4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የአስቸኳይ ጊዜ የበረከት ጥሪ
የታቦተ ሕጉ ማረፊያ በጋራ እንገንባ!
በምስራቅ ሸዋ ሀገረ ስብከት በአዳማ ዙሪያ ወረዳ የሚገኘው የጊጪ ቡቢሳ ቅድስት ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን በምስጥ በመበላቱና ለውድቀት በመቃረቡ፣ ታቦተ ሕጉ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ እንዲያርፍ ተገዷል።
ይህንን ታሪካዊና መንፈሳዊ ቦታ ዳግም ለመገንባት የእያንዳንዳችን እገዛ ያስፈልጋል።
ከአዲስ አበባ 120 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ የገጠር ቤተክርስቲያን።
ግንቡ በሙሉ በምስጥ በመበላቱ ሕንጻው ለከፍተኛ አደጋ ተጋልጧል።
ቤተክርስቲያኑ አገልግሎት መስጠት ባለመቻሉ ታቦቱ ወጥቶ በመቃብር ቤት ውስጥ ይገኛል።
በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር የምትገኙ የቅድስት ኪዳነ ምሕረት ወዳጆችና ኦርቶዶክሳውያን በሙሉ ቤተ መቅደሱን በጋራ እንድንጨርስ ተጠርተናል።
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)
1000742370527
ለበለጠ መረጃ ስልክ
+251948576116
በዚህ መንፈሳዊ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የእመቤታችንን ቤት እንገንባ፤ የበረከቱም ተካፋይ እንሁን።
የቅድስት ኪዳነምሕረት አማላጅነት አይለየን።
#getu #ethiopia #orthodoxtewahedo #churchbuilding #kidanemihret #adama #emergencycall #spiritualsupport #tewahedo #virginmary #የገጠርቤተክርስቲያን #ኪዳነምሕረት #አዳማ #ቤተክርስቲያንንእንርዳ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
እናታችን ውብየሻው ዘለቀ የት ይሆኑ?
#ethiopia | እናታችን ውብየሻው ዘለቀ ይባላሉ። ማክሰኞ መጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት እንጦጦ ኪዳነ ምህረት አካባቢ ወደ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን እንደሄዱ እስካሁን ወደ ቤታቸው አልተመለሱም።
መለያ ምልክቶች፦
የለበሱት ልብስ፦ ቢጫ ቀሚስ እና ቢጫ ፎጣ።
ሌላ ምልክት፦ በሁለቱም እግሮቻቸው ላይ የእብጠት ምልክት ያለ ሲሆን፣ ሰፋ ያለ ጫማ አድርገዋል።
በአዲስ አበባም ሆነ ከአዲስ አበባ ውጭ እኝህን እናት ያያችሁ ወይም ያለሉበትን የምታውቁ ወገኖች፣ ለተጨነቁ ፈላጊ ልጆቻቸው በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድትጠቁሙ በትህትና እንጠይቃለን፦
📞 0922 34 15 87
📞 0912 91 15 26
📞 0934 15 89 79
እባካችሁ ይህ መረጃ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን።
እናታችንን ፈጣሪ በሰላም ለቤታቸው ያብቃቸው።
#getu #ethiopia #addisababa #missingperson #entoto #kidanemihret #የጠፋሰው #ፍለጋ #እንጦጦ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | እናታችን ውብየሻው ዘለቀ ይባላሉ። ማክሰኞ መጋቢት 8 ቀን 2018 ዓ.ም ከሚኖሩበት እንጦጦ ኪዳነ ምህረት አካባቢ ወደ ኪዳነ ምህረት ቤተ ክርስቲያን እንደሄዱ እስካሁን ወደ ቤታቸው አልተመለሱም።
መለያ ምልክቶች፦
የለበሱት ልብስ፦ ቢጫ ቀሚስ እና ቢጫ ፎጣ።
ሌላ ምልክት፦ በሁለቱም እግሮቻቸው ላይ የእብጠት ምልክት ያለ ሲሆን፣ ሰፋ ያለ ጫማ አድርገዋል።
በአዲስ አበባም ሆነ ከአዲስ አበባ ውጭ እኝህን እናት ያያችሁ ወይም ያለሉበትን የምታውቁ ወገኖች፣ ለተጨነቁ ፈላጊ ልጆቻቸው በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል እንድትጠቁሙ በትህትና እንጠይቃለን፦
📞 0922 34 15 87
📞 0912 91 15 26
📞 0934 15 89 79
እባካችሁ ይህ መረጃ ለብዙዎች እንዲደርስ ሼር (Share) በማድረግ ተባበሩን።
እናታችንን ፈጣሪ በሰላም ለቤታቸው ያብቃቸው።
#getu #ethiopia #addisababa #missingperson #entoto #kidanemihret #የጠፋሰው #ፍለጋ #እንጦጦ #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
Comments