትቶ ለጋራ ብሔራዊ ጥቅም በጠንካራ የ"መደመር" መንፈስ መቆም ነው።
ይህ የአስተሳሰብ ለውጥ ወደ አንድነት፣ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ እና ቀጣናዊ ሰላም የሚያደርስ ዘላቂ የሀገር ህልውና ዋስትና በመሆኑ ዛሬን ከተጉበት ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅም ዘላቂ ውጤት በትብብር መስራት ያስፈልጋል ። በቀጣይነትም ከዚህ አጀንዳ እና ሀገራዊ ጥቅም አንፃር የሚኖረኝን መረዳት አካፍላለሁ ።
በሀብታሙ ደባሱ አዲሱ
Sponsored by
Surafel
8 months ago
Discover Your Dream Property! @ Gift Real Estate
*********
Explore our exclusive selection of luxury apartments and commercial shops for sale in prime locations.
Whether you're looking for a stylish residence or a lucrative investment, we have options to suit your needs.
Our villages at La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, CMC, Atlas, and Feres Bet offer quality properties at reasonable prices.
Don’t miss this opportunity to own a piece of prestigious real estate.
Gift Real Estate
We Build Community!
Contact us today to learn more!
Website: https://www.giftrealestate...
+251979 65 65 65 /+251984 65 65 65
*********
Explore our exclusive selection of luxury apartments and commercial shops for sale in prime locations.
Whether you're looking for a stylish residence or a lucrative investment, we have options to suit your needs.
Our villages at La Gare, T/Haymanot, 22 Mazoria, CMC, Atlas, and Feres Bet offer quality properties at reasonable prices.
Don’t miss this opportunity to own a piece of prestigious real estate.
Gift Real Estate
We Build Community!
Contact us today to learn more!
Website: https://www.giftrealestate...
+251979 65 65 65 /+251984 65 65 65
8 months ago
በካናዳ የመጀመሪያው ሙሉ አገልግሎት የሚሰጥ ነጻ የሸቀጣሸቀጥ መደብር ተከፈተ
ካናዳ ውስጥ የመጀመሪያው ሙሉ መጠን ያለው ነጻ የሸቀጣሸቀጥ መደብር በሬጂና፣ ሳስካችዋን፣ የሬጂና የምግብ ባንክ የማህበረሰብ የምግብ ማዕከል (Regina Food Bank’s Community Food Hub) አካል ሆኖ በሩን ከፈተ።
ይህ መደብር በሳምንት አምስት ቀናት አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን፣ እንደማንኛውም መደበኛ ሱፐርማርኬት፣ በመደርደሪያዎቹ ላይ ትኩስ ምርቶች፣ አስፈላጊ የምግብ ዓይነቶች እና የቤት ውስጥ እቃዎች ተደርድረው ይገኛሉ። ያለው ብቸኛው ልዩነት ሁሉም ነገር ነጻ መሆኑ ነው ተብሏል።
ገበያተኞች ቀድሞ ቀጠሮ ያስይዛሉ እና አስቀድሞ የታሸጉ ሳጥኖችን ከመቀበል ይልቅ የሚያስፈልጋቸውን ነገር ራሳቸው በመምረጥ ይወስዳሉ። የመደብሩ ዓላማ ክብርን፣ ምርጫንና ጤናማ የምግብ አማራጮችን ለቤተሰቦች መስጠት ሲሆን፣ የምግብ እርዳታን በተመለከተ ያለውን መገለል መቀነስ ነው ተብሏል።
የቀጠሮ ሥርዓቱ ፍትሐዊ ተደራሽነትን ከማረጋገጡም በላይ ቤተሰቦች በምቾትና በአክብሮት ግዢ እንዲፈጽሙ ያስችላቸዋል።
seledadotio
seledadotio
ካናዳ ውስጥ የመጀመሪያው ሙሉ መጠን ያለው ነጻ የሸቀጣሸቀጥ መደብር በሬጂና፣ ሳስካችዋን፣ የሬጂና የምግብ ባንክ የማህበረሰብ የምግብ ማዕከል (Regina Food Bank’s Community Food Hub) አካል ሆኖ በሩን ከፈተ።
ይህ መደብር በሳምንት አምስት ቀናት አገልግሎት የሚሰጥ ሲሆን፣ እንደማንኛውም መደበኛ ሱፐርማርኬት፣ በመደርደሪያዎቹ ላይ ትኩስ ምርቶች፣ አስፈላጊ የምግብ ዓይነቶች እና የቤት ውስጥ እቃዎች ተደርድረው ይገኛሉ። ያለው ብቸኛው ልዩነት ሁሉም ነገር ነጻ መሆኑ ነው ተብሏል።
ገበያተኞች ቀድሞ ቀጠሮ ያስይዛሉ እና አስቀድሞ የታሸጉ ሳጥኖችን ከመቀበል ይልቅ የሚያስፈልጋቸውን ነገር ራሳቸው በመምረጥ ይወስዳሉ። የመደብሩ ዓላማ ክብርን፣ ምርጫንና ጤናማ የምግብ አማራጮችን ለቤተሰቦች መስጠት ሲሆን፣ የምግብ እርዳታን በተመለከተ ያለውን መገለል መቀነስ ነው ተብሏል።
የቀጠሮ ሥርዓቱ ፍትሐዊ ተደራሽነትን ከማረጋገጡም በላይ ቤተሰቦች በምቾትና በአክብሮት ግዢ እንዲፈጽሙ ያስችላቸዋል።
seledadotio
seledadotio
8 months ago
📒 ውድ የ International Student Community ቤተሰቦች እንኳን ደስ አላችሁ 🎉
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በስኬት የተካሄደው የስኮላርሺፕ ኢቨንት ብዙዎችን ተጠቃሚ አድርጓል። አሁንም ጥቅምት 15 እና 16 በቫምዳስ ሲኒማ ለሚደረገው ልዩ ዝግጅት ተጋብዘዋል!
አዳራሽ
🏚️ በቫምዳስ ሲኒማ
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ # ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/1jxQnEyP...
Join our telegram channel
➡️ https://t.me/isc_italy
ለበለጠ መረጆ
https://etconference.iscet...
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በስኬት የተካሄደው የስኮላርሺፕ ኢቨንት ብዙዎችን ተጠቃሚ አድርጓል። አሁንም ጥቅምት 15 እና 16 በቫምዳስ ሲኒማ ለሚደረገው ልዩ ዝግጅት ተጋብዘዋል!
አዳራሽ
🏚️ በቫምዳስ ሲኒማ
⏰ከ ጠዋቱ 2:00 እስከ 11:00 ሰአት
ትምህርታቹን ውጭ ሀገር ሄዶ የመማር ፍላጎት ያላችሁ በሙሉ የዚህ ፕሮግራም ተሳታፊ እንድትሆኑ ተጋብዛችሁአል።
፨ በመጀመሪያ ዲግሪ ፣ በማስተርስ እንዲሁም በዶክተሬት ዲግሪ👨🏾🎓
በዕለቱ ሲገኙ ፦
📕ፓስፖርት/ የልደት ሰርተፍኬት
📝ትራንስክሪፕት ይዘው መምጣት እንዳይረሱ
🌍የዚህ እድል ተሳታፊ በመሆን የወደፊት የትምህርት ጉዞዎን ይጀምሩ✈️
ያለን ቦታ ውስን በመሆኑ ፈጥነው ይመዝገቡ ፧‼️
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ # ይጫኑ 👇👇
https://forms.gle/1jxQnEyP...
Join our telegram channel
➡️ https://t.me/isc_italy
ለበለጠ መረጆ
https://etconference.iscet...
8 months ago
🇺🇸 የቡክሪ ይርጉ መታሰቢያ ዝግጅት በቅርቡ ይከናወናል
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
*ዳላስ የሚገኘው ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ለ35 ዓመታት አገልግሏሎ
* "ባለፈው ዕሁድ October 12 ቀን 2025 ምግብ ቤት ውስጥ በደረሰው የመኪና አደጋ ሰው ሳይጎዳ ንብረት ላይ በደረሰው ከባድ ጉዳት ምከንያት፣ ጥገና እስከምናደርግ ድረስ ከይቅርታ ጋር ለጊዜው ለመዝጋት ተገደናል። በቅርቡ ተመልሰን እንደምንከፍት ቃል እየገባን በየጊዜው የደረስንበትን ሁኔታ እናሳውቃችኋለን፡። የኢንሹራንስ ጉዳይ እንዳለቀ ስታር ቡክሪስ ኬተሪንግ ቶሎ እንከፍታለን" - አቶ ዳንኤል ካሳሁን
***
የወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ አጭር የህይወት ታሪክ
#ethiopia | ወይዘሮ ቡክሪ ይርጉ ከአባቷ ከአቶ ይርጉ ደጋጋ እና ከእናቷ ከወይዘሮ አየለች በዳኔ በሐረር ከፍለ ሀገር ግሪ ቆጨርበመባል በሚታወቀው ከተማ July 1 ቀን 1962 በአውሮፓ ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም ተወለደች። ፊደል ቆጥራ ዳዊት ደግማ በፍሬ ሕይወት አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቷን አጠናቃ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ምንልከ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አጠናቃለች። በወጣትነት ዕድሜዋ ታላቅ ወንድሟ, አቶ ደጀን ይርጉ ድንገተኛ አደጋ ደርሶበት ሕይወቱን ለማትረፍ ወደ ኬንያ ተሰዳ በእግዚአብሔር እርዳታ ፈረንሳይ ገብታ ሕይወቱን አትርፋለች፡፡ ከፍተኛ ፍቅር ያላትን የምግብ አሰራር ትምህርት ተምራ በሼፍነት ማዕረግ በቅታለች። ከአቶ ዳንኤል ካሣሁን ጋር በ September 05, 1987 ዓ.ም በፓሪስ ከተማ ትዳር መስርተው በ 1988 ዓ.ም ወደ አሜሪካ በመምጣት የሁለት ሴቶችና የአንድ ዲያቆን በረከት ከእግዚእብሔር አግኝተዋል። በ1989 ዓ.ም የመጀመሪያውን የፈረንሳይ እና የኢትዮጵያ የባህል ምግብ ፒጋል በተሰኘ ምግብ ቤት በሎስ አንጀለስ ከፍተው ቤቱ መስራት የማይችለውን ለፍቶ አዳሪ ሁሉ የእንጀራ ናፍቆቱን አርክተዋል፡፡ በ1994 ዓ.ም ወደ ዳላስ ቴክሳስ በመምጣት PICK AND GO I STAR GROCERYE STAR FOOD RESTAURANT AND CATERING በተሰኙ ድርጅቶች በቅንነትና በፍቅር መላውን የዳላስ ሕዝብን እና ሌሎችም ከፍለ ከተማዎችን አገልግለዋል። በርካታ አመታት ጠንክራ ከሰራች በኋላ በዓለም አቀፍ የገንዘብ አያያዝ ድርጅት (WFG) ከአራት ዓመት በፊት ተካፍላ ያገኘችውን ጥቅም ለወገኖቿ በማካፈል ጠንከራ በመስራት ያገኘችውን ስኬት ለምታገኘው ሁሉ በማስረዳቷ የድርጅቱ ስም ተረስቶ የቡከሪ ኢንሹራስ በመባል በከተማው ውስጥ ሲነገር ያላትን ተጽእኖ ፈጣሪነት ከኦባማ ኬር ተብሎ ከሚጠራው ያልተናነሰ ነበር። ቡከሪ ደግ ሰው፤ ለሰው ሁሉ መልካም ነገር የምትመኝ፤ የሰውን ችግርሁሉ የራሷ ችግር አድርጋ የምትመለከት፤ የተራበን አብልታ፤ የተጠማን አጠትታ፤ የታረዘን አልብሳ፤ የታሰረን ጠይቃ ለብዙ ሰዎች ችግር መፍትሔ የምትሰጥ እመ-መላ ነበረች። የተፈጠረችበትን ዓላማ አውቃ ሩጫዋን ፈጽማ ዘወትርወደምትናፍቀው አምላኳ፤ መልካም ሥራዋን ይዛ ከፊቷ የሎስ አንጀለስ ማርያምን የዳላስ ቅዱስ ሚካኤልን፤ የኢቲሣ ተከለ
ሐይማኖትን አስቀድማ ወደ ፈጣሪዋ በ FEB 18, 2021 ዓ.ም ከንጋቱ በ 6:42am በባለቤቷ፤ በልጆቿ እና በቅርብ ቤተሰቦቿ ተከባ ወደፈጣሪዋ ሄዳለች። እግዚአብሔር በእቅፉ ያኑርልን። አሜን።
ወገኗን ለመርዳት ሁሉን የሆነች
***
Bukri Yirgu
A Blessed Person and a Blessing to Others.
Bukri was the first woman, in many ways than one, including of our community to join, the WORLD FINANCIAL GROUP AND WORLD SYSTEM BUILDER, INC. (WFG/WSB, Inc.). Along with her husband Daniel Kassahun, they worked hard in tandem. As a woman with keen insight, she saw the need for and benefits of financial education which she applied. She became an avid campaigner to educate and invited others to join in the Mission and Vision of the cam-paign. They succeeded in building Team Star. Bukri was a wonderful colleague, a friend and a great leader to all those who followed in her footsteps. She made sure that members bonded not only as colleagues but as friends and members of a larger family-community. She was a blessed person and a blessing to others.
Bukri was a Grand Chef as well as a Financial Advisor. With her God given qualities and the full support of her beloved husband, her wonderful personality, unequalled judgment, talent, generosity, energy, and drive she excelled in both areas, as diverse as they were and served the community well. In recognition of their contribution, and as the successful leaders of Team Star, Bukri and Daniel were awarded by WFG/WSB. Bikri became the first woman of her community in North America to wear the Green Jacket. Yet she always said, "...this is a group achievement, we all earned it, and if I can do it, so can you. "They were all inclusive and hum-ble. The Team Star had a great admiration and respect for them as a couple, achievers, as leaders, and for their humanitarian projects and activities. Bukri played a major part in all of them.
Bukri was principled, generous, compassionate, and a good person to her core. She helped many people in any way she can including her time, energy, and means. She saw the goodness in others irrespective of life's lot. With her upright character and genuine smile, she wel-comed and treated everyone equally with respect. Thus, she became the "special friend" of everyone mentored and guided those who needed it. She was one that everyone would want to have as a friend, a sister, a confidant, and as a mother to the young ones. She was one of a kind who did so much more for others, and God rewarded her for her good deeds.
Rest in Peace!
8 months ago
ይህ ቪዲዮ ተስፋ ስለማጣት፣ በሱስ ውስጥ መውደቅ እና እንደገና መነሳትን ጥንካሬን ስለማግኘት ይነግረናል። ምንም ያህል ርቀት ቢሄዱ ሁል ጊዜ ወደ ህይወት የሚመለሱበት መንገድ እንዳለም ማሳያ ነው።
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
✨ እንኳን ወደ "ከቻቺ ጋር ፖድካስት" በደህና መጡ።
የሚያንፁ ታሪኮች፣ አዳዲስ እይታዎች እና ተስፋ እንዳትቆርጡ ማበረታቻ ፖድካስት ነው። 👉 ሰብስክራይብ ያድርጉ እና በየጊዜው ለለውጥ፣ ለእድገት እና ለጠንካራ ኑሮ የቆመ ማህበረሰብ
✨ Welcome to Ke Chachi Gar Podcast ✨
This is the podcast where real stories meet real strength. Here, we dive into powerful conversations about overcoming life’s toughest battles, addiction, loss, setbacks and transforming them into stepping stones toward growth, healing, and a better future.
👉 Subscribe and join a community dedicated to change, growth, and living stronger every day.
Follow us on:
▶https://www.instagram....
▶ / 19lxshxzgs
▶https://www.tiktok.com...
▶ / 19lxshxzgs
All rights reserved to Chachi Tadesse.
Unauthorized sharing of this content is strictly prohibited.
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
#ከቻቺ ጋር ፖድካስት #chachitadesse #podcast
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
✨ እንኳን ወደ "ከቻቺ ጋር ፖድካስት" በደህና መጡ።
የሚያንፁ ታሪኮች፣ አዳዲስ እይታዎች እና ተስፋ እንዳትቆርጡ ማበረታቻ ፖድካስት ነው። 👉 ሰብስክራይብ ያድርጉ እና በየጊዜው ለለውጥ፣ ለእድገት እና ለጠንካራ ኑሮ የቆመ ማህበረሰብ
✨ Welcome to Ke Chachi Gar Podcast ✨
This is the podcast where real stories meet real strength. Here, we dive into powerful conversations about overcoming life’s toughest battles, addiction, loss, setbacks and transforming them into stepping stones toward growth, healing, and a better future.
👉 Subscribe and join a community dedicated to change, growth, and living stronger every day.
Follow us on:
▶https://www.instagram....
▶ / 19lxshxzgs
▶https://www.tiktok.com...
▶ / 19lxshxzgs
All rights reserved to Chachi Tadesse.
Unauthorized sharing of this content is strictly prohibited.
https://youtu.be/Gc0H-aqIE...
#ከቻቺ ጋር ፖድካስት #chachitadesse #podcast
8 months ago
A Moment to Remember! A sea of joyful faces, glowing yellow shirts, and pure energy filling the streets! ☀️💛
The sunlight, the cheers, the laughter This was more than a run. It was a celebration of togetherness, peace and community 🌍 Thousands came to move, smile, and support one another, proving once again that when we run together, we rise together. 🙌🏃♀️🏃♂️
Video credit: Ben Yohannes
#grandafricanrun #togetherwerun #communityspirit #joyinmotion #unitythroughsport
8 months ago
🇺🇸 የአሪፍ ፔይ ቴክኖሎጂ ሶሊውሽንስ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረድኤት ጽጌብርሃን የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ሽልማት ላይ ለመገኘት አሜሪካ ደርሷል
Excitement in the air!! Our guests in DC!
Let us Shine Bright Yellow this Saturday! 💛 3 days left to the Grand African Run.
Lace up, bring your energy, and let’s fill Alexandria with smiles.
📅 Sat, Oct 11 • 9:00 AM (arrive 8:00)
📍 1100 Main Line Blvd, Alexandria, VA
Car prize lottery at the finish — must be at the event to win.
ArifPay is joining us at the Grand African Run!
Come meet the ArifPay team at their booth on October 11 (morning) in Alexandria, Virginia. They’re excited to connect with our community, answer your questions, and show how ArifPay is making everyday payments simpler, faster, and smarter.
📅 October 11 | Morning
📍 Alexandria, VA
#grandafricanrun #arifpay #digitalpayment #communityfirst #runtogether #alexandriava
የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ፕሮግራም ላይ መሳተፍ ይፈልጋሉ?
ስኬትን እና የላቀ ስራን አክብረን በምንሸልምበት ፕሮግራማችን ላይ ይገኙ። አቶ መስፍን ጣሰው፣ አትሌት መሰረት ደፋር፣ ጋሽ ማህሙድ አህመድ፣ አቶ ጆ ማሞ እና ሰይፉ ፋንታሁን የዘንድሮ ተሸላሚዎቻችን ናቸው።
🎶 በዕለቱ ልዩ የበጎ አድራጎት የሙዚቃ ፕሮግራም ይቀርባል
🍽️ የእራት ግብዣም ይኖረናል
🎤 የአሜሪካ ሴናተሮች፣ ከንቲባዎች እና የልዑክ ቡድኖች ይገኛሉ
በየአመቱ ልዩ ተሸላሚዎች ከስፖርት፣ ከኪነጥበብ ወይም ከቢዝነስ ዘርፍ ተመርጠው ላደረጉት በጎ አስተዋፅኦ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፣ ለስራቸውም ይመሰገናሉ።
📍 ቦታ: Civic Building, 1 Veteran Plaza, Silver Spring, Maryland
🗓️ ቀን እና ሰዓት: ኦክቶበር 12, 5:30 PM
👉 ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://www.eventbrite.com...
#africanimpactaward #celebratingexcellence #communityandachievement
Excitement in the air!! Our guests in DC!
Let us Shine Bright Yellow this Saturday! 💛 3 days left to the Grand African Run.
Lace up, bring your energy, and let’s fill Alexandria with smiles.
📅 Sat, Oct 11 • 9:00 AM (arrive 8:00)
📍 1100 Main Line Blvd, Alexandria, VA
Car prize lottery at the finish — must be at the event to win.
ArifPay is joining us at the Grand African Run!
Come meet the ArifPay team at their booth on October 11 (morning) in Alexandria, Virginia. They’re excited to connect with our community, answer your questions, and show how ArifPay is making everyday payments simpler, faster, and smarter.
📅 October 11 | Morning
📍 Alexandria, VA
#grandafricanrun #arifpay #digitalpayment #communityfirst #runtogether #alexandriava
የአፍሪካ ኢምፓክት አዋርድ ፕሮግራም ላይ መሳተፍ ይፈልጋሉ?
ስኬትን እና የላቀ ስራን አክብረን በምንሸልምበት ፕሮግራማችን ላይ ይገኙ። አቶ መስፍን ጣሰው፣ አትሌት መሰረት ደፋር፣ ጋሽ ማህሙድ አህመድ፣ አቶ ጆ ማሞ እና ሰይፉ ፋንታሁን የዘንድሮ ተሸላሚዎቻችን ናቸው።
🎶 በዕለቱ ልዩ የበጎ አድራጎት የሙዚቃ ፕሮግራም ይቀርባል
🍽️ የእራት ግብዣም ይኖረናል
🎤 የአሜሪካ ሴናተሮች፣ ከንቲባዎች እና የልዑክ ቡድኖች ይገኛሉ
በየአመቱ ልዩ ተሸላሚዎች ከስፖርት፣ ከኪነጥበብ ወይም ከቢዝነስ ዘርፍ ተመርጠው ላደረጉት በጎ አስተዋፅኦ ሽልማት ይበረከትላቸዋል፣ ለስራቸውም ይመሰገናሉ።
📍 ቦታ: Civic Building, 1 Veteran Plaza, Silver Spring, Maryland
🗓️ ቀን እና ሰዓት: ኦክቶበር 12, 5:30 PM
👉 ፕሮግራሙ ላይ ለመሳተፍ በዚህ ሊንክ ይመዝገቡ: https://www.eventbrite.com...
#africanimpactaward #celebratingexcellence #communityandachievement
8 months ago
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ ተፈራረሙ !!!
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
ያንጎ ኢትዮጵያ እና ጆኒ ራጋ "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበም ሙዚቃን፣ ባህልን እና ማህበረሰብን ለማክበር አንድ ሆኑ !!!
…
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ፣ መስከረም 21, 2018 - ያንጎ ኢትዮጵያ ከ20 ዓመታት በኋላ በታላቅ ዝግጅት ተመልሶ ከመጣው አንጋፋው የኢትዮጵያ ድምፃዊ ጆኒ ራጋ ጋር "ውሃ እና እሳት" በተሰኘው አዲስ አልበሙ ላይ አብሮ መስራቱን በኩራት ያስታውቃል። ይህ አጋርነት በኢትዮጵያ ውስጥ ተወዳጅ ከሆኑ ድምፃውያን መካከል የአንዱን መመለስ ከማክበሩም በተጨማሪ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎችን እና የባህል መገለጫዎችን ለመደገፍ ያለውን ቀጣይነት ያለው ቁርጠኝነት ያሳያል።
በያንጎ የኢትዮጵያ ተወካይ የሆኑት ዶ/ር ይቅናአለም አበበ ፕሮግራም ላይ ሲናገሩ፥ "የጆኒ ራጋ ሙዚቃ ሁሌም የኢትዮጵያን መንፈስ እና ነፍስ የሚወክል ነው። ለረጅም ጊዜ ሲጠበቅ በነበረው የድምፃዊው መመለስ ላይ ከእርሱ ጋር በመተባበራችን ትልቅ ክስተትን ከማክበር ባለፈ፣ ያንጎ የአገር ውስጥ ተሰጥኦዎች ማህበረሰብን በማነሳሳት፣ በማስተማር እና በማዋሀድ ባለው ኃይል ላይ ያለውን እምነት ዳግም እያረጋገጥን ነው። ይህ ትብብር ከመዝናኛ በላይ የሆነው ከኢትዮጵያ ጋር ያለንን ጥልቅ ግንኙነት እና ያንጎን የዕለት ተዕለት ሕይወታቸው አካል ላደረጉት አሽከርካሪዎቻችን፣ ደንበኞቻችን እና አድናቂዎቻችን ያለንን ክብር የሚያሳይ ነው" ብለዋል።
ጆኒ ራጋ በበኩሉ፥ "ከያንጎ ጋር ያለው ይህ ትብብር ስለ ዳግም መመለሴ አልበም ብቻ አይደለም፤ ፅናትን፣ ማህበረሰብን እና የኢትዮጵያን ሙዚቃ ጉዞን ስለማክበር ጭምር ነው። ላለፉት 20 ዓመታት፣ የኮንሰርት ጉብኝቶቺ እና የቀጥታ ስርጭት ትርኢቶች ወቅት ከጎኔ ለነበሩኝ ታማኝ አድናቂዎቼ ምስጋና ይገባቸዋል፤ በተለይም ለአርቲስቶች መብት እና በኢትዮጵያ የሮያሊቲ ክፍያ እንዲጀመር በምታገልበት ወቅት ከጎኔ ነበሩ። በ'ውሃ እና እሳት' አልበሜ፣ የተረጋጋ መንፈስን እና አስደሳች በዓላትን የሚተርኩ ታሪኮችን በማጋራት ለሙዚቃ ቤተሰቤ ውለታውን መመለስ እፈልጋለሁ። ከያንጎ ጋር መስራታችን ይህንን ራዕይ በየመንገዱ፣ በጉዟቸው እና በዕለት ተዕለት ሕይወታቸው ውስጥ ላሉ ሰዎች ይበልጥ ለማቅረብ ያስችለናል። በጋራ፣ አልበም ብቻ እያወጣን አይደለም፤ የሁላችንም የሆነ የባህል ክስተት እየፈጠርን ነው" ብሏል።
በዚህ አጋርነት ያንጎ የሙዚቃ አፍቃሪዎችን፣ አሽከርካሪዎችን እና ሰፊውን ማህበረሰብ የጆኒ ራጋን መመለስ በደስታ እንዲቀበሉ እና በ"ውሃ እና እሳት" አልበም እንዲዝናኑ ይጋብዛል። አድናቂዎች ከአልበሙ መውጣት ጋር ተያይዞ የሚኖሩ አዳዲስ መረጃዎችን፣ ልዩ ይዘቶችን እና ልዩ ዝግጅቶችን ለማግኘት የጆኒ ራጋን የማህበራዊ ትስስር ገጾች እንዲከታተሉ ጥሪ ቀርቧል።
ይህ ትብብር በያንጎ እና በጆኒ ራጋ መካከል ለረጅም ጊዜ በቆየው ግንኙነት ላይ የተገነባ ነው። ከዚህ ቀደም አርቲስቱ አሽከርካሪዎችን ስለ መተግበሪያው አጠቃቀም በሚያስተምር ተወዳጅ ማስታወቂያ (ጂንግል) ላይ ከያንጎ ጋር ሰርቷል፤ ይህም ልዩ የሆነውን የሙዚቃ ስልቱን ከተግባራዊ መመሪያ ጋር አጣምሮ አቅርቧል። ያ ሽርክና ሙዚቃ ማህበረሰቦችን በማገናኘት እና የአሽከርካሪዎችን ተሳትፎ በማሳደግ ረገድ ምን ያህል ከፍተኛ ሚና መጫወት እንደሚችል አሳይቷል። ይህ ደግሞ ያንጎ ፈጠራን ከባህል ጋር በማዋሀድ አገልግሎቶቹ ከአካባቢው ማህበረሰቦች ጋር ጥልቅ ግንኙነት እንዲፈጥሩ እና ለኢትዮጵያ የፈጠራ ኢኮኖሚ አዎንታዊ አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ያለውን ሰፊ ራዕይ ዳግም ያረጋግጣል።
ስለ ያንጎ ቡድን
ያንጎ ግሩፕ ዋና መሥሪያ ቤቱን በዱባይ ያደረገ ዓለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያ ሲሆን በዓለም አቀፍ ደረጃ የተገኙ ቴክኖሎጂዎችን ለአካባቢው ማኅበረሰቦች ተስማሚ በሆነ መልኩ የዕለት ተዕለት አገልግሎቶች የሚያቀርብ ኩባንያ ነው። ለፈጠራ ባለው ቁርጠኝነት፣ በአለም ዙሪያ ያሉ መሪ ቴክኖሎጂዎችን ወደ ተለያዩ ክልሎች እንከን የለሽ እና የተቀናጁ ዕለታዊ አገልግሎቶች ያቀርባል፡፡ተልእኳችን በአለም ላይ ያሉ ፈጠራዎች እና በአካባቢ ማህበረሰቦች መካከል ያለውን ልዩነት ማቃለል፣ ግንኙነቶችን ማጎልበት እና የዕለት ተዕለት የኑሮ ልምዶችን ማጎልበት ነው። የያንጎ ባለብዙ-ተግባር መተግበሪያ በአፍሪካ፣ በላቲን አሜሪካ፣ በአውሮፓ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ 25+ አገሮች ውስጥ በርካታ የዲጂታል ከተማ አገልግሎቶችን ይሰጣል። የያንጎ ብዙ ባለ ብዙ ቋንቋ መተግበሪያ በአንድሮይድ እና አይ.ኦ.ኤስ iOS ላይ በነጻ ይገኛል።
###
For Immediate Release
Yango Ethiopia and Johnny Raga Unite to Celebrate Music, Culture, and Community with New Album Water and Fire
Addis Ababa, Ethiopia, 2 October, 2025 - Yango Ethiopia is proud to announce its collaboration with legendary Ethiopian singer Johnny Raga on his new album Water and Fire, marking his major comeback after 20 years. This partnership not only celebrates the return of one of Ethiopia’s most iconic voices but also underscores Yango’s ongoing commitment to supporting local talent and cultural expression.
Speaking on the collaboration, Dr. Yekenalem Abebe, Representative of Yango in Ethiopia said: “Johnny Raga’s music has always carried the spirit and soul of Ethiopia. By partnering with him on this long-awaited comeback, we are not only celebrating a cultural milestone but also reaffirming Yango’s belief in the power of local talent to inspire, educate, and unite communities. This collaboration is more than entertainment—it is a reflection of our deep connection to Ethiopia and our drivers, customers, and fans who make Yango part of their daily lives.”
Johnny Raga said: "This collaboration with Yango is more than just about my comeback album; it’s about celebrating resilience, community, and the journey of Ethiopian music. Over the past 20 years, I’ve been blessed with loyal fans who stood by me through tours and live performances, even as I fought for artists’ rights and the introduction of royalties in Ethiopia. With Water and Fire, I want to give back to my music family by sharing stories of calm reflection and fiery celebration. Partnering with Yango allows us to bring this vision closer to the people on the streets, in their rides, and in their daily lives. Together, we’re not just releasing an album; we’re creating a cultural moment that belongs to all of us."
Through this partnership, Yango invites music lovers, drivers, and the wider community to embrace Johnny Raga’s return and enjoy the album Water and Fire. Fans are encouraged to follow Johnny Raga’s channels for updates, exclusive content, and special features surrounding the release.
The collaboration builds on a long-standing relationship between Yango and Johnny Raga. Previously, the artist worked with Yango to produce a popular jingle that educated drivers on platform use, blending his unique sound with practical guidance. That partnership proved the powerful role music can play in connecting communities and advancing driver engagement. This also reaffirms Yango’s broader vision of blending innovation with culture, ensuring its services resonate deeply with local communities while contributing positively to Ethiopia’s creative economy.
About Yango
Yango Group is a global tech company headquartered in Dubai, transforming globally sourced technologies into everyday services that are tailored to local communities.Yango Ethiopia is operated by franchises G2G IT Solutions S.C and Elegance Import and Export PLC. With an unwavering commitment to innovation, we reshape and enhance leading cutting-edge technologies from around the world into seamlessly integrated daily services for diverse regions. Our mission is to bridge the gap between leading world innovations and local communities, fostering connections and enhancing everyday living experiences. Yango’s multi-functional app offers several digital city services across 25+ countries in Africa, Latin America, Europe, and the Middle East. Yango's multilingual app is available for free on Android and iOS.
Sponsored by
Surafel
Comments