Logo
YenetaTube

እኔ አዜብ አታሮ አደሬ ነኝ፣ የኢትዮጵያ ኤርትራ ልዩ ፍላጎት ማህበረሰብ—EESNC መስራች። በዚህ ዓመት፣ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ማህበረሰቦቻችን ውስጥ ያሉ በአውቲዝም እና በእድገት ችግር ለተጠቁ ልጆች፣ ወጣቶች እና አዋቂዎች ድጋፍ ለመስጠት ከ Grand African Run ጋር በመተባበር እንሰራለን።
የሚያስደስተው ነገር ይሄ ነው.፡ በእኛ ሥም ቢመዘገቡም ክፍያዎ 25%ቱ በቀጥታ ለእኛ ለEESNC ይሄዳል ለአሳዳጊዎች ስልጠና፣ ለወጣቶች እና አዋቂዎች ፕሮግራሞች፣ እና ለቤተሰቦች ጥብቅና advocacy ለመስራት።
የበለጠ ማድረግ ይፈልጋሉ? በQgiv ላይ የራስዎን Peer-to-Peer ገንዘብ ማሰባሰቢያ ገፅ ይፍጠሩ—ያካፍሉት፣ እና የበለጠ ቤተሰቦችን በፍጥነት ላድርሳቸው endichel እርዱን!
መሮጥ የመዝናኛ ቅርሳችን አካል ነው። ለEESNC ሲሮጡ፣ የመጨረሻ መስመር ላይ ብቻ አይደለም —ዋናው ግንዛቤን ወደዚህ ሕብረተሰብ ማምጣት ነው እና ምንም ቤተሰብ ብቻዋን እንደማትራመድ እያሳዩ ነው።
ስለሆነም በኩራት፣ በዓላማ፣ እና ህይወትን ለሚቀይር ጉዳይ እንሮጣለን ማለት ነው! የምትረዱት QR ኮዱን በመንካት ፣ መመዝገብ፣ ወይም መለገስ—እና አብረን ታሪክ እንፍጠር።

I am Azeb Ataro Adere, founder of the Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC) .We are proud to partner with Grand African Run.to support children, youth, and adults with autism and developmental disabilities. In our Ethiopian Eritrean community here in DMV, The exciting part is, if you want to register 25% of your fee goes directly to EESNC to fund caregivers training, youth, and adults programs and Advocacy for Families. Do you want to do even more, create your own peer to peer page on QGIV. and Share it and help us reach more families faster. Running is part of our heritage. When you run for EESNC, you are not just crossing a finish line. You are breaking stigma, raising awareness, and you are showing that no family walks alone. On October 11th, we will run with pride., with purpose and for a cause that changes lives. Use the QR code, sign up or donate and lets make history together.
9 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.