2 days ago
ቱሪዝም - የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጫ አንዱ መሳሪያ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የቱሪዝም ዘርፉ ከዋና ዋናዎቹ የክፍለ ኢኮኖሚው ምሰሶዎች ዝርዝር በመግባቱ ለዘርፉ በርካታ መሰረተ ልማቶች ተሰርተዋል፡፡
ኢትዮጵያም ለሌሎችም የሚተርፍ ገቢን መፍጠር የሚያስችል እምቅ የቱሪዝም ሃብት ቢኖራትም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ አልተጠቀመችበትም ነበር።
ዘርፉ እንዲያንሰራራ ፖሊሲ የማውጣት፣ ተቋማትን የማዋቀር፣ አዳዲስ ልማቶችን የማከናወን ሥራ ተከናውኗል፡፡
ከለውጡ ወዲህ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚገኙ ቅርሶችን ከመጠገን ባለፈ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ተገንብተዋል፡፡
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ከፍተኛ እመርታ በማሳየት የሀገሪቱ ዋና የኢኮኖሚ ምንጭ እየሆነ መጥቷል።
የመደመር እሳቤ የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከነበረበት መዘናጋት በማውጣት የሀገሪቱን ብልጽግና ከሚያረጋግጡ ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ እንዲሆን አድርጎታል፡፡
መንግሥት ዘርፉን እንደ አንድ ስትራቴጂካዊ የኢኮኖሚ ምሰሶ አድርጎ በመቅረጽ፣ አዳዲስ ግዙፍ መዳረሻዎችን በመገንባት እና ነባር የባህል፣ የታሪክና የተፈጥሮ ጸጋዎችን በማዘመን ረገድ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ ይገኛል።
ቱሪዝምን ከተፈጥሮ ጥበቃ እና ከማህበረሰብ ልማት ጋር ያቀናጁ የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶችን መቅረጽና መተግበር ነው።
በርካታ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ጎብኚዎችን በመሳብ ለሀገሪቱ ገቢና የስራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል፡፡
ለዘርፉ እድገት መንግሥት በሰጠው ትኩረት አዳዲስ መዳረሻዎችና መሠረተ ልማቶች ተገንብተዋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ እና በሌሎችም የሀገሪቱ ከተሞች የተከናወኑት የኮሪደር ልማቶች የከተሞችን ውበት በማጎልበት ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ቱሪዝሙን ማነቃቃት ተችሏል፡፡
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የፋሲለደስ ግንብ እና የጁገል ግንብ የመሳሰሉ አንጋፋ ቅርሶችን የመጠበቅና የዕድሳት ሥራዎች በስፋት ተግባራዊ ተደርገዋል፡፡
ከውጭ ጎብኚዎች ባለፈ፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ከፍተኛ እድገት እያሳየ ሲሆን፤ ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁና እንዲጎበኙ በማድረግ፤ የህዝብ ለህዝብ ትስስርን አጠናክሯል።
የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ የሀገሪቱን አወንታዊ ገጽታ በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቅ ረገድ የማይተካ ሚና አለው።
የቱሪዝም መዳረሻዎችን በዘመናዊ መንገድ የማልማትና አገልግሎቶችን የማዘመን ሥራዎችም በስፋት እየተሰሩ ነው፡፡
ኢኮኖሚው በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት መደረጉ በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን እምቅ አቅም ይበልጥ መጠቀም የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በወንድማገኝ ጸጋዬ
2 days ago
የኢትዮጵያ አስደናቂ የብዝሃ ኢኮኖሚና እምቅ የቱሪዝም አቅም በሲኤንኤን (CNN) ዕይታ
ዓለም አቀፉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲኤንኤን (CNN) "Connecting Africa" በተሰኘው ታዋቂ ዝግጅቱ፤ ኢትዮጵያ ከለመደችው የቡና ኤክስፖርት ባለፈ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በታዳሽ ኃይል እና በግዙፍ መሰረተ ልማቶች ላይ እያስመዘገበች ያለውን አስደናቂ የኢኮኖሚ ሽግግር በስፋት ዳስሷል። የጣቢያው ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባድሪ በልማት ስፍራዎቹ በአካል በመገኘት ባቀረበችው ዘገባ፣ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት በተጨባጭ ወደ ተግባር እየቀየረች መሆኑን እማኝነቷን ሰጥታለች።
ዘጋቢዋ በልዩ ትኩረት ከተመለከተቻቸው መስኮች አንዱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ነው። ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሀብት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ ሳትጠቀም ብትቆይም፣ አሁን ላይ ግን በመደመር እሳቤ ከዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ ሆኗል። በተለይም በፈረንጆቹ 2023 በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውንና 250 ሺህ ሄክታር መሬት የሚሸፍነውን የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በመጎብኘት፣ ስፍራው በዓለም ላይ በመጥፋት ላይ ያሉ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ መሆኑን ዘገባው አውስቷል። መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት ደረጃቸውን የጠበቁ ኢኮ-ሎጆችና የመንገድ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸው የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን በከፍተኛ ደረጃ እየሳበ ይገኛል። የቱሪዝም ዘርፉ እመርታ እያሳየ ያለው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩት የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ባመጡት ትልቅ አቅም መሆኑን ዘገባው በስፋት ያትታል።
የሀገሪቱ የልማት ራዕይ በቱሪዝም ብቻ የተገደበ አይደለም። ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን እያደረገች ትገኛለች። ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውና በ2030 ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት ሲጀምር በአፍሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ግዙፍ ፕሮጀክት የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለዚህ ማሳያ ነው።
ማረፊያው የሀገሪቱን ንግድና ቱሪዝም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀዳሚው የውሃ ኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ የሚሊዮኖችን ቤት ወደ ብርሃን ከመቀየሩም ባሻገር ከራስ ፍጆታ እስከ ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ለማሳደግ የጀመረችው ጥረት በማዕድን ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ፋብሪካ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን አቅፎ እየተገነባ የሚገኝ ትልቅ የማዕድን ሀብት ማውጫ ነው። በሌላ በኩል፣ 140 ዓመታት ያስቆጠረችው መዲናችን አዲስ አበባ፣ ታሪኳን በሚመጥን መልኩ በሚያስደንቅ የልማትና የለውጥ ጉዞ ላይ እንደምትገኝ እና ለሀገሪቱ ሰፊ የኢኮኖሚ ራዕይ አይነተኛ ማሳያ መሆኗ በዘገባው ተጠቁሟል።
በአጠቃላይ የሲኤንኤን ጥልቅ ዘገባ፣ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት በማድረግ የሀገሪቱን ብሎም የቀጣናውን የኢኮኖሚ ምህዳር ለመቀየር የጀመረችው ጉዞ ስኬታማ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ፖሊሲ ከማውጣት ጀምሮ ቅርሶችን እስከመጠገንና ተቋማትን እስከማዋቀር የተሰሩት ስራዎች ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም መዳረሻ እያደረጓት ይገኛል።
ዓለም አቀፉ የቴሌቪዥን ጣቢያ ሲኤንኤን (CNN) "Connecting Africa" በተሰኘው ታዋቂ ዝግጅቱ፤ ኢትዮጵያ ከለመደችው የቡና ኤክስፖርት ባለፈ በቱሪዝም፣ በማዕድን፣ በታዳሽ ኃይል እና በግዙፍ መሰረተ ልማቶች ላይ እያስመዘገበች ያለውን አስደናቂ የኢኮኖሚ ሽግግር በስፋት ዳስሷል። የጣቢያው ዘጋቢ ቪክቶሪያ ሩባድሪ በልማት ስፍራዎቹ በአካል በመገኘት ባቀረበችው ዘገባ፣ ሀገሪቱ ያላትን እምቅ ሀብት በተጨባጭ ወደ ተግባር እየቀየረች መሆኑን እማኝነቷን ሰጥታለች።
ዘጋቢዋ በልዩ ትኩረት ከተመለከተቻቸው መስኮች አንዱ የኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ ነው። ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የቱሪዝም ሀብት እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በሚገባው ልክ ሳትጠቀም ብትቆይም፣ አሁን ላይ ግን በመደመር እሳቤ ከዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሰሶዎች አንዱ ሆኗል። በተለይም በፈረንጆቹ 2023 በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት የተመዘገበውንና 250 ሺህ ሄክታር መሬት የሚሸፍነውን የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ በመጎብኘት፣ ስፍራው በዓለም ላይ በመጥፋት ላይ ያሉ የእንስሳት ዝርያዎች መገኛ መሆኑን ዘገባው አውስቷል። መንግስት ለዘርፉ በሰጠው ልዩ ትኩረት ደረጃቸውን የጠበቁ ኢኮ-ሎጆችና የመንገድ መሰረተ ልማቶች መገንባታቸው የሀገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎችን በከፍተኛ ደረጃ እየሳበ ይገኛል። የቱሪዝም ዘርፉ እመርታ እያሳየ ያለው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አነሳሽነት የተጀመሩት የገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ባመጡት ትልቅ አቅም መሆኑን ዘገባው በስፋት ያትታል።
የሀገሪቱ የልማት ራዕይ በቱሪዝም ብቻ የተገደበ አይደለም። ኢትዮጵያ ቀጣናዊ ትስስርን የሚያጠናክሩ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን እውን እያደረገች ትገኛለች። ከ12 ቢሊዮን ዶላር በላይ በሆነ ወጪ እየተገነባ ያለውና በ2030 ሙሉ ለሙሉ ተጠናቆ አገልግሎት ሲጀምር በአፍሪካ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ግዙፍ ፕሮጀክት የሆነው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለዚህ ማሳያ ነው።
ማረፊያው የሀገሪቱን ንግድና ቱሪዝም ወደ ላቀ ደረጃ ያሸጋግራል ተብሎ ይጠበቃል። በተጨማሪም በአፍሪካ ቀዳሚው የውሃ ኃይል ማመንጫ የሆነው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ፣ የሚሊዮኖችን ቤት ወደ ብርሃን ከመቀየሩም ባሻገር ከራስ ፍጆታ እስከ ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ትልቅ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ለማሳደግ የጀመረችው ጥረት በማዕድን ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል። በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩርሙክ የወርቅ ፋብሪካ በሺህዎች የሚቆጠሩ ሰራተኞችን አቅፎ እየተገነባ የሚገኝ ትልቅ የማዕድን ሀብት ማውጫ ነው። በሌላ በኩል፣ 140 ዓመታት ያስቆጠረችው መዲናችን አዲስ አበባ፣ ታሪኳን በሚመጥን መልኩ በሚያስደንቅ የልማትና የለውጥ ጉዞ ላይ እንደምትገኝ እና ለሀገሪቱ ሰፊ የኢኮኖሚ ራዕይ አይነተኛ ማሳያ መሆኗ በዘገባው ተጠቁሟል።
በአጠቃላይ የሲኤንኤን ጥልቅ ዘገባ፣ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚዋን በብዝሃ ዘርፍ ላይ እንዲመሰረት በማድረግ የሀገሪቱን ብሎም የቀጣናውን የኢኮኖሚ ምህዳር ለመቀየር የጀመረችው ጉዞ ስኬታማ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ፖሊሲ ከማውጣት ጀምሮ ቅርሶችን እስከመጠገንና ተቋማትን እስከማዋቀር የተሰሩት ስራዎች ኢትዮጵያን ተመራጭ የኢንቨስትመንትና የቱሪዝም መዳረሻ እያደረጓት ይገኛል።
10 days ago
u134du122c u12a8u1293u134du122d - u12a8u1243u120d u12a5u1235u12a8 u1270u130du1263u122d
#ethiopia #u1308u1260u1273_u1208u1275u12cdu120du12f5 #u1308u1260u1273_u1208u1200u1308u122d #pmabiyahmed ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ፍሬ ከናፍር - ከቃል እስከ ተግባር
#ethiopia #ገበታ_ለትውልድ #ገበታ_ለሀገር #pmabiyahmed
11 days ago
u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12e8u1271u122au12ddu121d u12d8u122du134fu1295 u12a5u1295u12f4u1275 u12a5u12e8u1240u12e8u1228u127d u1290u12cd? | u1308u1260u1273 u1208u1200u1308u122d u12a5u1293 u12a0u12f3u12f2u1236u1279 u12e8u1271u122au1235u1275 u1218u12f3u1228u123bu12ceu127d
#ethiopia #tourismethiopia #landoforigins ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፏን እንዴት እየቀየረች ነው? | ገበታ ለሀገር እና አዳዲሶቹ የቱሪስት መዳረሻዎች
#ethiopia #tourismethiopia #landoforigins
11 days ago
ቱሪዝም፦ የመደመር እሳቤ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ኢኮኖሚ ሞተርነት የለወጠበት ተጨባጭ ማሳያ
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
15 days ago
ከምርታማነት እስከ ሥራ ፈጠራ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተዝቆ የማያልቅ የተፈጥሮ ጸጋን ታድላለች፡፡ ለግብርና የሚስማማ ዓየር ንብረት፣ ዓመቱን ሙሉ የሚፈስሱ ወንዞች፣ ሊታረስ የሚችል ሰፊ ለም መሬት እንዲሁም ለእንስሳት እርባታ የሚስማማ አየር ሁኔታ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ የእንስሳትና የእጽዋት ሀብቶቿ በአህጉርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተጠቃሽ አድርጓታል፡፡
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ማክሮ ኢኮኖሚዋን ለማረጋጋት እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በርካታ ሀገራዊ ንቅናቄዎች ቀርጻ ስትተገብር ቆይታለች፡፡
በመደመር መንግሥት ልዩ ትኩረት የተሰጣቸው እንደ አረንጓዴ አሻራ፣ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና የግብርና ሜካናይዜሽን፣ የሌማት ትሩፋት፣ ገበታ ለሀገር፣ የ5 ሚሊየን ኮደርስ እና የከተማና የገጠር ኮሪደር ልማት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
የሌማት ትሩፋቱ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባሻገር የስራ እድል ፈጠራን ያበረታታል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ከወጪ ንግድ የሚገኝ ገቢን የሚያሳድግ እና ከውጭ የምናስገባቸውን የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ይተካል።
ለእንስሳት ተዋጽኦ ምርት እና ምርታማነት እንዲያድግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ የሚገኘው የሌማት ትሩፋት ደግሞ በዘመናዊ መንገድ የተደራጁ የወተት ላሞች ማዕከላትን በመፍጠር የነፍስ ወከፍ የወተት አቅርቦትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጓል።
በተለያዩ አካባቢዎችም ወተት አምራች አርሶ አደሮች በማህበር በመደራጀት እና ምርታቸውን የሚሸጡበት የገበያ ትስስርን በመፍጠር ተጠቃሚነታቸውን አረጋግጠዋል። ይህም ቀደም ሲል ይስተዋል የነበረውን የወተት ምርት አቅርቦት እጥረት ለመፍታት ያስቻለ ውጤት አምጥቷል።
በመሆኑም መርሐ ግብሩ መተግበር ከጀመረ ወዲህ የእንስሳት ተዋጽኦ ምርታማነት እንዲጨምር በማድረግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የተመጣጠነ የምግብ ስርዓት እንዲኖር እያደረገ ነው፡፡
የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብሩ ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል እና የድህነት ቅነሳ ስትራቴጂዋን ለማገዝ የያዘችው ትክክለኛ እና ስኬታማ መንገድ መሆኑን አመላካች ነው፡፡ ባለፉት ዓመታት የተሰሩ ስራዎች በራስ አቅም መለወጥ እንደሚቻል ያሳዩ እና የዜጎችን አምራችነት ያረጋጋጡ ናቸው፡፡
እነዚህ ስኬቶች ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ ያስቀመጠችውን ግብ ለማፋጠን ትልቅ አቅም ይፈጥራሉ፡፡ በምግብም ራስን መቻል ከሀገር ሉዓላዊነትና ክብር ጋር ጥብቅ ቁርኝት አለው፡፡
በትዕግስት ግዛቸው
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተዝቆ የማያልቅ የተፈጥሮ ጸጋን ታድላለች፡፡ ለግብርና የሚስማማ ዓየር ንብረት፣ ዓመቱን ሙሉ የሚፈስሱ ወንዞች፣ ሊታረስ የሚችል ሰፊ ለም መሬት እንዲሁም ለእንስሳት እርባታ የሚስማማ አየር ሁኔታ ተጠቃሽ ናቸው፡፡
በተለይም ለምግብነት የሚውሉ የእንስሳትና የእጽዋት ሀብቶቿ በአህጉርም ሆነ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተጠቃሽ አድርጓታል፡፡
ባለፉት ጥቂት ዓመታት ማክሮ ኢኮኖሚዋን ለማረጋጋት እና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በርካታ ሀገራዊ ንቅናቄዎች ቀርጻ ስትተገብር ቆይታለች፡፡
በመደመር መንግሥት ልዩ ትኩረት የተሰጣቸው እንደ አረንጓዴ አሻራ፣ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት እና የግብርና ሜካናይዜሽን፣ የሌማት ትሩፋት፣ ገበታ ለሀገር፣ የ5 ሚሊየን ኮደርስ እና የከተማና የገጠር ኮሪደር ልማት ተጠቃሽ ናቸው፡፡
የሌማት ትሩፋቱ ኢትዮጵያ የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባሻገር የስራ እድል ፈጠራን ያበረታታል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ከወጪ ንግድ የሚገኝ ገቢን የሚያሳድግ እና ከውጭ የምናስገባቸውን የእንስሳት ተዋጽኦ ምርቶችን በሀገር ውስጥ ይተካል።
ለእንስሳት ተዋጽኦ ምርት እና ምርታማነት እንዲያድግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያደረገ የሚገኘው የሌማት ትሩፋት ደግሞ በዘመናዊ መንገድ የተደራጁ የወተት ላሞች ማዕከላትን በመፍጠር የነፍስ ወከፍ የወተት አቅርቦትን በከፍተኛ ሁኔታ አሳድጓል።
በተለያዩ አካባቢዎችም ወተት አምራች አርሶ አደሮች በማህበር በመደራጀት እና ምርታቸውን የሚሸጡበት የገበያ ትስስርን በመፍጠር ተጠቃሚነታቸውን አረጋግጠዋል። ይህም ቀደም ሲል ይስተዋል የነበረውን የወተት ምርት አቅርቦት እጥረት ለመፍታት ያስቻለ ውጤት አምጥቷል።
በመሆኑም መርሐ ግብሩ መተግበር ከጀመረ ወዲህ የእንስሳት ተዋጽኦ ምርታማነት እንዲጨምር በማድረግ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና የተመጣጠነ የምግብ ስርዓት እንዲኖር እያደረገ ነው፡፡
የሌማት ትሩፋት መርሃ ግብሩ ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል እና የድህነት ቅነሳ ስትራቴጂዋን ለማገዝ የያዘችው ትክክለኛ እና ስኬታማ መንገድ መሆኑን አመላካች ነው፡፡ ባለፉት ዓመታት የተሰሩ ስራዎች በራስ አቅም መለወጥ እንደሚቻል ያሳዩ እና የዜጎችን አምራችነት ያረጋጋጡ ናቸው፡፡
እነዚህ ስኬቶች ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ ያስቀመጠችውን ግብ ለማፋጠን ትልቅ አቅም ይፈጥራሉ፡፡ በምግብም ራስን መቻል ከሀገር ሉዓላዊነትና ክብር ጋር ጥብቅ ቁርኝት አለው፡፡
በትዕግስት ግዛቸው
Sponsored by
Surafel
18 days ago
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ አዲስ ዕይታና ዕድሎች
**********************
ኢትዮጵያ በታሪክ፣ በባህልና በተፈጥሮ ሀብት የታደለች፣ የበርካታ የዓለም ቅርሶች ባለቤት የሆነች ሀገር ናት። ይሁን እንጂ ይህን እምቅ አቅም ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅም ከመቀየር አንጻር ዘርፉ ለብዙ ዓመታት በርካታ ተግዳሮቶች ሲገጥሙት ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ግን፣ የመደመር መንግሥት በሰጠው ልዩ ትኩረት የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ አሮጌውን አካሄድ በመቀየር፣ በአዳዲስ ስትራቴጂዎችና ሜጋ ፕሮጀክቶች የታገዘ አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ቱሪዝም በአብዛኛው የታሪክና የሃይማኖት ቅርሶችን ብቻ ማዕከል ያደረገ ነበር። አሁን ላይ ይህ አካሄድ ተቀይሮ የቱሪስት መዳረሻዎች ብዝኃነትን እንዲያካትቱ ተደርጓል።
በአዲስ አበባ በ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክት የተገነቡት እንደ አንድነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የወዳጅነት አደባባይ ያሉ ፕሮጀክቶች ዋና ከተማዋን የቱሪስት ማረፊያና መስኅብ አድርገዋታል።
አንዲሁም በገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የተገነቡት የቱሪዝም መስኅቦች የሀገራችን የተፈጥሮ ውበት እና ሥነ-ምህዳር ለዓለም አቀፍ ጎብኝዎች በአዲስ መልክ እያስተዋወቁ ይገኛሉ።
በሌላ በኩል የቱሪዝም ዕድገት ያለ አስተማማኝ መሠረተ-ልማት ሊታሰብ የማይችል ሲሆን፣ በዚህ ረገድ የተሠሩ ሥራዎችም ለዘርፉ መነቃቃት ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዳዲስ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን በመጨመር እና የአውሮፕላን ማረፊያ መሠረተ-ልማቶችን በሀገር ውስጥ በማስፋፋት ተጓዦችን ከዓለም ዙሪያ በቀላሉ የማገናኘት ሚናውን እየተወጣ ይገኛል።
በተጨማሪም የኢ-ቪዛ አሰጣጥ መዘርጋት እና የኦንላይን የክፍያ ሥርዓቶች መዘመን የጎብኝዎችን እንግልት በመቀነስ የጉዞ ሂደቱን ቀላልና ፈጣን በማድረግ ሀገራችን ከዘርፉ ተጠቃሚ እንድትሆን እያስቻላት ነው።
የቱሪዝም ዕድገት ስትራቴጂ ትኩረት የነዋሪውን ማኅበረሰብ ሕይወት መለወጥ ላይ ነው። በአዳዲስ መዳረሻዎች አካባቢ የሚኖሩ ማኅበረሰቦች በዕደ-ጥበብ፣ በቅርስ ጥበቃ፣ በሎጅና በእንግዳ ተቀባይነት ዘርፍ ቀጥተኛ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው። ይህም ቅርሶችና ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በባለቤትነት ስሜት እንዲጠበቁ አድርጓቸዋል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ካለበት "የማይነካ እምቅ አቅም" ተሻግሮ ወደ ተግባራዊ የኢኮኖሚ ምሰሶነት እየተቀየረ ይገኛል። አዳዲስ መዳረሻዎችን ማልማት፣ ጥራትን ማሻሻል እና ዲጂታል ስትራቴጂዎችን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ፣ ቱሪዝም ለሀገራችን የውጭ ምንዛሪ ግኝትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ቀዳሚው አንቀሳቃሽ ኃይል መሆኑ አይቀሬ ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopianbroadcastingcorporation #tourismethiopia #landoforigins #visitethiopia
**********************
ኢትዮጵያ በታሪክ፣ በባህልና በተፈጥሮ ሀብት የታደለች፣ የበርካታ የዓለም ቅርሶች ባለቤት የሆነች ሀገር ናት። ይሁን እንጂ ይህን እምቅ አቅም ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ጥቅም ከመቀየር አንጻር ዘርፉ ለብዙ ዓመታት በርካታ ተግዳሮቶች ሲገጥሙት ቆይቷል።
በአሁኑ ወቅት ግን፣ የመደመር መንግሥት በሰጠው ልዩ ትኩረት የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ አሮጌውን አካሄድ በመቀየር፣ በአዳዲስ ስትራቴጂዎችና ሜጋ ፕሮጀክቶች የታገዘ አዲስ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ይገኛል።
ቀደም ሲል የኢትዮጵያ ቱሪዝም በአብዛኛው የታሪክና የሃይማኖት ቅርሶችን ብቻ ማዕከል ያደረገ ነበር። አሁን ላይ ይህ አካሄድ ተቀይሮ የቱሪስት መዳረሻዎች ብዝኃነትን እንዲያካትቱ ተደርጓል።
በአዲስ አበባ በ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክት የተገነቡት እንደ አንድነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የወዳጅነት አደባባይ ያሉ ፕሮጀክቶች ዋና ከተማዋን የቱሪስት ማረፊያና መስኅብ አድርገዋታል።
አንዲሁም በገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች የተገነቡት የቱሪዝም መስኅቦች የሀገራችን የተፈጥሮ ውበት እና ሥነ-ምህዳር ለዓለም አቀፍ ጎብኝዎች በአዲስ መልክ እያስተዋወቁ ይገኛሉ።
በሌላ በኩል የቱሪዝም ዕድገት ያለ አስተማማኝ መሠረተ-ልማት ሊታሰብ የማይችል ሲሆን፣ በዚህ ረገድ የተሠሩ ሥራዎችም ለዘርፉ መነቃቃት ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዳዲስ ዓለም አቀፍ መዳረሻዎችን በመጨመር እና የአውሮፕላን ማረፊያ መሠረተ-ልማቶችን በሀገር ውስጥ በማስፋፋት ተጓዦችን ከዓለም ዙሪያ በቀላሉ የማገናኘት ሚናውን እየተወጣ ይገኛል።
በተጨማሪም የኢ-ቪዛ አሰጣጥ መዘርጋት እና የኦንላይን የክፍያ ሥርዓቶች መዘመን የጎብኝዎችን እንግልት በመቀነስ የጉዞ ሂደቱን ቀላልና ፈጣን በማድረግ ሀገራችን ከዘርፉ ተጠቃሚ እንድትሆን እያስቻላት ነው።
የቱሪዝም ዕድገት ስትራቴጂ ትኩረት የነዋሪውን ማኅበረሰብ ሕይወት መለወጥ ላይ ነው። በአዳዲስ መዳረሻዎች አካባቢ የሚኖሩ ማኅበረሰቦች በዕደ-ጥበብ፣ በቅርስ ጥበቃ፣ በሎጅና በእንግዳ ተቀባይነት ዘርፍ ቀጥተኛ ተጠቃሚ እየሆኑ ነው። ይህም ቅርሶችና ተፈጥሯዊ ሀብቶችን በባለቤትነት ስሜት እንዲጠበቁ አድርጓቸዋል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ካለበት "የማይነካ እምቅ አቅም" ተሻግሮ ወደ ተግባራዊ የኢኮኖሚ ምሰሶነት እየተቀየረ ይገኛል። አዳዲስ መዳረሻዎችን ማልማት፣ ጥራትን ማሻሻል እና ዲጂታል ስትራቴጂዎችን በአግባቡ መጠቀም ከተቻለ፣ ቱሪዝም ለሀገራችን የውጭ ምንዛሪ ግኝትና ለሥራ ዕድል ፈጠራ ቀዳሚው አንቀሳቃሽ ኃይል መሆኑ አይቀሬ ነው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopianbroadcastingcorporation #tourismethiopia #landoforigins #visitethiopia
19 days ago
ኢትዮጵያ የአፍሪካን አዲስ የቱሪዝም ካርታ በጥበብ እየሳለች ነው
******************
"ኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ናት" የሚለው የቆየ አስተሳሰብ ከጊዜ ጋር በከፍተኛ ፍጥነት እየተቀየረ ይገኛል። ዛሬ ኢትዮጵያ የሺህ ዓመታት ጥንታዊ ቅርሶቿን ከዘመናዊ የቱሪዝም ልማቶች ጋር በስምምነት እያጣመረች፣ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች አዲስና ተመራጭ የጉዞ መስመር እየሆነች ነው።
ኢትዮጵያ ታሪክን፣ ተፈጥሮን፣ ባህልን እና ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን በአንድ ወጥ የጉዞ ተሞክሮ ውስጥ አጣምራ የምታቀርብበት አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል።
ዛሬ ኢትዮጵያ የቱሪዝም ታሪኳን ብቻ አትተርክም፤ ይልቁንም አዲስ የቱሪዝም ታሪክ በተግባር እየጻፈች ትገኛለች። ለምሳሌ ያህል፣ በቅርቡ ተገንብተው ለፍሬ የበቁት የ"ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት፣ ዘመናዊ መናፈሻዎች፣ ሰፋፊ የእግረኛ መንገዶች እና አረንጓዴ ስፍራዎች ኢትዮጵያን ከባህላዊ መዳረሻነት ወደ ዘመናዊ የጉዞ ልምድ እየቀየሯት ይገኛሉ።
በጎርጎራ የጣና ሐይቅ ዳርቻ ላይ የተገነቡት ዘመናዊ የመስተንግዶ ማዕከላት፣ በወንጪ የተራራ ሐይቅን የሚያቅፉት አስደናቂ የእይታ መድረኮች፣ እንዲሁም በሀላላ ኬላ የተፈጥሮንና የታሪክን ውበት የሚያሳዩት መዝናኛዎች የሀገሪቱን የቱሪዝም ገጽታ በአዲስ መልክ የሳሉት ትልልቅ ስኬቶች ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም የአንድነት ፓርክ፣ የወዳጅነት ፓርክ፣ የእንጦጦ ተፈጥሮ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የአዲስ አበባ አዳዲስ አረንጓዴ መናፈሻዎች የከተማ ቱሪዝምን ወደ ላቀ የደረጃ ማማ አሸጋግረውታል።
ነገር ግን ሀገራችን የዘመናዊ ቱሪዝም ልማትን በከፍተኛ ደረጃ ስታስፋፋ የትናንት ታሪኳንና ማንነቷን ከቶም አልዘነጋችም። እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ-ክርስቲያናት፣ የአክሱም ሐውልቶች፣ የፋሲል ግቢ፣ የሰሜንና የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርኮች፣ እሳተ-ገሞራማው የዳናኪል ምድር እና የአንትሮፖሎጂ መገኛ የሆነው የኦሞ ሸለቆ ያሉ ዓለም አቀፍ ቅርሶች ከአዳዲሶቹ መዳረሻዎች ጋር ተደምረው ለጎብኚዎች ልዩና ድንቅ የጉዞ ተሞክሮ እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ዓለም ዛሬ መዝናናትንና መጎብኘትን ብቻ ሳይሆን፣ የማይረሳ ሕያው ተሞክሮን አጥብቆ በሚሻበት በዚህ ዘመን፤ ኢትዮጵያ ያንን ፍላጎት በተፈጥሮ፣ በታሪክ፣ በሕዝቦቿ ሞቅ ያለ ፈገግታና በዘመናዊ ልማቶቿ በአንድ ላይ አሟልታ ታቀርባለች። ዛሬ ጎብኚዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የምትጋብዝበት ምክንያት ትናንቷ ብቻ አይደለም፤ ብሩህ የሆነው ነገዋም ጭምር ነው። በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ታሪኳን በአግባቡ ጠብቃ፣ የወደፊቱን የአፍሪካ የቱሪዝም ካርታ በበላይነት እየሳለች ያለች ታላቅ ሀገር መሆኗን በተግባር እያረጋገጠች ትገኛለች።
በልዩ እሸቱ
#ebc #ethiopia #tourism #landoforigins #visitethiopia
******************
"ኢትዮጵያ ታሪክ ብቻ ናት" የሚለው የቆየ አስተሳሰብ ከጊዜ ጋር በከፍተኛ ፍጥነት እየተቀየረ ይገኛል። ዛሬ ኢትዮጵያ የሺህ ዓመታት ጥንታዊ ቅርሶቿን ከዘመናዊ የቱሪዝም ልማቶች ጋር በስምምነት እያጣመረች፣ ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች አዲስና ተመራጭ የጉዞ መስመር እየሆነች ነው።
ኢትዮጵያ ታሪክን፣ ተፈጥሮን፣ ባህልን እና ዘመናዊ መሠረተ-ልማትን በአንድ ወጥ የጉዞ ተሞክሮ ውስጥ አጣምራ የምታቀርብበት አዲስ ምዕራፍ ተከፍቷል።
ዛሬ ኢትዮጵያ የቱሪዝም ታሪኳን ብቻ አትተርክም፤ ይልቁንም አዲስ የቱሪዝም ታሪክ በተግባር እየጻፈች ትገኛለች። ለምሳሌ ያህል፣ በቅርቡ ተገንብተው ለፍሬ የበቁት የ"ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የአዲስ አበባ የኮሪደር ልማት፣ ዘመናዊ መናፈሻዎች፣ ሰፋፊ የእግረኛ መንገዶች እና አረንጓዴ ስፍራዎች ኢትዮጵያን ከባህላዊ መዳረሻነት ወደ ዘመናዊ የጉዞ ልምድ እየቀየሯት ይገኛሉ።
በጎርጎራ የጣና ሐይቅ ዳርቻ ላይ የተገነቡት ዘመናዊ የመስተንግዶ ማዕከላት፣ በወንጪ የተራራ ሐይቅን የሚያቅፉት አስደናቂ የእይታ መድረኮች፣ እንዲሁም በሀላላ ኬላ የተፈጥሮንና የታሪክን ውበት የሚያሳዩት መዝናኛዎች የሀገሪቱን የቱሪዝም ገጽታ በአዲስ መልክ የሳሉት ትልልቅ ስኬቶች ናቸው። ከዚህ በተጨማሪም የአንድነት ፓርክ፣ የወዳጅነት ፓርክ፣ የእንጦጦ ተፈጥሮ ፓርክ፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የአዲስ አበባ አዳዲስ አረንጓዴ መናፈሻዎች የከተማ ቱሪዝምን ወደ ላቀ የደረጃ ማማ አሸጋግረውታል።
ነገር ግን ሀገራችን የዘመናዊ ቱሪዝም ልማትን በከፍተኛ ደረጃ ስታስፋፋ የትናንት ታሪኳንና ማንነቷን ከቶም አልዘነጋችም። እንደ ላሊበላ ውቅር አብያተ-ክርስቲያናት፣ የአክሱም ሐውልቶች፣ የፋሲል ግቢ፣ የሰሜንና የባሌ ተራሮች ብሔራዊ ፓርኮች፣ እሳተ-ገሞራማው የዳናኪል ምድር እና የአንትሮፖሎጂ መገኛ የሆነው የኦሞ ሸለቆ ያሉ ዓለም አቀፍ ቅርሶች ከአዳዲሶቹ መዳረሻዎች ጋር ተደምረው ለጎብኚዎች ልዩና ድንቅ የጉዞ ተሞክሮ እየፈጠሩ ይገኛሉ።
ዓለም ዛሬ መዝናናትንና መጎብኘትን ብቻ ሳይሆን፣ የማይረሳ ሕያው ተሞክሮን አጥብቆ በሚሻበት በዚህ ዘመን፤ ኢትዮጵያ ያንን ፍላጎት በተፈጥሮ፣ በታሪክ፣ በሕዝቦቿ ሞቅ ያለ ፈገግታና በዘመናዊ ልማቶቿ በአንድ ላይ አሟልታ ታቀርባለች። ዛሬ ጎብኚዎች ወደ ኢትዮጵያ እንዲመጡ የምትጋብዝበት ምክንያት ትናንቷ ብቻ አይደለም፤ ብሩህ የሆነው ነገዋም ጭምር ነው። በአጠቃላይ ኢትዮጵያ ታሪኳን በአግባቡ ጠብቃ፣ የወደፊቱን የአፍሪካ የቱሪዝም ካርታ በበላይነት እየሳለች ያለች ታላቅ ሀገር መሆኗን በተግባር እያረጋገጠች ትገኛለች።
በልዩ እሸቱ
#ebc #ethiopia #tourism #landoforigins #visitethiopia
21 days ago
ከምሽት እስከ ንጋት በውበት መንቃት !!
የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከረጅም ጊዜ የውሱንነት፣ የአቅም ማነስና የመሰረተ ልማት እጥረት ጭጋጋማ ‘ምሽት’ በማላቀቅ ወደ ተስፋ ሰጪ የውበት ብርሀንና ‘ንጋት’ ያሸጋገሩት የ*ገበታ ለሀገር’ እና የገበታ ለትውልድ’ አገራዊ ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትርክት በአዲስና ማራኪ መልክ እየቀየሱት ይገኛሉ።
ለዘመናት በነበረው የኢንቨስትመንት ድክመትና አለመተማመን ውስጥ ተዘፍቆ የነበረውን ይህንን ወሳኝ ዘርፍ በማነቃቃት መንግስት ግንባር ቀደም በመሆን የኢንቨስትመንት ስጋትን በቆራጥነት በመስበር፣ የግሉ ሴክተር በልበ ሙሉነት ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ሩቅ ክፍሎች ዘልቆ እንዲገባ ሰፊ በር ከፍተዋል።
ከምሽት መደንዘዝ ወጥተን ብሩህ ወደ ሆነው የልማት ንጋት መነቃቃት የጀመርነው በራሳችን ውስጣዊ አቅም፣ በማያቋርጥ ትጋትና በጋራ አብሮ በማለም መሆኑ ትልቅ ትርጉም አለው። በተለይም እንደ አርባ ምንጭ፣ ወንጪ፣ ጎርጎራ እና ሀላላ ኬላ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ውበትን ከዘመናዊ አርክቴክቸር ጋር በሚያስደምም ሁኔታ ያዋሃዱ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ማራኪ የሆኑ መዳረሻዎች መገንባታቸው፣ የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ጠባብ ማዕቀፍ በማውጣት በመላው ሀገሪቱ ያልተማከለና ተደራሽ እንዲሆን አድርጎታል። ይህ አዲስ የቱሪዝም ምዕራፍ በሺዎች ለሚቆጠሩ በርካታ ወጣቶች በሆቴል፣ በትራንስፖርትና በተለያዩ ፈጠራ የታከለባቸው የአገልግሎት መስኮች የኑሮ ምንጭ በመፍጠር ትልቅ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኗል፤ ዘመናዊ የመዝናኛ ማዕከላትና የውሃ ላይ ሪዞርቶችም የውጭ ቱሪስቶችን የቆይታ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ በማራዘም ሀገሪቱ የምታገኘውን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በማሳደግ በኩል እጅግ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው።
ከዚህ ብሩህ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በተጓዳኝ፣ ፕሮጀክቶቹ የአካባቢውን ማህበረሰብ ጥንታዊ ባህል፣ የቆየ ማህበራዊ እሴትና ታሪክ በዘመናዊ ዲዛይን አቅፈው በመጠበቅ የኢትዮጵያን እውነተኛ ብሔራዊ ማንነትና የዜግነት ኩራት በዓለም መድረክ ላይ ደምቆ እንዲታይ አድርገዋል።
በአጠቃላይ እነዚህ በየስፍራው የተተከሉት ታሪካዊና አጓጊ የቱሪዝም ዕንቁዎች፣ ሀገራችን ኢትዮጵያን ከምሽት የድህነት ትረካ ወደ ንጋት የብልጽግና ብርሃን ያሸጋገሩ፣ ሀገሪቱን ለዓለም አቀፍ ቱሪዝም ተስማሚና ለኢንቨስትመንት ማራኪ ያደረጉ፣ እንዲሁም ነገ ለልጆቻችን በታላቅ ኩራት የምናስረክበው ደማቅ ታሪክና የጋራ ጥረታችን ህያው የማይጠፉ የውበት አሻራዎች ሆነው በኢትዮጵያ ታሪክ ማህደር በደመቀ ሁኔታ ተጽፈዋል።
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation
የኢትዮጵያን የቱሪዝም ዘርፍ ከረጅም ጊዜ የውሱንነት፣ የአቅም ማነስና የመሰረተ ልማት እጥረት ጭጋጋማ ‘ምሽት’ በማላቀቅ ወደ ተስፋ ሰጪ የውበት ብርሀንና ‘ንጋት’ ያሸጋገሩት የ*ገበታ ለሀገር’ እና የገበታ ለትውልድ’ አገራዊ ታላላቅ ፕሮጀክቶች፣ የሀገሪቱን የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትርክት በአዲስና ማራኪ መልክ እየቀየሱት ይገኛሉ።
ለዘመናት በነበረው የኢንቨስትመንት ድክመትና አለመተማመን ውስጥ ተዘፍቆ የነበረውን ይህንን ወሳኝ ዘርፍ በማነቃቃት መንግስት ግንባር ቀደም በመሆን የኢንቨስትመንት ስጋትን በቆራጥነት በመስበር፣ የግሉ ሴክተር በልበ ሙሉነት ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ሩቅ ክፍሎች ዘልቆ እንዲገባ ሰፊ በር ከፍተዋል።
ከምሽት መደንዘዝ ወጥተን ብሩህ ወደ ሆነው የልማት ንጋት መነቃቃት የጀመርነው በራሳችን ውስጣዊ አቅም፣ በማያቋርጥ ትጋትና በጋራ አብሮ በማለም መሆኑ ትልቅ ትርጉም አለው። በተለይም እንደ አርባ ምንጭ፣ ወንጪ፣ ጎርጎራ እና ሀላላ ኬላ የመሳሰሉ ተፈጥሯዊ ውበትን ከዘመናዊ አርክቴክቸር ጋር በሚያስደምም ሁኔታ ያዋሃዱ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ እጅግ ማራኪ የሆኑ መዳረሻዎች መገንባታቸው፣ የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ጠባብ ማዕቀፍ በማውጣት በመላው ሀገሪቱ ያልተማከለና ተደራሽ እንዲሆን አድርጎታል። ይህ አዲስ የቱሪዝም ምዕራፍ በሺዎች ለሚቆጠሩ በርካታ ወጣቶች በሆቴል፣ በትራንስፖርትና በተለያዩ ፈጠራ የታከለባቸው የአገልግሎት መስኮች የኑሮ ምንጭ በመፍጠር ትልቅ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኗል፤ ዘመናዊ የመዝናኛ ማዕከላትና የውሃ ላይ ሪዞርቶችም የውጭ ቱሪስቶችን የቆይታ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ በማራዘም ሀገሪቱ የምታገኘውን የውጭ ምንዛሬ ገቢ በማሳደግ በኩል እጅግ የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከቱ ነው።
ከዚህ ብሩህ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በተጓዳኝ፣ ፕሮጀክቶቹ የአካባቢውን ማህበረሰብ ጥንታዊ ባህል፣ የቆየ ማህበራዊ እሴትና ታሪክ በዘመናዊ ዲዛይን አቅፈው በመጠበቅ የኢትዮጵያን እውነተኛ ብሔራዊ ማንነትና የዜግነት ኩራት በዓለም መድረክ ላይ ደምቆ እንዲታይ አድርገዋል።
በአጠቃላይ እነዚህ በየስፍራው የተተከሉት ታሪካዊና አጓጊ የቱሪዝም ዕንቁዎች፣ ሀገራችን ኢትዮጵያን ከምሽት የድህነት ትረካ ወደ ንጋት የብልጽግና ብርሃን ያሸጋገሩ፣ ሀገሪቱን ለዓለም አቀፍ ቱሪዝም ተስማሚና ለኢንቨስትመንት ማራኪ ያደረጉ፣ እንዲሁም ነገ ለልጆቻችን በታላቅ ኩራት የምናስረክበው ደማቅ ታሪክና የጋራ ጥረታችን ህያው የማይጠፉ የውበት አሻራዎች ሆነው በኢትዮጵያ ታሪክ ማህደር በደመቀ ሁኔታ ተጽፈዋል።
#ethiopia #ethiopianbroadcastingcorporation
22 days ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡
የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ ሲሆን፤ በማሀበራዊ ዘርፉም በሰው ተኮር ስራዎች አንጸባራቂ ውጤቶችን አምጥቷል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት እሳቤ እንደ ሀገር ተከታታይ የሚባል ልማት እና የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ ችላለች፡፡
ይሄ እድገት የህብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ በማሻሻል፣ የዜጎችን የስራ ዕድል ፈጠራ እና ተጠቃሚነት እውን በማድረግ እንዲሁም ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አስችሏል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት በጤናው መስክ በርካታ የጤና ተቋማትን በሁሉም የሀገሪቱ አከባቢዎች በመገንባት እንዲሁም ዘመናዊ የጤና ቁሳቁሶችን ከውጪ በማስገባት ዘርፉን ለማዘመን እና አገልግሎቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል፡፡
በትምህርት ዘርፍ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግና የበቃ ዜጋን ለማፍራት በተደረገው ጥረት ከ30 ሺህ የሚልቁ መዋዕለ ህጻናት የተገነቡ ሲሆን፤ ይህም ህጻናት ላይ ትኩረት በማድረግ ብቁ ዜጋ ለመፍጠር ያስችላል።
በተጨማሪም የመማር ማስተማር ሒደቱን በማሻሻል እንዲሁም የፈተና አሰጠጥ ሂደትን በማዘመንና ኩረጃን በማስቀረት የነጠሩ ተማሪዎች ብቻ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን እንዲቀላቀሉ ማድረግ ተችሏል፡፡
በኮሪደር ልማት ስራ ከተሞች ያደገ ሀገር ቁመና እንዲላበሱ ከማስቻሉም በላይ ዜጎች በነጻነት እና ጤናቸው በተጠበቀ መልኩ ኑሯቸውን እንዲገፉ ተደርጓል።
በግብርና በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በዓመት ሁለት ሶስቴ ማምረት ተችሏል፤ ዘመናዊ የእርሻ ማሽነሪዎችን በመጠቀም ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በኋላ ቀር መንገድ በበሬ በማረስ ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው የእርሻ ስራ ወደ ሜካናይዜሽን በፍጥነት እየተሸጋገረ ሲሆን፤ በዝናብ ላይ የተንጠለጠለው ግብርና በመስኖ ጭምር እየተሰራበት በመሆኑ ብዙዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሁለትና ሶስት ጊዜ የሚያመርቱ ሆነዋል።
ይህ ሁኔታ የአርሶ አደሩን ገቢ በማሳደግ ኑሮውን እያሻሻለ መጥቷል። በገጠር ኮሪደር ስራ የአርሶና አርብቶ አደሩን አኗኗር የማዘመን ተግባር በስፋት እየተከናወነ ተስፋ ሰጪ ውጤት ተመዝግቧል።
በቱሪዝም ዘርፍ በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በተሰሩ ዘመናዊ ሪዞርቶች የየአካባቢዎቹ ልማት እደገት ዕውን ከመሆኑም በላይ ከዘርፉ የሚገኘው ገቢ ጨምሯል። ዜጎች ሰፊ የስራ ዕድል ተጠቃሚ ሆነዋል።
የመደመር መንግሥት ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድሎችን ከማስመዝገቡም በላይ በሰው ተኮር ልማቶች የሰራው ስራ በልዩነት ይነሳል፡፡
የመደመር መንግሥት በግብርና፣ በቱሪዝም እና በኢንዱስትሪ ዘርፎች ተጨባጭ ስኬቶች ያስመዘገበ ሲሆን፤ በማሀበራዊ ዘርፉም በሰው ተኮር ስራዎች አንጸባራቂ ውጤቶችን አምጥቷል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ኢትዮጵያ በመደመር መንግሥት እሳቤ እንደ ሀገር ተከታታይ የሚባል ልማት እና የኢኮኖሚ እድገት ማስመዝገብ ችላለች፡፡
ይሄ እድገት የህብረተሰቡን የኑሮ ሁኔታ በማሻሻል፣ የዜጎችን የስራ ዕድል ፈጠራ እና ተጠቃሚነት እውን በማድረግ እንዲሁም ፍትሃዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አስችሏል፡፡
ባለፉት የለውጥ ዓመታት በጤናው መስክ በርካታ የጤና ተቋማትን በሁሉም የሀገሪቱ አከባቢዎች በመገንባት እንዲሁም ዘመናዊ የጤና ቁሳቁሶችን ከውጪ በማስገባት ዘርፉን ለማዘመን እና አገልግሎቱን ለማሳደግ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል፡፡
በትምህርት ዘርፍ የትምህርት ጥራትን ለማሳደግና የበቃ ዜጋን ለማፍራት በተደረገው ጥረት ከ30 ሺህ የሚልቁ መዋዕለ ህጻናት የተገነቡ ሲሆን፤ ይህም ህጻናት ላይ ትኩረት በማድረግ ብቁ ዜጋ ለመፍጠር ያስችላል።
በተጨማሪም የመማር ማስተማር ሒደቱን በማሻሻል እንዲሁም የፈተና አሰጠጥ ሂደትን በማዘመንና ኩረጃን በማስቀረት የነጠሩ ተማሪዎች ብቻ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን እንዲቀላቀሉ ማድረግ ተችሏል፡፡
በኮሪደር ልማት ስራ ከተሞች ያደገ ሀገር ቁመና እንዲላበሱ ከማስቻሉም በላይ ዜጎች በነጻነት እና ጤናቸው በተጠበቀ መልኩ ኑሯቸውን እንዲገፉ ተደርጓል።
በግብርና በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ በዓመት ሁለት ሶስቴ ማምረት ተችሏል፤ ዘመናዊ የእርሻ ማሽነሪዎችን በመጠቀም ምርታማነት በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በኋላ ቀር መንገድ በበሬ በማረስ ላይ ብቻ ተወስኖ የነበረው የእርሻ ስራ ወደ ሜካናይዜሽን በፍጥነት እየተሸጋገረ ሲሆን፤ በዝናብ ላይ የተንጠለጠለው ግብርና በመስኖ ጭምር እየተሰራበት በመሆኑ ብዙዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች ሁለትና ሶስት ጊዜ የሚያመርቱ ሆነዋል።
ይህ ሁኔታ የአርሶ አደሩን ገቢ በማሳደግ ኑሮውን እያሻሻለ መጥቷል። በገጠር ኮሪደር ስራ የአርሶና አርብቶ አደሩን አኗኗር የማዘመን ተግባር በስፋት እየተከናወነ ተስፋ ሰጪ ውጤት ተመዝግቧል።
በቱሪዝም ዘርፍ በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በተሰሩ ዘመናዊ ሪዞርቶች የየአካባቢዎቹ ልማት እደገት ዕውን ከመሆኑም በላይ ከዘርፉ የሚገኘው ገቢ ጨምሯል። ዜጎች ሰፊ የስራ ዕድል ተጠቃሚ ሆነዋል።
26 days ago
ከገጽታ ግንባታ ባሻገር፦ ቱሪዝም የኢትዮጵያውያን አዲሱ የትስስር ድልድይ
*******************
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ እያደረገችው ያለው አስደናቂ ጉዞ፣ ከተለመደው የኢኮኖሚ ትርፍ እና የገጽታ ግንባታ ትርክት የዘለለና እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው።
ሀገራችን እጅግ ገናና ታሪክ፣ ማራኪ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ባለቤት ናት።
ይሁን እንጂ ይህን ጸጋ አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ፣ የሀገራችን ብልጽግና ለዘመናት በምኞት ብቻ ሲታጠር ቆይቷል።
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህን የቸልተኝነት ድባብ በመግፈፍ የእውነተኛ ውበታችንን እና አቅማችንን በር ከፍተዋል።
ይህ መነቃቃት ከመሠረታዊው የመደመር እሳቤ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። መደመር የሀገርን ሙሉ አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ለአንድ ዓላማ እንዲውል የማድረግ ፍልስፍና ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደጋግመው የሚያቀርቡትን "ሀገራችንን እንወቅ፣ እንውደድ፣ እንኩራባት፤ ይህ አስደናቂ ምድር የእኛው ነውና!" የሚለውን ብሔራዊ ጥሪ በቱሪዝም ልማት እያሳዩ ነው።
ከምንም በላይ አሁን የተጀመረው የቱሪዝም ልማት የብሔራዊ አንድነት ማጠናከሪያ እና የጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ድልድይ ነው።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ሲስፋፋ አንዱ ማኅበረሰብ ወደ ሌላው በማቅናት ባህልን ይለዋወጣል፣ ቋንቋን ያዳምጣል፣ አብሮ ማዕድ ይጋራል።
ይህ ደግሞ በዜጎች መካከል የተገነቡ የተዛቡ አመለካከቶችን በመስበር መተሳሰብን እና ሀገራዊ ባለቤትነትን ያጎለብታል። የቱሪዝም መዳረሻዎችም የልዩነት መገለጫ ሳይሆኑ የጋራ ማንነት መገለጫ ሆነው ያገለግላሉ።
ይህን እውነታ መሬት ላይ ለማውረድ፣ የመዲናችንን ገጽታ ከቀየረው የ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክቶች ስኬት በመቀጠል፣ የ"ገበታ ለሀገር" እና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክቶች ልማቱን ወደ ተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ይዘውት ዘልቀዋል።
በአፋር ክልል የተገነባው የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ' በአካባቢው ያለውን ያልታየ እምቅ አቅም ወደ ልማት የቀየረ ታላቅ ሥራ ነው።
ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ስናቀና ደግሞ የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ ሪዞርት፣ የኮንፍረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋት የሁሉም ኢትዮጵያውያን መገናኛ ማዕከል ሆኗል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በአማራ ክልል የተገነባው የ‘ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት' ቀደም ሲል ከቱሪስት እይታ ርቆ ለቆየው አካባቢ አዲስ ሕይወት የዘራ ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው የ‘ደንቢ ኢኮ ሎጅ' ደግሞ የኢትዮጵያን አረንጓዴ ውበት ዳግም የገለጠ ድንቅ ፕሮጀክት ነው።
እነ ጎርጎራ፣ ወንጪ ደንዲ፣ ጨበራ ጬርጩራ እና ሃላላ ኬላ ያሉ ኢኮ ለጆችም የኢትዮጵያውያንን ድንቅ የጋራ ሀብት ገልጠው አሳይተዋል።
እነዚህ ከመዲናዋ ውጭ የተገነቡ ውብ ሥፍራዎች ኢትዮጵያውያን ከጫፍ ጫፍ ተንቀሳቅሰው ሀገራቸውን እንዲያውቁ እና የኅብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ትስስር አጥብቀው እንዲገነቡ ታላቅ ዕድል ፈጥረዋል።
በማክሮ ኢኮኖሚ ረገድ እነዚህ ፕሮጀክቶች ቱሪዝምን ከባዶ እይታ አውጥተው ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ግብይት አሸጋግረውታል።
ቱሪስቶች አዳዲስ እና ማራኪ መዳረሻዎችን ሲጎበኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች ወጪ ያደርጋሉ፤ ይህም በየአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የገንዘብ ዝውውርን ያፋጥናል፤ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ጎብኚዎች ይዘው የመጡትን ገንዘብ ወደ ከፍተኛ ደስታ ቀይረው፣ ላወጡት ወጪ ሳይቆጩ መመለስ አለባቸው።
ፕሮጀክቶቹ የየአካባቢውን ግብዓትና የሰው ኃይል በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ወጪን በመቀነስ በኩል ያላቸው አስተዋጽኦም ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ከተለመደው የፖለቲካ እና የቢሮክራሲ አሠራር በመውጣት ፈጣን እና ፈጠራ የተሞላበት አመራር መስጠት ከተቻለ ምን ያህል ርቀት መጓዝ እንደምንችል በተግባር አሳይተውናል።
አቧራ ተሸፍነው የነበሩ የሀገራችን ጸጋዎች ዛሬ በአዲስ ምናብ ደምቀው አይተናቸዋል። ይህ ስኬት የምትከበር፣ የምትወደድ እና በራሷ አቅም የምትቆም የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የጀመርነው ታሪካዊ ጉዞ በትክክለኛ መንገድ ላይ ለመሆኑ ትልቅ ማረጋገጫ ነው።
ሀገራችንን እያወቅን፣ ውበቷን እያጣጣምን እና ትስስራችንን እያጠናከርን ወደ ኢትዮጵያ ከፍታ እንጓዛለን!
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #tourism #visitethiopia #landoforigins #ebc
*******************
ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ እያደረገችው ያለው አስደናቂ ጉዞ፣ ከተለመደው የኢኮኖሚ ትርፍ እና የገጽታ ግንባታ ትርክት የዘለለና እጅግ ጥልቅ ትርጉም ያለው ነው።
ሀገራችን እጅግ ገናና ታሪክ፣ ማራኪ የተፈጥሮ መልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ባለቤት ናት።
ይሁን እንጂ ይህን ጸጋ አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ስልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ፣ የሀገራችን ብልጽግና ለዘመናት በምኞት ብቻ ሲታጠር ቆይቷል።
ባለፉት ዓመታት በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህን የቸልተኝነት ድባብ በመግፈፍ የእውነተኛ ውበታችንን እና አቅማችንን በር ከፍተዋል።
ይህ መነቃቃት ከመሠረታዊው የመደመር እሳቤ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። መደመር የሀገርን ሙሉ አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ለአንድ ዓላማ እንዲውል የማድረግ ፍልስፍና ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ደጋግመው የሚያቀርቡትን "ሀገራችንን እንወቅ፣ እንውደድ፣ እንኩራባት፤ ይህ አስደናቂ ምድር የእኛው ነውና!" የሚለውን ብሔራዊ ጥሪ በቱሪዝም ልማት እያሳዩ ነው።
ከምንም በላይ አሁን የተጀመረው የቱሪዝም ልማት የብሔራዊ አንድነት ማጠናከሪያ እና የጠንካራ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ድልድይ ነው።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም ሲስፋፋ አንዱ ማኅበረሰብ ወደ ሌላው በማቅናት ባህልን ይለዋወጣል፣ ቋንቋን ያዳምጣል፣ አብሮ ማዕድ ይጋራል።
ይህ ደግሞ በዜጎች መካከል የተገነቡ የተዛቡ አመለካከቶችን በመስበር መተሳሰብን እና ሀገራዊ ባለቤትነትን ያጎለብታል። የቱሪዝም መዳረሻዎችም የልዩነት መገለጫ ሳይሆኑ የጋራ ማንነት መገለጫ ሆነው ያገለግላሉ።
ይህን እውነታ መሬት ላይ ለማውረድ፣ የመዲናችንን ገጽታ ከቀየረው የ“ገበታ ለሸገር” ፕሮጀክቶች ስኬት በመቀጠል፣ የ"ገበታ ለሀገር" እና የ"ገበታ ለትውልድ" ፕሮጀክቶች ልማቱን ወደ ተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች ይዘውት ዘልቀዋል።
በአፋር ክልል የተገነባው የ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ' በአካባቢው ያለውን ያልታየ እምቅ አቅም ወደ ልማት የቀየረ ታላቅ ሥራ ነው።
ወደ ደቡብ ኢትዮጵያ ስናቀና ደግሞ የአርባ ምንጭ ኮንፍረንስ ሪዞርት፣ የኮንፍረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋት የሁሉም ኢትዮጵያውያን መገናኛ ማዕከል ሆኗል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በአማራ ክልል የተገነባው የ‘ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት' ቀደም ሲል ከቱሪስት እይታ ርቆ ለቆየው አካባቢ አዲስ ሕይወት የዘራ ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው የ‘ደንቢ ኢኮ ሎጅ' ደግሞ የኢትዮጵያን አረንጓዴ ውበት ዳግም የገለጠ ድንቅ ፕሮጀክት ነው።
እነ ጎርጎራ፣ ወንጪ ደንዲ፣ ጨበራ ጬርጩራ እና ሃላላ ኬላ ያሉ ኢኮ ለጆችም የኢትዮጵያውያንን ድንቅ የጋራ ሀብት ገልጠው አሳይተዋል።
እነዚህ ከመዲናዋ ውጭ የተገነቡ ውብ ሥፍራዎች ኢትዮጵያውያን ከጫፍ ጫፍ ተንቀሳቅሰው ሀገራቸውን እንዲያውቁ እና የኅብረ ብሔራዊት ኢትዮጵያን ማኅበራዊ ትስስር አጥብቀው እንዲገነቡ ታላቅ ዕድል ፈጥረዋል።
በማክሮ ኢኮኖሚ ረገድ እነዚህ ፕሮጀክቶች ቱሪዝምን ከባዶ እይታ አውጥተው ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ግብይት አሸጋግረውታል።
ቱሪስቶች አዳዲስ እና ማራኪ መዳረሻዎችን ሲጎበኙ ለተለያዩ አገልግሎቶች ወጪ ያደርጋሉ፤ ይህም በየአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የገንዘብ ዝውውርን ያፋጥናል፤ የሥራ ዕድልን ይፈጥራል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደገለጹት፣ ጎብኚዎች ይዘው የመጡትን ገንዘብ ወደ ከፍተኛ ደስታ ቀይረው፣ ላወጡት ወጪ ሳይቆጩ መመለስ አለባቸው።
ፕሮጀክቶቹ የየአካባቢውን ግብዓትና የሰው ኃይል በመጠቀም የውጭ ምንዛሬ ወጪን በመቀነስ በኩል ያላቸው አስተዋጽኦም ከፍተኛ ነው።
እነዚህ አዳዲስ የቱሪዝም መዳረሻዎች ከተለመደው የፖለቲካ እና የቢሮክራሲ አሠራር በመውጣት ፈጣን እና ፈጠራ የተሞላበት አመራር መስጠት ከተቻለ ምን ያህል ርቀት መጓዝ እንደምንችል በተግባር አሳይተውናል።
አቧራ ተሸፍነው የነበሩ የሀገራችን ጸጋዎች ዛሬ በአዲስ ምናብ ደምቀው አይተናቸዋል። ይህ ስኬት የምትከበር፣ የምትወደድ እና በራሷ አቅም የምትቆም የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የጀመርነው ታሪካዊ ጉዞ በትክክለኛ መንገድ ላይ ለመሆኑ ትልቅ ማረጋገጫ ነው።
ሀገራችንን እያወቅን፣ ውበቷን እያጣጣምን እና ትስስራችንን እያጠናከርን ወደ ኢትዮጵያ ከፍታ እንጓዛለን!
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #medemer #tourism #visitethiopia #landoforigins #ebc
26 days ago
ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ከሰኞ ጀምሮ ለአገልግሎት ክፍት ይሆናል
#ethiopia | እጅግ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ከፊታችን ሰኞ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ ለጎብኚዎች እና ለተገልጋዮች ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል።
ሪዞርቱ ከደሴ ከተማ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚገኝ ሲሆን፣ በ“ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክት ማዕቀፍ የተገነባ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻ ነው። በተፈጥሯዊ ውበቱና በመዝናኛ አገልግሎቶቹ በቅርብም በሩቅም የብዙዎችን ትኩረት ሲስብ ቆይቷል።
ከሰኞ ጀምሮ ሪዞርቱ በይፋ ስራ በመጀመሩ፣ የአገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች የተፈጥሮ ውበቱን በመጎብኘት የተለያዩ የመዝናኛና የመስተንግዶ አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በሪዞርቱ ዙሪያ ያሉ አገልግሎቶችና መስህቦችን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃዎች በቀጣይ እንደሚቀርቡም ተገልጿል።
የወሎ አዲሱ የቱሪዝም ፈርጥ - ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት!
በ13.3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው እና የወሎን ተፈጥሮ ከዘመናዊ የቱሪዝም አገልግሎት ጋር ያሰናኘው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ያላትን እምቅ አቅም የሚያሳይ አዲስ መዳረሻ ሆኗል።
ሪዞርቱ ምን ይዟል?
✅ ዓለም አቀፍ ደረጃ:
ዘመናዊ ምግብ ቤቶች እና መኝታ ክፍሎች።
✅ መዝናኛ:
የመዋኛ ገንዳዎች እና ለዓይን የሚማርኩ አረንጓዴ ስፍራዎች።
✅ መሰረተ ልማት:
የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገዶች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያ (Helipad)።
✅ ተፈጥሮ:
በተለያዩ የፍራፍሬ ዞኖች እና በደን የተከበበ መሆኑ ልዩ ትውስታን ይፈጥራል።
ይህ ፕሮጀክት የወሎን ህዝብ ባህላዊ እና ተፈጥሯዊ እሴቶች ለዓለም በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታል።
#logolakeresort #wollo #tourismethiopia #dineforgenerations #gebetaletewled #pmabiy #ethiopia #nature #resort #getutemesgen #ጌጡተመስገን #getutemesgen #ethiopia #logohaykresort #tourism #ገበታለሀገር
#ethiopia | እጅግ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ከፊታችን ሰኞ ሐምሌ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በይፋ ለጎብኚዎች እና ለተገልጋዮች ክፍት እንደሚሆን ተገልጿል።
ሪዞርቱ ከደሴ ከተማ በ30 ኪሎ ሜትር ርቀት የሚገኝ ሲሆን፣ በ“ገበታ ለሀገር” ፕሮጀክት ማዕቀፍ የተገነባ ዘመናዊ የቱሪዝም መዳረሻ ነው። በተፈጥሯዊ ውበቱና በመዝናኛ አገልግሎቶቹ በቅርብም በሩቅም የብዙዎችን ትኩረት ሲስብ ቆይቷል።
ከሰኞ ጀምሮ ሪዞርቱ በይፋ ስራ በመጀመሩ፣ የአገር ውስጥና የውጭ ጎብኚዎች የተፈጥሮ ውበቱን በመጎብኘት የተለያዩ የመዝናኛና የመስተንግዶ አገልግሎቶችን ማግኘት ይችላሉ።
በሪዞርቱ ዙሪያ ያሉ አገልግሎቶችና መስህቦችን በተመለከተ ተጨማሪ መረጃዎች በቀጣይ እንደሚቀርቡም ተገልጿል።
የወሎ አዲሱ የቱሪዝም ፈርጥ - ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት!
በ13.3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው እና የወሎን ተፈጥሮ ከዘመናዊ የቱሪዝም አገልግሎት ጋር ያሰናኘው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት፤ ኢትዮጵያ በቱሪዝም ዘርፍ ያላትን እምቅ አቅም የሚያሳይ አዲስ መዳረሻ ሆኗል።
ሪዞርቱ ምን ይዟል?
✅ ዓለም አቀፍ ደረጃ:
ዘመናዊ ምግብ ቤቶች እና መኝታ ክፍሎች።
✅ መዝናኛ:
የመዋኛ ገንዳዎች እና ለዓይን የሚማርኩ አረንጓዴ ስፍራዎች።
✅ መሰረተ ልማት:
የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገዶች እና የሄሊኮፕተር ማረፊያ (Helipad)።
✅ ተፈጥሮ:
በተለያዩ የፍራፍሬ ዞኖች እና በደን የተከበበ መሆኑ ልዩ ትውስታን ይፈጥራል።
ይህ ፕሮጀክት የወሎን ህዝብ ባህላዊ እና ተፈጥሯዊ እሴቶች ለዓለም በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታል።
#logolakeresort #wollo #tourismethiopia #dineforgenerations #gebetaletewled #pmabiy #ethiopia #nature #resort #getutemesgen #ጌጡተመስገን #getutemesgen #ethiopia #logohaykresort #tourism #ገበታለሀገር
30 days ago
የቱሪዝም ዘርፍ ትንሳኤ እና አዳዲስ መዳረሻዎች
የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ ሀገር ለመምራት በምርጫ የህዝብ ድምጽ ያገኘው ፓርቲ በቱሪዝም ዘርፍ ለማሳካት ቃል የገባቸው በርካታ ጉዳዮች ነበሩ፡፡
እነዚህም በሀገሪቱ የነበሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማዘመን፣ አዳዲስ ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦችን መገንባት፣ የሀገር ገፅታን ማሻሻል እና ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የሚሉ ታላላቅ ቃሎች ነበሩ፡፡
በዝርዝር ስናይ፡-
1. የገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶች፡-
የተገባ ቃል፦ ከባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶች በተጨማሪ አዳዲስና ዘመናዊ የተፈጥሮ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመላ ሀገሪቱ በከፍተኛ ጥራት መገንባት።
አፈጻጸም፦
የገበታዎች ስኬት፦ ይህ ዘርፍ መንግሥት ባለፉት አምስት ዓመታት እጅግ አስደናቂ እና ፈጣን አፈጻጸም ካሳየባቸው መርሃ ግብሮች መካከል አንዱ ነው። መንግሥት በአዲስ አበባ በገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ቀጥሎ በገበታ ለሀገር መዳረሻ ፕሮጀክቶች ሀገር ተጨማሪ ሀብቶችን በዘርፉ አፍርታለች፡፡
የገበታ ለሸገርና የገበታ ለሀገር ስኬትን ተከትሎ የተጀመረው የገበታ ለትውልድ መርሃ ግብር በርካታ ታሪካዊ ስፍራዎችን ወደ ዘመናዊ ሪዞርት እና መዝናኛነት በመቀየር አዲስ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰት መፍጠር ችሏል።
2. የአዲስ አበባ ከተማ ገፅታ ግንባታ :-
የተገባ ቃል፦ ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ምቹ፣ ውብ እና ማራኪ የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ።
አፈጻጸም፦
የኮሪደር ልማት እና አዳዲስ መስህቦች፦ ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑት ታላላቅ የኮሪደር ልማት ሥራዎች፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የእንጦጦ ፓርክ፣ የወዳጅነት እና የአንድነት ፓርኮች ግንባታ የከተማዋን ገፅታ ሙሉ በሙሉ ቀይረውታል።
የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማደግ፦ እነዚህ አዳዲስ መሠረተ ልማቶች ከተማዋ የዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን፣ ኤክስፖዎችን እና የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤዎችን በከፍተኛ የደኅንነትና የውበት ደረጃ እንድታስተናግድ በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።
3. የቪዛ ሥርዓትን ማዘመን እና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም፡-
የተገባ ቃል፦ የውጭ ቱሪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት ማቅለል እና የሀገር ውስጥ የቱሪዝም ባህልን ማሳደግ።
አፈጻጸም ፦
የኢ-ቪዛ መስፋፋት፦ የኢሚግሬሽን ሥርዓቱን በማዘመን የውጭ ዜጎች በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በኦንላይን ቪዛ የሚያገኙበት ሥርዓት ይበልጥ ተጠናክሯል።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም መነቃቃት፦ ቀደም ሲል ቱሪዝም በውጭ ዜጎች ላይ ብቻ ተደግፎ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተሰሩት ሰፊ ሥራዎች የሀገር ውስጥ ተወላጆች፣ ተማሪዎች እና ድርጅቶች አዳዲስ ፓርኮችንና መዳረሻዎችን የመጎብኘት ባህላቸው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት የመደመር መንግሥት ዓመታት መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ እና ስኬታማ አፈጻጸም አስመዝግቧል።
የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ ሀገር ለመምራት በምርጫ የህዝብ ድምጽ ያገኘው ፓርቲ በቱሪዝም ዘርፍ ለማሳካት ቃል የገባቸው በርካታ ጉዳዮች ነበሩ፡፡
እነዚህም በሀገሪቱ የነበሩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ማዘመን፣ አዳዲስ ሰው ሰራሽ የቱሪስት መስህቦችን መገንባት፣ የሀገር ገፅታን ማሻሻል እና ከዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ማሳደግ የሚሉ ታላላቅ ቃሎች ነበሩ፡፡
በዝርዝር ስናይ፡-
1. የገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ሜጋ ፕሮጀክቶች፡-
የተገባ ቃል፦ ከባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶች በተጨማሪ አዳዲስና ዘመናዊ የተፈጥሮ የቱሪዝም መዳረሻዎችን በመላ ሀገሪቱ በከፍተኛ ጥራት መገንባት።
አፈጻጸም፦
የገበታዎች ስኬት፦ ይህ ዘርፍ መንግሥት ባለፉት አምስት ዓመታት እጅግ አስደናቂ እና ፈጣን አፈጻጸም ካሳየባቸው መርሃ ግብሮች መካከል አንዱ ነው። መንግሥት በአዲስ አበባ በገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች አመርቂ ውጤቶችን አስመዝግቧል፡፡ ቀጥሎ በገበታ ለሀገር መዳረሻ ፕሮጀክቶች ሀገር ተጨማሪ ሀብቶችን በዘርፉ አፍርታለች፡፡
የገበታ ለሸገርና የገበታ ለሀገር ስኬትን ተከትሎ የተጀመረው የገበታ ለትውልድ መርሃ ግብር በርካታ ታሪካዊ ስፍራዎችን ወደ ዘመናዊ ሪዞርት እና መዝናኛነት በመቀየር አዲስ የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች ፍሰት መፍጠር ችሏል።
2. የአዲስ አበባ ከተማ ገፅታ ግንባታ :-
የተገባ ቃል፦ ዋና ከተማዋን አዲስ አበባን ለአፍሪካ እና ለዓለም አቀፍ ጎብኚዎች ምቹ፣ ውብ እና ማራኪ የቱሪዝም ማዕከል ማድረግ።
አፈጻጸም፦
የኮሪደር ልማት እና አዳዲስ መስህቦች፦ ባለፉት አምስት ዓመታት በአዲስ አበባ የተከናወኑት ታላላቅ የኮሪደር ልማት ሥራዎች፣ የሳይንስ ሙዚየም፣ የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ፣ የእንጦጦ ፓርክ፣ የወዳጅነት እና የአንድነት ፓርኮች ግንባታ የከተማዋን ገፅታ ሙሉ በሙሉ ቀይረውታል።
የኮንፈረንስ ቱሪዝም ማደግ፦ እነዚህ አዳዲስ መሠረተ ልማቶች ከተማዋ የዓለም አቀፍ ስብሰባዎችን፣ ኤክስፖዎችን እና የአፍሪካ ሕብረት ጉባኤዎችን በከፍተኛ የደኅንነትና የውበት ደረጃ እንድታስተናግድ በማድረግ ረገድ ትልቅ አስተዋፅኦ አበርክተዋል።
3. የቪዛ ሥርዓትን ማዘመን እና የሀገር ውስጥ ቱሪዝም፡-
የተገባ ቃል፦ የውጭ ቱሪስቶች ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡበትን የቪዛ አሰጣጥ ሥርዓት ማቅለል እና የሀገር ውስጥ የቱሪዝም ባህልን ማሳደግ።
አፈጻጸም ፦
የኢ-ቪዛ መስፋፋት፦ የኢሚግሬሽን ሥርዓቱን በማዘመን የውጭ ዜጎች በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ በኦንላይን ቪዛ የሚያገኙበት ሥርዓት ይበልጥ ተጠናክሯል።
የሀገር ውስጥ ቱሪዝም መነቃቃት፦ ቀደም ሲል ቱሪዝም በውጭ ዜጎች ላይ ብቻ ተደግፎ የነበረ ቢሆንም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት በተሰሩት ሰፊ ሥራዎች የሀገር ውስጥ ተወላጆች፣ ተማሪዎች እና ድርጅቶች አዳዲስ ፓርኮችንና መዳረሻዎችን የመጎብኘት ባህላቸው በከፍተኛ ደረጃ አድጓል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት የመደመር መንግሥት ዓመታት መንግሥት በቱሪዝም ዘርፍ በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ታላቅ እና ስኬታማ አፈጻጸም አስመዝግቧል።
Sponsored by
Surafel
30 days ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
የመደመር መንግሥት በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች ሲመዘን
የመደመር መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት መዋቅር ካረጀውና በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ከተደገፈው የግብርና ምህዳር በማውጣት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂን ቀረጸ።
በዚህ ስትራቴጂ ውስጥ አምስት ቁልፍ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች፡ ግብርና፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን፣ አይሲቲ እና አምራች ኢንዱስትሪ ተለይተው ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
መንግሥት በነዚህ ዘርፎች የገባውን ቃል እና ባለፉት አምስት ዓመታት የታየውን አፈጻጸም በአጭር በአጭሩ ለማየት እንሞክር፡፡
1. ግብርና፡-
ቃል የተገባው፡ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን፣ የምግብ ዋስትናን (ራስን መቻል) ማረጋገጥ እና ኢትዮጵያን ከእህል አስመጪነት ወደ ላኪነት ማሸጋገር።
አፈጻጸም ፦ ግብርናው በመደመር መንግሥት ስር ትልቅ የመዋቅር ለውጥ ያሳየበት ዘርፍ ነው። በተለይም በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተመዘገበው ውጤት ሀገሪቱን ወደ ስንዴ ላኪነት ያሸጋገረ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኗል።
2. ቱሪዝም ፡-
ቃል የተገባው፦ የቱሪስት መስህቦቻችንን አቧራ አራግፈን አሻራ እናኖራለን በሚል መርህ፣ ዘርፉን የሀገር ገጽታ መገንቢያና የውጭ ምንዛሬ ማግኛ ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃት የታየበት ነው። በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት እንደ እንጦጦ፣ አንድነት ፓርክ፣ ጎርጎራ፣ ወንጪ እና በቅርቡ የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ያሉን ጨምሮ አዳዲስና ዘመናዊ መዳረሻዎች ተገንብተዋል።
3. ማዕድን ፡-
ቃል የተገባው፦ የሀገሪቱን የማዕድን ሀብት በአግባቡ ማልማት፣ ህገ-ወጥ የማዕድን ዝውውርን መቆጣጠር እና ዘርፉን የብሔራዊ ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ መንግሥት የድንጋይ ከሰል ምርትን በማሳደግ የውጭ ምንዛሪን ለማዳን የጀመረው ስራ እና የወርቅ ግዢ አሰራርን በማዘመን የሀገር ውስጥ ገበያ ድርሻን ከፍ ለማድረግ ያደረገው ጥረት የሚጠቀስ ነው።
4. አይሲቲ እና ዲጂታል ኢኮኖሚ:-
ቃል የተገባው፦ የቴሌኮም ገበያውን ለግሉ ዘርፍ ክፍት ማድረግ፣ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን መተግበር እና የቢሮክራሲ አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ የመደመር መንግሥት በትልቅ ቁርጠኝነት ካሳካቸው ጉዳዮች አንዱ የኢትዮ ቴሌኮም ሞኖፖሊን ሰብሮ ሳፋሪኮምን ወደ ገበያ ማስገባት እና የዲጂታል ክፍያ ስርዓትን ማስፋፋት ነው። የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ እና የቴሌብር/ባንኪንግ መተግበሪያዎች የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወትና የንግድ እንቅስቃሴ አቅልለዋል።
5. አምራች ኢንዱስትሪ:-
ቃል የተገባው፦ የሀገር ውስጥ አምራችነትን ማሳደግ፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት እና ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር።
አፈጻጸም ፦ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተከፈተው ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት አቅም 58 በመቶ ደርሷል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት ዓመታት
በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች በመደመር መንግሥት መሪነት የተመዘገቡት ስኬቶች መንግሥት ገቢር-ነበብ እና ተግባር ተኮር መሆኑን ያሳዩ ናቸው።
የመደመር መንግሥት በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች ሲመዘን
የመደመር መንግሥት ወደ ሥልጣን ሲመጣ የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት መዋቅር ካረጀውና በአንድ ዘርፍ ላይ ብቻ ከተደገፈው የግብርና ምህዳር በማውጣት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ስትራቴጂን ቀረጸ።
በዚህ ስትራቴጂ ውስጥ አምስት ቁልፍ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች፡ ግብርና፣ ቱሪዝም፣ ማዕድን፣ አይሲቲ እና አምራች ኢንዱስትሪ ተለይተው ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
መንግሥት በነዚህ ዘርፎች የገባውን ቃል እና ባለፉት አምስት ዓመታት የታየውን አፈጻጸም በአጭር በአጭሩ ለማየት እንሞክር፡፡
1. ግብርና፡-
ቃል የተገባው፡ የግብርናውን ዘርፍ ማዘመን፣ የምግብ ዋስትናን (ራስን መቻል) ማረጋገጥ እና ኢትዮጵያን ከእህል አስመጪነት ወደ ላኪነት ማሸጋገር።
አፈጻጸም ፦ ግብርናው በመደመር መንግሥት ስር ትልቅ የመዋቅር ለውጥ ያሳየበት ዘርፍ ነው። በተለይም በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የተመዘገበው ውጤት ሀገሪቱን ወደ ስንዴ ላኪነት ያሸጋገረ ታሪካዊ ምዕራፍ ሆኗል።
2. ቱሪዝም ፡-
ቃል የተገባው፦ የቱሪስት መስህቦቻችንን አቧራ አራግፈን አሻራ እናኖራለን በሚል መርህ፣ ዘርፉን የሀገር ገጽታ መገንቢያና የውጭ ምንዛሬ ማግኛ ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ ዘርፉ ከፍተኛ መነቃቃት የታየበት ነው። በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት እንደ እንጦጦ፣ አንድነት ፓርክ፣ ጎርጎራ፣ ወንጪ እና በቅርቡ የተመረቀው የአርባምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት ያሉን ጨምሮ አዳዲስና ዘመናዊ መዳረሻዎች ተገንብተዋል።
3. ማዕድን ፡-
ቃል የተገባው፦ የሀገሪቱን የማዕድን ሀብት በአግባቡ ማልማት፣ ህገ-ወጥ የማዕድን ዝውውርን መቆጣጠር እና ዘርፉን የብሔራዊ ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት ምሰሶ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ መንግሥት የድንጋይ ከሰል ምርትን በማሳደግ የውጭ ምንዛሪን ለማዳን የጀመረው ስራ እና የወርቅ ግዢ አሰራርን በማዘመን የሀገር ውስጥ ገበያ ድርሻን ከፍ ለማድረግ ያደረገው ጥረት የሚጠቀስ ነው።
4. አይሲቲ እና ዲጂታል ኢኮኖሚ:-
ቃል የተገባው፦ የቴሌኮም ገበያውን ለግሉ ዘርፍ ክፍት ማድረግ፣ ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂን መተግበር እና የቢሮክራሲ አገልግሎቶችን ዲጂታላይዝ ማድረግ።
አፈጻጸም ፦ የመደመር መንግሥት በትልቅ ቁርጠኝነት ካሳካቸው ጉዳዮች አንዱ የኢትዮ ቴሌኮም ሞኖፖሊን ሰብሮ ሳፋሪኮምን ወደ ገበያ ማስገባት እና የዲጂታል ክፍያ ስርዓትን ማስፋፋት ነው። የፋይዳ ብሔራዊ መታወቂያ እና የቴሌብር/ባንኪንግ መተግበሪያዎች የዜጎችን የዕለት ተዕለት ሕይወትና የንግድ እንቅስቃሴ አቅልለዋል።
5. አምራች ኢንዱስትሪ:-
ቃል የተገባው፦ የሀገር ውስጥ አምራችነትን ማሳደግ፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን መተካት እና ለዜጎች ሰፊ የሥራ ዕድል መፍጠር።
አፈጻጸም ፦ በሀገር አቀፍ ደረጃ በተከፈተው ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ የመተካት አቅም 58 በመቶ ደርሷል።
በአጠቃላይ ባለፉት አምስት ዓመታት
በአምስቱ የኢኮኖሚ ምሰሶዎች በመደመር መንግሥት መሪነት የተመዘገቡት ስኬቶች መንግሥት ገቢር-ነበብ እና ተግባር ተኮር መሆኑን ያሳዩ ናቸው።
1 month ago
ኢትዮጵያና ብራዚል በቱሪዝም ዘርፍ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ብራዚል በመካከላቸው ያለውን ዘርፈ ብዙ አጋርነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እና ዘላቂ የቱሪዝም ልማትን በጋራ ለማስፋፋት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱን በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ እና የብራዚል የቱሪዝም ሚኒስትር ጉስታቮ ኮስታ ፌሊሲያኖ ተፈራርመውታል፡፡
አምባሳደር ልዑልሰገድ እንዳሉት÷ ስምምነቱ በሀገራቱ መካከል ያለውን የቆየ ወዳጅነት ይበልጥ ለማጠናከር እንዲሁም በሁለትዮሽ፣ በብሪክስና በሌሎች ዓለም አቀፍ ባለብዙ ወገን መድረኮች በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን ትብብር ለማሳደግ ያለመ ነው።
ስምምነቱ የሀገራቱን የቱሪዝም ዘርፍ እና የቱሪስት መዳረሻዎች ይበልጥ በማስተዋወቅ ረገድ ያለውን ትስስር እንደሚያጠናክር ተመላክቷል፡፡
አምባሳደሩ በተለይም የኢትዮጵያ እና የብራዚል ጎብኚዎችን ጨምሮ ዓለም አቀፍ የቱሪስት ፍሰትን በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ የሚያስችል መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህም ሁለቱ ወገኖች ተቋማዊ ትብብርን ጨምሮ የመረጃ እና የልምድ ልውውጥን ማጠናከር፣ በቱሪዝም ኢንቨስትመንት መሳተፍ፣ እንዲሁም በሥልጠና እና በአቅም ግንባታ ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ተስማምተዋል፡፡
ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና ብራዚል ስላለው ሰፊ የቱሪዝም እምቅ አቅም ፍሬያማ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ፥ አዳዲስ የቱሪዝም ልማትና ኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለመጠቀም ጠንካራ ትብብር ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
ቱሪዝም ከኢትዮጵያ የልማት ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዘርፎች አንዱ መሆኑን ገልጸው÷ የተጀመሩትንና የኢትዮጵያን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ እየቀየሩ ያሉትን የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶችን እና የቱሪስት መዳረሻ ልማቶች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ጉስታቮ ኮስታ ፌሊሲያኖ በበኩላቸው ÷ ብራዚል በቱሪዝም ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማስፋፋትና አዳዲስ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን በጋራ ለመጠቀም ቁርጠኛ እንደሆነች መግለጻቸውን የኤምባሲው መረጃ ያመላክታል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ብራዚል በመካከላቸው ያለውን ዘርፈ ብዙ አጋርነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እና ዘላቂ የቱሪዝም ልማትን በጋራ ለማስፋፋት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱን በብራዚል የኢትዮጵያ አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ እና የብራዚል የቱሪዝም ሚኒስትር ጉስታቮ ኮስታ ፌሊሲያኖ ተፈራርመውታል፡፡
አምባሳደር ልዑልሰገድ እንዳሉት÷ ስምምነቱ በሀገራቱ መካከል ያለውን የቆየ ወዳጅነት ይበልጥ ለማጠናከር እንዲሁም በሁለትዮሽ፣ በብሪክስና በሌሎች ዓለም አቀፍ ባለብዙ ወገን መድረኮች በቱሪዝም ዘርፍ ያለውን ትብብር ለማሳደግ ያለመ ነው።
ስምምነቱ የሀገራቱን የቱሪዝም ዘርፍ እና የቱሪስት መዳረሻዎች ይበልጥ በማስተዋወቅ ረገድ ያለውን ትስስር እንደሚያጠናክር ተመላክቷል፡፡
አምባሳደሩ በተለይም የኢትዮጵያ እና የብራዚል ጎብኚዎችን ጨምሮ ዓለም አቀፍ የቱሪስት ፍሰትን በከፍተኛ ደረጃ ለማሳደግ የሚያስችል መሆኑን አብራርተዋል።
በዚህም ሁለቱ ወገኖች ተቋማዊ ትብብርን ጨምሮ የመረጃ እና የልምድ ልውውጥን ማጠናከር፣ በቱሪዝም ኢንቨስትመንት መሳተፍ፣ እንዲሁም በሥልጠና እና በአቅም ግንባታ ዙሪያ በትብብር ለመሥራት ተስማምተዋል፡፡
ሁለቱ ወገኖች በኢትዮጵያና ብራዚል ስላለው ሰፊ የቱሪዝም እምቅ አቅም ፍሬያማ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ፥ አዳዲስ የቱሪዝም ልማትና ኢንቨስትመንት ዕድሎችን ለመጠቀም ጠንካራ ትብብር ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።
ቱሪዝም ከኢትዮጵያ የልማት ቅድሚያ የሚሰጣቸው ዘርፎች አንዱ መሆኑን ገልጸው÷ የተጀመሩትንና የኢትዮጵያን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ እየቀየሩ ያሉትን የገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶችን እና የቱሪስት መዳረሻ ልማቶች ዙሪያ ማብራሪያ ሰጥተዋል።
ጉስታቮ ኮስታ ፌሊሲያኖ በበኩላቸው ÷ ብራዚል በቱሪዝም ዘርፍ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን አጋርነት ለማስፋፋትና አዳዲስ የኢንቨስትመንት ዕድሎችን በጋራ ለመጠቀም ቁርጠኛ እንደሆነች መግለጻቸውን የኤምባሲው መረጃ ያመላክታል፡፡
1 month ago
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፤ ታሪክ ተሰርቷል!
***************
የዘመናት ታሪክ ገፆች ሲገለጡ የአንድ ሀገር ዕጣ ፈንታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከስር መሰረቱ ተነቅንቆ አዲስ መልክ የሚይዝበት አጋጣሚ እጅግ ጥቂት ነው።
ላለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የተዘረጉትን የልማትና የለውጥ ገፆች ስናነብ፣ የተካሄደው ጉዞ "ለውጥ" ወይም "ሪፎርም" በሚሉ ቃላት ብቻ የሚገለፅ አይደለም።
ይልቁንም ከሪፎርም ባሻገር ወደ አብዮት የተጠጋ፣ የኢትዮጵያን አጠቃላይ ገፅታ የለወጠና ሥር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግርን ያረጋገጠ ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
በዓለም የኢኮኖሚ ታሪክ ውስጥ፣ ጥቂት ሀገራት ብቻ ናቸው በፈጣን ጊዜ ውስጥ አስደናቂ የሚባል የዕድገት ዝላይ (Leapfrogging) ማሳየት የቻሉት።
ቻይና በሰላሳ ዓመታት ያመጣችው መዋቅራዊ ለውጥ፣ ደቡብ ኮሪያ በጄኔራል ፓርክ ቹንግ ሂ ቆራጥ መሪነት የተጓዘችው የኢንዱስትሪ ሽግግር፣ እንዲሁም ታይዋን ያስመዘገበችው የቴክኖሎጂ ስኬት ሁሌም በምሳሌነት ይነሳሉ።
ነገር ግን፣ ኢትዮጵያ በአምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ እያስመዘገበች ያለው የለውጥ ፍጥነትና ስፋት እጅግ አስደናቂ ሆኖ እናገኘዋለን። በጠንካራና ቁርጠኛ አመራር እየተመራች፣ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ወደ ታላቅነት የምታደርገው ሽግግር ከግምት በላይ የሆነ ጉዞ ነው።
ይህ ተአምራዊ የሚባል ዝላይ በገሃድ ከሚታይባቸው መስኮች አንዱ ግብርና ነው። ለዘመናት በልመናና በስንዴ ዕርዳታ ጥገኝነት ስትታወቅ የነበረችው ሀገር፣ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ የምግብ ሉዓላዊነቷን አረጋግጣ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገሯ እውነተኛ የኢኮኖሚ "ሉዓላዊነት" ማረጋገጫ ነው።
በተጠናከረ የኩታገጠም እና የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት፣ የስንዴ ምርት በ2017 በጀት ዓመት 280 ሚሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚህ ፈጣን ስኬት ማሳያ ነው። ኢኮኖሚው ከአንድ ወጥ ጥገኝነት ወጥቶ ወደ ብዝሃ-ዘርፍ ልማት በማደግ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገቡ በጥቂት ሀገራት ብቻ የሚሳካ ታላቅ ድል ነው።
የለውጡ ጅረት በግብርና ብቻ አልተገታም። በአረንጓዴ ኢኮኖሚው ዘርፍ፣ እስከ ኮፕ ጉባኤ ድረስ ከ65 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል በእስካሁኑ ጉዞ የሀገራችንን የደን ሽፋን ከ17 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ከፍ በማድረግ ኢትዮጵያ የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ መከላከያ ተምሳሌት ሆናለች።
በውሃና ኃይል (ኤነርጂ) ሽግግር፣ ታላቁን የሕዳሴ ግድብን ጨምሮ በርካታ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የኃይል ማመንጨት አቅምን ወደ 9,554 ሜጋ ዋት አሳድጋለች።
በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን (EV) በመጠቀም የነዳጅ ጥገኝነትን መቀነስና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ሌላው የዘርፉ ስኬት ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍም የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ከተሞቻችንን የውበት፣ የንፅህናና የሥልጣኔ ማዕከል አድርገዋቸዋል።
በኢንዱስትሪና በዲጂታል ዘርፍ፣ "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄንና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን በመተግበር፣ እንዲሁም ከ58 ሚሊዮን በላይ የቴሌብር ተጠቃሚዎችን በማፍራትና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ቁጥር በማስፋፋት ዘመኑን የዋጀ የቴክኖሎጂ አብዮት ተካሂዷል።
በማዕድን ዘርፍ የተከናወኑት የሪፎርም ስራዎችም እንዲሁ እጅግ አስደናቂ ናቸው። የኮንትሮባንድ ንግድን በመግታትና የወርቅ ምርትን ከ3.3 ቶን ወደ 38.8 ቶን በማሳደግ፣ ዘርፉ የውጭ ምንዛሬ ግኝታችንን ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሯል።
የቱሪዝም ዘርፉም በተመሳሳይ በገበታ ለሀገርና በሌሎች የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት፣ የውጭ ቱሪስት ፍሰትን ወደ 1.3 ሚሊዮን በማድረስ ሀገራችንን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መዳረሻነት ቀይሯታል።
በዲፕሎማሲውና በፖለቲካው መስክም የተመዘገበው ስኬት የሚያስደምም ነው። ኢትዮጵያ የነበሩባትን ውስብስብ ጫናዎች በብልሃት ተቋቁማ፣ የውጭ ፖሊሲዋን ሚዛናዊ በማድረግ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀሏ ዓለም አቀፍ ተደማጭነቷን አረጋግጧል።
በድምሩ ሲታይ እነዚህ ሁሉ ስኬቶች በአንድ ላይ ሲገመገሙ ኢትዮጵያ በእርግጥም ተአምራዊ በሚባል የለውጥ ጎዳና ላይ ትገኛለች። ይህን ሁሉ ውስብስብ ሀገራዊ፣ ቀጠናዊና ዓለም አቀፍ ጫና ተቋቁሞ ማሳካት የቻለው "መፍጠር፣ መፍጠንና መዝለል" በሚል መርህ የተቃኘው የፖለቲካ ኢኮኖሚ ሥርዓትና ቆራጥ አመራር በመኖሩ ነው።
ይህ እንደ አዲስ የጀመረው የለውጥና የዝላይ ጉዞ በአጭር ጊዜ ከግብ ሲደርስ፣ ኢትዮጵያ በብልፅግና ማማ ላይ ደምቃ በመውጣት የአፍሪካዊ ተምሳሌትነትን አልፋ የዓለም የብልፅግና ተምሳሌት እንደምትሆን አያጠራጥርም።
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፣ የዚህችን ታላቅ ሀገር አይበገሬነትና ትንሣኤ በደማቁ የፃፉ ህያው የድል ድርሳናት ናቸው!
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopiarising #historyinthemakinget #foodsovereigntyet #greenlegacyethiopia #ethiopiainbrics
***************
የዘመናት ታሪክ ገፆች ሲገለጡ የአንድ ሀገር ዕጣ ፈንታ በአጭር ጊዜ ውስጥ ከስር መሰረቱ ተነቅንቆ አዲስ መልክ የሚይዝበት አጋጣሚ እጅግ ጥቂት ነው።
ላለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የተዘረጉትን የልማትና የለውጥ ገፆች ስናነብ፣ የተካሄደው ጉዞ "ለውጥ" ወይም "ሪፎርም" በሚሉ ቃላት ብቻ የሚገለፅ አይደለም።
ይልቁንም ከሪፎርም ባሻገር ወደ አብዮት የተጠጋ፣ የኢትዮጵያን አጠቃላይ ገፅታ የለወጠና ሥር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግርን ያረጋገጠ ታላቅ ብሔራዊ ንቅናቄ ነው።
በዓለም የኢኮኖሚ ታሪክ ውስጥ፣ ጥቂት ሀገራት ብቻ ናቸው በፈጣን ጊዜ ውስጥ አስደናቂ የሚባል የዕድገት ዝላይ (Leapfrogging) ማሳየት የቻሉት።
ቻይና በሰላሳ ዓመታት ያመጣችው መዋቅራዊ ለውጥ፣ ደቡብ ኮሪያ በጄኔራል ፓርክ ቹንግ ሂ ቆራጥ መሪነት የተጓዘችው የኢንዱስትሪ ሽግግር፣ እንዲሁም ታይዋን ያስመዘገበችው የቴክኖሎጂ ስኬት ሁሌም በምሳሌነት ይነሳሉ።
ነገር ግን፣ ኢትዮጵያ በአምስት ዓመታት ውስጥ ብቻ እያስመዘገበች ያለው የለውጥ ፍጥነትና ስፋት እጅግ አስደናቂ ሆኖ እናገኘዋለን። በጠንካራና ቁርጠኛ አመራር እየተመራች፣ ኢትዮጵያ በሁሉም መስክ ወደ ታላቅነት የምታደርገው ሽግግር ከግምት በላይ የሆነ ጉዞ ነው።
ይህ ተአምራዊ የሚባል ዝላይ በገሃድ ከሚታይባቸው መስኮች አንዱ ግብርና ነው። ለዘመናት በልመናና በስንዴ ዕርዳታ ጥገኝነት ስትታወቅ የነበረችው ሀገር፣ በአምስት ዓመት ጊዜ ውስጥ የምግብ ሉዓላዊነቷን አረጋግጣ ወደ ስንዴ ላኪነት መሸጋገሯ እውነተኛ የኢኮኖሚ "ሉዓላዊነት" ማረጋገጫ ነው።
በተጠናከረ የኩታገጠም እና የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት፣ የስንዴ ምርት በ2017 በጀት ዓመት 280 ሚሊዮን ኩንታል መድረሱ የዚህ ፈጣን ስኬት ማሳያ ነው። ኢኮኖሚው ከአንድ ወጥ ጥገኝነት ወጥቶ ወደ ብዝሃ-ዘርፍ ልማት በማደግ ፈጣን የኢኮኖሚ ዕድገት ማስመዝገቡ በጥቂት ሀገራት ብቻ የሚሳካ ታላቅ ድል ነው።
የለውጡ ጅረት በግብርና ብቻ አልተገታም። በአረንጓዴ ኢኮኖሚው ዘርፍ፣ እስከ ኮፕ ጉባኤ ድረስ ከ65 ቢሊዮን በላይ ችግኞችን በመትከል በእስካሁኑ ጉዞ የሀገራችንን የደን ሽፋን ከ17 በመቶ ወደ 23.6 በመቶ ከፍ በማድረግ ኢትዮጵያ የዓለም የአየር ንብረት ለውጥ መከላከያ ተምሳሌት ሆናለች።
በውሃና ኃይል (ኤነርጂ) ሽግግር፣ ታላቁን የሕዳሴ ግድብን ጨምሮ በርካታ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ የኃይል ማመንጨት አቅምን ወደ 9,554 ሜጋ ዋት አሳድጋለች።
በተለይም የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን (EV) በመጠቀም የነዳጅ ጥገኝነትን መቀነስና የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ሌላው የዘርፉ ስኬት ነው።
በከተማ ልማት ዘርፍም የኮሪደር ልማት ፕሮጀክቶች ከተሞቻችንን የውበት፣ የንፅህናና የሥልጣኔ ማዕከል አድርገዋቸዋል።
በኢንዱስትሪና በዲጂታል ዘርፍ፣ "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄንና የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን በመተግበር፣ እንዲሁም ከ58 ሚሊዮን በላይ የቴሌብር ተጠቃሚዎችን በማፍራትና የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ቁጥር በማስፋፋት ዘመኑን የዋጀ የቴክኖሎጂ አብዮት ተካሂዷል።
በማዕድን ዘርፍ የተከናወኑት የሪፎርም ስራዎችም እንዲሁ እጅግ አስደናቂ ናቸው። የኮንትሮባንድ ንግድን በመግታትና የወርቅ ምርትን ከ3.3 ቶን ወደ 38.8 ቶን በማሳደግ፣ ዘርፉ የውጭ ምንዛሬ ግኝታችንን ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሯል።
የቱሪዝም ዘርፉም በተመሳሳይ በገበታ ለሀገርና በሌሎች የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት፣ የውጭ ቱሪስት ፍሰትን ወደ 1.3 ሚሊዮን በማድረስ ሀገራችንን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መዳረሻነት ቀይሯታል።
በዲፕሎማሲውና በፖለቲካው መስክም የተመዘገበው ስኬት የሚያስደምም ነው። ኢትዮጵያ የነበሩባትን ውስብስብ ጫናዎች በብልሃት ተቋቁማ፣ የውጭ ፖሊሲዋን ሚዛናዊ በማድረግ ወደ ብሪክስ (BRICS) አባልነት መቀላቀሏ ዓለም አቀፍ ተደማጭነቷን አረጋግጧል።
በድምሩ ሲታይ እነዚህ ሁሉ ስኬቶች በአንድ ላይ ሲገመገሙ ኢትዮጵያ በእርግጥም ተአምራዊ በሚባል የለውጥ ጎዳና ላይ ትገኛለች። ይህን ሁሉ ውስብስብ ሀገራዊ፣ ቀጠናዊና ዓለም አቀፍ ጫና ተቋቁሞ ማሳካት የቻለው "መፍጠር፣ መፍጠንና መዝለል" በሚል መርህ የተቃኘው የፖለቲካ ኢኮኖሚ ሥርዓትና ቆራጥ አመራር በመኖሩ ነው።
ይህ እንደ አዲስ የጀመረው የለውጥና የዝላይ ጉዞ በአጭር ጊዜ ከግብ ሲደርስ፣ ኢትዮጵያ በብልፅግና ማማ ላይ ደምቃ በመውጣት የአፍሪካዊ ተምሳሌትነትን አልፋ የዓለም የብልፅግና ተምሳሌት እንደምትሆን አያጠራጥርም።
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፣ የዚህችን ታላቅ ሀገር አይበገሬነትና ትንሣኤ በደማቁ የፃፉ ህያው የድል ድርሳናት ናቸው!
በአዶኒያስ ወ/አረጋይ
#ethiopiarising #historyinthemakinget #foodsovereigntyet #greenlegacyethiopia #ethiopiainbrics
1 month ago
የትውልዱ የቱሪዝም ዘርፍ አለኝታ ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እልፍ በሆኑ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች የተሞላች ነች፤ ነገር ግን ቀደም ሲል ለዘርፉ በተሰጠው አነስተኛ ግምትና አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ እነዚህ ሀብቶች ለዐይን የማይሞሉ፣ ጎብኚዎችን የማይስቡ፣ ከገቢም አንጻር ይህ ነው የማይባል አስተዋፅኦ ሳይኖራቸው ዘመናት ተቆጥረዋል።
ከሀገራዊ ለውጥ በኋላ ቱሪዝም እንደ ሀገሪቷ የብልጽግና ምሰሶነት ትልቅ ትኩረት ሊሰጠው ችሏል።
በዚህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገርና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ተጠንስሰው ለፍሬ በቅተዋል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የሀገርን እምቅ ውበት ከመግለጥ አንጻር ከፍተኛ እመርታን እያሳዩ ሁለንተናዊ እድገትንም ለማረጋገጥ በሚደረገው ጉዞ ውስጥ ወሳኝ ርምጃ ሆነው ውጤታቸው መታየት ጀምሯል።
ከገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው በስሙ የሚጠራ ከተማ የተሰየመለት በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ በተሁለደሬ ወረዳ የሚገኘው የሎጎ ሐይቅ አንዱ ነው፡፡
ይህ ሐይቅ ከአዲስ አበባ በ430 ኪሎ ሜትር፤ ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ ደግሞ በ30 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከሐይቅ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ከ23 እስከ 88 ሜትር ጥልቀት ያለው ሐይቁ ከባህር ወለል በላይ 1 ሺህ 950 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ የሚሸፍነው የመሬት አካል ደግሞ 35 ስኩዌር ኪሎ ሜትር በላይ ነው።
ይህ ሐይቅ የተንሰራፋበት መልክዓ ምድር በሰንሰለታማ ተራሮች የተከበበ፣ ለዕይታ ማራኪ፣ የበርካታ ጎብኚዎችን ቀልብ መሳብ የሚችል ሃብቱ ያለተነካ ድንቅ የመስህብ ስፍራ ነው፡፡
ሐይቅ ከተማ ኢትዮጵያውያን የሚታወቁበት የአብሮነት እሴት በተጨባጭ የሚታይበት ስፍራ እንደሆነ በርካቶች ይስማሙበታል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቦታውን እንዲህ ሲሉ ገልጸውት ነበር፤ "ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ገራገርና ቅን የሆነውን የወሎ ሕዝብ ውብ ባህልና እሴት ለማስተዋወቅ ያስችላል፤ ክርስትና እና እስልምና ተዋደው እና ተከባብረው የሚኖሩበት ድንቅ አከባቢ፤ የሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም ደግሞ የስፍራው ታላቅ ሃብት ነው"፡፡
በዚህ ከተማ የሚገኘው ትልቅ ውበት ነው ታድያ፤ ከትኩረት ማጣት አንጻር ከተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ብሎም ከዓለም ዕይታ ተሸሽጎ የቆየው።
በገበታ ለትውልድ ውጥን ፕሮጀክቶች ስር በመታቀፍ ቀን ከሌት ስራው በጥራትና በፍጥነት ተከናውኖ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥር ወር 2018 ዓ.ም ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
በሐይቁ ላይ የተገነባው ሪዞርት በመደመር እሳቤ መንግሥትንና የግሉን ዘርፍ በአንድነት በማሳተፍ የተገኘውን ውጤት ጽኑ መሰረት እንዲኖረው አስችሏል፡፡
በ13 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምግብ ቤቶችን፣ የመዋኛ ገንዳዎችን፣ የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገዶችን እና የሄሊኮፕተር ማረፊያን ጨምሮ ሁሉንም ዓይነት አገልግሎቶችን በአንድነት ይዟል፡፡
ልዩ ልዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ስፍራዎች፣ ለዕይታ የሚማርኩ አረንጓዴ አካባቢዎችን አቅፎ ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ሀገራት ጎብኚዎች የማይረሳ ትዝታን የሚፈጥር ውብ ቦታ ነው፡፡
የቱሪዝም ልማትን ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ፣ ከዘላቂ እና ከአካታች ሁለንተናዊ እድገት ጋር በማቀናጀት፣ ሪዞርቱ የወሎ ሕዝብ ያለውን ታላቅ ባህላዊና ተፈጥሯዊ እሴት ለተቀረው ዓለም ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ የሚቻልበት ሰፊ ገበታ ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ለማህበረሰቡ የስራ ዕድልን ከመፍጠር ባሻገር የአካባቢውን ቱሪዝም፣ የትራንስፖርት እንዲሁም የግብርና ዘርፎች የሚያነቃቃ በተጨማሪም ለአምራቾችና ስራ ፈጣሪዎች አዲስ የገበያ ትስስርን በመፍጠር ለኢኮኖሚ እድገትና ብልጽግና አለኝታ ሆኖ ያገለግላል።
በመልካም ፍቃዱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እልፍ በሆኑ የተፈጥሮና ሰው ሰራሽ የቱሪዝም መስህብ ስፍራዎች የተሞላች ነች፤ ነገር ግን ቀደም ሲል ለዘርፉ በተሰጠው አነስተኛ ግምትና አስተዳደራዊ ችግሮች ሳቢያ እነዚህ ሀብቶች ለዐይን የማይሞሉ፣ ጎብኚዎችን የማይስቡ፣ ከገቢም አንጻር ይህ ነው የማይባል አስተዋፅኦ ሳይኖራቸው ዘመናት ተቆጥረዋል።
ከሀገራዊ ለውጥ በኋላ ቱሪዝም እንደ ሀገሪቷ የብልጽግና ምሰሶነት ትልቅ ትኩረት ሊሰጠው ችሏል።
በዚህም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገርና ገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች ተጠንስሰው ለፍሬ በቅተዋል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የሀገርን እምቅ ውበት ከመግለጥ አንጻር ከፍተኛ እመርታን እያሳዩ ሁለንተናዊ እድገትንም ለማረጋገጥ በሚደረገው ጉዞ ውስጥ ወሳኝ ርምጃ ሆነው ውጤታቸው መታየት ጀምሯል።
ከገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው በስሙ የሚጠራ ከተማ የተሰየመለት በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ውስጥ በተሁለደሬ ወረዳ የሚገኘው የሎጎ ሐይቅ አንዱ ነው፡፡
ይህ ሐይቅ ከአዲስ አበባ በ430 ኪሎ ሜትር፤ ከደቡብ ወሎ ዞን መቀመጫ ደሴ ከተማ ደግሞ በ30 ኪሎ ሜትር እንዲሁም ከሐይቅ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
ከ23 እስከ 88 ሜትር ጥልቀት ያለው ሐይቁ ከባህር ወለል በላይ 1 ሺህ 950 ሜትር ከፍታ ላይ የሚገኝ ሲሆን፤ የሚሸፍነው የመሬት አካል ደግሞ 35 ስኩዌር ኪሎ ሜትር በላይ ነው።
ይህ ሐይቅ የተንሰራፋበት መልክዓ ምድር በሰንሰለታማ ተራሮች የተከበበ፣ ለዕይታ ማራኪ፣ የበርካታ ጎብኚዎችን ቀልብ መሳብ የሚችል ሃብቱ ያለተነካ ድንቅ የመስህብ ስፍራ ነው፡፡
ሐይቅ ከተማ ኢትዮጵያውያን የሚታወቁበት የአብሮነት እሴት በተጨባጭ የሚታይበት ስፍራ እንደሆነ በርካቶች ይስማሙበታል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቦታውን እንዲህ ሲሉ ገልጸውት ነበር፤ "ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ገራገርና ቅን የሆነውን የወሎ ሕዝብ ውብ ባህልና እሴት ለማስተዋወቅ ያስችላል፤ ክርስትና እና እስልምና ተዋደው እና ተከባብረው የሚኖሩበት ድንቅ አከባቢ፤ የሐይቅ እስጢፋኖስ ገዳም ደግሞ የስፍራው ታላቅ ሃብት ነው"፡፡
በዚህ ከተማ የሚገኘው ትልቅ ውበት ነው ታድያ፤ ከትኩረት ማጣት አንጻር ከተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ብሎም ከዓለም ዕይታ ተሸሽጎ የቆየው።
በገበታ ለትውልድ ውጥን ፕሮጀክቶች ስር በመታቀፍ ቀን ከሌት ስራው በጥራትና በፍጥነት ተከናውኖ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጥር ወር 2018 ዓ.ም ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል።
በሐይቁ ላይ የተገነባው ሪዞርት በመደመር እሳቤ መንግሥትንና የግሉን ዘርፍ በአንድነት በማሳተፍ የተገኘውን ውጤት ጽኑ መሰረት እንዲኖረው አስችሏል፡፡
በ13 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ምግብ ቤቶችን፣ የመዋኛ ገንዳዎችን፣ የውስጥ ለውስጥ አስፋልት መንገዶችን እና የሄሊኮፕተር ማረፊያን ጨምሮ ሁሉንም ዓይነት አገልግሎቶችን በአንድነት ይዟል፡፡
ልዩ ልዩ የአትክልትና ፍራፍሬ ስፍራዎች፣ ለዕይታ የሚማርኩ አረንጓዴ አካባቢዎችን አቅፎ ለሀገር ውስጥም ሆነ ለውጭ ሀገራት ጎብኚዎች የማይረሳ ትዝታን የሚፈጥር ውብ ቦታ ነው፡፡
የቱሪዝም ልማትን ከተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ፣ ከዘላቂ እና ከአካታች ሁለንተናዊ እድገት ጋር በማቀናጀት፣ ሪዞርቱ የወሎ ሕዝብ ያለውን ታላቅ ባህላዊና ተፈጥሯዊ እሴት ለተቀረው ዓለም ማኅበረሰብ ማስተዋወቅ የሚቻልበት ሰፊ ገበታ ነው፡፡
ፕሮጀክቱ ለማህበረሰቡ የስራ ዕድልን ከመፍጠር ባሻገር የአካባቢውን ቱሪዝም፣ የትራንስፖርት እንዲሁም የግብርና ዘርፎች የሚያነቃቃ በተጨማሪም ለአምራቾችና ስራ ፈጣሪዎች አዲስ የገበያ ትስስርን በመፍጠር ለኢኮኖሚ እድገትና ብልጽግና አለኝታ ሆኖ ያገለግላል።
በመልካም ፍቃዱ
1 month ago
ሰላም! እንደምን አደራችሁ?
ሀገር የምትሰራው...
ሀገር የምትገነባው በአንድነት፣ በመተማመን እና በጋራ ኃላፊነት ነው፡፡ ሀገር ማለት ከመልክዓ ምድሩ ባሻገር የሕዝቦች ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ሕልም እና የወደፊት ትውልድ ተስፋ በአንድነት ተሰናስለው የሚገኙበት ነው፡፡
ዛሬ የምናደርገው ትንሽ መልካም ተግባር የነገዋን ኢትዮጵያ ይቀርጻል። ስለዚህ "ኑ ሀገር እንስራ" የሚለው መልዕክት ለሁሉም ዜጋ የሚቀርብ የሀገር ግንባታ ጥሪ ነው። ልማት ከመንግሥት ብቻ አይጠበቅም፤ ከእያንዳንዱ ዜጋ ቅንነት፣ ታታሪነት፣ ሕግን ማክበር እና ለጋራ ጥቅም መስራት ይጀምራል።ይህን አገላለጽ በተግባር አሁን በኢትዮጵያ ካለው ሁኔታ ጋር ማያያዝ ስለሚያስፈልግ የሚከተለውን እንመልከት።
የለውጡ መንግሥት ከመጣ ጀምሮ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ኢኒሼቲቭ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በመሠረተ ልማት፣ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ አገልግሎት እና በተቋማዊ ማሻሻያዎች ላይ የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ለአብነትም የመንገድ ግንባታ፣ የኮሪደር ልማት፣ የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት እና የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን መጥቀስ ይቻላል፡፡
እንደ "ገበታ ለሀገር" እና "አረንጓዴ ዐሻራ" ያሉ መርሐ ግብሮች በቱሪዝም፣ በአካባቢ ጥበቃ እና በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። በተለይ በአረንጓዴ ዐሻራ በቢሊየኖች የሚቆጠሩ ችግኞች መተከላቸው የአካባቢ ጥበቃን በማጠናከር ያለው በጎ አስተዋፅኦ ከአፍሪካ አልፎ ዓለም የመሰከረለት ለውጥ አምጥቷል።
እነዚህ ጥረቶች ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት፣ ለቱሪዝም ማስፋፋት እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ መሠረት ለመሆን ታስበውና ታቅደው መከናወናቸው በሀገሪቱ እድገት አሻራ ያኖሩ ተግባራት ሆነዋል።
በኢኮኖሚው ዘርፍም መንግሥት የግብርና ምርትን ለማሳደግ፣ የኢንዱስትሪ ምርትን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሪ ገቢን ለማሳደግ የሚያስችሉ ሪፎርሞች በመተግበር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ብቻ ሳይሆን የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች፣ የግብርና ዘመናዊነት እና የውጭ ንግድ ማስፋፊያ ፕሮግራሞች ተግባራዊ በመደረጋቸው በሀገሪቱ ልማት የመጣው ለውጥ እንደተጠበቀ ሆኖ በእያንዳንዱ ዜጋ ኑሮ መሻሻል የሚታይና የሚጨበጥ አስተዋፅኦ አድርጓል።
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ እድገት በቁጥር ብቻ ሳይሆን በዜጎች የኑሮ ሁኔታ ላይ በሚያመጣው ተጨባጭ ለውጥ ሊለካ ይገባል የሚል ፅኑ እምነት አለው። በሀገሪቱ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት፣ የኑሮ ውድነት እና የሥራ አጥነት ችግር በዘላቂነት ለመፍታትም በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል፡፡
በማህበራዊ ዘርፍ የትምህርት፣ የጤና እና የዲጂታል አገልግሎቶች ማስፋፋት ተስፋ ሰጪ ርምጃዎች ናቸው። የቴክኖሎጂ መስፋፋት ዜጎች አገልግሎትን በፍጥነት እንዲያገኙ እድል ፈጥሯል። መንግሥት በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት መፍትሄ ለማበጀትም የሰላም ጥሪን መሰረት ያደረገ የሰለጠነ አካሄድ እየተከተለ ይገኛል፡፡ለሰላማዊ ውይይት ዝግጁ የሆኑ አካላትን ለመቀበልና ለማስተናገድ ግማሽ መንገድ ድረስ ለመጓዝ ዝግጁ መሆኑንም በተደጋጋሚ ከመግለፅ ባለፈ በተግባር አሳይቷል። መንግሥት የሚያቀርበውን የሰላም ጥሪም በተሳሳተ መንገድ ጫካ ገብተው የነበሩ ወገኖች ተቀብለው ወደ ሰላማሚ ኑሯቸው እየተመለሱ ነው፡፡
"ኑ ሀገር እንስራ" ሲባል…
"ኑ ሀገር እንስራ" ማለት በሌላው ላይ ጣት ከመቀሰር ይልቅ የራሳችንን ድርሻ መወጣት ማለት ነው። ችግኝ መትከል፣ ግብር በታማኝነት መክፈል፣ ሕግን ማክበር፣ ዜጎች በተሰማሩበት የስራ መስክ ሁሉ ጥራት ያለው ሥራ መስራት፣ ሙስናን መቃወምና መታገል፣ እንደ የአንድ ሀገር ልጆች ልዩነቶቻችንን በሰላምና በውይይት መፍታት እና ለሌሎች መትረፍ ሁሉም የሀገር ግንባታ አካላት ናቸው።
ምክንያቱም ሀገር የምትገነባው በመንግሥት ብቻ አይደለም። አርሶ አደሩ በማሳ፣ መምህሩ በክፍል፣ ሐኪሙ በሆስፒታል፣ ኢንጂነሩ በግንባታ፣ ነጋዴው በታማኝነት፣ ወጣቱ በፈጠራ እና እናቶች በትውልድ ቀረጻ ጭምር ነው። እያንዳንዱ ዜጋ "እኔ ለኢትዮጵያ ምን አበርክቻለሁ?"ብሎ ራሱን ሲጠይቅ የሀገር ግንባታ በእውነት ይጀምራል።
ልማት የሚጀምረው በአእምሮ ነው። የበለጸገች ሀገር የምትገነባውም በተባበሩ ዜጎች ክንድ ነው፡፡ ስለሆነም ልዩነቶቻችንን እንደ ጥንካሬ በመቀበል፣ በመከባበር፣ በመተባበር እና በታማኝነት በመስራት የተሻለች ኢትዮጵያን መገንባት እንችላለን።
አዎን! ሀገር የምትገነባው በዜጎቿ ፅኑ እምነት፣ በትብብር፣ በትጋት እና በጋራ ራዕይ ነው። የኢትዮጵያ ነገ በዛሬው ውሳኔያችን፣ በዛሬው ሥራችን እና በዛሬው አንድነታችን ይወሰናል። ስንተባበር ልዩነታችን ጥንካሬ ይሆናል፤ ስንተማመን ተስፋችን ይጎለብታል፤ ስንሠራ ደግሞ ልማታችን ይፋጠናል።
ስለዚህ ዛሬ ከቃላት ወደ ተግባር፣ ከተስፋ ወደ ሥራ፣ ከመጠባበቅ ወደ ኃላፊነት እንሻገር። እጃችንን እናጣምር፣ ልባችንን እናቀራርብ፣ ለልጆቻችን የምንኮራባት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ። በአንድ ድምፅ፣ በአንድ አላማ፣ በአንድ ቁርጠኝነት እንበል- ኑ ሀገር እንስራ!
ሀገር የምትሰራው...
ሀገር የምትገነባው በአንድነት፣ በመተማመን እና በጋራ ኃላፊነት ነው፡፡ ሀገር ማለት ከመልክዓ ምድሩ ባሻገር የሕዝቦች ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ሕልም እና የወደፊት ትውልድ ተስፋ በአንድነት ተሰናስለው የሚገኙበት ነው፡፡
ዛሬ የምናደርገው ትንሽ መልካም ተግባር የነገዋን ኢትዮጵያ ይቀርጻል። ስለዚህ "ኑ ሀገር እንስራ" የሚለው መልዕክት ለሁሉም ዜጋ የሚቀርብ የሀገር ግንባታ ጥሪ ነው። ልማት ከመንግሥት ብቻ አይጠበቅም፤ ከእያንዳንዱ ዜጋ ቅንነት፣ ታታሪነት፣ ሕግን ማክበር እና ለጋራ ጥቅም መስራት ይጀምራል።ይህን አገላለጽ በተግባር አሁን በኢትዮጵያ ካለው ሁኔታ ጋር ማያያዝ ስለሚያስፈልግ የሚከተለውን እንመልከት።
የለውጡ መንግሥት ከመጣ ጀምሮ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ኢኒሼቲቭ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በመሠረተ ልማት፣ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ አገልግሎት እና በተቋማዊ ማሻሻያዎች ላይ የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ለአብነትም የመንገድ ግንባታ፣ የኮሪደር ልማት፣ የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት እና የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን መጥቀስ ይቻላል፡፡
እንደ "ገበታ ለሀገር" እና "አረንጓዴ ዐሻራ" ያሉ መርሐ ግብሮች በቱሪዝም፣ በአካባቢ ጥበቃ እና በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። በተለይ በአረንጓዴ ዐሻራ በቢሊየኖች የሚቆጠሩ ችግኞች መተከላቸው የአካባቢ ጥበቃን በማጠናከር ያለው በጎ አስተዋፅኦ ከአፍሪካ አልፎ ዓለም የመሰከረለት ለውጥ አምጥቷል።
እነዚህ ጥረቶች ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት፣ ለቱሪዝም ማስፋፋት እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ መሠረት ለመሆን ታስበውና ታቅደው መከናወናቸው በሀገሪቱ እድገት አሻራ ያኖሩ ተግባራት ሆነዋል።
በኢኮኖሚው ዘርፍም መንግሥት የግብርና ምርትን ለማሳደግ፣ የኢንዱስትሪ ምርትን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሪ ገቢን ለማሳደግ የሚያስችሉ ሪፎርሞች በመተግበር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ብቻ ሳይሆን የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች፣ የግብርና ዘመናዊነት እና የውጭ ንግድ ማስፋፊያ ፕሮግራሞች ተግባራዊ በመደረጋቸው በሀገሪቱ ልማት የመጣው ለውጥ እንደተጠበቀ ሆኖ በእያንዳንዱ ዜጋ ኑሮ መሻሻል የሚታይና የሚጨበጥ አስተዋፅኦ አድርጓል።
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ እድገት በቁጥር ብቻ ሳይሆን በዜጎች የኑሮ ሁኔታ ላይ በሚያመጣው ተጨባጭ ለውጥ ሊለካ ይገባል የሚል ፅኑ እምነት አለው። በሀገሪቱ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት፣ የኑሮ ውድነት እና የሥራ አጥነት ችግር በዘላቂነት ለመፍታትም በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል፡፡
በማህበራዊ ዘርፍ የትምህርት፣ የጤና እና የዲጂታል አገልግሎቶች ማስፋፋት ተስፋ ሰጪ ርምጃዎች ናቸው። የቴክኖሎጂ መስፋፋት ዜጎች አገልግሎትን በፍጥነት እንዲያገኙ እድል ፈጥሯል። መንግሥት በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት መፍትሄ ለማበጀትም የሰላም ጥሪን መሰረት ያደረገ የሰለጠነ አካሄድ እየተከተለ ይገኛል፡፡ለሰላማዊ ውይይት ዝግጁ የሆኑ አካላትን ለመቀበልና ለማስተናገድ ግማሽ መንገድ ድረስ ለመጓዝ ዝግጁ መሆኑንም በተደጋጋሚ ከመግለፅ ባለፈ በተግባር አሳይቷል። መንግሥት የሚያቀርበውን የሰላም ጥሪም በተሳሳተ መንገድ ጫካ ገብተው የነበሩ ወገኖች ተቀብለው ወደ ሰላማሚ ኑሯቸው እየተመለሱ ነው፡፡
"ኑ ሀገር እንስራ" ሲባል…
"ኑ ሀገር እንስራ" ማለት በሌላው ላይ ጣት ከመቀሰር ይልቅ የራሳችንን ድርሻ መወጣት ማለት ነው። ችግኝ መትከል፣ ግብር በታማኝነት መክፈል፣ ሕግን ማክበር፣ ዜጎች በተሰማሩበት የስራ መስክ ሁሉ ጥራት ያለው ሥራ መስራት፣ ሙስናን መቃወምና መታገል፣ እንደ የአንድ ሀገር ልጆች ልዩነቶቻችንን በሰላምና በውይይት መፍታት እና ለሌሎች መትረፍ ሁሉም የሀገር ግንባታ አካላት ናቸው።
ምክንያቱም ሀገር የምትገነባው በመንግሥት ብቻ አይደለም። አርሶ አደሩ በማሳ፣ መምህሩ በክፍል፣ ሐኪሙ በሆስፒታል፣ ኢንጂነሩ በግንባታ፣ ነጋዴው በታማኝነት፣ ወጣቱ በፈጠራ እና እናቶች በትውልድ ቀረጻ ጭምር ነው። እያንዳንዱ ዜጋ "እኔ ለኢትዮጵያ ምን አበርክቻለሁ?"ብሎ ራሱን ሲጠይቅ የሀገር ግንባታ በእውነት ይጀምራል።
ልማት የሚጀምረው በአእምሮ ነው። የበለጸገች ሀገር የምትገነባውም በተባበሩ ዜጎች ክንድ ነው፡፡ ስለሆነም ልዩነቶቻችንን እንደ ጥንካሬ በመቀበል፣ በመከባበር፣ በመተባበር እና በታማኝነት በመስራት የተሻለች ኢትዮጵያን መገንባት እንችላለን።
አዎን! ሀገር የምትገነባው በዜጎቿ ፅኑ እምነት፣ በትብብር፣ በትጋት እና በጋራ ራዕይ ነው። የኢትዮጵያ ነገ በዛሬው ውሳኔያችን፣ በዛሬው ሥራችን እና በዛሬው አንድነታችን ይወሰናል። ስንተባበር ልዩነታችን ጥንካሬ ይሆናል፤ ስንተማመን ተስፋችን ይጎለብታል፤ ስንሠራ ደግሞ ልማታችን ይፋጠናል።
ስለዚህ ዛሬ ከቃላት ወደ ተግባር፣ ከተስፋ ወደ ሥራ፣ ከመጠባበቅ ወደ ኃላፊነት እንሻገር። እጃችንን እናጣምር፣ ልባችንን እናቀራርብ፣ ለልጆቻችን የምንኮራባት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ። በአንድ ድምፅ፣ በአንድ አላማ፣ በአንድ ቁርጠኝነት እንበል- ኑ ሀገር እንስራ!
1 month ago
ገበታ ለትውልድ የኢትዮጵያን ደም ግባት የገለጠ ፕሮጀክት ...
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት፣ አነሳሽነትና አስተባባሪነት የተመሩት የገበታ ለትውልድ፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ድብቅ ውበት እያወጡ ደም ግባቷን እየገለጡ ለቱሪዝም እድገት ትልቅ የታሪክ እጥፋት የሚሆን አበርክቶን እየለገሱ ይገኛሉ፡፡
በእነዚህ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ የተራቆቱ አካባቢዎቿን ውበት እያለበሰች የጎደሉ መሰረተ ልማቶችንም እያሟላች ለዜጎቿም ሆነ ከውጭ መጥተው ለሚጎበኟት እየደመቀች ትገኛለች፡፡
ይህም ግንባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ባስመዘገበቻቸው 19 የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶቿ በአፍሪካ ቀዳሚ ሥፍራ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ እነዚህ ሀብቶቿ የቱሪዝም አቅምን ጨምረው ከዓለም አቀፍ ጎብኚዎች የውጭ ምንዛሪን ከመሳብ ባሻገር በየአካባቢዎቹ ለሚኖሩ ዜጎች የስራ እድልን በመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ነገር ግን በቱሪስ መዳረሻዎች አካባቢ ያለው መሰረተ ልማት በተገቢው ባለመልማቱ ውጤታማ ሳይሆን ቆይቷል።
ይህንን በውል የተገነዘበው የመደመር እሳቤ ለቱሪዝም እምቅ አቅም ትኩረት በመስጠት የዘርፉን አሜኬላዎች በመንቀል ምቹ መደላድል ለመፍጠር በስፋት ለመስራት የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በዋናነት በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት ዐይን የመግለጥ ስራ ተሰርቷል።
መንግሥት እንደ አብሪ ኮከብ በመሆን የግሉን ዘርፍ ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻዎች በቱሪዝም ዘርፉ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚያስችል መንገድ ጠርጓል።
በዚህም በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እውን የሆነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ሀብቶች በማልማት ወደ ታላቅ የኢኮኖሚ ግብአትነት ለመቀየር በመንቀሳቀስ አስደናቂ ውጤት አምጥቷል።
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆኑትና የስራውን ጥልቀትና ታላቅነት ሊመሰክሩ ለአገልግሎት ክፍት ሆነው የሚገኙት የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ፣ የሸበሌ ሪዞርት፣ ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና የሐይቅ ሎጎ ሪዞርት ለአብነት የሚነሱ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቶቹ በቱሪዝም መስክ የታለመውን ከፍታ ለመቆናጠጥ ትልቅ አቅም መሆናቸው ታይቷል።
የገበታ ለትውልድ ሥራ ማሳያ የሆነው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በውብ ተፈጥሮ ላይ ተዘርግቶ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭና የኢኮኖሚውም ማገር ለማድረግ ወሳኝ ሀብት ነው፡፡
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብና ሀገርን በአንድ ላይ ለማበልጸግ የተተለመ የተከወነ ድንቅ ስራ ሲሆን፤ በቱሪስት መስህብ ሀብቱ ለሚታወቀው የአፋር ክልል ትልቅ አቅም የሚጨምር ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የቱሪዝም ፍሰትን ከመጨመር ባሻገር ታላላቅ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ ብሎም ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን የሚያስተናግድና ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥረው ፕሮጀክት፤ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይሰጣል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደሚሉት፤ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ መሰራት የነበረበት የዛሬ 50 እና 60 ዓመት ነበር፤ አሁን ስለዘገየን አንቆጭም።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ፕሮጀክቶች መካከል በሶማሌ ክልል በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የሸበሌ ሪዞርት አንዱ ሲሆን፤ የቱሪዝም አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ የሚሰጥ ነው።
ሌላኛው የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግናዋን እውን ለማድረግ ላላት ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፡፡
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኝ የቱሪዝም ሀብት ተፈጥሮን መሰረት አድርጎ ማህበረሰባዊ እሴትን ለተቀረው አለም በማሳየት ክዋኔ ውስጥ ትልቅ እድል የያዘ ፕሮጀክት ነው፡፡
የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሂደት የየአካባቢዎቹን የማህበረሰብ አካላት ያሳተፈ መሆኑ ደግሞ ስራዎቹ በባለቤትነት ስሜት እንዲታዩ አድርጓቸዋል፡፡
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ የእድገትና የብልጽግና ታሪክ ውስጥ በደማቁ የሚጻፉ አንቀጾች ሆነው ለትውልድ ይቀመጣሉ፡፡ በአጠቃላይ ፕሮጀክቶቹ ማለም፣ ማቀድና በፍጥነት ማከናወን እንደሚቻል አሳይተዋል።
በመልካም ፍቃዱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት፣ አነሳሽነትና አስተባባሪነት የተመሩት የገበታ ለትውልድ፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለሸገር ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን ድብቅ ውበት እያወጡ ደም ግባቷን እየገለጡ ለቱሪዝም እድገት ትልቅ የታሪክ እጥፋት የሚሆን አበርክቶን እየለገሱ ይገኛሉ፡፡
በእነዚህ ፕሮጀክቶች ኢትዮጵያ የተራቆቱ አካባቢዎቿን ውበት እያለበሰች የጎደሉ መሰረተ ልማቶችንም እያሟላች ለዜጎቿም ሆነ ከውጭ መጥተው ለሚጎበኟት እየደመቀች ትገኛለች፡፡
ይህም ግንባር ቀደም የቱሪዝም መዳረሻ ለመሆን ለምታደርገው ጥረት አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው።
በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ተቋም (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ባስመዘገበቻቸው 19 የሚዳሰሱ እና የማይዳሰሱ ቅርሶቿ በአፍሪካ ቀዳሚ ሥፍራ ላይ የምትገኘው ኢትዮጵያ፤ እነዚህ ሀብቶቿ የቱሪዝም አቅምን ጨምረው ከዓለም አቀፍ ጎብኚዎች የውጭ ምንዛሪን ከመሳብ ባሻገር በየአካባቢዎቹ ለሚኖሩ ዜጎች የስራ እድልን በመፍጠር ትልቅ ጠቀሜታ አላቸው፡፡
ነገር ግን በቱሪስ መዳረሻዎች አካባቢ ያለው መሰረተ ልማት በተገቢው ባለመልማቱ ውጤታማ ሳይሆን ቆይቷል።
ይህንን በውል የተገነዘበው የመደመር እሳቤ ለቱሪዝም እምቅ አቅም ትኩረት በመስጠት የዘርፉን አሜኬላዎች በመንቀል ምቹ መደላድል ለመፍጠር በስፋት ለመስራት የሚያስችል ዕድል ፈጥሯል።
በዋናነት በገበታ ለሸገር፣ በገበታ ለሀገር እና በገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች አማካኝነት ዐይን የመግለጥ ስራ ተሰርቷል።
መንግሥት እንደ አብሪ ኮከብ በመሆን የግሉን ዘርፍ ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻዎች በቱሪዝም ዘርፉ ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የሚያስችል መንገድ ጠርጓል።
በዚህም በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እውን የሆነው የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት የሀገርን ሁለንተናዊ እድገት ለማረጋገጥ ኢትዮጵያ ያላትን እምቅ የተፈጥሮና ታሪካዊ ሀብቶች በማልማት ወደ ታላቅ የኢኮኖሚ ግብአትነት ለመቀየር በመንቀሳቀስ አስደናቂ ውጤት አምጥቷል።
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆኑትና የስራውን ጥልቀትና ታላቅነት ሊመሰክሩ ለአገልግሎት ክፍት ሆነው የሚገኙት የኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ፣ የሸበሌ ሪዞርት፣ ደንቢ ኢኮ ሎጅ እና የሐይቅ ሎጎ ሪዞርት ለአብነት የሚነሱ ናቸው፡፡
ፕሮጀክቶቹ በቱሪዝም መስክ የታለመውን ከፍታ ለመቆናጠጥ ትልቅ አቅም መሆናቸው ታይቷል።
የገበታ ለትውልድ ሥራ ማሳያ የሆነው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በውብ ተፈጥሮ ላይ ተዘርግቶ የሀገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተመራጭና የኢኮኖሚውም ማገር ለማድረግ ወሳኝ ሀብት ነው፡፡
‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ’ ማህበረሰብና ሀገርን በአንድ ላይ ለማበልጸግ የተተለመ የተከወነ ድንቅ ስራ ሲሆን፤ በቱሪስት መስህብ ሀብቱ ለሚታወቀው የአፋር ክልል ትልቅ አቅም የሚጨምር ግዙፍ ፕሮጀክት ነው።
የቱሪዝም ፍሰትን ከመጨመር ባሻገር ታላላቅ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ ብሎም ዓለም አቀፍ ጉባኤዎችን የሚያስተናግድና ለዜጎች የስራ ዕድል የሚፈጥረው ፕሮጀክት፤ ዘርፈ ብዙ ጥቅም ይሰጣል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደሚሉት፤ ‘ኒዒን ሌ ፓልም ሎጅ መሰራት የነበረበት የዛሬ 50 እና 60 ዓመት ነበር፤ አሁን ስለዘገየን አንቆጭም።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ፕሮጀክቶች መካከል በሶማሌ ክልል በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው የሸበሌ ሪዞርት አንዱ ሲሆን፤ የቱሪዝም አገልግሎቶችን በላቀ ደረጃ የሚሰጥ ነው።
ሌላኛው የገበታ ለትውልድ ፍሬ የሆነው ሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ኢትዮጵያ እድገትና ብልጽግናዋን እውን ለማድረግ ላላት ቁርጠኝነት ማሳያ ነው፡፡
በአማራ ክልል በደቡብ ወሎ ዞን የሚገኝ የቱሪዝም ሀብት ተፈጥሮን መሰረት አድርጎ ማህበረሰባዊ እሴትን ለተቀረው አለም በማሳየት ክዋኔ ውስጥ ትልቅ እድል የያዘ ፕሮጀክት ነው፡፡
የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሂደት የየአካባቢዎቹን የማህበረሰብ አካላት ያሳተፈ መሆኑ ደግሞ ስራዎቹ በባለቤትነት ስሜት እንዲታዩ አድርጓቸዋል፡፡
የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክቶች በኢትዮጵያ የእድገትና የብልጽግና ታሪክ ውስጥ በደማቁ የሚጻፉ አንቀጾች ሆነው ለትውልድ ይቀመጣሉ፡፡ በአጠቃላይ ፕሮጀክቶቹ ማለም፣ ማቀድና በፍጥነት ማከናወን እንደሚቻል አሳይተዋል።
በመልካም ፍቃዱ
2 months ago
ከተግባር ከፍታ ወደ ብሔራዊ ጽናት - የኢትዮጵያ የሜጋ ፕሮጀክቶች የስኬት ዐሻራ
****************
(የዕለቱ መልእክት)
ኢትዮጵያ ታሪክን በንግግር እና በምኞት ሳይሆን፣ በተግባር እና በግዙፍ ፕሮጀክቶች የምትቀይርበት ልዩ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
“አፍ ተናግሮ እግር ሲያፍር፣ ልብ አዝኖ ዐይን ሲያለቅስ” እንደሚሉት ሳይሆን፣ ዛሬ በሀገራችን እየታየ ያለው የቃል እና የተግባር መገጣጠም ነው።
“ከነገሩ ጽናቱ” እንዲሉ በተግባር ከፍታ የተመሰከረላቸው ግዙፍ የልማት አውታሮች የብሔራዊ ጽናታችን ማማ ሆነው በግልጽ እየታዩ ነው።
ለዚህም በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ በኢንቨስትመንት መጠኑ እና በሥራው ግዝፈት በአፍሪካ ታሪክ ብቸኛው ፕሮጀክት መሆኑ ቀዳሚ ማሳያ ነው።
“አውቆ የተነገረ ከልብ ይደርሳል” እንደሚባለው በአዲስ አበባ ከተማ ታቅደው በአጭር ጊዜ የተጠናቀቁት እንደ ወዳጅነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የወንዝ ዳር ልማቶች፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የዓድዋ ድል መታሰቢያ ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች መሬት ላይ የወረዱ እውነታዎች እንጂ የሩቅ ሕልሞች አይደሉም።
ከዚህም ባሻገር ሌሊት እና ቀን የተሠራው እና እየተሠራ ያለው የኮሪደር ልማት የመንግሥትን የፕሮጀክት ፈጻሚነት አቅም ቁልጭ አድርጎ ያመላከተ ሲሆን፣ ይህ ስኬት መንግሥት ላለፉት ዓታት በትኩረት ሲተገብራቸው የቆያቸው የልማት አፈጻጸሞች ቀጣይ ማሳያ ነው።
ቀደም ሲል ይስተዋሉ የነበሩ መዘግየቶችን በመስበር እንደ ስኳር ፕሮጀክቶች ያሉ ግዙፍ ተቋማትን ማጠናቀቅ መቻሉ የመንግሥት ቁርጠኝነት በተግባር የታየበት ነው። ከሁሉም በላይ ደግሞ የኢትዮጵያውያን ዳግማዊ ዓድዋ የሆነው የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ እና በቅርቡ የተበሰሩት የጉባ ብሥራቶች፣ ሀገራችን የማይቻሉ የሚመስሉ ታላላቅ ሕልሞችን የመፈጸም አቅም እንዳላት ለዓለም የመሰከሩበት ታሪካዊ ምዕራፍ ናቸው።
በአፈጻጸም ሂደት ላይ የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን መንግሥት በግልጽ ለሕዝብ የሚያሳውቅ ከሆነ፣ ሕዝቡ ውሳኔዎችን የመረዳት እና የመቀበል ዝንባሌው ይጨምራል። “እውነት እና ንጋት እያደር ይጠራል” እንዲሉ ግልጽነት መተማመንን ይፈጥራል።
በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ (እንደ ወንጪ፣ ኮይሻ፣ ጎርጎራ) ፕሮጀክቶች ላይ ከሕዝብ የተሰበሰበው ሀብት እንዴት ወደ ተጨባጭ ልማት እንደተለወጠ ደረጃ በደረጃ ለሕዝቡ ይፋ መሆኑ ግልጽነትን አጠናክሯል። የመደመር እሳቤም ዋና ምሰሶ ይኸው ነው - ሀገርን በጋራ መገንባት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግዝፈት እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አስመልክተው ሲናገሩ፤ "ይህንን ያህል ማሽን የሚንቀሳቀስበት ሥራ እንደ ሀገር መርተን አናውቅም፤ የመጀመሪያችን ነው። ሥርዓት ቢኖረን፣ በየቀኑ ሥራዎቻችንን ማየት ብንችል፣ አብዛኛው ፕሮጀክት በተጀመረለት ጊዜ እና ጥራት አልቆ የሕዝብን እርካታ ሊያረጋግጥ ይችላል" ብለዋል።
ይህ ተከታታይነት እና ወጥነት ያለው የፕሮጀክቶች አፈጻጸም በቁስ አካል ደረጃ ከሚታዩ ውጤቶች ባሻገር፣ በሀገራችን የአስተዳደር ሥነ ልቦና ላይ ታላቅ የባህል ለውጥ ፈጥሯል። የዘገምተኛነት እና የቢሮክራሲ ሰንሰለትን ሙሉ በሙሉ በመበጠስ፣ አሁን ላይ ሌሊት እና ቀን ሳይለዩ የማያቋርጥ ሥራ የመሥራት፣ የቀጠሮ ትክክለኛነት እና ፈጣን ውሳኔ የመስጠት አዲስ ሀገራዊ የፈጠነ ሥራ ባህል ተተክሏል።
የሜጋ ፕሮጀክቶች መሳካት ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው በላይ የኅብረተሰቡን ሥነ ልቦና የማነጽ እና የጋራ ማንነትን የማንቃት ታላቅ አቅም አላቸው። ለረጅም ዘመናት በአንዳንዶች ዘንድ ይንጸባረቅ የነበረውን የተሸናፊነት እና የዝቅተኝነት ሥነ ልቦና ሙሉ በሙሉ በመስበር፣ “እኛም እንችላለን” የሚል የጽኑ እምነት እና የሀገራዊ ኩራት ስሜት በትውልዱ ልብ ውስጥ እንዲቀረጽ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥራው ላይ ለሚታዩት ተግዳሮቶች እና የጥርጣሬ ሐሳቦች በሰጡት ምላሽ፤ "ብዙዎች ‘አትችሉም፣ ገንዘቡም አይገኝም፣ ሥራውን መምራት አይሆንላችሁም’ የሚል እሳቤ ሲያራግቡ ይሰማል። እኛ ደግሞ ‘እንችላለን፤ ይገባናል፤ የሚመጥነን ትልቅ ነገር ነው’ እያልን ነው። ማን እንደሚያሸንፍ ጊዜው ሲደርስ እናያለን" በማለት የሀገራችንን ጽኑ አቋም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ተነሣሽነት እና ብርታት በተደጋጋሚ ታሪክ እየሠሩ መሆናቸውን በተግባር አሳይተዋል።
በመሆኑም መላው ሕዝብ በተባበረ ክንድ ድህነትን ለመስበር፣ የጠለሸ ማንነትን ለመቀየር እና የበለጸገች ሀገር ለትውልድ ለማውረስ “ሳይደክሙ አይታለፍም የኑሮ አቀበት” እንዲሉ በሥራ እና በልፋት ብቻ መረባረብ ይኖርበታል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #megaprojects #pmabiyahmed
****************
(የዕለቱ መልእክት)
ኢትዮጵያ ታሪክን በንግግር እና በምኞት ሳይሆን፣ በተግባር እና በግዙፍ ፕሮጀክቶች የምትቀይርበት ልዩ የዕድገት ምዕራፍ ላይ ትገኛለች።
“አፍ ተናግሮ እግር ሲያፍር፣ ልብ አዝኖ ዐይን ሲያለቅስ” እንደሚሉት ሳይሆን፣ ዛሬ በሀገራችን እየታየ ያለው የቃል እና የተግባር መገጣጠም ነው።
“ከነገሩ ጽናቱ” እንዲሉ በተግባር ከፍታ የተመሰከረላቸው ግዙፍ የልማት አውታሮች የብሔራዊ ጽናታችን ማማ ሆነው በግልጽ እየታዩ ነው።
ለዚህም በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፣ በኢንቨስትመንት መጠኑ እና በሥራው ግዝፈት በአፍሪካ ታሪክ ብቸኛው ፕሮጀክት መሆኑ ቀዳሚ ማሳያ ነው።
“አውቆ የተነገረ ከልብ ይደርሳል” እንደሚባለው በአዲስ አበባ ከተማ ታቅደው በአጭር ጊዜ የተጠናቀቁት እንደ ወዳጅነት ፓርክ፣ እንጦጦ ፓርክ፣ የወንዝ ዳር ልማቶች፣ የሳይንስ ሙዚየም እና የዓድዋ ድል መታሰቢያ ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች መሬት ላይ የወረዱ እውነታዎች እንጂ የሩቅ ሕልሞች አይደሉም።
ከዚህም ባሻገር ሌሊት እና ቀን የተሠራው እና እየተሠራ ያለው የኮሪደር ልማት የመንግሥትን የፕሮጀክት ፈጻሚነት አቅም ቁልጭ አድርጎ ያመላከተ ሲሆን፣ ይህ ስኬት መንግሥት ላለፉት ዓታት በትኩረት ሲተገብራቸው የቆያቸው የልማት አፈጻጸሞች ቀጣይ ማሳያ ነው።
ቀደም ሲል ይስተዋሉ የነበሩ መዘግየቶችን በመስበር እንደ ስኳር ፕሮጀክቶች ያሉ ግዙፍ ተቋማትን ማጠናቀቅ መቻሉ የመንግሥት ቁርጠኝነት በተግባር የታየበት ነው። ከሁሉም በላይ ደግሞ የኢትዮጵያውያን ዳግማዊ ዓድዋ የሆነው የታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ እና በቅርቡ የተበሰሩት የጉባ ብሥራቶች፣ ሀገራችን የማይቻሉ የሚመስሉ ታላላቅ ሕልሞችን የመፈጸም አቅም እንዳላት ለዓለም የመሰከሩበት ታሪካዊ ምዕራፍ ናቸው።
በአፈጻጸም ሂደት ላይ የሚያጋጥሙ ማነቆዎችን መንግሥት በግልጽ ለሕዝብ የሚያሳውቅ ከሆነ፣ ሕዝቡ ውሳኔዎችን የመረዳት እና የመቀበል ዝንባሌው ይጨምራል። “እውነት እና ንጋት እያደር ይጠራል” እንዲሉ ግልጽነት መተማመንን ይፈጥራል።
በገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ (እንደ ወንጪ፣ ኮይሻ፣ ጎርጎራ) ፕሮጀክቶች ላይ ከሕዝብ የተሰበሰበው ሀብት እንዴት ወደ ተጨባጭ ልማት እንደተለወጠ ደረጃ በደረጃ ለሕዝቡ ይፋ መሆኑ ግልጽነትን አጠናክሯል። የመደመር እሳቤም ዋና ምሰሶ ይኸው ነው - ሀገርን በጋራ መገንባት።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቢሾፍቱ እየተገነባ ያለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግዝፈት እና የቴክኖሎጂ አጠቃቀም አስመልክተው ሲናገሩ፤ "ይህንን ያህል ማሽን የሚንቀሳቀስበት ሥራ እንደ ሀገር መርተን አናውቅም፤ የመጀመሪያችን ነው። ሥርዓት ቢኖረን፣ በየቀኑ ሥራዎቻችንን ማየት ብንችል፣ አብዛኛው ፕሮጀክት በተጀመረለት ጊዜ እና ጥራት አልቆ የሕዝብን እርካታ ሊያረጋግጥ ይችላል" ብለዋል።
ይህ ተከታታይነት እና ወጥነት ያለው የፕሮጀክቶች አፈጻጸም በቁስ አካል ደረጃ ከሚታዩ ውጤቶች ባሻገር፣ በሀገራችን የአስተዳደር ሥነ ልቦና ላይ ታላቅ የባህል ለውጥ ፈጥሯል። የዘገምተኛነት እና የቢሮክራሲ ሰንሰለትን ሙሉ በሙሉ በመበጠስ፣ አሁን ላይ ሌሊት እና ቀን ሳይለዩ የማያቋርጥ ሥራ የመሥራት፣ የቀጠሮ ትክክለኛነት እና ፈጣን ውሳኔ የመስጠት አዲስ ሀገራዊ የፈጠነ ሥራ ባህል ተተክሏል።
የሜጋ ፕሮጀክቶች መሳካት ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታቸው በላይ የኅብረተሰቡን ሥነ ልቦና የማነጽ እና የጋራ ማንነትን የማንቃት ታላቅ አቅም አላቸው። ለረጅም ዘመናት በአንዳንዶች ዘንድ ይንጸባረቅ የነበረውን የተሸናፊነት እና የዝቅተኝነት ሥነ ልቦና ሙሉ በሙሉ በመስበር፣ “እኛም እንችላለን” የሚል የጽኑ እምነት እና የሀገራዊ ኩራት ስሜት በትውልዱ ልብ ውስጥ እንዲቀረጽ አድርጓል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሥራው ላይ ለሚታዩት ተግዳሮቶች እና የጥርጣሬ ሐሳቦች በሰጡት ምላሽ፤ "ብዙዎች ‘አትችሉም፣ ገንዘቡም አይገኝም፣ ሥራውን መምራት አይሆንላችሁም’ የሚል እሳቤ ሲያራግቡ ይሰማል። እኛ ደግሞ ‘እንችላለን፤ ይገባናል፤ የሚመጥነን ትልቅ ነገር ነው’ እያልን ነው። ማን እንደሚያሸንፍ ጊዜው ሲደርስ እናያለን" በማለት የሀገራችንን ጽኑ አቋም ገልጸዋል።
ኢትዮጵያውያን በራሳቸው ተነሣሽነት እና ብርታት በተደጋጋሚ ታሪክ እየሠሩ መሆናቸውን በተግባር አሳይተዋል።
በመሆኑም መላው ሕዝብ በተባበረ ክንድ ድህነትን ለመስበር፣ የጠለሸ ማንነትን ለመቀየር እና የበለጸገች ሀገር ለትውልድ ለማውረስ “ሳይደክሙ አይታለፍም የኑሮ አቀበት” እንዲሉ በሥራ እና በልፋት ብቻ መረባረብ ይኖርበታል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
#ebc #ethiopia #megaprojects #pmabiyahmed
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የ5ቱ ዓመታት ገፆች፦ መደመር ያዋለዳቸው የገበታ ፕሮጀክቶች
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
**************
ታሪክ በየዘመኑ የራሱን ዐሻራ ጥሎ ያልፋል። ከስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ አንስቶ ወደ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዋዜማ ስንሸጋገር የተፃፉት የአምስቱ ዓመታት ገፆች ደግሞ፣ ኢትዮጵያ ድብቅ የተፈጥሮ ውበቷንና ፀዳሏን አውጥታ ለዓለም ያሳየችባቸው የውበት አብዮት ድርሳናት ናቸው።
ለዘመናት "የ13 ወር ፀጋ" በሚለው የቱሪዝም መሪ ቃል ብቻ ስትጠራ የነበረችው ሀገራችን፣ ዛሬ ከመፈክር ባለፈ "ምድረ ቀደምት" በሚለው ከፍታዋ ልክ በተጨባጭ በዓለም አቀፍ መድረክ ደምቃ እንድትታይ ያደረጋት አስደናቂ የታሪክ እጥፋት ተፈጥሯል። የዚህ ታላቅ ሀገራዊ ትራንስፎርሜሽን የጀርባ አጥንትና ሞተር ደግሞ ከመደመር እሳቤ የተወለዱት የ"ገበታ" ፕሮጀክቶች ናቸው።
የገበታ ፕሮጀክቶች “ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ” ተራ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች አይደሉም። ይልቁንም ሃብትን አስተባብሮ ከተፈጥሮ ፀጋዎች ጋር በማዋሀድ ኢትዮጵያን ወደ ተፈጥሯዊ የቱሪዝም መስህብነት የቀየሩና ከመደመር እሳቤ የፈለቁ እውነተኛ ኢትዮጵያዊ ትርክቶች ናቸው። የመደመር ትውልድ ሀገርን ማልማት ማለት የውጭ ዕርዳታን መጠበቅ ሳይሆን፣ የራስን እምቅ አቅም፣ የተፈጥሮ ውበትና ታሪክን ወደ ኢኮኖሚያዊ እሴት መቀየር መሆኑን በተግባር አሳይቶበታል።
ይህ የገበታ ጉዞ የተጀመረው በ"ገበታ ለሸገር" ሲሆን፣ ለዘመናት በቆሻሻ ተውጠው የነበሩ የከተማ ቦታዎችንና የተተው ተራራዎችን ወደ ምድር ገነት ቀይሯቸዋል። ጫካና ገደል የነበረው የእንጦጦ ተራራ ወደ ማራኪው "እንጦጦ ፓርክ" ሲቀየር፣ የአዲስ አበባን የልብ ትርታ ያደሰው "ወዳጅነት ፓርክ" እና ታሪክን ከተፈጥሮ ጋር ያዋሀደው ግዙፉ "አንድነት ፓርክ" የዚህ ስኬት በኩር ፍሬዎች ሆነዋል።
ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ አልተገታም፤ የመደመር እሳቤ "ገበታ ለሀገር" በሚል አዲስ ሀገራዊ ንቅናቄ መላዋን ኢትዮጵያ አዳረሰ። ማራኪው የ"ወንጪ" ሐይቅ ከተፈጥሮ አቀማመጡ ጋር በተዋሀደ መልኩ በዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ለቱሪዝም ክፍት ሆነ። የጣናን ሐይቅ ሞገድ የሚያማትረው የ"ጎርጎራ" ፕሮጀክት ታሪካዊቷን ከተማ ዳግም ሲያነቃ፣ በደቡብ ምዕራብ የሚገኘው "ኮይሻ" እና የታላቁ ሸለቆ ድንቅ ስጦታ የሆነው "ሀላላ ኬላ ሎጅ" እንዲሁም በጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ የተገነባው “ጨበራ የዝሆን ዳና ሎጅ” የኢትዮጵያን የተፈጥሮ ውበትና የባህል ብዝኃነት ቁልጭ አድርገው አሳይተዋል።
በዚህ ያላቆመው የመደመር ትውልድ "ገበታ ለትውልድ" በማለት ሌላ ምዕራፍ ከፈተ። የደንዲ ሐይቅ፣ የጢስ አባይ ፏፏቴ፣ የጅማ ዞን ቦንጋ አካባቢ እና የሶፍ ኡመር ዋሻን ጨምሮ በርካታ ድንቅ የቱሪስት መዳረሻዎች በተፈጥሮ ላይ ምንም ዓይነት አሉታዊ ተፅዕኖ በማያሳድር (eco-friendly) እና ከዓለም አቀፍ ስታንዳርድ ጋር በተናበበ አኳኋን እየተገነቡ ይገኛሉ።
እነዚህ ሁሉ የገበታ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሊሆኑ የቻሉበት ትልቁ ምስጢር የሥራ ባህል ለውጥ ነው። ፕሮጀክቶቹ የተመሩት "ጥራትና ፍጥነት"ን ባማከለ ጽኑ መርህ ነው። ለዘመናት ሲንከባለሉና ሲጓተቱ የነበሩ የመንግሥት ፕሮጀክቶችን ልማድ በመስበር፣ የገበታ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ በተቀመጠላቸው እጅግ አጭር ጊዜ እና ዓለም አቀፍ ጥራታቸውን በጠበቀ መልኩ ተጠናቅቀዋል። ፕሮጀክቶቹ ከተፈጥሮ ጋር የፈጠሩት አስደናቂ መስተጋብር ሳይነካ የአካባቢን ሥነ-ምህዳር በጠበቀ መልኩ የተከናወኑ በመሆናቸው፣ ሀገራችንን የዓለም ጎብኚዎች ተመራጭ መዳረሻ አድርገዋታል።
የገበታ ፕሮጀክቶች የኢትዮጵያን እውነተኛ ፀዳል የገለጡ፣ የመደመር ትውልድ ሀገሩን በዓለም አቀፍ የቱሪዝም ካርታ ላይ ቀዳሚ ለማድረግ ያለውን ብቃት፣ ፍጥነትና የፈጠራ ጥበብ ያረጋገጡ ሕያው ሐውልቶች ናቸው።
ኢትዮጵያም "ምድረ ቀደምት" መሆኗን በኩራት እያወጀች፣ የተፈጥሮና የሰው ልጅ ጥበብ የተዋሀደበትን አዲሱን ገፅታዋን ለዓለም እየገለጠች ትገኛለች።
በአጠቃላይ፣ ከስድስተኛው እስከ ሰባተኛው ምርጫ የተጓዝንባቸው የአምስቱ ዓመታት ገፆች፣ የኢትዮጵያ ውበት ከግጥምና ከዘፈን ወጥቶ መሬት የነካባቸው የክብር ዘመናት ናቸው።
በአዶኒያስ ወልደአረጋይ
#ethiopia #tourism #ecotourism #greentourism #sustainabletourism #ebc
2 months ago
የተፈጥሮ ድንቅ ውበት በልኩ የተገለጠበት ሥፍራ… ወንጪ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው ወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር እና ሎጅ የተፈጥሮ ድንቅ ውበት በሚገርም ሁኔታ የተገለጠበት ሥፍራ ነው፡፡
የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ነጋ ወዳጆ ፥ ወንጪ ተፈጥሮ፣ ታሪክ፣ ቅርስ እና ባህል በአንድ ተሰናስለው የሚገኙበት ድንቅ የቱሪስት መዳረሻ ነው ይላሉ፡፡
የአካባቢውን መልክዓ ምድር፣ የአኗኗር ዘዬ፣ ባህል እና ማንነት በማስተሳሰር ለሌሎች የቱሪስት መዳረሻዎች ምሳሌ በሚሆን መልኩ መገንባቱን አውስተዋል፡፡
ማራኪ ተፈጥሮ የሚስተዋልበትን ወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር እና ሎጅ የቱሪስት ማዕከል ለማድረግ በትኩረት መሰራቱን ተናግረዋል፡፡
በተለይም ለቱሪስቶች አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማቶችን ከማሟላት አንጻር በትብብር የተከናወነው ሥራ ውጤታማ መሆኑን አንስተዋል፡፡
በዚህ መሰረትም በቱሪስት መዳረሻው የትራንስፖርት፣ የማረፊያ ክፍሎች እና ሌሎች አገልግሎቶች መዘጋጀታቸውን አመልክተዋል፡፡
በመንደሩ የልማት ተነሺዎች ለመቋቋሚያ የተሰሩላቸውን ደረጃቸውን የጠበቁ ቪላ ቤቶች ለጎብኚዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እያከራዩ ገቢ ያገኛሉ ነው ያሉት፡፡
ይህም የቱሪስቶችን ቆይታ ከማራዘም ባለፈ ጎብኚዎች አካባቢውን በደንብ ተመልክተው አይረሴ ጊዜን እንዲያሳልፉ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን አቶ ነጋ ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም የአካባቢውን ባህላዊ ምግቦች፣ ማር፣ የቡና አፈላል ሥርዓት እና ሌሎች ባህላዊ ክዋኔዎችን ለጎብኚዎች በማቅረብ ተጠቃሚ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
አሁን ላይም በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች ወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደርን እየጎበኙ እንደሚገኙ ነው የገለጹት፡፡
የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደርን በመጎብኘት አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉም ጥሪ አቅርበዋል።
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው ወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር እና ሎጅ የተፈጥሮ ድንቅ ውበት በሚገርም ሁኔታ የተገለጠበት ሥፍራ ነው፡፡
የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን ም/ኮሚሽነር ነጋ ወዳጆ ፥ ወንጪ ተፈጥሮ፣ ታሪክ፣ ቅርስ እና ባህል በአንድ ተሰናስለው የሚገኙበት ድንቅ የቱሪስት መዳረሻ ነው ይላሉ፡፡
የአካባቢውን መልክዓ ምድር፣ የአኗኗር ዘዬ፣ ባህል እና ማንነት በማስተሳሰር ለሌሎች የቱሪስት መዳረሻዎች ምሳሌ በሚሆን መልኩ መገንባቱን አውስተዋል፡፡
ማራኪ ተፈጥሮ የሚስተዋልበትን ወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደር እና ሎጅ የቱሪስት ማዕከል ለማድረግ በትኩረት መሰራቱን ተናግረዋል፡፡
በተለይም ለቱሪስቶች አስፈላጊ የሆኑ መሰረተ ልማቶችን ከማሟላት አንጻር በትብብር የተከናወነው ሥራ ውጤታማ መሆኑን አንስተዋል፡፡
በዚህ መሰረትም በቱሪስት መዳረሻው የትራንስፖርት፣ የማረፊያ ክፍሎች እና ሌሎች አገልግሎቶች መዘጋጀታቸውን አመልክተዋል፡፡
በመንደሩ የልማት ተነሺዎች ለመቋቋሚያ የተሰሩላቸውን ደረጃቸውን የጠበቁ ቪላ ቤቶች ለጎብኚዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እያከራዩ ገቢ ያገኛሉ ነው ያሉት፡፡
ይህም የቱሪስቶችን ቆይታ ከማራዘም ባለፈ ጎብኚዎች አካባቢውን በደንብ ተመልክተው አይረሴ ጊዜን እንዲያሳልፉ ጉልህ ሚና እየተጫወተ መሆኑን አቶ ነጋ ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡
በተጨማሪም የአካባቢውን ባህላዊ ምግቦች፣ ማር፣ የቡና አፈላል ሥርዓት እና ሌሎች ባህላዊ ክዋኔዎችን ለጎብኚዎች በማቅረብ ተጠቃሚ መሆናቸውን አብራርተዋል፡፡
አሁን ላይም በርካታ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ቱሪስቶች ወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደርን እየጎበኙ እንደሚገኙ ነው የገለጹት፡፡
የሀገር ውስጥና የውጭ ቱሪስቶች የወንጪ ደንዲ ኢኮ ቱሪዝም መንደርን በመጎብኘት አይረሴ ጊዜ እንዲያሳልፉም ጥሪ አቅርበዋል።
2 months ago
የኢትዮጵያ ቱሪዝም፦ ከአቧራ የተነሱ ጸጋዎች፣ ለዕለት ጉርስ የሆኑ ዐሻራዎች!
**************
የዕለቱ መልዕክት
ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ የታየው አዲስ ተነሳሽነትና ስር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግር፣ ሀገራችን ለዘመናት በአቧራ ተሸፍነው የቆዩ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ጸጋዎቿን ለሕዝብ ጥቅምና ለሀገር ግንባታ የምታውልበትን አዲስ ምዕራፍ ፈጥሯል።
ይህ ለውጥ ቱሪዝምን ከተራ የኢኮኖሚ ዘርፍነት ባሻገር የብሔራዊ አንድነት፣ የሰላም፣ የብዝኃነት መገናኛና የሀገር ገጽታ ግንባታ ታላቅ መሣሪያ አድርጎታል።
ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየውን የቱርዝም ፖሊሲ በአዲስ በመተካት ዘርፉን በሚኒስቴር ደረጃ ማደራጀት፣ የዲጂታል አሰራርንና የኢ-ቪዛ ቴክኖሎጂን መተግበር እንዲሁም የስብሰባና ኤግዚቢሽን ስትራቴጂን መቅረጽ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ አድርጓታል።
እንደ “ገበታ ለሸገር”፣ “ገበታ ለሀገር” እና “ገበታ ለትውልድ” ያሉ ታላላቅ ፅንሰ-ሀሳቦች በተግባር ተተርጉመው በአጭር ጊዜ ውስጥ አዳዲስ የመስህብ ስፍራዎችን መፍጠር ችለዋል።
በአዲስ አበባ የተከናወነው ሰፊ የኮሪደር ልማትም የሀገራችን ዋና መግቢያ በር ውበትና ምቾት በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል። ፈታኝ በሆኑ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ሁኔታዎች ውስጥም ቢሆን እነዚህ ስልታዊ የልማት ፕሮጀክቶች የኢኮኖሚውን ትንሳኤ የሚያፋጥኑ ትልልቅ በረከቶችን ይዘውልን መጥተዋል።
የዚህ ሁሉን አቀፍ ጥረት ውጤትም ተጨባጭ ስኬት አስገኝቷል። ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የውጭ ቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን ማደጉ፣ የውጭ ምንዛሪ ገቢን ከማሳደጉም በላይ ለሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ዘላቂ የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
እንጦጦ ፓርክ፣ ሳይንስ ሙዚየም፣ ታላቁ ብሔራዊ ቤተመንግስት፣ ደንቢና ጎሪጎራ ኢኮ ሪዞርቶች፣ የሃላላ ኬላ እና የኮይሻ ፓርክ "ከቅርሱ ወደ ቁርሱ" የሚለውን መርህ በተግባር ያሳዩ ናቸው። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት ልዩ ዕውቅና ማግኘቷና በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገቧም የዚሁ ታሪካዊ ስኬት አካል ነው።
ይሁን እንጂ የተመዘገቡት ስኬቶች የዛሬ ጥንካሬዎቻችን ማሳያ እንጂ የነገው ስልታዊ ጉዟችን ማዘናጊያ አይደሉም። ሀገራችን በቀጣይ ዓመታት የውጭ ቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ የሰነቀችው ግዙፍ ብሔራዊ ራዕይ ትልቅና የተቀናጀ ሥራን ይጠይቃል።
ይህንን ታላቅ ግብ ለማሳካት የመንግሥት፣ የግል ዘርፍና የኅብረተሰቡ የተቀናጀ አጋርነት ወሳኝ ነው። የመሠረተ ልማት አውታሮችን በተለይም መንገዶችን፣ አስተማማኝ ኤሌክትሪክን፣ ንጹህ ውሃንና የቴሌኮም ኔትወርኮችን በመዳረሻዎች አካባቢ ማሻሻልና ደህንነቱ የተጠበቀ ምቹ ሁኔታን መፍጠር የቀዳሚነት ደረጃ ሊሰጠው ይገባል።
በተጨማሪም የዲጂታል ቴክኖሎጂን፣ ዘመናዊ የዳታ አያያዝንና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) በመጠቀም አገልግሎቶችን ማዘመን፤የጎብኚዎችን ልምድ መጠቀምና የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን መደገፍና ማበረታታት ይኖርብናል።
ቱሪዝም ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች ኑሮ መሻሻል ያለውን የማይተካ ሚና በመገንዘብ፣ የተጀመረው አገራዊ የልማት ዐሻራ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና የሀገራችን ራዕይ እውን እንዲሆን ሁላችንም በጋራ ልንረባረብ ይገባል።
በብሔራዊ ዕድገታችንና በትውልድ ገጽታ ግንባታችን ላይ የሚጋረጡ ማናቸውንም ተግዳሮቶች የምንሻገረው በጀመርነው የልማት መስመር ላይ በጽናትና በአንድነት ስንቆም ብቻ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
**************
የዕለቱ መልዕክት
ባለፉት አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍ የታየው አዲስ ተነሳሽነትና ስር ነቀል መዋቅራዊ ሽግግር፣ ሀገራችን ለዘመናት በአቧራ ተሸፍነው የቆዩ ታሪካዊና ተፈጥሯዊ ጸጋዎቿን ለሕዝብ ጥቅምና ለሀገር ግንባታ የምታውልበትን አዲስ ምዕራፍ ፈጥሯል።
ይህ ለውጥ ቱሪዝምን ከተራ የኢኮኖሚ ዘርፍነት ባሻገር የብሔራዊ አንድነት፣ የሰላም፣ የብዝኃነት መገናኛና የሀገር ገጽታ ግንባታ ታላቅ መሣሪያ አድርጎታል።
ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየውን የቱርዝም ፖሊሲ በአዲስ በመተካት ዘርፉን በሚኒስቴር ደረጃ ማደራጀት፣ የዲጂታል አሰራርንና የኢ-ቪዛ ቴክኖሎጂን መተግበር እንዲሁም የስብሰባና ኤግዚቢሽን ስትራቴጂን መቅረጽ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ አድርጓታል።
እንደ “ገበታ ለሸገር”፣ “ገበታ ለሀገር” እና “ገበታ ለትውልድ” ያሉ ታላላቅ ፅንሰ-ሀሳቦች በተግባር ተተርጉመው በአጭር ጊዜ ውስጥ አዳዲስ የመስህብ ስፍራዎችን መፍጠር ችለዋል።
በአዲስ አበባ የተከናወነው ሰፊ የኮሪደር ልማትም የሀገራችን ዋና መግቢያ በር ውበትና ምቾት በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል። ፈታኝ በሆኑ ዓለም አቀፋዊና አገራዊ ሁኔታዎች ውስጥም ቢሆን እነዚህ ስልታዊ የልማት ፕሮጀክቶች የኢኮኖሚውን ትንሳኤ የሚያፋጥኑ ትልልቅ በረከቶችን ይዘውልን መጥተዋል።
የዚህ ሁሉን አቀፍ ጥረት ውጤትም ተጨባጭ ስኬት አስገኝቷል። ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ የውጭ ቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን ማደጉ፣ የውጭ ምንዛሪ ገቢን ከማሳደጉም በላይ ለሺዎች የሚቆጠሩ ዜጎች ዘላቂ የሥራ ዕድል ፈጥሯል።
እንጦጦ ፓርክ፣ ሳይንስ ሙዚየም፣ ታላቁ ብሔራዊ ቤተመንግስት፣ ደንቢና ጎሪጎራ ኢኮ ሪዞርቶች፣ የሃላላ ኬላ እና የኮይሻ ፓርክ "ከቅርሱ ወደ ቁርሱ" የሚለውን መርህ በተግባር ያሳዩ ናቸው። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት ልዩ ዕውቅና ማግኘቷና በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ ማስመዝገቧም የዚሁ ታሪካዊ ስኬት አካል ነው።
ይሁን እንጂ የተመዘገቡት ስኬቶች የዛሬ ጥንካሬዎቻችን ማሳያ እንጂ የነገው ስልታዊ ጉዟችን ማዘናጊያ አይደሉም። ሀገራችን በቀጣይ ዓመታት የውጭ ቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ የሰነቀችው ግዙፍ ብሔራዊ ራዕይ ትልቅና የተቀናጀ ሥራን ይጠይቃል።
ይህንን ታላቅ ግብ ለማሳካት የመንግሥት፣ የግል ዘርፍና የኅብረተሰቡ የተቀናጀ አጋርነት ወሳኝ ነው። የመሠረተ ልማት አውታሮችን በተለይም መንገዶችን፣ አስተማማኝ ኤሌክትሪክን፣ ንጹህ ውሃንና የቴሌኮም ኔትወርኮችን በመዳረሻዎች አካባቢ ማሻሻልና ደህንነቱ የተጠበቀ ምቹ ሁኔታን መፍጠር የቀዳሚነት ደረጃ ሊሰጠው ይገባል።
በተጨማሪም የዲጂታል ቴክኖሎጂን፣ ዘመናዊ የዳታ አያያዝንና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) በመጠቀም አገልግሎቶችን ማዘመን፤የጎብኚዎችን ልምድ መጠቀምና የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን መደገፍና ማበረታታት ይኖርብናል።
ቱሪዝም ለኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች ኑሮ መሻሻል ያለውን የማይተካ ሚና በመገንዘብ፣ የተጀመረው አገራዊ የልማት ዐሻራ ተጠናክሮ እንዲቀጥልና የሀገራችን ራዕይ እውን እንዲሆን ሁላችንም በጋራ ልንረባረብ ይገባል።
በብሔራዊ ዕድገታችንና በትውልድ ገጽታ ግንባታችን ላይ የሚጋረጡ ማናቸውንም ተግዳሮቶች የምንሻገረው በጀመርነው የልማት መስመር ላይ በጽናትና በአንድነት ስንቆም ብቻ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
2 months ago
ለማይበገር ኢኮኖሚ ግንባታ የብዝሃ ዘርፍ አማራጮች …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት ለሁሉም ዘርፎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል።
ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ ወደ ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
ይህንን በመገንዘብ በግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ተግባራዊ በተደረጉ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓት አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል፡፡
ቀደም ሲል በግብርና ላይ ብቻ የተወሰነውን የኢኮኖሚ ስርዓት በማስፋት በቱሪዝም፣ በኢነርጂ፣ በአገልግሎትና አምራች ዘርፎች በተከናወኑ ሰፋፊ ስራዎች አበረታች እመርታ ተመዝግቧል፡፡
ለአብነትም በመላ ሀገሪቱ የተከናወኑ የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማስፋት ስራዎች ይጠቀሳሉ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የመሳሰሉ መርሐ ግብሮች ተተግብረው የቱሪዝሙ አቅም ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማዘመንና አዳዲስ መዳረሻዎችን በመገንባት የቱሪዝም ዘርፉ ያለውን የኢኮኖሚ ድርሻ ያሳደገ ውጤትና ተስፋ ተገኝቷል።
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በተለይም በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት የውጭ ምንዛሪን ማስቀረት የሚችሉ ተኪ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል፡፡
ከ47 በመቶ ያልተሻገረውን የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ ወደ 66 ነጥብ 3 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ስኬት የተመዘገበ ሲሆን፥ የወርቅ፣ የብረት፣ የከበሩ ማዕድናት እንዲሁም የሲምንቶ ምርት መጠን በእጅጉ ጨምሯል፡፡
የልማት ስራዎች በቴክኖሎጂ ታግዘው በሚፈለገው ፍጥነት እድገትን እንዲያረጋግጡ ባለፉት ዓመታት የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አስደናቂ ውጤት መጥቷል።
በዚህም አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የአገልግሎት ተደራሽነትን ከማስፋት ባሻገር የኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ማሻሻል ተችሏል።
የሞባይል ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ97 ሚሊየን መሻገሩ ዲጂታል የፋይናንስ እንቅስቃሴን በማጎልበት በኩል የራሱን ሚና እያበረከተ ነው።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘላቂ እና የማይበገር ኢኮኖሚ በመገንባት ሂደት መሰረታዊ ለውጥ ማምጣት ያስፈልጋል።
ኢትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ብቻ ተወስኖ የነበረውን የኢኮኖሚ መሰረት በማስፋት ብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓትን መተግበር ጀምራለች።
የብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ስርዓት ለሁሉም ዘርፎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት ባለፉት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች ከፍተኛ ስኬት ማስመዝገብ ተችሏል።
ኢትዮጵያ በተለይም ሰፊ የግብርና፣ የሰው ኃይል እንዲሁም ጠንካራ የታዳሽ ኃይል መሰረት ያላት መሆኑ ወደ ብዝሃ ዘርፍ ኢኮኖሚ ለምታደርገው ሽግግር ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡
ይህንን በመገንዘብ በግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ቱሪዝም፣ ማዕድንና ቴክኖሎጂ ዘርፎች ተግባራዊ በተደረጉ የብዝሃ ዘርፍ የኢኮኖሚ ስርዓት አመርቂ ውጤት እየተመዘገበ ይገኛል፡፡
ቀደም ሲል በግብርና ላይ ብቻ የተወሰነውን የኢኮኖሚ ስርዓት በማስፋት በቱሪዝም፣ በኢነርጂ፣ በአገልግሎትና አምራች ዘርፎች በተከናወኑ ሰፋፊ ስራዎች አበረታች እመርታ ተመዝግቧል፡፡
ለአብነትም በመላ ሀገሪቱ የተከናወኑ የቱሪዝም መዳረሻዎችን የማስፋት ስራዎች ይጠቀሳሉ።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት ገበታ ለሸገር፣ ገበታ ለሀገር እና ገበታ ለትውልድ የመሳሰሉ መርሐ ግብሮች ተተግብረው የቱሪዝሙ አቅም ከፍተኛ መሆኑን ማሳየት ተችሏል።
ከዚህ በተጨማሪ ነባር የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማዘመንና አዳዲስ መዳረሻዎችን በመገንባት የቱሪዝም ዘርፉ ያለውን የኢኮኖሚ ድርሻ ያሳደገ ውጤትና ተስፋ ተገኝቷል።
በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ በተለይም በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አማካኝነት የውጭ ምንዛሪን ማስቀረት የሚችሉ ተኪ ምርቶች ላይ ትኩረት በማድረግ ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል፡፡
ከ47 በመቶ ያልተሻገረውን የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም ባለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ ወደ 66 ነጥብ 3 በመቶ ማሳደግ ተችሏል፡፡
በተመሳሳይ በማዕድን ዘርፍ ከፍተኛ ስኬት የተመዘገበ ሲሆን፥ የወርቅ፣ የብረት፣ የከበሩ ማዕድናት እንዲሁም የሲምንቶ ምርት መጠን በእጅጉ ጨምሯል፡፡
የልማት ስራዎች በቴክኖሎጂ ታግዘው በሚፈለገው ፍጥነት እድገትን እንዲያረጋግጡ ባለፉት ዓመታት የቴክኖሎጂ መሰረተ ልማትን በማስፋፋት ረገድ በርካታ ተግባራት የተከናወኑ ሲሆን፤ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ዘርፍ አስደናቂ ውጤት መጥቷል።
በዚህም አገልግሎት አሰጣጥን በማዘመን የአገልግሎት ተደራሽነትን ከማስፋት ባሻገር የኅብረተሰቡን የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ማሻሻል ተችሏል።
የሞባይል ተጠቃሚዎች ቁጥር ከ97 ሚሊየን መሻገሩ ዲጂታል የፋይናንስ እንቅስቃሴን በማጎልበት በኩል የራሱን ሚና እያበረከተ ነው።
3 months ago
ከአቧራ ወደ ዐሻራ፤ ከቅርስ ወደ ቁርስ
*************
በቅርብ ዓመታት ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍን ከተራ የኢኮኖሚ ምንጭነት ባለፈ ለሀገር ግንባታ፣ ለሰላም፣ ለብዝኃነትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ ስትራቴጂካዊ መሣሪያ አድርጋ በመውሰድ ላይ ትገኛለች።
ሀገራችን በታሪክ፣ በባሕልና በተፈጥሮ ያላትን እምቅ ባለጠግነት ለመጠቀም ቱሪዝምን ዋነኛ የኢኮኖሚ ምሰሶ ያደረገች ሲሆን፣ ይህም መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት፣ ገቢን ለማሳደግና ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር መሠረት ሆኗል።
መንግሥት የመንግሥትና የግል ዘርፍ ቅንጅትን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ በመምራት፣ ቱሪዝም የጋራ ታሪክን የሚያሳይና ብሔራዊ ማንነትን የሚያጠናክር የጋራ መድረክ እንዲሆን እያደረገ ነው።
ይህን ዘርፍ ለማሳደግ ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየው የቱሪዝም ፖሊሲ በአዲስ መልክ ተሻሽሎ በሚኒስቴር ደረጃ እንዲደራጅ መደረጉ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን አሳድጎታል።
በተጨማሪም የስብሰባ፣ የጉዞ፣ የኮንፍረንስና የኤግዚቢሽን (MICE) ስትራቴጂዎች ተቀርጸው ወደ ተግባር የገቡ ሲሆን፣ የአሠራር ሥርዓቱን ለማዘመን የኢ-ቪዛና የዲጂታል አሠራሮች ተዘርግተው የቱሪስት ፍሰቱን አቀላጥፈዋል።
እንደ “ገበታ ለሀገር”፣ “ገበታ ለሸገር” እና “ኮሪደር ልማት” ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን ከልማት ጋር በማስተሳሰር ለሀገር ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
እነዚህ ተቋማዊ ጥረቶች እንደ እንጦጦ፣ ወንጪ፣ ሃላላ ኬላ እና ኮይሻ ያሉ መዳረሻዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን እንዲያድግ ማድረጉን የቱሪዝም ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
ይህም የውጭ ምንዛሪ ገቢን በከፍተኛ መጠን ከማሳደጉም በላይ በሆቴልና በአስጎብኚ ዘርፎች ለሺዎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት እንድትሸለም ከማድረጉም ባሻገር፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ በማስመዝገብ የታሪክ ክብረ-ወሰን እንድታስመዘግብ አስችሏታል።
ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋናና በዓለም የተመረጠች መዳረሻ በማድረግ የቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ ሰፊ ራዕይ ተቀምጧል።
ይህንን ለማሳካት አዳዲስ የኢኮ-ቱሪዝም መዳረሻዎችን ማስፋፋት፣ የታሪካዊ ቅርሶች ጥገናን ማዘመን፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ማበረታታትና የመሠረተ ልማት አውታሮችን ማሻሻል በትኩረት እየተከናወነ ነው።
በቀጣይም ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም አገልግሎቱን ማዘመንና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ተጨማሪ የሥራ ዕድል መፍጠር የመንግሥት ዋነኛ ትኩረት ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች የኑሮ ደረጃ መሻሻል ጉልህ ሚና ይኖረዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiantourism #landoforigins #visitethiopia #miceethiopia
*************
በቅርብ ዓመታት ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍን ከተራ የኢኮኖሚ ምንጭነት ባለፈ ለሀገር ግንባታ፣ ለሰላም፣ ለብዝኃነትና ለኅብረ ብሔራዊ አንድነት መገንቢያ ስትራቴጂካዊ መሣሪያ አድርጋ በመውሰድ ላይ ትገኛለች።
ሀገራችን በታሪክ፣ በባሕልና በተፈጥሮ ያላትን እምቅ ባለጠግነት ለመጠቀም ቱሪዝምን ዋነኛ የኢኮኖሚ ምሰሶ ያደረገች ሲሆን፣ ይህም መዋቅራዊ ለውጥ ለማምጣት፣ ገቢን ለማሳደግና ሰፊ የሥራ ዕድል ለመፍጠር መሠረት ሆኗል።
መንግሥት የመንግሥትና የግል ዘርፍ ቅንጅትን ሚዛናዊ በሆነ መንገድ በመምራት፣ ቱሪዝም የጋራ ታሪክን የሚያሳይና ብሔራዊ ማንነትን የሚያጠናክር የጋራ መድረክ እንዲሆን እያደረገ ነው።
ይህን ዘርፍ ለማሳደግ ለ16 ዓመታት ሳይሻሻል የቆየው የቱሪዝም ፖሊሲ በአዲስ መልክ ተሻሽሎ በሚኒስቴር ደረጃ እንዲደራጅ መደረጉ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነቷን አሳድጎታል።
በተጨማሪም የስብሰባ፣ የጉዞ፣ የኮንፍረንስና የኤግዚቢሽን (MICE) ስትራቴጂዎች ተቀርጸው ወደ ተግባር የገቡ ሲሆን፣ የአሠራር ሥርዓቱን ለማዘመን የኢ-ቪዛና የዲጂታል አሠራሮች ተዘርግተው የቱሪስት ፍሰቱን አቀላጥፈዋል።
እንደ “ገበታ ለሀገር”፣ “ገበታ ለሸገር” እና “ኮሪደር ልማት” ያሉ ታላላቅ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን ከልማት ጋር በማስተሳሰር ለሀገር ገጽታ ግንባታ ከፍተኛ አስተዋጽዖ አበርክተዋል።
እነዚህ ተቋማዊ ጥረቶች እንደ እንጦጦ፣ ወንጪ፣ ሃላላ ኬላ እና ኮይሻ ያሉ መዳረሻዎችን ወደ ሥራ በማስገባት የቱሪስቶች ቁጥር ከ781 ሺህ ወደ 1.3 ሚሊዮን እንዲያድግ ማድረጉን የቱሪዝም ሚኒስቴር መረጃ ያመላክታል።
ይህም የውጭ ምንዛሪ ገቢን በከፍተኛ መጠን ከማሳደጉም በላይ በሆቴልና በአስጎብኚ ዘርፎች ለሺዎች የሥራ ዕድል ፈጥሯል። ኢትዮጵያ በዓለም ቱሪዝም ድርጅት እንድትሸለም ከማድረጉም ባሻገር፣ በአንድ ዓመት ውስጥ ሦስት አዳዲስ ቅርሶችን በዩኔስኮ በማስመዝገብ የታሪክ ክብረ-ወሰን እንድታስመዘግብ አስችሏታል።
ኢትዮጵያን የአፍሪካ ዋናና በዓለም የተመረጠች መዳረሻ በማድረግ የቱሪስት ፍሰቱን እስከ 7.3 ሚሊዮን ለማድረስ ሰፊ ራዕይ ተቀምጧል።
ይህንን ለማሳካት አዳዲስ የኢኮ-ቱሪዝም መዳረሻዎችን ማስፋፋት፣ የታሪካዊ ቅርሶች ጥገናን ማዘመን፣ የሀገር ውስጥ ቱሪዝምን ማበረታታትና የመሠረተ ልማት አውታሮችን ማሻሻል በትኩረት እየተከናወነ ነው።
በቀጣይም ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም አገልግሎቱን ማዘመንና በሚሊዮኖች የሚቆጠር ተጨማሪ የሥራ ዕድል መፍጠር የመንግሥት ዋነኛ ትኩረት ሲሆን፣ ይህም ለሀገራዊ ኢኮኖሚ ዕድገትና ለዜጎች የኑሮ ደረጃ መሻሻል ጉልህ ሚና ይኖረዋል።
#ethiopianbroadcastingcorporation #ethiopiantourism #landoforigins #visitethiopia #miceethiopia
3 months ago
የማያልቀው የወርቅ ማዕድን ፍለጋ
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ "የቀደመው ታሪካችን የዛሬው ትጋታችን" የሚባልበት አዲስና ብሩህ የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት በታሪክ ማማዎቻችንና በተፈጥሮ ዝናችን ብቻ ይነገር የነበረው የሀገራችን ገጽታ ዛሬ በሥራ ጥበብና በፈጠራ በለሙ አዳዲስ መዳረሻዎች ታጅቦ የዓለምን ዓይን በድጋሚ ስቧል።
ይህ ሽግግር "የውኃ መንገድን ውኃ ያውቀዋል" እንደሚባለው ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የደም ሥር ከመሆን ባለፈ የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመ ታሪክ ወጥቶ፣ ዛሬ ወደ ተንቀሳቃሽና ሕያው ልማት ተሸጋግሯል። የዚህ ታላቅ ለውጥ ግንባር ቀደም ማሳያ የሆነው የ"ገበታ ለሸገር" ፕሮጀክት፣ አዲስ አበባን ከነበረችበት የኮንክሪት ጫካነት አውጥቶ ወደ አረንጓዴና ማራኪ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
"ሳይቸግሩ ጤፍ አይዘሩ" እንዲሉ ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ ሳይወሰን በታላቁ "ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" መርሐ-ግብሮች ወደ ክልሎች በመሻገር እንደ ጎርጎራ፣ ወንጪ፣ ሎጎ ሃይቅ፣ ቤኑና ፣ ኮይሻ ወዘተ ያሉ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በአዲስ ዕይታ ለዓለም አብቅቷል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን በዘመናዊ ዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር፣ የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ሆነዋል።
በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑያሉ የኮሪደር ልማቶች የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን መሰረታዊ ችግር የፈታ ታላቅ ሥራ ነው። ጽዱ መንገዶችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታ እንዲያገኙ ያስችሏቸዋል። "ውበት በሥራ ይደምቃል" እንደሚባለው አገልግሎትና ምቾት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እያደርጓት ይገኛሉ።
ቱሪዝም ለእኛ "የማያልቅ የወርቅ ማዕድን" ነው። በአንድ በኩል የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ሀገራችንን የዓለም የሥራና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ "ከመናገር መሥራት፣ ከማለም መድረስ" በሚል ጽኑ እምነት የተገኘ ውጤት ነው።
"ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይደርስም" እንዲሉ እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ አምባሳደር በመሆን ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ጥርጥር የለዉም።
ኢትዮጵያ በቱሪዝም መስኮት ዓለምን የምታስተናግድበት፣ ልጆቿም በሀገራቸው የሚኮሩበት ብሩህ ጊዜ ዛሬ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
***************
(የዕለቱ መልዕክት)
ኢትዮጵያ "የቀደመው ታሪካችን የዛሬው ትጋታችን" የሚባልበት አዲስና ብሩህ የትንሳኤ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች። ትላንት በታሪክ ማማዎቻችንና በተፈጥሮ ዝናችን ብቻ ይነገር የነበረው የሀገራችን ገጽታ ዛሬ በሥራ ጥበብና በፈጠራ በለሙ አዳዲስ መዳረሻዎች ታጅቦ የዓለምን ዓይን በድጋሚ ስቧል።
ይህ ሽግግር "የውኃ መንገድን ውኃ ያውቀዋል" እንደሚባለው ለሀገራዊ ኢኮኖሚው የደም ሥር ከመሆን ባለፈ የኢትዮጵያዊነትን አዲስ ከፍታ ለዓለም የምናሳይበት የገጽታ ግንባታችን አውራ መንገድ ሆኗል።
የኢትዮጵያ ቱሪዝም ጉዞ ከነበረበት የቆመ ታሪክ ወጥቶ፣ ዛሬ ወደ ተንቀሳቃሽና ሕያው ልማት ተሸጋግሯል። የዚህ ታላቅ ለውጥ ግንባር ቀደም ማሳያ የሆነው የ"ገበታ ለሸገር" ፕሮጀክት፣ አዲስ አበባን ከነበረችበት የኮንክሪት ጫካነት አውጥቶ ወደ አረንጓዴና ማራኪ የቱሪስት ማዕከልነት ቀይሯታል።
"ሳይቸግሩ ጤፍ አይዘሩ" እንዲሉ ይህ ስኬት በመዲናዋ ብቻ ሳይወሰን በታላቁ "ገበታ ለሀገር" እና "ገበታ ለትውልድ" መርሐ-ግብሮች ወደ ክልሎች በመሻገር እንደ ጎርጎራ፣ ወንጪ፣ ሎጎ ሃይቅ፣ ቤኑና ፣ ኮይሻ ወዘተ ያሉ የተፈጥሮ ጸጋዎችን በአዲስ ዕይታ ለዓለም አብቅቷል።
እነዚህ ፕሮጀክቶች የተፈጥሮ ሀብትን በዘመናዊ ዕውቀትና በሥነ-ሕንጻ ጥበብ በመደመር፣ የነገውን ትውልድ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የብልጽግና ተምሳሌቶች ሆነዋል።
በአሁኑ ወቅት እየተከናወኑያሉ የኮሪደር ልማቶች የከተሞቻችንን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ፣ የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን መሰረታዊ ችግር የፈታ ታላቅ ሥራ ነው። ጽዱ መንገዶችና ማራኪ የፓርክ አገልግሎቶች ቱሪስቶች በሀገራችን የሚቆዩበትን ጊዜ እንዲያራዝሙና በቆይታቸውም የልብ እርካታ እንዲያገኙ ያስችሏቸዋል። "ውበት በሥራ ይደምቃል" እንደሚባለው አገልግሎትና ምቾት ሲደመሩ ኢትዮጵያን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እያደርጓት ይገኛሉ።
ቱሪዝም ለእኛ "የማያልቅ የወርቅ ማዕድን" ነው። በአንድ በኩል የውጭ ምንዛሬን በማስገኘትና ለሚሊዮን ወጣቶች የሥራ ዕድልን በመክፈት የኢኮኖሚው የጀርባ አጥንት ሆኖ እያገለገለ ይገኛል። በሌላ በኩል ደግሞ ሀገራችንን የዓለም የሥራና የዕረፍት መዳረሻ በማድረግ የሀገርን ገጽታ በአዲስ መልክ እየገነባ ነው። ይህ የኢትዮጵያ ቱሪዝም ትንሳኤ "ከመናገር መሥራት፣ ከማለም መድረስ" በሚል ጽኑ እምነት የተገኘ ውጤት ነው።
"ባለቤት ካልጮኸ ጎረቤት አይደርስም" እንዲሉ እያንዳንዱ ዜጋ ለሀገሩ አምባሳደር በመሆን ይህንን ታላቅ ሀገራዊ ትርክትና የልማት ፍሰት በዓለም አደባባይ ማስተጋባት ይኖርበታል።
ነባሩን ጥንታዊ ቅርስ ከአዲሱ የፈጠራ ስራ ጋር ደምረን፣ ኢትዮጵያን የዓለም የቱሪዝም ተመራጭ መዳረሻ ለማድረግ የምናደርገው ጉዞ አሁን ካለንበት ከፍታ በላይ እንደሚሻገር ጥርጥር የለዉም።
ኢትዮጵያ በቱሪዝም መስኮት ዓለምን የምታስተናግድበት፣ ልጆቿም በሀገራቸው የሚኮሩበት ብሩህ ጊዜ ዛሬ ነው።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
3 months ago
የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አካል የሆነው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት በባህር ዳር ከተማ ተመረቀ
#ethiopia | በውቧ ባህር ዳር ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነባው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ስነ ስርዓት ተመርቋል።
በደቡባዊ የጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ያረፈው ይህ ሪዞርት በጎርጎራ በኩል የተጀመረውን የቱሪዝም ልማት ብርሃን ወደ ሌላኛው የሀይቁ ዳርቻ ያሸጋገረ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በገበታ ለሀገር እቅድ አማካኝነት ሁለት የጣና ሀይቅ ዳርቻዎችን በቱሪዝም ለማስተሳሰር የነደፉትን ታላቅ ራዕይ ዳር ያደረሰ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታሪካዊቷን የጎርጎራ ከተማ ገፅታ ከመቀየር ባለፈ በዐፄ ፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር የሚገኙ የቤተ መንግስት ቅርሶችን በከፍተኛ ጥራት በማደስ ለዘላቂ ቱሪዝም ዝግጁ እንዲሆኑ አድርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ የመጠጥ ውሃ እና ለግብርና ልማት የሚውለው የመገጭ ግድብ ግንባታ ለውሃ ቱሪዝም አዲስ እድል ይዞ እየመጣ ይገኛል።
ይህንን መንግስታዊ ራዕይ በግል ኢንቨስትመንት በማገዝ የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መስራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ በሁለት አመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ገንብተው አጠናቀዋል።
ግለሰቡ በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ እና በጎንደር ቅርሶች ጥገና ላይ የነበራቸውን ውጤታማ ተሳትፎ አሁን ደግሞ በቱሪዝም ኢንዱስትሪው ውስጥ በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ በኩል በስፋት ለመቀጠል ተዘጋጅተዋል።
አቶ ካሳሁን ለእነዚህ ስራዎች ስኬት የፌዴራል እና የክልል መንግስታት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የፈለገ ግዮን እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርቶች በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር በመሆን ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን አለም አቀፍ በሚል መሪ ቃል ጥራት ያለው አገልግሎት ለጎብኚዎች እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
#bahirdar #tanalake #tourismethiopia #beaikainvestment #rodahospitality #development #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በውቧ ባህር ዳር ከተማ በከፍተኛ ወጪ የተገነባው ግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በታላቅ ስነ ስርዓት ተመርቋል።
በደቡባዊ የጣና ሀይቅ ዳርቻ ላይ ያረፈው ይህ ሪዞርት በጎርጎራ በኩል የተጀመረውን የቱሪዝም ልማት ብርሃን ወደ ሌላኛው የሀይቁ ዳርቻ ያሸጋገረ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ፕሮጀክቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በገበታ ለሀገር እቅድ አማካኝነት ሁለት የጣና ሀይቅ ዳርቻዎችን በቱሪዝም ለማስተሳሰር የነደፉትን ታላቅ ራዕይ ዳር ያደረሰ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ የታሪካዊቷን የጎርጎራ ከተማ ገፅታ ከመቀየር ባለፈ በዐፄ ፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር የሚገኙ የቤተ መንግስት ቅርሶችን በከፍተኛ ጥራት በማደስ ለዘላቂ ቱሪዝም ዝግጁ እንዲሆኑ አድርገዋል።
ከዚህም በተጨማሪ ለጎንደር ከተማ የመጠጥ ውሃ እና ለግብርና ልማት የሚውለው የመገጭ ግድብ ግንባታ ለውሃ ቱሪዝም አዲስ እድል ይዞ እየመጣ ይገኛል።
ይህንን መንግስታዊ ራዕይ በግል ኢንቨስትመንት በማገዝ የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መስራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ በሁለት አመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ገንብተው አጠናቀዋል።
ግለሰቡ በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ እና በጎንደር ቅርሶች ጥገና ላይ የነበራቸውን ውጤታማ ተሳትፎ አሁን ደግሞ በቱሪዝም ኢንዱስትሪው ውስጥ በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ በኩል በስፋት ለመቀጠል ተዘጋጅተዋል።
አቶ ካሳሁን ለእነዚህ ስራዎች ስኬት የፌዴራል እና የክልል መንግስታት እንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ላደረጉላቸው ድጋፍ ምስጋና አቅርበዋል።
ወደፊትም የፈለገ ግዮን እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርቶች በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር በመሆን ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን አለም አቀፍ በሚል መሪ ቃል ጥራት ያለው አገልግሎት ለጎብኚዎች እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
#bahirdar #tanalake #tourismethiopia #beaikainvestment #rodahospitality #development #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
በባህር ዳር ከተማ በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ የተገነባው እና ዛሬ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመረቀው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምንምን ይዟል?
#ዘመናዊ እና ቅንጡ የእንግዳ ማረፊያዎች፣
#የመዝናኛ ሥፍራዎች፣
#ሱቆች ፣
#አምፊ ቴአትር እና መሰል መሠረተ ልማቶችን፣
#እስከ 12 ጀልባዎች የሚያስተናግድ ዘመናዊ ወደብ
#እያንዳንዳቸው 30 ሰው የሚይዙ አምስት ዘመናዊ ጀልባዎች
#በማን ተገነባ? #በአቶ ካሳሁን ምስጋናው (የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች)
#ስንት ብር ወጪ ሆነበት? #4 .5 ቢሊዮን ብር
#ግንባታው ምን ያህል ጊዜ ፈጀ? ሁለት ዓመት ከስድስት ወር
#በማን ይተዳደራል? ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ይህን አዲስ ሪዞርት እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በአንድ ላይ በማስተዳደር የቀጣናውን የሆስፒታሊቲ አገልግሎት ይመራል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክት መሠረት በሐይቁ ሌላኛው አቅጣጫ ከሚገኘው የጎርጎራ ብርሃን (ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት) ጋር በመቀናጀት የጣናን የቱሪዝም ቀጣና ለማነቃቃት የታለመ ነው።
#ዘመናዊ እና ቅንጡ የእንግዳ ማረፊያዎች፣
#የመዝናኛ ሥፍራዎች፣
#ሱቆች ፣
#አምፊ ቴአትር እና መሰል መሠረተ ልማቶችን፣
#እስከ 12 ጀልባዎች የሚያስተናግድ ዘመናዊ ወደብ
#እያንዳንዳቸው 30 ሰው የሚይዙ አምስት ዘመናዊ ጀልባዎች
#በማን ተገነባ? #በአቶ ካሳሁን ምስጋናው (የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች)
#ስንት ብር ወጪ ሆነበት? #4 .5 ቢሊዮን ብር
#ግንባታው ምን ያህል ጊዜ ፈጀ? ሁለት ዓመት ከስድስት ወር
#በማን ይተዳደራል? ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ይህን አዲስ ሪዞርት እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በአንድ ላይ በማስተዳደር የቀጣናውን የሆስፒታሊቲ አገልግሎት ይመራል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክት መሠረት በሐይቁ ሌላኛው አቅጣጫ ከሚገኘው የጎርጎራ ብርሃን (ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት) ጋር በመቀናጀት የጣናን የቱሪዝም ቀጣና ለማነቃቃት የታለመ ነው።
3 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በአማራ ክልል ባህር ዳር ከተማ በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ በ4.5 ቢሊዮን ብር ወጪ የተገነባው "ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት" ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ተመርቋል። ፕሮጀክቱ በመንግስት የ"ገበታ ለሀገር" ፕሮግራም ማዕቀፍ ስር የተከናወነ ሲሆን፣ የቤአኢካ (BEAEKA) ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች በሆኑት አቶ ካሳሁን ምስጋናው የግል ኢንቨስትመንት በሁለት ዓመት ከስድስት ወር ጊዜ ውስጥ ተገንብቶ መጠናቀቁ ተገልጿል።
ይህ አዲስ የቱሪዝም ማዕከል በጣና ሐይቅ ተቃራኒ ዳርቻ ከሚገኘው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር ተደጋግፎ እንዲሰራ ታስቦ የተነደፈ ነው። ሪዞርቱ መንግስት በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ በግሉ ዘርፍ የተተገበረ ማሳያ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተጠቁሟል። ከዚህም በተጨማሪ በቀጠናው የቱሪዝም ፍሰትን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን ሊያሳድጉ የሚችሉ ሌሎች ተጓዳኝ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ቤአኢካ ኢንቨስትመንት በኮንትራክተርነት የተሳተፈባቸው የጎንደር አብያተ መንግሥታት የቅርስ ጥገና ስራዎች እና የመገጭ ሁለንተናዊ ልማት ግድብ ይገኙበታል።
በሌላ በኩል ዛሬ የተመረቀውን ሪዞርት ጨምሮ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በበላይነት የሚያስተዳድረው "ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ" (Roda Hospitality Group) የተሰኘ አዲስ ሀገር በቀል ተቋም መቋቋሙ በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ ይፋ ተደርጓል። ባለሀብቱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፕሮጀክቱን በእቅዱ መሰረት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል፣ የክልሉ እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ላደረጉት የቅርብ ክትትል እና ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
ይህ አዲስ የቱሪዝም ማዕከል በጣና ሐይቅ ተቃራኒ ዳርቻ ከሚገኘው የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር ተደጋግፎ እንዲሰራ ታስቦ የተነደፈ ነው። ሪዞርቱ መንግስት በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለቱሪዝም ዘርፍ የሰጠውን ትኩረት ተከትሎ በግሉ ዘርፍ የተተገበረ ማሳያ መሆኑ በምረቃው ወቅት ተጠቁሟል። ከዚህም በተጨማሪ በቀጠናው የቱሪዝም ፍሰትን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴን ሊያሳድጉ የሚችሉ ሌሎች ተጓዳኝ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ሲሆን፣ ከእነዚህም መካከል ቤአኢካ ኢንቨስትመንት በኮንትራክተርነት የተሳተፈባቸው የጎንደር አብያተ መንግሥታት የቅርስ ጥገና ስራዎች እና የመገጭ ሁለንተናዊ ልማት ግድብ ይገኙበታል።
በሌላ በኩል ዛሬ የተመረቀውን ሪዞርት ጨምሮ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በበላይነት የሚያስተዳድረው "ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ" (Roda Hospitality Group) የተሰኘ አዲስ ሀገር በቀል ተቋም መቋቋሙ በምረቃው ስነ-ስርዓት ላይ ይፋ ተደርጓል። ባለሀብቱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፕሮጀክቱን በእቅዱ መሰረት በተያዘለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የፌዴራል፣ የክልሉ እንዲሁም የከተማ አስተዳደሩ ላደረጉት የቅርብ ክትትል እና ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ገበታ ለሀገር ! ገበታ ለጣና!
ባህርዳር የግዙፉን የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት የምረቃ ስነስርአት እያስተናገደች ነው!
______________________________
ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በውቧ ባህር ዳር ከተማ የግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት መመረቅ ተበስሯል።
በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ፤ በባህር ዳር ከተማ የተገነባው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ለጣና የቀረበ የጎርጎራን ብርሃን በሌላኛው ዳርቻ ያስቀጠለ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ይህ ውጥን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የጎርጎራን ታላቅ ስራ ሙሉ ለማድረግ በሌላኛው የጣና አቅጣጫ፥ በውቧ ባህር ዳር የሚተሳሰሩ ሁለት የአንድ ሐይቅ ዳርቻ ገናና ህልሞችን ለማሳካት በገበታ ለሃገር ያለሙት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ ቀደምቷን የዐፄ ሱስኒዮስ መናገሻ ጎርጎራን ከዘመናት ጨለማ በኋላ ታላቅ ብርሃን እንድትጎናፀፍ ያደረጉበትን እጅግ ድንቅ አሻራ ተከትሎ ዳግም በዐፄ ሱስኒዮስ ልጅ በፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር አዲስ ነገር አሳዩ።
በመከራ ውስጥ የኖረውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ እንደ አዲስ ነፍስ የዘራበትን የቅርስ ጥገና እና ልማት ዕውን አደረጉ። ይህ የቅርስ ጥገናና ልማት የዓለም ቅርሱን ታሪክ ወደ ላቀ ስኬት ያሻገረ የዘላቂ ቱሪዝም ትልቅ አቅም ነው።
የቀጠናውን መፃኢ ዕድል ነገውን ያስናፍቃል ያስባለው ሌላው ፕሮጀክት በጎንደር ከተማ የሚገኘው የመገጭ የመጠጥ፣ የመስኖ እና ሁለንተናዊ ልማት አቅም የሆነው ግድብ ነው። ግድቡ የውሃ እጥረት ላለባት ጎንደር ከቱሪዝም ልማት አኳያ ለውሃ ቱሪዝምና መዝናኛ ኢንቨስትመንት አዲስ ዕድል ይዞ እየመጣ ነው።
የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በገበታ ለሀገር እንደለማው ሁሉ ይህ ራዕይ እንዲዘልቅና እንዲስፋፋ ገበታ ለሀገር በግል ኢንቨስትመንትም እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት የመሪነት ሚና ሀሳባቸውን በመግዛት የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በገበታ ለሀገር ማዕቀፍ ውስጥ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጭ አድርገው በሁለት አመት ከስድስት ወር ግዜ ውስጥ እውን አድርገዋል።
ከዚህ ሪዞርት እና ከሌሎች ገናና ውጥኖች ዕውን መሆን ጀርባ የተጣለበትን ኃላፊነት በብቃት በመወጣት ረገድ ከሀገር ልማት ጎን የቆመው የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት ሚና የላቀ ነው።
በተለይም የድርጅቱ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሀገር ወዳዱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ በኮንትራክተርነት በታሰበው ጊዜ፣ በታለመው ጥራት እና በሚያኮራ ኃላፊነትን የመወጣት ስኬት አጠናቀዋል።
በተመሳሳይ እንደ ሀገርም ባልተለመደ ሁኔታ በሀገር ልጅ ብቃት እና ኃላፊነትን የመወጣት ተግባር ምስጋና የቀረበለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ የቅርስ ጥገናና ልማት ስራ ሌላው ስለ ሀገር የተወጡት ኃላፊነት ነው።
በዚሁ 'በጎንደር እስከ ምፅአት' በሚል ሲፌዝበት የኖረውን የመገጭ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትሩ በተሰጠ ከባድ የቁጭት አደራ እና ኃላፊነት ተረክበው የግንባታ ሂደቱን በሚያስደንቅ ፍጥነት አሳክተው በመጠናቀቂያው ምዕራፍ ሊገኝ ችሏል።
አሁን ደግሞ በሀገር በቀሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትልቅ ቦታ የተሰጠው የቱሪዝም ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ውጥንን ለፍሬ ያበቁት አቶ ካሳሁን ምስጋናው በሌሎች ኢንቨስትመንቶቻቸው ካሳኩት ልምድ በመነሳት መንግስት ትልቅ ትኩረት የሰጠውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ በግሉ ዘርፍ ለማልማት፣ ከመገንባት ልምድና አቅማቸው በተጨማሪ ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕን አቋቁመዋል።
አቶ ካሳሁን እነኚህ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሆነው ሀገር እና ህዝብ የጣሉባቸውን ኃላፊነቶች እንዲወጡ በማስቻል ረገድ የፌዴራል ፣ የክልል አንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ትልቁን ሚና እንደተጫዎቱ አፅንዎት ሰጥተው ገልጸዋል።
በተለይም የክልሉ መንግስት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይን የቱሪዝም አብዮት ራዕይ ተቀብሎ ድርጅታቸው እና እሳቸው የተጣለባቸውን አደራ በአግባቡ እንዲወጡ ላደረገው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በቀጣይ የማስፋፊያ ስራዎቹ ተጨማሪ አያሌ እቅዶችን የያዘው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ከጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር በመቀናጀት በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር ይተዳደራል።
ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን እና ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በመያዝ ስራ የጀመረ፤ በቀጣይ ለማስተዳደር በሚረከባቸውም እራሱ በሚገነባቸውም የሆስፒታሊቲ ተቋማት የላቀ፣ ዘመናዊና ተወዳዳሪ አገልግሎትን ለመስጠት 'ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን ዓለም አቀፍ!' በሚል ፍልስፍና ኢንቨስትመንቱን የተቀላቀለ ሀገር በቀል ተቋም ነው።
በገበታ ለሃገር ማእቀፍ ውስጥ በግል ኢንቨትመንት የታነጸው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምርቃት ተበስሯል።
ባህርዳር የግዙፉን የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት የምረቃ ስነስርአት እያስተናገደች ነው!
______________________________
ዛሬ ሚያዝያ 25 ቀን 2018 ዓ.ም በውቧ ባህር ዳር ከተማ የግዙፉ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት መመረቅ ተበስሯል።
በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ፤ በባህር ዳር ከተማ የተገነባው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ለጣና የቀረበ የጎርጎራን ብርሃን በሌላኛው ዳርቻ ያስቀጠለ ግዙፍ ኢንቨስትመንት ነው።
ይህ ውጥን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ የጎርጎራን ታላቅ ስራ ሙሉ ለማድረግ በሌላኛው የጣና አቅጣጫ፥ በውቧ ባህር ዳር የሚተሳሰሩ ሁለት የአንድ ሐይቅ ዳርቻ ገናና ህልሞችን ለማሳካት በገበታ ለሃገር ያለሙት ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐብይ ቀደምቷን የዐፄ ሱስኒዮስ መናገሻ ጎርጎራን ከዘመናት ጨለማ በኋላ ታላቅ ብርሃን እንድትጎናፀፍ ያደረጉበትን እጅግ ድንቅ አሻራ ተከትሎ ዳግም በዐፄ ሱስኒዮስ ልጅ በፋሲለደስ መናገሻ ጎንደር አዲስ ነገር አሳዩ።
በመከራ ውስጥ የኖረውን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ እንደ አዲስ ነፍስ የዘራበትን የቅርስ ጥገና እና ልማት ዕውን አደረጉ። ይህ የቅርስ ጥገናና ልማት የዓለም ቅርሱን ታሪክ ወደ ላቀ ስኬት ያሻገረ የዘላቂ ቱሪዝም ትልቅ አቅም ነው።
የቀጠናውን መፃኢ ዕድል ነገውን ያስናፍቃል ያስባለው ሌላው ፕሮጀክት በጎንደር ከተማ የሚገኘው የመገጭ የመጠጥ፣ የመስኖ እና ሁለንተናዊ ልማት አቅም የሆነው ግድብ ነው። ግድቡ የውሃ እጥረት ላለባት ጎንደር ከቱሪዝም ልማት አኳያ ለውሃ ቱሪዝምና መዝናኛ ኢንቨስትመንት አዲስ ዕድል ይዞ እየመጣ ነው።
የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት በገበታ ለሀገር እንደለማው ሁሉ ይህ ራዕይ እንዲዘልቅና እንዲስፋፋ ገበታ ለሀገር በግል ኢንቨስትመንትም እንዲቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሰጡት የመሪነት ሚና ሀሳባቸውን በመግዛት የቤአኢካ እና የእህት ኩባንያዎቹ መሥራች አቶ ካሳሁን ምስጋናው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በገበታ ለሀገር ማዕቀፍ ውስጥ 4.5 ቢሊዮን ብር ወጭ አድርገው በሁለት አመት ከስድስት ወር ግዜ ውስጥ እውን አድርገዋል።
ከዚህ ሪዞርት እና ከሌሎች ገናና ውጥኖች ዕውን መሆን ጀርባ የተጣለበትን ኃላፊነት በብቃት በመወጣት ረገድ ከሀገር ልማት ጎን የቆመው የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት ሚና የላቀ ነው።
በተለይም የድርጅቱ መሥራችና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሀገር ወዳዱ አቶ ካሳሁን ምስጋናው በጎርጎራ ኢኮ ቱሪዝም ግንባታ በኮንትራክተርነት በታሰበው ጊዜ፣ በታለመው ጥራት እና በሚያኮራ ኃላፊነትን የመወጣት ስኬት አጠናቀዋል።
በተመሳሳይ እንደ ሀገርም ባልተለመደ ሁኔታ በሀገር ልጅ ብቃት እና ኃላፊነትን የመወጣት ተግባር ምስጋና የቀረበለትን የጎንደር አብያተ መንግሥታት ግብረ ሕንፃ የቅርስ ጥገናና ልማት ስራ ሌላው ስለ ሀገር የተወጡት ኃላፊነት ነው።
በዚሁ 'በጎንደር እስከ ምፅአት' በሚል ሲፌዝበት የኖረውን የመገጭ ፕሮጀክት በጠቅላይ ሚኒስትሩ በተሰጠ ከባድ የቁጭት አደራ እና ኃላፊነት ተረክበው የግንባታ ሂደቱን በሚያስደንቅ ፍጥነት አሳክተው በመጠናቀቂያው ምዕራፍ ሊገኝ ችሏል።
አሁን ደግሞ በሀገር በቀሉ የኢኮኖሚ ማሻሻያ ትልቅ ቦታ የተሰጠው የቱሪዝም ዘርፉን ውጤታማ ለማድረግ የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ውጥንን ለፍሬ ያበቁት አቶ ካሳሁን ምስጋናው በሌሎች ኢንቨስትመንቶቻቸው ካሳኩት ልምድ በመነሳት መንግስት ትልቅ ትኩረት የሰጠውን የቱሪዝም ኢንዱስትሪ በግሉ ዘርፍ ለማልማት፣ ከመገንባት ልምድና አቅማቸው በተጨማሪ ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕን አቋቁመዋል።
አቶ ካሳሁን እነኚህ ፕሮጀክቶች ስኬታማ ሆነው ሀገር እና ህዝብ የጣሉባቸውን ኃላፊነቶች እንዲወጡ በማስቻል ረገድ የፌዴራል ፣ የክልል አንዲሁም የከተማ አስተዳደሮች ትልቁን ሚና እንደተጫዎቱ አፅንዎት ሰጥተው ገልጸዋል።
በተለይም የክልሉ መንግስት የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይን የቱሪዝም አብዮት ራዕይ ተቀብሎ ድርጅታቸው እና እሳቸው የተጣለባቸውን አደራ በአግባቡ እንዲወጡ ላደረገው ከፍተኛ ድጋፍ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
በቀጣይ የማስፋፊያ ስራዎቹ ተጨማሪ አያሌ እቅዶችን የያዘው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ከጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት ጋር በመቀናጀት በሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ስር ይተዳደራል።
ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን እና ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርትን በመያዝ ስራ የጀመረ፤ በቀጣይ ለማስተዳደር በሚረከባቸውም እራሱ በሚገነባቸውም የሆስፒታሊቲ ተቋማት የላቀ፣ ዘመናዊና ተወዳዳሪ አገልግሎትን ለመስጠት 'ልባችን ኢትዮጵያ ደረጃችን ዓለም አቀፍ!' በሚል ፍልስፍና ኢንቨስትመንቱን የተቀላቀለ ሀገር በቀል ተቋም ነው።
በገበታ ለሃገር ማእቀፍ ውስጥ በግል ኢንቨትመንት የታነጸው የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምርቃት ተበስሯል።
Comments