በባህር ዳር ከተማ በደቡባዊ የጣና ሐይቅ ዳርቻ የተገነባው እና ዛሬ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የተመረቀው ፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት ምንምን ይዟል?
#ዘመናዊ እና ቅንጡ የእንግዳ ማረፊያዎች፣
#የመዝናኛ ሥፍራዎች፣
#ሱቆች ፣
#አምፊ ቴአትር እና መሰል መሠረተ ልማቶችን፣
#እስከ 12 ጀልባዎች የሚያስተናግድ ዘመናዊ ወደብ
#እያንዳንዳቸው 30 ሰው የሚይዙ አምስት ዘመናዊ ጀልባዎች
#በማን ተገነባ? #በአቶ ካሳሁን ምስጋናው (የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች)
#ስንት ብር ወጪ ሆነበት? #4 .5 ቢሊዮን ብር
#ግንባታው ምን ያህል ጊዜ ፈጀ? ሁለት ዓመት ከስድስት ወር
#በማን ይተዳደራል? ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ይህን አዲስ ሪዞርት እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በአንድ ላይ በማስተዳደር የቀጣናውን የሆስፒታሊቲ አገልግሎት ይመራል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክት መሠረት በሐይቁ ሌላኛው አቅጣጫ ከሚገኘው የጎርጎራ ብርሃን (ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት) ጋር በመቀናጀት የጣናን የቱሪዝም ቀጣና ለማነቃቃት የታለመ ነው።
#ዘመናዊ እና ቅንጡ የእንግዳ ማረፊያዎች፣
#የመዝናኛ ሥፍራዎች፣
#ሱቆች ፣
#አምፊ ቴአትር እና መሰል መሠረተ ልማቶችን፣
#እስከ 12 ጀልባዎች የሚያስተናግድ ዘመናዊ ወደብ
#እያንዳንዳቸው 30 ሰው የሚይዙ አምስት ዘመናዊ ጀልባዎች
#በማን ተገነባ? #በአቶ ካሳሁን ምስጋናው (የቤአኢካ ንግድና ኢንቨስትመንት መሥራች)
#ስንት ብር ወጪ ሆነበት? #4 .5 ቢሊዮን ብር
#ግንባታው ምን ያህል ጊዜ ፈጀ? ሁለት ዓመት ከስድስት ወር
#በማን ይተዳደራል? ሮዳ ሆስፒታሊቲ ግሩፕ ይህን አዲስ ሪዞርት እና የጎርጎራ ኢኮ ሪዞርትን በአንድ ላይ በማስተዳደር የቀጣናውን የሆስፒታሊቲ አገልግሎት ይመራል።
በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክት መሠረት በሐይቁ ሌላኛው አቅጣጫ ከሚገኘው የጎርጎራ ብርሃን (ጎርጎራ ኢኮ ሪዞርት) ጋር በመቀናጀት የጣናን የቱሪዝም ቀጣና ለማነቃቃት የታለመ ነው።
3 months ago