4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የዐቢይ ጾም የበረከት ጥሪ
ቅድስት ሃናን አብረን እንገንባ!
#ethiopia | ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ የደብረ ደናግል ቅድስት ሃና ካቴድራል በ 837 ዓ.ም የተመሰረተች ቢሆንም፣ በአሁኑ ሰዓት በከፍተኛ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ትገኛለች።
ይህንን የተጀመረውን የልማት ስራ ዳር ለማድረስና የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
🗓 የዝግጅቱ ዝርዝር፦
ቀን፡ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም (እሁድ)
ሰዓት፡ ከጠዋቱ 7:30 ጀምሮ
ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን
✨ የዕለቱ መርሃ-ግብር፦
በዕለቱ የትምህርተ ወንጌል ስርጭት እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
በዚህ የተቀደሰ ተግባር ላይ በመገኘት የአገልግሎቱ ደጋፊና የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ በቅድስት እናታችን በቅድስት ሃና ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💰 ድጋፍ ለማድረግ
📍 የባንክ አካውንት፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
📍 የአካውንት ቁጥር፡ 1000709139634
አዘጋጅ፡ የአዲስ አበባ አስተባባሪ ኮሚቴ
"እኛም ለቤታችን፣ እኛም ለእናታችን!"
#ethiopianorthodox #tewahedo #sthanna #spiritualgathers #addisababa #churchdevelopment #orthodoxtewahedo #ethiopia #faith #donation
ቅድስት ሃናን አብረን እንገንባ!
#ethiopia | ጥንታዊቷና ታሪካዊቷ የደብረ ደናግል ቅድስት ሃና ካቴድራል በ 837 ዓ.ም የተመሰረተች ቢሆንም፣ በአሁኑ ሰዓት በከፍተኛ የልማት እንቅስቃሴ ላይ ትገኛለች።
ይህንን የተጀመረውን የልማት ስራ ዳር ለማድረስና የበረከቱ ተካፋይ እንድትሆኑ ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ቀርቦላችኋል።
🗓 የዝግጅቱ ዝርዝር፦
ቀን፡ የካቲት 15 ቀን 2018 ዓ.ም (እሁድ)
ሰዓት፡ ከጠዋቱ 7:30 ጀምሮ
ቦታ፡ አዲስ አበባ፣ በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን
✨ የዕለቱ መርሃ-ግብር፦
በዕለቱ የትምህርተ ወንጌል ስርጭት እና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተዘጋጅቷል።
በዚህ የተቀደሰ ተግባር ላይ በመገኘት የአገልግሎቱ ደጋፊና የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ በቅድስት እናታችን በቅድስት ሃና ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
💰 ድጋፍ ለማድረግ
📍 የባንክ አካውንት፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
📍 የአካውንት ቁጥር፡ 1000709139634
አዘጋጅ፡ የአዲስ አበባ አስተባባሪ ኮሚቴ
"እኛም ለቤታችን፣ እኛም ለእናታችን!"
#ethiopianorthodox #tewahedo #sthanna #spiritualgathers #addisababa #churchdevelopment #orthodoxtewahedo #ethiopia #faith #donation
6 months ago
ሦስት የቤተክርስቲያን የዕውቀት መዛግብት በአንድ ላይ ተመረቁ
#ethiopia |የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዕውቀት ምሶሶ የሆኑት፣ የ98 ዓመቱ ዕድሜ ባለጸጋ ርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ እና መጋቢ ምስጢር አማኑኤል መንግሥተአብ ያዘጋጇቸው ሦስት አዳዲስ መጽሐፍት ዛሬ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አዳራሽ በድምቀት ተመርቀዋል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ የሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ፣ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፣ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በዕለቱ ለንባብ የበቁት መጽሐፍት በሁለቱ ሊቃውንት የተዘጋጁ ሲሆኑ፣ ይዘታቸውም የሚከተለው ነው፦
✅ ሦስቱ ሐዲሳት (በርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ): የቤተክርስቲያንን ጥልቅ ትርጓሜ ለትውልድ የሚያስተላልፍ።
✅ ሃይማኖተ አበው (በርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ): የሊቃውንቱን የዘመናት ዕውቀት የሰነቀ መሠረታዊ መጽሐፍ።
✅ የጸሎት መጽሐፍ Prayer Book - The Oriental Orthodox Church (በመጋቢ ምስጢር አማኑኤል መንግሥተአብ): በዓለም አቀፍ ቋንቋ የተዘጋጀ የጸሎት መጽሐፍ።
🔹ርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ ከ50 በላይ መጽሐፍትን ለንባብ ያበቁ አንጋፋ ሊቅ ናቸው። በመጀመሪያው የኢትዮጵያ ልማት በሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅነታቸው የሚታወቁት ሊቁ፤ በቅዳሴ፣ በቅኔና በሐዲሳት መጽሐፍት ትርጓሜ ያላቸውን ጥልቅ ዕውቀት ለትውልድ ለማሻገር በ98 ዓመት ዕድሜያቸውም በትጋት ላይ ይገኛሉ።
🔹መጋቢ ምስጢር አማኑኤል መንግሥተአብ የቅኔና የሐዲሳት መምህር ሲሆኑ፣ እስካሁን 13 መጽሐፍትን ለቤተክርስቲያንና ለሀገር አበርክተዋል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ መጽሐፍቱን የተመለከተ ሒሳዊ ዳሰሳ የቀረበ ሲሆን፤ በሊቃውንተ ቤተክርስቲያን የተክሌ ዝማሜ፣ የበገና መዝሙራት እና በልዩ የቅኔ ድግስ ታጅቦ በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
#ethiopia #eotc (Ethiopian Orthodox Tewahedo Church) #booklaunch #ethiopianliterature #churchfathers #gheezliterature #religiousbooks
#ethiopia |የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የዕውቀት ምሶሶ የሆኑት፣ የ98 ዓመቱ ዕድሜ ባለጸጋ ርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ እና መጋቢ ምስጢር አማኑኤል መንግሥተአብ ያዘጋጇቸው ሦስት አዳዲስ መጽሐፍት ዛሬ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አዳራሽ በድምቀት ተመርቀዋል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ የሰሜን ሸዋ ሰላሌ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ቀውስጦስ፣ የምዕራብ ካናዳ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ መቃርዮስ፣ የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
በዕለቱ ለንባብ የበቁት መጽሐፍት በሁለቱ ሊቃውንት የተዘጋጁ ሲሆኑ፣ ይዘታቸውም የሚከተለው ነው፦
✅ ሦስቱ ሐዲሳት (በርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ): የቤተክርስቲያንን ጥልቅ ትርጓሜ ለትውልድ የሚያስተላልፍ።
✅ ሃይማኖተ አበው (በርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ): የሊቃውንቱን የዘመናት ዕውቀት የሰነቀ መሠረታዊ መጽሐፍ።
✅ የጸሎት መጽሐፍ Prayer Book - The Oriental Orthodox Church (በመጋቢ ምስጢር አማኑኤል መንግሥተአብ): በዓለም አቀፍ ቋንቋ የተዘጋጀ የጸሎት መጽሐፍ።
🔹ርእሰ ሊቃውንት ክንፈርግብ ማርቆስ ከ50 በላይ መጽሐፍትን ለንባብ ያበቁ አንጋፋ ሊቅ ናቸው። በመጀመሪያው የኢትዮጵያ ልማት በሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅነታቸው የሚታወቁት ሊቁ፤ በቅዳሴ፣ በቅኔና በሐዲሳት መጽሐፍት ትርጓሜ ያላቸውን ጥልቅ ዕውቀት ለትውልድ ለማሻገር በ98 ዓመት ዕድሜያቸውም በትጋት ላይ ይገኛሉ።
🔹መጋቢ ምስጢር አማኑኤል መንግሥተአብ የቅኔና የሐዲሳት መምህር ሲሆኑ፣ እስካሁን 13 መጽሐፍትን ለቤተክርስቲያንና ለሀገር አበርክተዋል።
በምርቃት መርሐ ግብሩ ላይ መጽሐፍቱን የተመለከተ ሒሳዊ ዳሰሳ የቀረበ ሲሆን፤ በሊቃውንተ ቤተክርስቲያን የተክሌ ዝማሜ፣ የበገና መዝሙራት እና በልዩ የቅኔ ድግስ ታጅቦ በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
#ethiopia #eotc (Ethiopian Orthodox Tewahedo Church) #booklaunch #ethiopianliterature #churchfathers #gheezliterature #religiousbooks
9 months ago
✨ አዲስ ዝማሬ – New Ethiopian Orthodox Tewahedo Mezmur ✨
🎤 በዘማሪ ስንታየሁ ሞገስ
🎶 ተሳትፎዎች | Contributors
• 🎸 ክራር – በሀይሉ
• 🎼 መሰንቆ – አቤል
• 🥁 ዋሽንት – ዘውዱ
• 🎧 ድምፅ ሪከርድ – የማርያም ሪከርድ
• ✍️ ግጥም እና ዜማ – ዘማሪ ዲ/ን ሳምሶን ነጋሽ
• 🌟 አጃቢ ዘማሪት – ባንቻየሁ
📌 New Ethiopian Orthodox Tewahedo Mezmur
zemarisintayehu
👇 ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ
🔗 https://youtu.be/_NE2HsqfJ...
🎤 በዘማሪ ስንታየሁ ሞገስ
🎶 ተሳትፎዎች | Contributors
• 🎸 ክራር – በሀይሉ
• 🎼 መሰንቆ – አቤል
• 🥁 ዋሽንት – ዘውዱ
• 🎧 ድምፅ ሪከርድ – የማርያም ሪከርድ
• ✍️ ግጥም እና ዜማ – ዘማሪ ዲ/ን ሳምሶን ነጋሽ
• 🌟 አጃቢ ዘማሪት – ባንቻየሁ
📌 New Ethiopian Orthodox Tewahedo Mezmur
zemarisintayehu
👇 ሊንኩን ተጭነው ይመልከቱ
🔗 https://youtu.be/_NE2HsqfJ...
Sponsored by
Surafel
Comments