7 days ago
u12e8u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cau12ebu1295 u1240u1295 u1260u1323u120au12ebu1295 u12a5u122eu121b u1290u1308 u12a0u122du1265 u1260u12f5u121du1240u1275 u12edu12a8u1260u122bu120d u1362 u12e8u1323u120au12ebu1297 u122eu121d u12a8u1270u121b u1260u12a2u1275u12eeu1335u12ebu12cdu12ebu1295 u1263u1205u120du1293 u1263u1292u12f2u122b u120du1273u1238u1260u122du1245 u1290u12cd #ethiopiansineurope #ethiopia #ethiopians #ethiopianday ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
የኢትዮጵያዊያን ቀን በጣሊያን እሮማ ነገ አርብ በድምቀት ይከበራል ። የጣሊያኗ ሮም ከተማ በኢትዮጵያውያን ባህልና ባኒዲራ ልታሸበርቅ ነው #ethiopiansineurope #ethiopia #ethiopians #ethiopianday
2 months ago
የአፍሪካ የዕዳ ጫና 1.9 ትሪሊዮን ዶላር ደረሰ፡ ደካማ የግብር ሥርዓት አህጉሪቱን በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር እያከሰራት መሆኑ ተገለጸ #ethiopians #africadept #african #finance
3 months ago
በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ሶስት ኢትዮጵያውያን በጥይት ተገደሉ
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ በሚገኝ አንድ የፈጣን ምግብ መሸጫ ውስጥ ባጋጠመ የጥይት ጥቃት፣ ሶስት ኢትዮጵያውያን እና ሁለት ናይጄሪያውያን መገደላቸውን የአገሪቱ ፖሊስ እና የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት አስታወቁ።
ጥቃቱ የተፈጸመው ትናንት፣ ደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያውን ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ያደረገችበትን እና የነፃነት ቀኗን (Freedom Day) በምታከብርበት ሚያዝያ 27 ቀን ነው።
ኢትዮጵያውያኑ ግድያው የደረሰባቸው በጆሃንስበርግ ከተማ በሚገኝ "ማክዶናልድ" የፈጣን ምግቦች መሸጫ ውስጥ ምግብ በመመገብ ላይ ሳሉ መሆኑ ተገልጿል።
ጥቃቱ የተፈጸመበት ወቅት መጤ ጠል አራማጅ ደቡብ አፍሪካውያን በስደተኞች ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ጥሪ እያስተላለፉ ባሉበት ወቅት መሆኑ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
ይሁን እንጂ አንድ የአገሪቱ ፖሊስ መኮንን ለተለያዩ አካላት በሰጡት መረጃ፣ ግድያው በኢትዮጵያውያኑ መካከል በነበረ መጠቃቃት ወይም አለመግባባት የተነሳ የተፈጸመ ሊሆን እንደሚችል ያላቸውን ጥርጣሬ ገልጸዋል።
ፖሊስ ስለ ጥቃቱ መንስኤና ስለ አጥቂዎቹ ማንነት ተጨማሪ ምርመራ እያደረገ ይገኛል።
ዘገባው የ DW ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ደቡብ_አፍሪካ #ጆሃንስበርግ #ኢትዮጵያ #ዜና #southafrica #johannesburg #ethiopians #breakingnews
#ethiopia | በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ከተማ በሚገኝ አንድ የፈጣን ምግብ መሸጫ ውስጥ ባጋጠመ የጥይት ጥቃት፣ ሶስት ኢትዮጵያውያን እና ሁለት ናይጄሪያውያን መገደላቸውን የአገሪቱ ፖሊስ እና የኢትዮጵያ ኮሚኒቲ አባላት አስታወቁ።
ጥቃቱ የተፈጸመው ትናንት፣ ደቡብ አፍሪካ የመጀመሪያውን ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ያደረገችበትን እና የነፃነት ቀኗን (Freedom Day) በምታከብርበት ሚያዝያ 27 ቀን ነው።
ኢትዮጵያውያኑ ግድያው የደረሰባቸው በጆሃንስበርግ ከተማ በሚገኝ "ማክዶናልድ" የፈጣን ምግቦች መሸጫ ውስጥ ምግብ በመመገብ ላይ ሳሉ መሆኑ ተገልጿል።
ጥቃቱ የተፈጸመበት ወቅት መጤ ጠል አራማጅ ደቡብ አፍሪካውያን በስደተኞች ላይ የተቃውሞ ሰልፍ ለማድረግ ጥሪ እያስተላለፉ ባሉበት ወቅት መሆኑ ከፍተኛ ስጋት ፈጥሯል።
ይሁን እንጂ አንድ የአገሪቱ ፖሊስ መኮንን ለተለያዩ አካላት በሰጡት መረጃ፣ ግድያው በኢትዮጵያውያኑ መካከል በነበረ መጠቃቃት ወይም አለመግባባት የተነሳ የተፈጸመ ሊሆን እንደሚችል ያላቸውን ጥርጣሬ ገልጸዋል።
ፖሊስ ስለ ጥቃቱ መንስኤና ስለ አጥቂዎቹ ማንነት ተጨማሪ ምርመራ እያደረገ ይገኛል።
ዘገባው የ DW ነው
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#ደቡብ_አፍሪካ #ጆሃንስበርግ #ኢትዮጵያ #ዜና #southafrica #johannesburg #ethiopians #breakingnews
5 months ago
Melat will be elected. Ethiopia will prevail!
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች! 🇺🇸
Ethiopians living in the DMV area will participate in the Melat Congress on Sunday, March 15, from 4:00 PM to 6:00 PM. Ethiopians at home and around the world will be watching your cooperation and dedicated efforts live. There is no doubt that your actions will inspire and amaze the world. With the strong support of her people, Melat will be elected. Ethiopia will prevail!
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች!
— ለዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች የቀረበ ጥሪ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ (DMV) የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሆይ! ለሜላት የኮንግረስ ጉዞ የሚደረገው ታሪካዊ የድጋፍና የርብርብ መድረክ ለፊታችን እሁድ መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም (March 15, 2026) ቀጠሮ ተይዞለታል።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
📅 የቀጠሮ መረጃ
ቀን፦ እሁድ ማርች 15 (March 15)
ሰዓት፦ ከቀኑ 10:00 (4:00 PM) እስከ ምሽቱ 12:00 (6:00 PM)
ትኩረት፦
ለሜላት የኮንግረስ መግባት የሚደረግ የገቢ ማሰባሰቢያና የድጋፍ ርብርብ።
🌍 የዓለም ሕዝብ ዓይን በእናንተ ላይ ነው!
ይህ መርሐ-ግብር በሀገር ቤትና በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን በቀጥታ ስርጭት (Live) የሚከታተሉት በመሆኑ፦
የዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች ያላችሁን አንድነትና አቅም ለዓለም የምታሳዩበት ልዩ አጋጣሚ ነው።
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ላይ እንዲደርሱ የሚደረገውን ጥረት የምታግዙበት ታሪካዊ ወቅት ነው።
💪 "አለምን የሚያስደምም ተግባር እንደምትፈፅሙ አያጠራጥርም!"
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍና ብርታት የኮንግረስ መቀመጫን እንደምትይዝ ሙሉ እምነት ተጥሎባችኋል። ይህ ርብርብ የግለሰብ ስኬት ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን ድምፅ በዓለም መድረክ ከፍ ብሎ እንዲሰማ የሚያደርግ ትልቅ ድል ነው።
ድል ለሜላት!
ኢትዮጵያ ታሸንፋለች!
#melatforcongress #dmvethiopians #ethiopiansinusa #supportmelat #unity #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች! 🇺🇸
Ethiopians living in the DMV area will participate in the Melat Congress on Sunday, March 15, from 4:00 PM to 6:00 PM. Ethiopians at home and around the world will be watching your cooperation and dedicated efforts live. There is no doubt that your actions will inspire and amaze the world. With the strong support of her people, Melat will be elected. Ethiopia will prevail!
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች!
— ለዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች የቀረበ ጥሪ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ (DMV) የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሆይ! ለሜላት የኮንግረስ ጉዞ የሚደረገው ታሪካዊ የድጋፍና የርብርብ መድረክ ለፊታችን እሁድ መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም (March 15, 2026) ቀጠሮ ተይዞለታል።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
📅 የቀጠሮ መረጃ
ቀን፦ እሁድ ማርች 15 (March 15)
ሰዓት፦ ከቀኑ 10:00 (4:00 PM) እስከ ምሽቱ 12:00 (6:00 PM)
ትኩረት፦
ለሜላት የኮንግረስ መግባት የሚደረግ የገቢ ማሰባሰቢያና የድጋፍ ርብርብ።
🌍 የዓለም ሕዝብ ዓይን በእናንተ ላይ ነው!
ይህ መርሐ-ግብር በሀገር ቤትና በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን በቀጥታ ስርጭት (Live) የሚከታተሉት በመሆኑ፦
የዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች ያላችሁን አንድነትና አቅም ለዓለም የምታሳዩበት ልዩ አጋጣሚ ነው።
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ላይ እንዲደርሱ የሚደረገውን ጥረት የምታግዙበት ታሪካዊ ወቅት ነው።
💪 "አለምን የሚያስደምም ተግባር እንደምትፈፅሙ አያጠራጥርም!"
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍና ብርታት የኮንግረስ መቀመጫን እንደምትይዝ ሙሉ እምነት ተጥሎባችኋል። ይህ ርብርብ የግለሰብ ስኬት ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን ድምፅ በዓለም መድረክ ከፍ ብሎ እንዲሰማ የሚያደርግ ትልቅ ድል ነው።
ድል ለሜላት!
ኢትዮጵያ ታሸንፋለች!
#melatforcongress #dmvethiopians #ethiopiansinusa #supportmelat #unity #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
7 months ago
🇪🇹 ታሪክ እንሥራ! ለኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን የድጋፍ ጥሪ 🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
8 months ago
መላ ኢትዮጵያውያን እንደምን ሰነበታችሁ
ይህንን ፅሁፍ ለመፃፍ የተገደድኩት ጉዳዩን ችላ ትሉታላችሁ በሚል ሳይሆን የጉዳዩን ታላቅነትና ትኩረት ፈላጊነት ምክንያት በማድረግ ለማስታወስ ያህል ነው፣
የሁላችንም ኩራትና የክብራችን ማሳያ የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ ኮንግረስ አባልነት የምታደርገው የምርጫ ውድድር የድምፅ መስጫ ጊዜ እየተቃረበ በመሆኑ አሁን ከመቼውም ግዜ በበለጠ ለጀግናችን ሜላት ማሸነፍ ርብርብ የምናደርግበት ወቅት ነው፣ በመሆኑም በተለይ ዴንቨር ውስጥ በሜላት የምርጫ ጣቢያ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በነቂስ በመውጣት ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በሙሉ ልብ እንዘጋጅ፣ ልብ በሉ የአንድ ሰውም ድምፅ ትልቅ ዋጋ አለው ፣ ሜላትን መርጠን ኢትዮጵያችንን በትልቁ የአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ እናስገባት
በዴንቨርና አካባቢዋ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ጣቢያ ለሚገኙ የምታውቋቸው ሰዎች በሙሉ በነቂስ ወጥተው ሜላትን እንዲመርጡ በመቀስቀስና በማሳመን የድርሻችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ።
* ማሳሰቢያ. የሜላት የምርጫ ጣቢያ የት እንደሆነ ብዙ ኢትዮጵያውያን እየጠየቁ ስለሆነ በትክክል የምታውቁ ሰዎች እባካችሁን እዚህ ገፅ ላይ ብትገልፁት
ሜላት ታሸንፋለች!!!
ሜላትን ኮንግረስ አዳራሽ ውስጥ እናያታለን!!!
አመሰግናለሁ
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
How blessed are you Ethiopians!!
I am compelled to write this article not because you will ignore the issue, but because of the greatness and need of attention of the issue.
Melat Kiros, who is the pride and honor of all of us, is a member of the US Congress. As the voting time is approaching, now is the time to fight for our hero Melat to win more than ever. Therefore, especially all Ethiopians who are at the Melat polling station in Denver, let's prepare wholeheartedly to vote for Melat.
Let's put our Ethiopia in the big American Congress
To all Ethiopians in the Denver and surrounding areas who you know who are at the polling station where Melat is running, I urge you to do your part by arousing and persuading them to come out and vote for Melat.
* Note: Many Ethiopians are asking where the polling station of Melat is, so if you know exactly where it is, please explain it on this page.
Melat will win!!!
We will see Melat in the congress hall!!!
Thank you
Journalist Salomon Asmelash
ይህንን ፅሁፍ ለመፃፍ የተገደድኩት ጉዳዩን ችላ ትሉታላችሁ በሚል ሳይሆን የጉዳዩን ታላቅነትና ትኩረት ፈላጊነት ምክንያት በማድረግ ለማስታወስ ያህል ነው፣
የሁላችንም ኩራትና የክብራችን ማሳያ የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ ኮንግረስ አባልነት የምታደርገው የምርጫ ውድድር የድምፅ መስጫ ጊዜ እየተቃረበ በመሆኑ አሁን ከመቼውም ግዜ በበለጠ ለጀግናችን ሜላት ማሸነፍ ርብርብ የምናደርግበት ወቅት ነው፣ በመሆኑም በተለይ ዴንቨር ውስጥ በሜላት የምርጫ ጣቢያ የምንገኝ ኢትዮጵያውያን በሙሉ በነቂስ በመውጣት ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በሙሉ ልብ እንዘጋጅ፣ ልብ በሉ የአንድ ሰውም ድምፅ ትልቅ ዋጋ አለው ፣ ሜላትን መርጠን ኢትዮጵያችንን በትልቁ የአሜሪካ ኮንግረስ ውስጥ እናስገባት
በዴንቨርና አካባቢዋ የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ጣቢያ ለሚገኙ የምታውቋቸው ሰዎች በሙሉ በነቂስ ወጥተው ሜላትን እንዲመርጡ በመቀስቀስና በማሳመን የድርሻችሁን እንድትወጡ አደራ እላለሁ።
* ማሳሰቢያ. የሜላት የምርጫ ጣቢያ የት እንደሆነ ብዙ ኢትዮጵያውያን እየጠየቁ ስለሆነ በትክክል የምታውቁ ሰዎች እባካችሁን እዚህ ገፅ ላይ ብትገልፁት
ሜላት ታሸንፋለች!!!
ሜላትን ኮንግረስ አዳራሽ ውስጥ እናያታለን!!!
አመሰግናለሁ
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
How blessed are you Ethiopians!!
I am compelled to write this article not because you will ignore the issue, but because of the greatness and need of attention of the issue.
Melat Kiros, who is the pride and honor of all of us, is a member of the US Congress. As the voting time is approaching, now is the time to fight for our hero Melat to win more than ever. Therefore, especially all Ethiopians who are at the Melat polling station in Denver, let's prepare wholeheartedly to vote for Melat.
Let's put our Ethiopia in the big American Congress
To all Ethiopians in the Denver and surrounding areas who you know who are at the polling station where Melat is running, I urge you to do your part by arousing and persuading them to come out and vote for Melat.
* Note: Many Ethiopians are asking where the polling station of Melat is, so if you know exactly where it is, please explain it on this page.
Melat will win!!!
We will see Melat in the congress hall!!!
Thank you
Journalist Salomon Asmelash
8 months ago
ሦስት ኢትዮጵያውያን ተሸላሚ ሆነዋል
#ethiopia | አዲስአበባ በተካሄደው የ 2025 IGAD Secretariat ሚዲያ አዋርድ ሦስት ኢትዮጵያውያን ተሸላሚ ሆነዋል ።
የምንወዳት የምናከብራት የሸገር FM አንጋፋ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ የሕይወት ዘመን ተሸላሚ ሆናለች ።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎቱ ጌትነት ሸንቁጥ በዲጂታል ሚዲያ ዘርፍ : የኦቢኤኑ ሽመክት ለገሰ ደግሞ በአገርበቀል ቋንቋ ዘርፍ ተሸላሚ ሆነዋል ።
እንኳን ደስ አላችሁ !
#igadmediaaward2025
Three Ethiopians were award winners at the 2025 IGAD Secretariat Media Awards ceremony held here in Addis Ababa.
Our beloved and respected veteran Sheger FM journalist, Meaza Biru, received the Lifetime Achievement Award.
Getnet Shenkute of the Ethiopian News Agency (ENA) won in the Digital Media category, and Shimekit Legese of OBN (Oromia Broadcast Network) won in the Indigenous Language category.
📷 Abdi Ali Ibrahim
#ethiopia | አዲስአበባ በተካሄደው የ 2025 IGAD Secretariat ሚዲያ አዋርድ ሦስት ኢትዮጵያውያን ተሸላሚ ሆነዋል ።
የምንወዳት የምናከብራት የሸገር FM አንጋፋ ጋዜጠኛ መዓዛ ብሩ የሕይወት ዘመን ተሸላሚ ሆናለች ።
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎቱ ጌትነት ሸንቁጥ በዲጂታል ሚዲያ ዘርፍ : የኦቢኤኑ ሽመክት ለገሰ ደግሞ በአገርበቀል ቋንቋ ዘርፍ ተሸላሚ ሆነዋል ።
እንኳን ደስ አላችሁ !
#igadmediaaward2025
Three Ethiopians were award winners at the 2025 IGAD Secretariat Media Awards ceremony held here in Addis Ababa.
Our beloved and respected veteran Sheger FM journalist, Meaza Biru, received the Lifetime Achievement Award.
Getnet Shenkute of the Ethiopian News Agency (ENA) won in the Digital Media category, and Shimekit Legese of OBN (Oromia Broadcast Network) won in the Indigenous Language category.
📷 Abdi Ali Ibrahim
Sponsored by
Surafel
8 months ago
🔥🔥ነገ ማታ🔥🔥
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
10 months ago
This is a wake-up call
#ethiopia | ጀግናችንን ሜላት ኪሮስን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ ለማስገባት ያደረጋችሁትን ያልተቆጠበ ጥረትና ርብርብ ከልብ አደንቃለሁ ኢትዮጵያውያን በአንድ ልብና በአንድ ድምፅ ከተነሳን ምን ማድረግ እንደምንችል አሳይታችኋል፡
ሆኖም ግን ትልቅና ወሳኝ የሆነ ቀሪ ስራ ይጠብቀናል፡ ይኸውም ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ክልል የምንገኝ ኢትዮጵያውያን ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በቁርጠኝነት መዘጋጀትና ድምፅ ሊሰጡ የሚችሉትን በአካባቢው ያሉ ከትውልደ ኢትዮጵያ ውጭም የሆኑትን ድምፃቸውን ለሜላት እንዲሰጡ መቀስቀስ ነው፡፡
ይህ ለነገ የማይባልና ዛሬ መጀመር ያለበት ቁልፍ ተግባር ነው ። ከተባበርን ሁሉም ነገር ይቻላል፡ ዋናው ለዚህ ታላቅ ተግባር ከልብ መነሳት ነው።
ሜላትን ወደ ኮንግረስ ለማስገባት ሁሉም የድርሻውን ይወጣ!!!
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
I deeply appreciate your unwavering commitment and hard work toward bringing our hero, Melat Kiros, to the U.S. Congress. Once again, Ethiopians have shown what we can achieve when we rise together — with one heart and one voice.
This is a wake-up call for all of us. The time is now — not tomorrow. Together, we can make it happen. Let each of us play our part to help Melat Kiros reach Congress!
– Journalist Salomon Asmelash
#ethiopia | ጀግናችንን ሜላት ኪሮስን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ ለማስገባት ያደረጋችሁትን ያልተቆጠበ ጥረትና ርብርብ ከልብ አደንቃለሁ ኢትዮጵያውያን በአንድ ልብና በአንድ ድምፅ ከተነሳን ምን ማድረግ እንደምንችል አሳይታችኋል፡
ሆኖም ግን ትልቅና ወሳኝ የሆነ ቀሪ ስራ ይጠብቀናል፡ ይኸውም ሜላት በምትወዳደርበት የምርጫ ክልል የምንገኝ ኢትዮጵያውያን ድምፃችንን ለሜላት ለመስጠት በቁርጠኝነት መዘጋጀትና ድምፅ ሊሰጡ የሚችሉትን በአካባቢው ያሉ ከትውልደ ኢትዮጵያ ውጭም የሆኑትን ድምፃቸውን ለሜላት እንዲሰጡ መቀስቀስ ነው፡፡
ይህ ለነገ የማይባልና ዛሬ መጀመር ያለበት ቁልፍ ተግባር ነው ። ከተባበርን ሁሉም ነገር ይቻላል፡ ዋናው ለዚህ ታላቅ ተግባር ከልብ መነሳት ነው።
ሜላትን ወደ ኮንግረስ ለማስገባት ሁሉም የድርሻውን ይወጣ!!!
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
I deeply appreciate your unwavering commitment and hard work toward bringing our hero, Melat Kiros, to the U.S. Congress. Once again, Ethiopians have shown what we can achieve when we rise together — with one heart and one voice.
This is a wake-up call for all of us. The time is now — not tomorrow. Together, we can make it happen. Let each of us play our part to help Melat Kiros reach Congress!
– Journalist Salomon Asmelash
12 months ago
🇺🇸 መምህር፣ ደራሲና አዘጋጅ ኪሩቤል አሰፋው ዛሬ ወደ አሜሪካ አቅንቷል🙌
Kirubel Asfaw Mengesha (KAM): The Quiet Force Behind Ethiopian Cinema
In Ethiopia’s film industry, few names carry the quiet power of Kirubel Asfaw Mengesha, the founder of KAM Global Pictures. For more than two decades, Kirubel has focused on building a lasting film culture rather than chasing the spotlight.
Born in 1975 in Addis Ababa, Kirubel grew up surrounded by art. His father, Asfaw Mengesha, managed the Hollywood Films Department at the National Theatre (then Hailesillassie Theatre). At just five years old, Kirubel began attending film screenings with his father and fell in love with the magic of cinema, especially 1980s Hollywood films.
After finishing high school, his passion took him to Nairobi, Kenya, where he studied photography and cinematography. Returning to Ethiopia in 2000, he opened his first photo studio in Sidist Kilo with the support of his father.
Soon after, Kirubel partnered with Ethiopian athletics legend Haile Gebresillassie to establish KAM Institute, one of Ethiopia’s pioneering schools of photography and cinematography. Over the years, more than 3,000 young Ethiopians graduated from the institute, many of whom went on to shape the country’s modern film industry.
Determined to strengthen his craft, Kirubel later studied film production in Bangalore, India. Upon returning, he began producing feature films—13 to date—while giving opportunities to fresh talents such as Solomon Bogale, Samson Tadese (Baby), Mahider Assefa, and Girum Ermias. His two standout works, Amalayu (adapted from the French film Hors de Prix) and Wedegedelew (from Agatha Christie’s Ten Little Niggers), won both critical acclaim and commercial success.
Currently, his ambitious TV series “Ye Yakob Lejoch” is airing on FANA TV. The project is being hailed as a milestone for Ethiopian television, not least because six months of pre- and post-production were completed before its premiere—a rare standard in local TV production.
Through it all, Kirubel Asfaw Mengesha has remained a humble builder, letting his films and his graduates speak louder than his name.
📌 Quick Reference Biography
Born: 1975, Addis Ababa, Ethiopia
Education: Photography & Cinematography (Nairobi, Kenya); Film Production (Bangalore, India)
Career Milestones:
2000 – Opened first photo studio in Sidist Kilo
Early 2000s – Co-founded KAM Institute with Haile Gebresillassie; trained 3,000+ students nationwide
2000s–present – Produced 13 feature films introducing new talents
Notable works: Amalayu, Wedegedelew
2020s – Producer of TV series Ye Yakob Lejoch (FANA TV)
Legacy: Pioneer of Ethiopian film education and production, mentor to thousands, and one of the most influential figures in Ethiopia’s cinematic history.
👉
Kirubel Asfaw Mengesha (KAM): The Quiet Force Behind Ethiopian Cinema
In Ethiopia’s film industry, few names carry the quiet power of Kirubel Asfaw Mengesha, the founder of KAM Global Pictures. For more than two decades, Kirubel has focused on building a lasting film culture rather than chasing the spotlight.
Born in 1975 in Addis Ababa, Kirubel grew up surrounded by art. His father, Asfaw Mengesha, managed the Hollywood Films Department at the National Theatre (then Hailesillassie Theatre). At just five years old, Kirubel began attending film screenings with his father and fell in love with the magic of cinema, especially 1980s Hollywood films.
After finishing high school, his passion took him to Nairobi, Kenya, where he studied photography and cinematography. Returning to Ethiopia in 2000, he opened his first photo studio in Sidist Kilo with the support of his father.
Soon after, Kirubel partnered with Ethiopian athletics legend Haile Gebresillassie to establish KAM Institute, one of Ethiopia’s pioneering schools of photography and cinematography. Over the years, more than 3,000 young Ethiopians graduated from the institute, many of whom went on to shape the country’s modern film industry.
Determined to strengthen his craft, Kirubel later studied film production in Bangalore, India. Upon returning, he began producing feature films—13 to date—while giving opportunities to fresh talents such as Solomon Bogale, Samson Tadese (Baby), Mahider Assefa, and Girum Ermias. His two standout works, Amalayu (adapted from the French film Hors de Prix) and Wedegedelew (from Agatha Christie’s Ten Little Niggers), won both critical acclaim and commercial success.
Currently, his ambitious TV series “Ye Yakob Lejoch” is airing on FANA TV. The project is being hailed as a milestone for Ethiopian television, not least because six months of pre- and post-production were completed before its premiere—a rare standard in local TV production.
Through it all, Kirubel Asfaw Mengesha has remained a humble builder, letting his films and his graduates speak louder than his name.
📌 Quick Reference Biography
Born: 1975, Addis Ababa, Ethiopia
Education: Photography & Cinematography (Nairobi, Kenya); Film Production (Bangalore, India)
Career Milestones:
2000 – Opened first photo studio in Sidist Kilo
Early 2000s – Co-founded KAM Institute with Haile Gebresillassie; trained 3,000+ students nationwide
2000s–present – Produced 13 feature films introducing new talents
Notable works: Amalayu, Wedegedelew
2020s – Producer of TV series Ye Yakob Lejoch (FANA TV)
Legacy: Pioneer of Ethiopian film education and production, mentor to thousands, and one of the most influential figures in Ethiopia’s cinematic history.
👉
12 months ago
አንጀሊና ጆሊ
በክብርት ሰላማዊት ካሳ
#ethiopia | እውቋ የሆሊውድ ተዋናይት እና በሰብአዊ ድጋፍ ስራዎቿ የምትታወቀው አንጀሊና ጆሊ በአዲስ አበባ በነበራት ቆይታ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ወደ አለም አቀፍ የጥበብ ኢንዱስትሪ ለመሳብ በምንችልባቸው ዘዴዎች ላይ ተወያይተናል።
የኢትዮጵያን ታሪኮች በኢትዮጵያውያን መንገር ስላለው ጠቀሜታና ይህ በመላው አፍሪካም ሊሰራበት የሚገባ መሆኑንም አንስተናል።
አንጀሊና በአዲስ አበባ ቆይታዋ የከተማዋ አንዱ አስደናቂ የቱሪስት መዳረሻ የሆነውን የብሄራዊ ቤተመንግስት ሙዚየምን ጎብኝታለች።
አንጀሊና ጆሊ ለኢትዮጵያ ላላት ልባዊ ፍቅር እና ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ለምታደርገው በጎ ድጋፍ ከልብ ላመሰግን እወዳለሁ።
***
Renowned Hollywood actress and humanitarian Angelina Jolie, during her stay in Addis Ababa, discussed with us ways in which Ethiopian youth can be connected to the global creative industry.
We also touched on the importance of telling Ethiopian stories through the voices of Ethiopians, and how this is something that should be pursued across Africa as well.
While in Addis Ababa, Angelina visited one of the city’s remarkable tourist attractions, the Palace Museum.
I would like to sincerely thank Angelina Jolie for her heartfelt affection for Ethiopia and for the support she extends in various fields, including tourism.
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins
በክብርት ሰላማዊት ካሳ
#ethiopia | እውቋ የሆሊውድ ተዋናይት እና በሰብአዊ ድጋፍ ስራዎቿ የምትታወቀው አንጀሊና ጆሊ በአዲስ አበባ በነበራት ቆይታ ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ወደ አለም አቀፍ የጥበብ ኢንዱስትሪ ለመሳብ በምንችልባቸው ዘዴዎች ላይ ተወያይተናል።
የኢትዮጵያን ታሪኮች በኢትዮጵያውያን መንገር ስላለው ጠቀሜታና ይህ በመላው አፍሪካም ሊሰራበት የሚገባ መሆኑንም አንስተናል።
አንጀሊና በአዲስ አበባ ቆይታዋ የከተማዋ አንዱ አስደናቂ የቱሪስት መዳረሻ የሆነውን የብሄራዊ ቤተመንግስት ሙዚየምን ጎብኝታለች።
አንጀሊና ጆሊ ለኢትዮጵያ ላላት ልባዊ ፍቅር እና ቱሪዝምን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ላይ ለምታደርገው በጎ ድጋፍ ከልብ ላመሰግን እወዳለሁ።
***
Renowned Hollywood actress and humanitarian Angelina Jolie, during her stay in Addis Ababa, discussed with us ways in which Ethiopian youth can be connected to the global creative industry.
We also touched on the importance of telling Ethiopian stories through the voices of Ethiopians, and how this is something that should be pursued across Africa as well.
While in Addis Ababa, Angelina visited one of the city’s remarkable tourist attractions, the Palace Museum.
I would like to sincerely thank Angelina Jolie for her heartfelt affection for Ethiopia and for the support she extends in various fields, including tourism.
#visitethiopia 🇪🇹 #landoforigins
12 months ago
ሜላት ኪሮስ
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
🇺🇸 ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች
#ethiopia | በመላ ሰሜን አሜሪካና በሌሎችም የዓለማችን አገራት የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ የከበረ ጥልቅ ሰላምታዬን አቀርባለሁ።
እንደምታውቁት ከሁለት ኢትዮጵያውያን የተወለደችው ሀበሻዊቷ ግን በዜግነት አሜሪካዊት የሆነችው ሜላት ኪሮስ ለአሜሪካ የኮንግረስ አባልነት እየተወዳደረች ትገኛለች።
በታሪክ እስከዛሬ እንዳየነው ( ያውም በእሷ ዕድሜ) ለአሜሪካ ኮንግረስ ለመመረጥ የሞከረ ኢትዮጵያዊ የለም ።
ሜላት ይህንን ያልተሞከረ ነገር አሸንፋለሁ ብላ በፅናት መጀመሯ ከልብ የምታኮራ ጀግና የኢትዮጵያውያን ልጅ መሆኗን በተግባር አስመስክራለች።
በዚህ የዓለማችን ትልቅ የፖለቲካ መድረክ ውስጥ ተሳታፊ ለመሆን ግዳጇን ተወጥታለች።
አሁን ቀሪው ስራ የኛ በዓለም ዙሪያ የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ይሆናል ማለት ነው።
የሜላት በዚህ የዓለማችን ተፅዕኖ ፈጣሪ በሆነው ኮንግረስ ውስጥ መግባት እንደ አገር ለኢትዮጵያ እንደ ዜጋ ለኢትዮጵያውያን ከሚሰጠው ቀላል ያልሆነ ጥቅም ባሻገር ወደር የሌለው ኩራትና ክብር ያጎናፅፈናል።
በመሆኑም የሜላት ማሸነፍ የሁሉም ኢትዮጵያዊ አሽናፊነት መሆኑ በፍፁም አያጠራጥርም።
ሜላት ውድድሩን አሸንፋ ለውጤት እንድትበቃ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍና አስተዋፅኦ ወሳኝ ነው።
በውድድሩ አሸንፎ ለመውጣት ወሳኝ ከሆኑ ነገሮች አንዱ የፋይናንስ አቅም በመሆኑ በዚህ ጉዳይ ላይ ኢትዮጵያውያን ሁሉ አንድ ሆነን በአንድ ልብ ተነስተን እንደየአቅማችን በማዋጣት በሜላት አማካኝነት ኢትዮጵያ አገራችንን በዓለም መድረክ እናስጠራት።
በመላ ዓለም የምትገኙ ኢትዮጵያውያን ጋዜጠኞች ፣ የማህበራዊ ሚዲያ ተሳታፊዎች እና ተፅእኖ ፈጣሪዎች ሙሉ ትኩረታችሁን የሜላት ምርጫ ላይ በማድረግ እጅ ለእጅ ተያይዘን ኢትዮጵያን ወደ አሜሪካ ኮንግረስ እናስገባት።
በሜላት የኮንግረስ ወንበር አገራችን እንደ ኮከብ ደምቃ፣ እንደ ፀሐይ ፈክታ ለማየት በሙሉ ልብ እነሳ።
ሜላት ጀግናችን ናት!!!
ሜላት ኩራታችን ናት!!!
ሜላት የአገራችን ክብር ናት!!!
ሜላት ታሸንፋለች !!!
አመሰግናለሁ.
ጋዜጠኛ ሰሎሞን አስመላሽ
All Ethiopians living in North America and other countries of the world, I send my respected deep greetings. As you know Melat Kiros, the habesha born from two Ethiopians but American by citizenship is running for the American Congress.
As we have seen in history, there is no Ethiopian who has tried to be elected for the American congress.
Melat has proved that she is a brave Ethiopian who is proud of her. She has fulfilled her duty to participate in this world's biggest political stage.
Now the remaining work will be for us Ethiopians around the world. Melat's entry into this world's most influential congress gives us immense pride and respect beyond the easy benefits it gives to Ethiopians as a country and citizen.
There is no doubt that Melat's victory is a victory for all Ethiopians. The support and contribution of all Ethiopians is crucial for Melat to win the competition and reach the results.
One of the important things to win the competition is financial capacity. Let us all Ethiopians unite in this matter and contribute to the best of our ability and make Ethiopia famous on the international stage through Melat.
Ethiopian journalists, social media participants and influencers all over the world, let's put your full attention on Melat's election and join hands to get Ethiopia into the American Congress.
Wake up with all your heart to see our country shining like a star, shining like a sun in Melat Congress chair. Melat is our hero!!!. Melat is our pride!!!.
Melat is the pride of our country!!!
Melat is going to win !!!.
Thank you.
Journalist Solomon Asmelash
https://youtu.be/9KTxOijum...
https://www.denvervoice.or...
https://youtu.be/ZiNPW33zj...
https://www.facebook.com/s...
1 year ago
ይህንን ትልቅ አማራጭ ለመጠቀም ወደ ብሩክ ሪል እስቴት አሁኑኑ ይደውሉ
Contact us for journey of ownership and investment in the heart of Dubai . 🌟🔑
Brook Real Estate
www.brookrealestate.ae
+971 527 866251
#dubai #eritrea #ethiopia #habesha #eritrean #ethiopian #ethiopiarealestate #ethiopiagirls #ethiopianwomen #habeshabeauty #habeshawedding #eritreanwomen #habeshastyle #habeshafashion #ethiopianfood #habeshagirl #habeshaqueens #eritreangirl #ethiopians #amharicmuisc
Sponsored by
Surafel
1 year ago
ይህንን ትልቅ አማራጭ ለመጠቀም ወደ ብሩክ ሪል እስቴት አሁኑኑ ይደውሉ Contact us for journey of ownership and investment in the heart of Dubai . 🌟🔑 Brook Real Estate www.brookrealestate.ae +971 527 866251 #dubai #eritrea #ethiopia #habesha #eritrean #ethiopian #ethiopiarealestate #ethiopiagirls #ethiopianwomen #habeshabeauty #habeshawedding #eritreanwomen #habeshastyle #habeshafashion #ethiopianfood #habeshagirl #habeshaqueens #eritreangirl #ethiopians #amharicmuisc
1 year ago
ይህንን ትልቅ አማራጭ ለመጠቀም ወደ ብሩክ ሪል እስቴት አሁኑኑ ይደውሉ Contact us for journey of ownership and investment in the heart of Dubai . 🌟🔑 Brook Real Estate www.brookrealestate.ae +971 527 866251 #dubai #eritrea #ethiopia #habesha #eritrean #ethiopian #ethiopiarealestate #ethiopiagirls #ethiopianwomen #habeshabeauty #habeshawedding #eritreanwomen #habeshastyle #habeshafashion #ethiopianfood #habeshagirl #habeshaqueens #eritreangirl #ethiopians #amharicmuisc
Comments