6 days ago
“አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ሆነ
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
#fastmereja I የ2019 አዲስ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአዲስ ኮንቬንሽን ሴንተር ሊካሄድ የታቀደው “አደይ አዲስ ዓመት ታላቅ የንግድ ኤክስፖ እና ፌስቲቫል” ይፋ ተደርጓል። ኤክስፖው ከነሐሴ 21 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜን 05 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለ15 ቀናት እንደሚቆይ አዘጋጆቹ አስታውቀዋል።
ይህ ታላቅ የንግድ እና የፌስቲቫል መድረክ በማስተር ፒስ ትሬዲንግ እና ራይት ኤቨንትስ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ለሚዲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንዳመለከቱት ዝግጅቱ ለስሚት እና ለአካባቢው ነዋሪዎች የገበያ አማራጮችን በቅርበት የሚያቀርብ ነው። በኤክስፖው ላይ ከ200 በላይ የሀገር ውስጥ አምራቾች፣ አስመጪዎች፣ የዕደ-ጥበብ ባለሙያዎች እና የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ምርትና አገልግሎታቸውን በተፎካካሪ እና በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚያቀርቡ ተገልጿል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ጎን ለጎን ፌስቲቫሉ በየቀኑ 15 አርቲስቶች የሚሳተፉበት የቀጥታ የሙዚቃ ኮንሰርት፣ የፋሽን ሾው፣ የህፃናት መጫወቻዎች እና የበጎ አድራጎት ስራዎችን ያካተተ እንደሚሆን ተጠቅሷል። በተጨማሪም የኪነ-ጥበብ መድረኮችን ጨምሮ የመጽሐፍት አውደ ርዕይ እና ሽያጭ ይካሄዳል።
በ15 ቀናቱ የፌስቲቫል ቆይታ ከ80,000 በላይ ጎብኚዎች እና ደንበኞች ይገበያያሉ ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን፣ አዘጋጆቹ ቅድመ ዝግጅታቸውን አጠናቀው የኤግዚቢሽን ቦታዎችን በመሸጥ ላይ እንደሚገኙ አስታውቀዋል።
#ኹነት
24 days ago
“የንባብ ከተማ” የተሰኘ የህጻናት ቲያትር በድምቀት ተመረቀ
#ethiopia | የህፃናትን የንባብ ባህል ለማዳበር ታሳቢ ተደርጎ የተዘጋጀው “የንባብ ከተማ” የተሰኘው አዲስ የህፃናት ቴአትር ዛሬ ረፋድ ላይ ለእይታ በቃ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቲያትር ቤቶች አስተዳደር፣ የህጻናትን እና የወጣቶችን ጥበባዊ ተሰጥኦ ለማሳደግና ታሪክን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር ዘመናዊ የቲያትር መድረኮችን በስፋት እየተጠቀመ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ቲያትር ቤቶች አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተስፋገኘው ለገሠ እንደገለጹት፣ ከተማዋ ዘመናዊ የንባብና የመዝናኛ ቦታዎችን በመገንባት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየሰራች ነው።
በዚህም መሰረት በቅርቡ ተመርቆ አገልግሎት እየሰጠ በሚገኘው እና ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የህጻናት እና ወጣቶች ቲያትር ቤት ለህጻናት የተዘጋጀ አዲስ ቲያትር በይፋ መመረቁን ጠቅሰው፣ ይህንን መድረክ ለታለመለት አላማ ሙሉ ለሙሉ ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
“የንባብ ከተማ” ቴአትር ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ በቋሚነት ዘወትር እሁድ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች እንደሚቀርብ ተገልጿል።
ለህፃናትና ለወላጆች ምቹ በሆነው በዚህ አዳራሽ፣ ከቴአትር በተጨማሪ ማራኪ ሙዚቃዎችና አስተማሪ የታሪክ መርሐግብሮች እንደሚኖሩት ተጠቁሟል።
ጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
#addisababa #theaterlife #culturalheritage #ethiopianarts #kidstheater #citydevelopment #performingarts #communityengagement
#ethiopia | የህፃናትን የንባብ ባህል ለማዳበር ታሳቢ ተደርጎ የተዘጋጀው “የንባብ ከተማ” የተሰኘው አዲስ የህፃናት ቴአትር ዛሬ ረፋድ ላይ ለእይታ በቃ።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የቲያትር ቤቶች አስተዳደር፣ የህጻናትን እና የወጣቶችን ጥበባዊ ተሰጥኦ ለማሳደግና ታሪክን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር ዘመናዊ የቲያትር መድረኮችን በስፋት እየተጠቀመ ይገኛል።
የአዲስ አበባ ቲያትር ቤቶች አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተስፋገኘው ለገሠ እንደገለጹት፣ ከተማዋ ዘመናዊ የንባብና የመዝናኛ ቦታዎችን በመገንባት ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየሰራች ነው።
በዚህም መሰረት በቅርቡ ተመርቆ አገልግሎት እየሰጠ በሚገኘው እና ፍላሚንጎ አካባቢ በሚገኘው የህጻናት እና ወጣቶች ቲያትር ቤት ለህጻናት የተዘጋጀ አዲስ ቲያትር በይፋ መመረቁን ጠቅሰው፣ ይህንን መድረክ ለታለመለት አላማ ሙሉ ለሙሉ ለመጠቀም እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።
“የንባብ ከተማ” ቴአትር ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ በቋሚነት ዘወትር እሁድ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች እንደሚቀርብ ተገልጿል።
ለህፃናትና ለወላጆች ምቹ በሆነው በዚህ አዳራሽ፣ ከቴአትር በተጨማሪ ማራኪ ሙዚቃዎችና አስተማሪ የታሪክ መርሐግብሮች እንደሚኖሩት ተጠቁሟል።
ጌትነት ተመስገን
📷ከበደ መክብብ
#addisababa #theaterlife #culturalheritage #ethiopianarts #kidstheater #citydevelopment #performingarts #communityengagement
24 days ago
“የንባብ ከተማ" የህፃናት ቴአትር ዛሬ በታላቅ ድምቀት ለእይታ በቃ!
#fastmereja I የህፃናትን የንባብ ባህል ማዳበር ላይ ትኩረቱን ያደረገው “የንባብ ከተማ" የተሰኘው አዲስ የህፃናት ቴአትር፣ ዛሬ ሐምሌ 12 ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ፍላሚንጎ ፊትለፊት በሚገኘው አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቴአትር አዳራሽ ለታዳሚዎች ቀርቧል።
ቴአትሩ በዛሬው ዕለት መታየት የጀመረ ሲሆን በዋናነትም በሰላም፣ በአንድነት፣ በመዋደድ፣ በፍቅር እና በጋራ የመስራት እሴቶች ላይ ያተኮረ ነው።
ቴአትሩ በዓለም አቀፍ የትያትር አዘገጃጀት ስልት “ፋንታሲ” (Fantasy) በሚባለው ዘውግ የተዘጋጀ በመሆኑ፣ ዛሬ መድረክ ላይ የቀረቡት እንስሳትና ድንጋዮች ህይወት አግኝተው ሲናገሩና ሲተገብሩ ታይተዋል።
ይህ አቀራረብ በዕለቱ የተገኙ ህፃናትን ትኩረት በእጅጉ የሳበና ታሪኩን በቀላሉ እንዲረዱት ያደረገ ነበር ተብሏል።
በአዘጋጅ ደምሴ በየነ የተመራውና ስምንት አንጋፋና ወጣት ተዋናዮች የተሳተፉበት ይህ ቴአትር፣ ከተለመደው ትወና በተጨማሪ ማራኪ ሙዚቃዎች፣ ተረቶችና አስተማሪ የታሪክ መርሐግብሮችን አካቶ ቀርቧል።
ዛሬ ቴአትሩ ለእይታ የበቃበት ፍላሚንጎ ፊትለፊት የሚገኘው አዲሱ አዳራሽ፣ ለታዳሚ ህፃናትና ወላጆች እጅግ ምቹና ሰፊ ሁኔታን ይዞ መምጣቱ በዕለቱ በተጨባጭ ታይቷል።
“የንባብ ከተማ” ቴአትር ከዛሬው የመክፈቻ ዕይታ በኋላ፣ ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ ዘወትር እሁድ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች መቅረቡን እንደሚቀጥል ተገልጿል።
#ኪነ_ጥበብ
#fastmereja I የህፃናትን የንባብ ባህል ማዳበር ላይ ትኩረቱን ያደረገው “የንባብ ከተማ" የተሰኘው አዲስ የህፃናት ቴአትር፣ ዛሬ ሐምሌ 12 ቀን ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ፍላሚንጎ ፊትለፊት በሚገኘው አዲሱ የህፃናትና ወጣቶች ቴአትር አዳራሽ ለታዳሚዎች ቀርቧል።
ቴአትሩ በዛሬው ዕለት መታየት የጀመረ ሲሆን በዋናነትም በሰላም፣ በአንድነት፣ በመዋደድ፣ በፍቅር እና በጋራ የመስራት እሴቶች ላይ ያተኮረ ነው።
ቴአትሩ በዓለም አቀፍ የትያትር አዘገጃጀት ስልት “ፋንታሲ” (Fantasy) በሚባለው ዘውግ የተዘጋጀ በመሆኑ፣ ዛሬ መድረክ ላይ የቀረቡት እንስሳትና ድንጋዮች ህይወት አግኝተው ሲናገሩና ሲተገብሩ ታይተዋል።
ይህ አቀራረብ በዕለቱ የተገኙ ህፃናትን ትኩረት በእጅጉ የሳበና ታሪኩን በቀላሉ እንዲረዱት ያደረገ ነበር ተብሏል።
በአዘጋጅ ደምሴ በየነ የተመራውና ስምንት አንጋፋና ወጣት ተዋናዮች የተሳተፉበት ይህ ቴአትር፣ ከተለመደው ትወና በተጨማሪ ማራኪ ሙዚቃዎች፣ ተረቶችና አስተማሪ የታሪክ መርሐግብሮችን አካቶ ቀርቧል።
ዛሬ ቴአትሩ ለእይታ የበቃበት ፍላሚንጎ ፊትለፊት የሚገኘው አዲሱ አዳራሽ፣ ለታዳሚ ህፃናትና ወላጆች እጅግ ምቹና ሰፊ ሁኔታን ይዞ መምጣቱ በዕለቱ በተጨባጭ ታይቷል።
“የንባብ ከተማ” ቴአትር ከዛሬው የመክፈቻ ዕይታ በኋላ፣ ከሚቀጥለው እሁድ ጀምሮ ዘወትር እሁድ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ጀምሮ ለታዳሚዎች መቅረቡን እንደሚቀጥል ተገልጿል።
#ኪነ_ጥበብ
25 days ago
ዛሬ ሐምሌ 4 እና 5 ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ እናም ቦታው ደግሞ ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች የቴያተር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስ
ታላቅ የፎቶ ኤግዚብሽን እና የሙዚቃ ድግስ ተዘጋጅቷል!
መግቢያ በነፃ!
ታላቅ የፎቶ ኤግዚብሽን እና የሙዚቃ ድግስ ተዘጋጅቷል!
መግቢያ በነፃ!
26 days ago
የእንጀራ እናት የሚጠቡት አዋቂዎች
#ethiopia | በአሁኑ ወቅት በአዋቂዎች ዘንድ የህፃናት የእንጀራ እናት ጡጦዎችን የመጥባት ልማድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ ትኩረትን እየሳበ ይገኛል።
ይህንን ልማድ የሚያዘወትሩ አንዳንድ ተጠቃሚዎች ድርጊቱ ውጥረትን፣ ጭንቀትንና ከአቅም በላይ የሆነ የስሜት መነቃቃትን ለመቀነስ እንደሚረዳቸው ይገልጻሉ።
የሥነ-አእምሮ ጤና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ከሆነ ድርጊቱ ራስን በማረጋጋት ሂደት ውስጥ ጊዜያዊ መጽናናትን ሊሰጥ ቢችልም እንደ ዘላቂ የጭንቀት መቋቋሚያ ስልት ለመጠቀሙ ግ አስተማማኝ ሳይንሳዊ ማስረጃ የለውም።
በሌላ በኩል የጥርስ ሐኪሞች በጉዳዩ ላይ ሰፊ ማስጠንቀቂያ እየሰጡ ይገኛሉ። በአዋቂዎች ላይ የሚታየው ይህ አዘውትሮ ጡጦ የመጥባት ልማድ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል ከሆነ የመንጋጋ ችግሮችን ከመፍጠር ባለፈ የጥርስ መነቃነቅና የጥርስ አቀማመጥ ለውጦችን ሊያስከትል እንደሚችል ገልጸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በአሁኑ ወቅት በአዋቂዎች ዘንድ የህፃናት የእንጀራ እናት ጡጦዎችን የመጥባት ልማድ በማህበራዊ ሚዲያዎች ላይ ከፍተኛ ትኩረትን እየሳበ ይገኛል።
ይህንን ልማድ የሚያዘወትሩ አንዳንድ ተጠቃሚዎች ድርጊቱ ውጥረትን፣ ጭንቀትንና ከአቅም በላይ የሆነ የስሜት መነቃቃትን ለመቀነስ እንደሚረዳቸው ይገልጻሉ።
የሥነ-አእምሮ ጤና ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ከሆነ ድርጊቱ ራስን በማረጋጋት ሂደት ውስጥ ጊዜያዊ መጽናናትን ሊሰጥ ቢችልም እንደ ዘላቂ የጭንቀት መቋቋሚያ ስልት ለመጠቀሙ ግ አስተማማኝ ሳይንሳዊ ማስረጃ የለውም።
በሌላ በኩል የጥርስ ሐኪሞች በጉዳዩ ላይ ሰፊ ማስጠንቀቂያ እየሰጡ ይገኛሉ። በአዋቂዎች ላይ የሚታየው ይህ አዘውትሮ ጡጦ የመጥባት ልማድ ለረጅም ጊዜ የሚቀጥል ከሆነ የመንጋጋ ችግሮችን ከመፍጠር ባለፈ የጥርስ መነቃነቅና የጥርስ አቀማመጥ ለውጦችን ሊያስከትል እንደሚችል ገልጸዋል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
Sponsored by
Surafel
29 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በሀገር ቤት 321 ህፃናትን በልብ ቀዶ ጥገና ሞት አፋፍ ላይ ከመድረስ የታደገው 'ልብ ለልብ የህፃናት እርዳታ ፋውንዴሽን' (Heart to Heart Children's Aid Foundation)፣ አሁን ደግሞ ተጨማሪ 1,000 ህፃናትን ለማከም የጀመረውን ታሪካዊ እንቅስቃሴ ከዳር ለማድረስ ዛሬ ምሽት ደማቅ የገቢ ማሰባሰቢያ እና የእራት ግብዣ አዘጋጅቷል።
ይህ ታላቅ የነፍስ አድን ስራ አካል መሆን ለሚሹ መላው የሚኒሶታ እና አካባቢው ነዋሪዎች፣ የዛሬው ልዩ ዝግጅት ምሽት 5:00 PM ላይ በብሉሚንግተን ከተማ፣ 475 E 78th St በሚገኘው አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ ተመስርቶ በአሜሪካ ሀገር ህጋዊ እውቅናን በማግኘት የህፃናትን ህይወት በማትረፍ ላይ የሚገኘው ይህ በጎ አድራጎት ድርጅት፣ በአሜሪካ ለሚያከናውነው የምስረታ ማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ታዋቂውን ቲክቶከር አዶናይ ብርሃነን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት ላይም አምባሳደሩ በአካል በመገኘት የነፍስ አድን ዘመቻውን የሚያደምቅ ይሆናል።
ፋውንዴሽኑ መላው ማህበረሰብ የዚህ የተከበረ ቤተሰብ አባል በመሆን የህፃናቱን የነገ ተስፋ እንዲያለመልም ጥሪውን አስተላልፏል። የልብ ህመምተኛ የሆኑ ታዳጊዎችን ስቃይ ለማስታገስ እና በዚህ ታሪካዊ የነፍስ አድን ጉዞ ላይ የማይፋቅ አሻራን ለማሳረፍ ዛሬ ምሽት በዝግጅቱ ላይ መገኘትዎ ለአንድ ህፃን ዳግም ህይወት ማግኘት እጅግ የላቀ ትርጉም አለው።
ይህ ታላቅ የነፍስ አድን ስራ አካል መሆን ለሚሹ መላው የሚኒሶታ እና አካባቢው ነዋሪዎች፣ የዛሬው ልዩ ዝግጅት ምሽት 5:00 PM ላይ በብሉሚንግተን ከተማ፣ 475 E 78th St በሚገኘው አዳራሽ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
በኢትዮጵያ ተመስርቶ በአሜሪካ ሀገር ህጋዊ እውቅናን በማግኘት የህፃናትን ህይወት በማትረፍ ላይ የሚገኘው ይህ በጎ አድራጎት ድርጅት፣ በአሜሪካ ለሚያከናውነው የምስረታ ማስተዋወቂያና የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ታዋቂውን ቲክቶከር አዶናይ ብርሃነን የበጎ ፈቃድ አምባሳደር አድርጎ መሾሙ ይታወሳል። በዛሬው ዕለት በሚካሄደው በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ ምሽት ላይም አምባሳደሩ በአካል በመገኘት የነፍስ አድን ዘመቻውን የሚያደምቅ ይሆናል።
ፋውንዴሽኑ መላው ማህበረሰብ የዚህ የተከበረ ቤተሰብ አባል በመሆን የህፃናቱን የነገ ተስፋ እንዲያለመልም ጥሪውን አስተላልፏል። የልብ ህመምተኛ የሆኑ ታዳጊዎችን ስቃይ ለማስታገስ እና በዚህ ታሪካዊ የነፍስ አድን ጉዞ ላይ የማይፋቅ አሻራን ለማሳረፍ ዛሬ ምሽት በዝግጅቱ ላይ መገኘትዎ ለአንድ ህፃን ዳግም ህይወት ማግኘት እጅግ የላቀ ትርጉም አለው።
29 days ago
ቀኑ ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 5፣ ሰዓቱ ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ እናም ቦታው ደግሞ ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች የቴያተር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስ
ታላቅ የፎቶ ኤግዚብሽን ተዘጋጅቷል!
የTecno Camon 50 Proን እጅግ አስደናቂ የካሜራ ጥራት እና የላቀ የAI ቴክኖሎጂ በጋራ እንድንመለከት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
ታላቅ የፎቶ ኤግዚብሽን ተዘጋጅቷል!
የTecno Camon 50 Proን እጅግ አስደናቂ የካሜራ ጥራት እና የላቀ የAI ቴክኖሎጂ በጋራ እንድንመለከት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
29 days ago
ታላቅ የፎቶ ኤግዚብሽን ተዘጋጅቷል!
የTecno Camon 50 Pro እጅግ አስደናቂ የካሜራ ጥራት እና የላቀ የAI ቴክኖሎጂ በቀጥታ የሚያሳይ ልዩ የፎቶ ኤግዚብሽን ተዘጋጅቷል።
ቀን: ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 5
ሰዓት: ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ: ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች የቴያተር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስ
የTecno Camon 50 Pro ድንቅ የፎቶ ብቃት፣ ዘመናዊ የAI አቅም እና ልዩ የምስል ልምድ በቀረበው ኤግዚብሽን እንዲመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
እንዳያመልጥዎ!
ይምጡ፣ ይጎብኙ፣ የወደፊቱን የሞባይል ፎቶግራፊ በዓይንዎ ይመልከቱ!
የTecno Camon 50 Pro እጅግ አስደናቂ የካሜራ ጥራት እና የላቀ የAI ቴክኖሎጂ በቀጥታ የሚያሳይ ልዩ የፎቶ ኤግዚብሽን ተዘጋጅቷል።
ቀን: ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 5
ሰዓት: ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ
ቦታ: ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች የቴያተር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስ
የTecno Camon 50 Pro ድንቅ የፎቶ ብቃት፣ ዘመናዊ የAI አቅም እና ልዩ የምስል ልምድ በቀረበው ኤግዚብሽን እንዲመለከቱ በክብር ተጋብዛችኋል።
እንዳያመልጥዎ!
ይምጡ፣ ይጎብኙ፣ የወደፊቱን የሞባይል ፎቶግራፊ በዓይንዎ ይመልከቱ!
1 month ago
100 ኢትዮጵያውያን ነፃ የውጭ የትምህርት ዕድል ማግኘታቸውን የእስራኤል ኤምባሲ ገለጸ
የኢትዮጵያና እስራኤል የትብብር መስኮች ውስጥ አንዱ በሆነው የትምህርት ዕድል፣ በዚህ ዓመት 100 ተማሪዎች በመንግስት ለመንግስት በሚደረገው ግንኙነት ወደ እስራኤል ለትምህርት ማቅናታቸውን የእስራኤል ኤምባሲ ለአሐዱ ገልጿል።
በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አብረሃም ንጉሴ፤ ተማሪዎቹ በተለያየ መስክ ሙያ ሰልጥነውና ልምድን ቀስመው የሚመለሱባቸው ሁኔታዎች መኖራቸውን ገልጸዋል።
ከእነዚህም መካከል በመንግስት ለመንግስት በሚደረገው ግንኙነት፣ በእስራኤል የውጭ ግንኙነት ማዕቀፍ ውስጥ የሚሰጠው የትምህርት ዕድል አንዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በግብርና፣ ቴክኖሎጂ፣ ህክምና እንዲሁም በሰላምና ፀጥታ ዘርፎች የረጅም እና የአጭር ጊዜ ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆናቸውን የገለጹት አምባሳደሩ፤ ስልጠናው የሴቶች የአመራር ክህሎት እና የህፃናት ዕድገትንም የሚያካትት መሆኑን ጠቁመዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በግሉ ዘርፍ በሚደረግ ግንኙነት ባለሙያዎችን በተለያየ መንገድ በማሰልጠን ወደ ስራ የሚያስገቡበት ሁኔታ መኖሩን አንስተዋል። ለአብነትም "Save a Child's Heart" የተባለው ድርጅት በእስራኤል ሀገር ለአምስት ዓመታት ለአምስት የህክምና ባለሙያዎች የትምህርት ዕድል በመስጠት፣ አሁን ላይ በኢትዮጵያ በስፔሻሊስትነት ደረጃ እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የኢትዮጵያና እስራኤል የትብብር መስኮች ውስጥ አንዱ በሆነው የትምህርት ዕድል፣ በዚህ ዓመት 100 ተማሪዎች በመንግስት ለመንግስት በሚደረገው ግንኙነት ወደ እስራኤል ለትምህርት ማቅናታቸውን የእስራኤል ኤምባሲ ለአሐዱ ገልጿል።
በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር አብረሃም ንጉሴ፤ ተማሪዎቹ በተለያየ መስክ ሙያ ሰልጥነውና ልምድን ቀስመው የሚመለሱባቸው ሁኔታዎች መኖራቸውን ገልጸዋል።
ከእነዚህም መካከል በመንግስት ለመንግስት በሚደረገው ግንኙነት፣ በእስራኤል የውጭ ግንኙነት ማዕቀፍ ውስጥ የሚሰጠው የትምህርት ዕድል አንዱ መሆኑን ጠቅሰዋል።
በግብርና፣ ቴክኖሎጂ፣ ህክምና እንዲሁም በሰላምና ፀጥታ ዘርፎች የረጅም እና የአጭር ጊዜ ስልጠናዎች እየተሰጡ መሆናቸውን የገለጹት አምባሳደሩ፤ ስልጠናው የሴቶች የአመራር ክህሎት እና የህፃናት ዕድገትንም የሚያካትት መሆኑን ጠቁመዋል።
ከዚህ በተጨማሪም በግሉ ዘርፍ በሚደረግ ግንኙነት ባለሙያዎችን በተለያየ መንገድ በማሰልጠን ወደ ስራ የሚያስገቡበት ሁኔታ መኖሩን አንስተዋል። ለአብነትም "Save a Child's Heart" የተባለው ድርጅት በእስራኤል ሀገር ለአምስት ዓመታት ለአምስት የህክምና ባለሙያዎች የትምህርት ዕድል በመስጠት፣ አሁን ላይ በኢትዮጵያ በስፔሻሊስትነት ደረጃ እየሰሩ እንደሚገኙ ገልጸዋል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ቀኑ ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 5፣ ሰዓቱ ከቀኑ 9 ሰዓት ጀምሮ እናም ቦታው ደግሞ ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች የቴያተር እና ሲኒማ ኮምፕሌክስ
ታላቅ የፎቶ ኤግዚብሽን ተዘጋጅቷል!
የTecno Camon 50 Proን እጅግ አስደናቂ የካሜራ ጥራት እና የላቀ የAI ቴክኖሎጂ በጋራ እንድንመለከት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል!
የTecno Camon 50 Series መግዛት ይፈልጋሉ? አሁኑኑ ከTekEasyን ቴሌግራም ግሩፕ (TekEasy_Et)
ላይ ይሸምቱ፡፡
1 month ago
ቴክኖ ኢትዮጵያ የ10 ቀናት የፎቶ ኤግዚቢሽን ሊያዘጋጅ ነው
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ አዲሱን Camon 50 Pro ስማርት ስልክ በመጠቀም በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተነሱ ፎቶዎችንና ታሪኮችን የሚያቀርብ የ10 ቀናት የፎቶ ኤግዚቢሽን እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
ኤግዚቢሽኑ ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በአዲስ አበባ የህፃናትና ወጣቶች ትያትር ኮምፕሌክስ የሚካሄድ ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን ጋር በትብብር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
የመክፈቻ ፕሮግራሙ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች ፎቶዎችንና ታሪኮችን ከመመልከት ባሻገር በዕጣ የCamon 50 Pro ስልክ ተሸላሚ የመሆን እድል እንደሚያገኙም ቴክኖ ኢትዮጵያ አስታውቋል።
ድርጅቱ ዜጎች ከቤተሰብና ከወዳጆቻቸው ጋር በመሆን በፕሮግራሙ እንዲሳተፉ፣ ሀገራቸውን በፎቶ እና በታሪክ እንዲያውቁ፣ እንዲዝናኑ እና የሽልማት እድል እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል።
#ethiopia | ቴክኖ ኢትዮጵያ አዲሱን Camon 50 Pro ስማርት ስልክ በመጠቀም በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የተነሱ ፎቶዎችንና ታሪኮችን የሚያቀርብ የ10 ቀናት የፎቶ ኤግዚቢሽን እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
ኤግዚቢሽኑ ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ በአዲስ አበባ የህፃናትና ወጣቶች ትያትር ኮምፕሌክስ የሚካሄድ ሲሆን፣ ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን ጋር በትብብር መዘጋጀቱ ተገልጿል።
የመክፈቻ ፕሮግራሙ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቀኑ 9:00 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ተሳታፊዎች ፎቶዎችንና ታሪኮችን ከመመልከት ባሻገር በዕጣ የCamon 50 Pro ስልክ ተሸላሚ የመሆን እድል እንደሚያገኙም ቴክኖ ኢትዮጵያ አስታውቋል።
ድርጅቱ ዜጎች ከቤተሰብና ከወዳጆቻቸው ጋር በመሆን በፕሮግራሙ እንዲሳተፉ፣ ሀገራቸውን በፎቶ እና በታሪክ እንዲያውቁ፣ እንዲዝናኑ እና የሽልማት እድል እንዲጠቀሙ ጥሪ አቅርቧል።
1 month ago
በየአመቱ ካላችሁበት ሀገራችሁን የሚያስጎበኛችሁ ቴክኖ ኢትዮጵያ በዚህም አመት ከፍ ባለ ሁኔታ በአዲሱ ቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልኩ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተነሱ ፎቶዎችን ብቻ ሳይሆን ታሪኮችን ለ10 ቀን ሊያስጎበኛችሁ ተዘጋጅቷል፡፡ ከሰኔ 27 እስከ ሃምሌ 4 ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮምሽን እና ከህፃነት እና ወጣቶች የትያትር ኮምሌክስ ጋር በመተባበር ለ10 ቀን የሚቆው ይህ ኤግዚቢሽን ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች ትያትር ሰኔ 27 ከሰዓት 9 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት ይካሄዳል፡፡ ስለመጣችሁ ብቻ የቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ ተሸላሚ ልትሆኑ በምትችሉበት በዚህ ፕሮግራም ከቤተሰብ እና ጓደኞቾት ጋር በመሆን ኑ አብረን እንዋል፣ ሀገራችሁን እዩ ተዝናኑ ተሸለሙ እያላችሁ ነው ቴክኖ ኢትዮጵያ፡፡
1 month ago
🎉 ቴክኖ ኢትዮጵያ የሀገር ጉብኝት ኤግዚቢሽን
በየአመቱ ካላችሁበት ሀገራችሁን የሚያስጎበኛችሁ ቴክኖ ኢትዮጵያ በዚህም አመት ከፍ ባለ ሁኔታ በአዲሱ ቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተነሱ ፎቶዎችን ብቻ ሳይሆን ታሪኮችንም ለ10 ቀናት ሊያስጎበኛችሁ ተዘጋጅቷል።
ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮምሽን እና ከህፃነት እና ወጣቶች የትያትር ኮምሌክስ ጋር በመተባበር የሚቆይ ይህ ኤግዚቢሽን ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች ትያትር ሰኔ 27 ቀን 2018ዓ.ም ከሰዓት 9:00 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት ይካሄዳል።
ስለመጣችሁ ብቻ የቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ ተሸላሚ ልትሆኑ በምትችሉበት በዚህ ፕሮግራም ከቤተሰብ እና ከጓደኞቻችሁ ጋር በመሆን ኑ አብረን እንዋል::
ሀገራችሁን እዩ፣
ተዝናኑ፣
ተሸለሙ እያላችሁ ነው - ቴክኖ ኢትዮጵያ።
በየአመቱ ካላችሁበት ሀገራችሁን የሚያስጎበኛችሁ ቴክኖ ኢትዮጵያ በዚህም አመት ከፍ ባለ ሁኔታ በአዲሱ ቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተነሱ ፎቶዎችን ብቻ ሳይሆን ታሪኮችንም ለ10 ቀናት ሊያስጎበኛችሁ ተዘጋጅቷል።
ከሰኔ 27 እስከ ሐምሌ 4 ቀን 2018ዓ.ም ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮምሽን እና ከህፃነት እና ወጣቶች የትያትር ኮምሌክስ ጋር በመተባበር የሚቆይ ይህ ኤግዚቢሽን ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች ትያትር ሰኔ 27 ቀን 2018ዓ.ም ከሰዓት 9:00 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት ይካሄዳል።
ስለመጣችሁ ብቻ የቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ ተሸላሚ ልትሆኑ በምትችሉበት በዚህ ፕሮግራም ከቤተሰብ እና ከጓደኞቻችሁ ጋር በመሆን ኑ አብረን እንዋል::
ሀገራችሁን እዩ፣
ተዝናኑ፣
ተሸለሙ እያላችሁ ነው - ቴክኖ ኢትዮጵያ።
1 month ago
ውበቷን ገልጦ ስሟን እና ታሪኳን ያስተሳሰረ የአርባምንጭ ከተማ ኮሪደር ልማት
************************************
በኢትዮጵያ ለቱሪስት መስብነት የታደለችውና የተትረፈረፈ የተፈጥሮ ፀጋ ባለቤት የሆነችው አርባምንጭ ከተማ፣ በሀይቆች፣ በተራሮች፣ በዛፎች እና ደሴቶች ተከባ አረንጓዴ የተላበሰች የተቀናጀ ልማትን ዘርግታለች።
ስሟን እና ታሪኳን አስተሳስሮ በተሠራው በኮሪደር ልማትም ይበልጥ ሳቢና ማራኪ የቱሪስት መዳረሻ ሆናለች።
በከተማዋ በ12 ምድብ ተከፋፍሎ የተሠራው የኮሪደር ልማት ሥራ የሕዝብ መዝናኛ፣ የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የገበያ ማዕከላት፣ የህፃናት መጫዋቻ ቦታ፣ የመኪና ማቆሚያዎች እንዲሁም ታሪኳንና ስሟን የሚወክሉ 40/42 እና 63/8 የሚባሉ የደረጃ ፕሮጀክቶችንም አካትቷል።
40/42 የሚለው ስያሜ የተሰጠውም ቱሪስቶችን ወደ አርባዎቹ ምንጮች እና አርባምንጭ ደን የሚወስደው ደረጃ የአርባምንጭ አርባ ምንጮች መገለጫ ሲሆን፣ 42 ደግሞ አርባ ሁለቱን የጋሞ “ደሬዎች” ማለትም ጎሳዎችን የሚወክሉ ናችው።
63/8 ተብሎ የተሰየመው ሌላኛው ፕሮጀክት ደግሞ በ1955 ዓ.ም የተቆረቆረች አርባምንጭ ዛሬ 63 ዓመት መሆኑንና እና 8 ደግሞ ለረጅም ጊዜ የነበረውን የልማት ጥማት ከለውጡ ማግሥት ጀምሮ በርካታ ልማት የተሠራበት በመሆኑ 8 የልማት ዓመታትን ለመግለጽ ታስቦ ነው።
የከተማ ኮሪደር ልማት በተለይ የመንገድ መሠረት ልማት በየአቅጣጫው አንዱ ከአንዱ ጋር የተሳሰረ ሲሆን፣ የአንዱ ሎት (ምድብ) መነሻ ለሌላይኛው ደግሞ መድረሻ ይሆናል።
በዚህም አርባምንጭ ዙሪያዋን የከበቡ ሀይቆች፣ ተራሮች እና አረንጓዴን ለማየት አመቺ ሆኖ እየተሠራ ይገኛል።
ከ50 በላይ የሕዝብ መዝናኛዎች ያለው የአርባምንጭ ኮሪደር ልማት በርካታ የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የአካል ጉዳተኞችና እግረኞች ምቹ መንገድ፣ የፐብሊክ ፕላዛዎች እና አንፊ ቴአትር ጨምሮ የተለያዩ የሕዝብ መገልገያዎች ያካተተ ነው።
ከተማዋን በሙሉ በማካለል እየተሠራ የሚገኘው ከ20 ኪሎ ሜትር በላይ የሚረዝመው የኮሪደር ልማት ሥራ አርባምንጭን ይበልጥ የዘመነች እና የቱሪዝም ከተማ አድርጓታል።
በትዕግስቱ ቡቼ
#ethiopia #ebc #corriderdevelopment #urbandevelopment #arbaminch
************************************
በኢትዮጵያ ለቱሪስት መስብነት የታደለችውና የተትረፈረፈ የተፈጥሮ ፀጋ ባለቤት የሆነችው አርባምንጭ ከተማ፣ በሀይቆች፣ በተራሮች፣ በዛፎች እና ደሴቶች ተከባ አረንጓዴ የተላበሰች የተቀናጀ ልማትን ዘርግታለች።
ስሟን እና ታሪኳን አስተሳስሮ በተሠራው በኮሪደር ልማትም ይበልጥ ሳቢና ማራኪ የቱሪስት መዳረሻ ሆናለች።
በከተማዋ በ12 ምድብ ተከፋፍሎ የተሠራው የኮሪደር ልማት ሥራ የሕዝብ መዝናኛ፣ የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የገበያ ማዕከላት፣ የህፃናት መጫዋቻ ቦታ፣ የመኪና ማቆሚያዎች እንዲሁም ታሪኳንና ስሟን የሚወክሉ 40/42 እና 63/8 የሚባሉ የደረጃ ፕሮጀክቶችንም አካትቷል።
40/42 የሚለው ስያሜ የተሰጠውም ቱሪስቶችን ወደ አርባዎቹ ምንጮች እና አርባምንጭ ደን የሚወስደው ደረጃ የአርባምንጭ አርባ ምንጮች መገለጫ ሲሆን፣ 42 ደግሞ አርባ ሁለቱን የጋሞ “ደሬዎች” ማለትም ጎሳዎችን የሚወክሉ ናችው።
63/8 ተብሎ የተሰየመው ሌላኛው ፕሮጀክት ደግሞ በ1955 ዓ.ም የተቆረቆረች አርባምንጭ ዛሬ 63 ዓመት መሆኑንና እና 8 ደግሞ ለረጅም ጊዜ የነበረውን የልማት ጥማት ከለውጡ ማግሥት ጀምሮ በርካታ ልማት የተሠራበት በመሆኑ 8 የልማት ዓመታትን ለመግለጽ ታስቦ ነው።
የከተማ ኮሪደር ልማት በተለይ የመንገድ መሠረት ልማት በየአቅጣጫው አንዱ ከአንዱ ጋር የተሳሰረ ሲሆን፣ የአንዱ ሎት (ምድብ) መነሻ ለሌላይኛው ደግሞ መድረሻ ይሆናል።
በዚህም አርባምንጭ ዙሪያዋን የከበቡ ሀይቆች፣ ተራሮች እና አረንጓዴን ለማየት አመቺ ሆኖ እየተሠራ ይገኛል።
ከ50 በላይ የሕዝብ መዝናኛዎች ያለው የአርባምንጭ ኮሪደር ልማት በርካታ የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የአካል ጉዳተኞችና እግረኞች ምቹ መንገድ፣ የፐብሊክ ፕላዛዎች እና አንፊ ቴአትር ጨምሮ የተለያዩ የሕዝብ መገልገያዎች ያካተተ ነው።
ከተማዋን በሙሉ በማካለል እየተሠራ የሚገኘው ከ20 ኪሎ ሜትር በላይ የሚረዝመው የኮሪደር ልማት ሥራ አርባምንጭን ይበልጥ የዘመነች እና የቱሪዝም ከተማ አድርጓታል።
በትዕግስቱ ቡቼ
#ethiopia #ebc #corriderdevelopment #urbandevelopment #arbaminch
Sponsored by
Surafel
1 month ago
የ2018 “ስቴም ፎር ኪድስ” የልጆች ስቴም ውድድር ተካሄደ
#fastmereja | በአሜሪካ የተመሰረተውና በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ተግባራዊ የሆነው "ስቴም ፎር ኪድስ"፣ የህፃናትን የፈጠራ ችሎታ የሚያሳድጉ የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን እየሰጠ ይገኛል። የዚህ የትምህርት ፕሮግራም ዋና ዓላማ ለህፃናት የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን በአዲስና በሚስብ መንገድ ማስተማር ሲሆን፣ በተለይ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) እና በማሽን ለርኒንግ (Machine Learning) ዘርፎች ላይ ያተኩራል።
የትምህርት ፕሮግራሙ በቴክኖሎጂ ላይ ከሚሰሩ ባለሙያዎች እና ከአካዳሚክ ሊቃውንት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ካሪኩለም እንደሚጠቀም ተገልጿል። የትምህርት አሰጣጡም በአካል በመገኘት፣ ከትምህርት ሰዓት ውጪ (After school)፣ በክረምት ካምፕ እና በኦንላይን መንገዶች እንደሚከናወን ተጠቁሟል።
ይህ የትምህርት አቀራረብ የህፃናትን የፈጠራ ችሎታ፣ በጥልቀት የመረዳት ችሎታ (Critical Thinking) እና በጋራ የመስራት ባህልን ለማሳደግ እንደሚረዳ የፕሮግራሙ አዘጋጆች ገልጸዋል።
ከ4 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ለሚገኙ ህፃናትና ወጣቶች፣ የዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ካሪኩለም በመጠቀም ስልጠናው ይሰጣል።
እስካሁን በስልጠናው ከ5,000 በላይ ተማሪዎች ተሳትፈዋል፤ በአሁኑ ዓመት ብቻ 1,500 ተማሪዎች በአዲስ አበባ በሚገኙ ማዕከላት እየሰለጠኑ ነው።
ፕሮግራሙ በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው የግል ትምህርት ቤቶችን ተጠቃሚ እያደረገ ቢሆንም፣ ወደፊት ግን ይህን አገልግሎት ለመንግስት ትምህርት ቤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማዳረስ እየተሰራ ነው።
በ2018 ዓ.ም. በየትምህርት ቤቱ እና ስልጠና ማዕከሎች የኮዲንግ፣ ሮቦቲክስ እና ኢንጂነሪንግ ስልጠና የወሰዱ ልጆች የዓመቱ መዝጊያ የስቴም ውድድር (STEM Competetion) ተካሂዷል።
#fastmereja | በአሜሪካ የተመሰረተውና በአፍሪካ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያ ተግባራዊ የሆነው "ስቴም ፎር ኪድስ"፣ የህፃናትን የፈጠራ ችሎታ የሚያሳድጉ የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን እየሰጠ ይገኛል። የዚህ የትምህርት ፕሮግራም ዋና ዓላማ ለህፃናት የቴክኖሎጂ ትምህርቶችን በአዲስና በሚስብ መንገድ ማስተማር ሲሆን፣ በተለይ በሰው ሰራሽ አስተውሎት (AI) እና በማሽን ለርኒንግ (Machine Learning) ዘርፎች ላይ ያተኩራል።
የትምህርት ፕሮግራሙ በቴክኖሎጂ ላይ ከሚሰሩ ባለሙያዎች እና ከአካዳሚክ ሊቃውንት ጋር በመተባበር የተዘጋጀ ካሪኩለም እንደሚጠቀም ተገልጿል። የትምህርት አሰጣጡም በአካል በመገኘት፣ ከትምህርት ሰዓት ውጪ (After school)፣ በክረምት ካምፕ እና በኦንላይን መንገዶች እንደሚከናወን ተጠቁሟል።
ይህ የትምህርት አቀራረብ የህፃናትን የፈጠራ ችሎታ፣ በጥልቀት የመረዳት ችሎታ (Critical Thinking) እና በጋራ የመስራት ባህልን ለማሳደግ እንደሚረዳ የፕሮግራሙ አዘጋጆች ገልጸዋል።
ከ4 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ለሚገኙ ህፃናትና ወጣቶች፣ የዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ካሪኩለም በመጠቀም ስልጠናው ይሰጣል።
እስካሁን በስልጠናው ከ5,000 በላይ ተማሪዎች ተሳትፈዋል፤ በአሁኑ ዓመት ብቻ 1,500 ተማሪዎች በአዲስ አበባ በሚገኙ ማዕከላት እየሰለጠኑ ነው።
ፕሮግራሙ በአሁኑ ወቅት በአብዛኛው የግል ትምህርት ቤቶችን ተጠቃሚ እያደረገ ቢሆንም፣ ወደፊት ግን ይህን አገልግሎት ለመንግስት ትምህርት ቤቶች በተመጣጣኝ ዋጋ ለማዳረስ እየተሰራ ነው።
በ2018 ዓ.ም. በየትምህርት ቤቱ እና ስልጠና ማዕከሎች የኮዲንግ፣ ሮቦቲክስ እና ኢንጂነሪንግ ስልጠና የወሰዱ ልጆች የዓመቱ መዝጊያ የስቴም ውድድር (STEM Competetion) ተካሂዷል።
1 month ago
በየአመቱ ካላችሁበት ሀገራችሁን የሚያስጎበኛችሁ ቴክኖ ኢትዮጵያ በዚህም አመት ከፍ ባለ ሁኔታ በአዲሱ ቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልኩ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተነሱ ፎቶዎችን ብቻ ሳይሆን ታሪኮችን ለ10 ቀን ሊያስጎበኛችሁ ተዘጋጅቷል፡፡
ከሰኔ 27 እስከ ሃምሌ 4 ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮምሽን እና ከህፃነት እና ወጣቶች የትያትር ኮምሌክስ ጋር በመተባበር ለ10 ቀን የሚቆው ይህ ኤግዚቢሽን ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች ትያትር ሰኔ 27 ከሰዓት 9 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት ይካሄዳል፡፡ ስለመጣችሁ ብቻ የቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ ተሸላሚ ልትሆኑ በምትችሉበት በዚህ ፕሮግራም ከቤተሰብ እና ጓደኞቾት ጋር በመሆን ኑ አብረን እንዋል፣ ሀገራችሁን እዩ ተዝናኑ ተሸለሙ እያላችሁ ነው ቴክኖ ኢትዮጵያ::
ከሰኔ 27 እስከ ሃምሌ 4 ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮምሽን እና ከህፃነት እና ወጣቶች የትያትር ኮምሌክስ ጋር በመተባበር ለ10 ቀን የሚቆው ይህ ኤግዚቢሽን ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች ትያትር ሰኔ 27 ከሰዓት 9 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት ይካሄዳል፡፡ ስለመጣችሁ ብቻ የቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ ተሸላሚ ልትሆኑ በምትችሉበት በዚህ ፕሮግራም ከቤተሰብ እና ጓደኞቾት ጋር በመሆን ኑ አብረን እንዋል፣ ሀገራችሁን እዩ ተዝናኑ ተሸለሙ እያላችሁ ነው ቴክኖ ኢትዮጵያ::
1 month ago
በጋምቤላ ክልል አጭር ቀሚስ የሚለብሱ ሴቶች 3ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እየተቀጡ ነው ተባለ
በጋምቤላ ክልል ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመቆጣጠርና የህፃናትን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ውሳኔዎች በመተግበር ላይ እንደሚገኙ የክልሉ አኙዋ ብሔረሰብ ዞን የአቦቦ ወረዳ ሴቶቸና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ውሳኔዎቹ ሊተላለፉ የቻሉት ልጆች ከወላጆች አቅም በላይ በመሆናቸው እና ትዕዛዝ ባለመስማታቸው ነው ሲል ፅ/ቤቱ አስታውቋል ።
ወላጆች መንግስት ይደግፈን ባሉት መሠረት ፕሮፖዛል ተቀርጾ እና ኮሚቴ ተዋቅሮ ፣ከፖሊስ ፣ከፍትህ እና ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ጥቃቶችን ለመከላከል በሚያስችሉ ውሳኔዎች ላይ እየተሰራ ይገኛል ። የአቦቦ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ አዊሊ ኡጁሉ ከብስራት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት ሴቶች የሚለብሷቸው አጭር ቁመት ያላቸው ልብሶች የጥቃት ተጋላጭነትን ይጨምራሉ።
ወላጆች ልጆቻቸውን እንዲከታተሉና ልጆችም ከዚህ አይነቱ ድርጊት እንዲቆጠቡ የሚያስችሉ ጥብቅ መመሪያዎች መተላለፋቸውን ነግረውናል ።ይህንን ችግር ለመቅረፍ ለጥቃት አጋላጭ በሆነ መልኩ አጭር ልብሶችን ለብሰው በሚንቀሳቀሱ ሴቶች ላይ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት መተላለፉን የነገሩን ኃላፊዋ መመሪያውን ተላልፈው በተገኙት ላይ የቅጣት እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል ሲሉ ጨምረው ለጣቢያችን ገልፀዋል ።
በመባ ወርቅነህ
Seledadotio
Seledadotio
በጋምቤላ ክልል ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመቆጣጠርና የህፃናትን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ውሳኔዎች በመተግበር ላይ እንደሚገኙ የክልሉ አኙዋ ብሔረሰብ ዞን የአቦቦ ወረዳ ሴቶቸና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ውሳኔዎቹ ሊተላለፉ የቻሉት ልጆች ከወላጆች አቅም በላይ በመሆናቸው እና ትዕዛዝ ባለመስማታቸው ነው ሲል ፅ/ቤቱ አስታውቋል ።
ወላጆች መንግስት ይደግፈን ባሉት መሠረት ፕሮፖዛል ተቀርጾ እና ኮሚቴ ተዋቅሮ ፣ከፖሊስ ፣ከፍትህ እና ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ጥቃቶችን ለመከላከል በሚያስችሉ ውሳኔዎች ላይ እየተሰራ ይገኛል ። የአቦቦ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ አዊሊ ኡጁሉ ከብስራት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት ሴቶች የሚለብሷቸው አጭር ቁመት ያላቸው ልብሶች የጥቃት ተጋላጭነትን ይጨምራሉ።
ወላጆች ልጆቻቸውን እንዲከታተሉና ልጆችም ከዚህ አይነቱ ድርጊት እንዲቆጠቡ የሚያስችሉ ጥብቅ መመሪያዎች መተላለፋቸውን ነግረውናል ።ይህንን ችግር ለመቅረፍ ለጥቃት አጋላጭ በሆነ መልኩ አጭር ልብሶችን ለብሰው በሚንቀሳቀሱ ሴቶች ላይ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት መተላለፉን የነገሩን ኃላፊዋ መመሪያውን ተላልፈው በተገኙት ላይ የቅጣት እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል ሲሉ ጨምረው ለጣቢያችን ገልፀዋል ።
በመባ ወርቅነህ
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
በጋምቤላ ክልል አጭር ቀሚስ የሚለብሱ ሴቶች 3ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እየተቀጡ ነው ተባለ
በጋምቤላ ክልል ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመቆጣጠርና የህፃናትን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ውሳኔዎች በመተግበር ላይ እንደሚገኙ የክልሉ አኙዋ ብሔረሰብ ዞን የአቦቦ ወረዳ ሴቶቸና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ውሳኔዎቹ ሊተላለፉ የቻሉት ልጆች ከወላጆች አቅም በላይ በመሆናቸው እና ትዕዛዝ ባለመስማታቸው ነው ሲል ፅ/ቤቱ አስታውቋል ።
ወላጆች መንግስት ይደግፈን ባሉት መሠረት ፕሮፖዛል ተቀርጾ እና ኮሚቴ ተዋቅሮ ፣ከፖሊስ ፣ከፍትህ እና ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ጥቃቶችን ለመከላከል በሚያስችሉ ውሳኔዎች ላይ እየተሰራ ይገኛል ። የአቦቦ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ አዊሊ ኡጁሉ ከብስራት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት ሴቶች የሚለብሷቸው አጭር ቁመት ያላቸው ልብሶች የጥቃት ተጋላጭነትን ይጨምራሉ።
ወላጆች ልጆቻቸውን እንዲከታተሉና ልጆችም ከዚህ አይነቱ ድርጊት እንዲቆጠቡ የሚያስችሉ ጥብቅ መመሪያዎች መተላለፋቸውን ተናግሯል ።ይህንን ችግር ለመቅረፍ ለጥቃት አጋላጭ በሆነ መልኩ አጭር ልብሶችን ለብሰው በሚንቀሳቀሱ ሴቶች ላይ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት መተላለፉን የተናገሩት ኃላፊዋ መመሪያውን ተላልፈው በተገኙት ላይ የቅጣት እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል ሲሉ ጨምረው ገልፀዋል ።
ዘገባው የብስራት ሬዲዮ ነው
በጋምቤላ ክልል ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችን ለመቆጣጠርና የህፃናትን ደህንነት ለማስጠበቅ የሚያስችሉ ውሳኔዎች በመተግበር ላይ እንደሚገኙ የክልሉ አኙዋ ብሔረሰብ ዞን የአቦቦ ወረዳ ሴቶቸና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ውሳኔዎቹ ሊተላለፉ የቻሉት ልጆች ከወላጆች አቅም በላይ በመሆናቸው እና ትዕዛዝ ባለመስማታቸው ነው ሲል ፅ/ቤቱ አስታውቋል ።
ወላጆች መንግስት ይደግፈን ባሉት መሠረት ፕሮፖዛል ተቀርጾ እና ኮሚቴ ተዋቅሮ ፣ከፖሊስ ፣ከፍትህ እና ከፀጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ጥቃቶችን ለመከላከል በሚያስችሉ ውሳኔዎች ላይ እየተሰራ ይገኛል ። የአቦቦ ወረዳ ሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳይ ፅህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ አዊሊ ኡጁሉ ከብስራት ሬዲዮ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለፁት ሴቶች የሚለብሷቸው አጭር ቁመት ያላቸው ልብሶች የጥቃት ተጋላጭነትን ይጨምራሉ።
ወላጆች ልጆቻቸውን እንዲከታተሉና ልጆችም ከዚህ አይነቱ ድርጊት እንዲቆጠቡ የሚያስችሉ ጥብቅ መመሪያዎች መተላለፋቸውን ተናግሯል ።ይህንን ችግር ለመቅረፍ ለጥቃት አጋላጭ በሆነ መልኩ አጭር ልብሶችን ለብሰው በሚንቀሳቀሱ ሴቶች ላይ የ3ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት መተላለፉን የተናገሩት ኃላፊዋ መመሪያውን ተላልፈው በተገኙት ላይ የቅጣት እርምጃ እየተወሰደ ይገኛል ሲሉ ጨምረው ገልፀዋል ።
ዘገባው የብስራት ሬዲዮ ነው
1 month ago
ታላቅ ደስታ ለወላጆች
ከሰባት አመታት በላይ በኢንተርናልሽናል ስርዓተ ትምህርት ተማሪዎችን ከመዋዕለ ህፃናት እስከ መሰናዶ ሁለት በአዉስትራሊያን እና በካምብሪጅ ስርአተ ትምህርት በብቃት ሲያስተምር የቆየዉ ሊትል ስቴፕስ ኢንተርናሽናል ት/ቤት የማስተማር ብቃቱን ከፍ በማድረግ ከሰሚት 72 ፣ ከቦሌ ሚካኤል በተጨማሪም በወሰን 02 ከህፃናት ማቆያ እስከ 8ተኛ ክፍል ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር መጀመሩን በታላቅ ደስታ ይገልፃል።
ለ2019 የትምህርት ዘመን ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን ጨርሶ ምዝገባ የጀመረ ሲሆን አርብ ሰኔ 19 /2018 ዓ. ም ከቀኑ 3 ሰዓት እስከ ቀኑ 6 ሰዓት በሁሉም ቅርንጫፎች ለወላጆች ክፍት የሆነ የጉብኝት ቀን በት/ቤቱ መዘጋጀቱን እናበስራለን።
ሊትል ስቴፕስ ኢንተርናሽናል ት/ቤት
092 9-930180/0116-733258- ወሰን 02 ቅርንጫ
ቦሌ ሚካኤል የህፃናት ማቆያ +251 97 750 9045
ቦሌ ሚካኤል ከመዋዕለ ህፃናት - 3ተኛ ክፍል - 251 98 064 5278
+251 93 995 6886- ሰሚት 72 ቅርንጫፍ
Sponsored by
Surafel
1 month ago
በየአመቱ ካላችሁበት ሀገራችሁን የሚያስጎበኛችሁ ቴክኖ ኢትዮጵያ በዚህም አመት ከፍ ባለ ሁኔታ በአዲሱ ቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልኩ በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተነሱ ፎቶዎችን ብቻ ሳይሆን ታሪኮችን ለ10 ቀን ሊያስጎበኛችሁ ተዘጋጅቷል፡፡ ከሰኔ 27 እስከ ሃምሌ 4 ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮምሽን እና ከህፃነት እና ወጣቶች የትያትር ኮምሌክስ ጋር በመተባበር ለ10 ቀን የሚቆው ይህ ኤግዚቢሽን ከፍላሚንጎ ሬስቶራንት ገባ ብሎ በሚገኘው የህፃናት እና ወጣቶች ትያትር ሰኔ 27 ከሰዓት 9 ሰዓት ጀምሮ በድምቀት ይካሄዳል፡፡ ስለመጣችሁ ብቻ የቴክኖ ካሞን 50 ፕሮ ስልክ ተሸላሚ ልትሆኑ በምትችሉበት በዚህ ፕሮግራም ከቤተሰብ እና ጓደኞቾት ጋር በመሆን ኑ አብረን እንዋል፣ ሀገራችሁን እዩ ተዝናኑ ተሸለሙ እያላችሁ ነው ቴክኖ ኦትዮጵያ፡፡
1 month ago
በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ነዋሪዎቻችንን በታማኝነት የማገልገል አቋማችን ፅኑ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ነዋሪዎቻችንን በታማኝነት የማገልገል አቋማችን ፅኑ ነው አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከሁለት ወር በፊት የተጀመረውን የቅጠል ተራ የቤቶች ግንባታ ሒደት በዛሬው ዕለት መመልከታቸውን ገልጸዋል፡፡
በፕሮጀክቶቹ መኖሪያ ቤቶች ብቻ ሳይሆኑ የንግድ፣ የጸጥታ እና የጤና ተቋማት እንዲሁም ትምህርት ቤት፣ የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የህፃናት መጫወቻን ጨምሮ ማህበራዊ አገልግሎት መስጫዎችና የህዝብ የጋራ መገልገያዎች እንደሚገነቡ ጠቁመዋል፡፡
ከሁለት ወር በፊት የተጀመሩ ህንጻዎች 9ኛ ወለል ላይ የደረሱ ሲሆን፥ ቦታውን ከማጽዳት ጋር በተያያዘ ከአንድ ወር በፊት የተጀመሩ ህንጻዎችም 4ኛ እና 5ኛ ወለል ላይ መድረሳቸውን ገልጸዋል፡፡
ከሁለት ሳምንት በፊት የግንባታውን ሂደት ተመልክተን የጨመርናቸው ሶስት ህንጻዎችም ጅማሮ በጥሩ ሂደት ላይ ይገኛል ነው ያሉት።
የምንገነባው መኖሪያ ቤት ብቻ ሳይሆን ህጻናት ቦርቀው የሚያድጉበት፣ ወጣቶች የአካልና የአዕምሮ ብቃታቸውን የሚያዳብሩበት እንዲሁም ዜጎቻችን አገልግሎቶችን በቅርበት የሚያገኙበት ክብራችንን የሚያስጠብቅ ምቹና ፅዱ አካባቢን ነው ብለዋል።
የቅጠል ተራ መኖሪያ መንደርን ትናንት ከተጀመረው የገዳም ሰፈርና የጣሊያን ሰፈር በአንድ ላይ በማልማት የዘመነ አኗኗርና ሰፊ የስራ እድል የሚፈጥር አካባቢ ለማድረግ እንደሚሰራ አመልክተዋል፡፡
በምርጫ ወቅት ላይ ሆነን የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሳይቀዛቀዝ መቀጠሉ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ነዋሪዎቻችንን በታማኝነት የማገልገል አቋማችን ፅኑ መሆኑን ያሳያል ነው ያሉት።
ህንጻዎቹን በጥራትና በፍጥነት ተገንብተው በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ እየሰሩ ለሚገኙ አመራሮች፣ ሰራተኞችን ጨምሮ ለሁሉም ባለድርሻ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ነዋሪዎቻችንን በታማኝነት የማገልገል አቋማችን ፅኑ ነው አሉ፡፡
ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ከሁለት ወር በፊት የተጀመረውን የቅጠል ተራ የቤቶች ግንባታ ሒደት በዛሬው ዕለት መመልከታቸውን ገልጸዋል፡፡
በፕሮጀክቶቹ መኖሪያ ቤቶች ብቻ ሳይሆኑ የንግድ፣ የጸጥታ እና የጤና ተቋማት እንዲሁም ትምህርት ቤት፣ የስፖርት ማዘውተሪያ፣ የህፃናት መጫወቻን ጨምሮ ማህበራዊ አገልግሎት መስጫዎችና የህዝብ የጋራ መገልገያዎች እንደሚገነቡ ጠቁመዋል፡፡
ከሁለት ወር በፊት የተጀመሩ ህንጻዎች 9ኛ ወለል ላይ የደረሱ ሲሆን፥ ቦታውን ከማጽዳት ጋር በተያያዘ ከአንድ ወር በፊት የተጀመሩ ህንጻዎችም 4ኛ እና 5ኛ ወለል ላይ መድረሳቸውን ገልጸዋል፡፡
ከሁለት ሳምንት በፊት የግንባታውን ሂደት ተመልክተን የጨመርናቸው ሶስት ህንጻዎችም ጅማሮ በጥሩ ሂደት ላይ ይገኛል ነው ያሉት።
የምንገነባው መኖሪያ ቤት ብቻ ሳይሆን ህጻናት ቦርቀው የሚያድጉበት፣ ወጣቶች የአካልና የአዕምሮ ብቃታቸውን የሚያዳብሩበት እንዲሁም ዜጎቻችን አገልግሎቶችን በቅርበት የሚያገኙበት ክብራችንን የሚያስጠብቅ ምቹና ፅዱ አካባቢን ነው ብለዋል።
የቅጠል ተራ መኖሪያ መንደርን ትናንት ከተጀመረው የገዳም ሰፈርና የጣሊያን ሰፈር በአንድ ላይ በማልማት የዘመነ አኗኗርና ሰፊ የስራ እድል የሚፈጥር አካባቢ ለማድረግ እንደሚሰራ አመልክተዋል፡፡
በምርጫ ወቅት ላይ ሆነን የፕሮጀክቶቹ ግንባታ ሳይቀዛቀዝ መቀጠሉ በማንኛውም ሁኔታ ውስጥ ነዋሪዎቻችንን በታማኝነት የማገልገል አቋማችን ፅኑ መሆኑን ያሳያል ነው ያሉት።
ህንጻዎቹን በጥራትና በፍጥነት ተገንብተው በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ እየሰሩ ለሚገኙ አመራሮች፣ ሰራተኞችን ጨምሮ ለሁሉም ባለድርሻ አካላት ምስጋና አቅርበዋል፡፡
2 months ago
ኮሜዲያን አስረስ በቀለ (ቼሪ) አዲሱን የልጆች መጽሐፍ ሊያስመርቅ ነው
#ethiopia | አዲስ አበባ፦ ኮሜዲያን፣ የህፃናት መጽሐፍት ደራሲ እና የልጆች ፕሮግራም አዘጋጅ አስረስ በቀለ (ቼሪ) “ኮሚኩ ሙዝ” የተሰኘውን አዲስ የልጆች መጽሐፍ ለማስመረቅ ዝግጅት ማድረጉ ተገለጸ።
የመጽሐፉ ምርቃት እሁድ፣ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት ይካሄዳል።
አስረስ በቀለ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የልጆች ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት የሚታወቅ ሲሆን፣ “ቼሪ” የተሰኘውን የልጆች ካራክተር በመፍጠር በህፃናት መዝናኛና ትምህርት ዘርፍ ጉልህ አስተዋፅኦ አበርክቷል።
ደራሲው ከ15 በላይ የልጆች ተረት መጻሕፍትን የጻፈ ሲሆን፣ በ2022 እ.ኤ.አ በEthiopia Reads Children’s Reading Summit ላይ ለህፃናት ሥነ-ጽሑፍ ያበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና አግኝቷል።
አዘጋጆቹ ምርቃቱ ለሁሉም ክፍት መሆኑን ገልጸው፣ ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር በመገኘት የልጆችን የንባብ ባህል ለማበረታታት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
✍️ ጌጡ ተመስገን
#getu #getutemesgen #ጌጡ #ጌጡተመስገን #አስረስበቀለ #ቼሪ #ኮሚኩሙዝ #ethiopiareads #የልጆችመጽሐፍ #ንባብ
#ethiopia | አዲስ አበባ፦ ኮሜዲያን፣ የህፃናት መጽሐፍት ደራሲ እና የልጆች ፕሮግራም አዘጋጅ አስረስ በቀለ (ቼሪ) “ኮሚኩ ሙዝ” የተሰኘውን አዲስ የልጆች መጽሐፍ ለማስመረቅ ዝግጅት ማድረጉ ተገለጸ።
የመጽሐፉ ምርቃት እሁድ፣ ሰኔ 14 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 8:00 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብትና ቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት ይካሄዳል።
አስረስ በቀለ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የልጆች ፕሮግራሞችን በማዘጋጀት የሚታወቅ ሲሆን፣ “ቼሪ” የተሰኘውን የልጆች ካራክተር በመፍጠር በህፃናት መዝናኛና ትምህርት ዘርፍ ጉልህ አስተዋፅኦ አበርክቷል።
ደራሲው ከ15 በላይ የልጆች ተረት መጻሕፍትን የጻፈ ሲሆን፣ በ2022 እ.ኤ.አ በEthiopia Reads Children’s Reading Summit ላይ ለህፃናት ሥነ-ጽሑፍ ያበረከተው አስተዋፅኦ እውቅና አግኝቷል።
አዘጋጆቹ ምርቃቱ ለሁሉም ክፍት መሆኑን ገልጸው፣ ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር በመገኘት የልጆችን የንባብ ባህል ለማበረታታት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል።
✍️ ጌጡ ተመስገን
#getu #getutemesgen #ጌጡ #ጌጡተመስገን #አስረስበቀለ #ቼሪ #ኮሚኩሙዝ #ethiopiareads #የልጆችመጽሐፍ #ንባብ
2 months ago
በአማራጭ የህፃናት እንክብካቤ ላደጉ ወጣቶች የተዘጋጀዉ የመጀመሪያው የስፖርት ፌስቲቫል ተጠናቀቀ!
#fastmereja I በአማራጭ የህፃናት እንክብካቤና ማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ አድገው ለወጡ ወጣቶች የተዘጋጀው እና ላለፉት ሁለት ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የመጀመሪያው የስፖርት ፌስቲቫል የፍፃሜ ውድድር በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ በድምቀት ተጠናቋል።
ይህ የስፖርት ፌስቲቫል የተዘጋጀው ወጣቶቹ ከነበሩባቸው የማሳደጊያ ተቋማት ከወጡ በኋላ የሚገጥሟቸውን ዘርፈ-ብዙ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶች በጋራ ለመጋፈጥ ባቋቋሙት ብሔራዊ ጥምረት አማካኝነት ሲሆን፣ መርሃ-ግብሩም በዴንማርክ መንግስት የሚደገፈዉ የ"Leave No Youth Behind" (ማንንም ወጣት ወደኋላ አንተዉም) ፕሮጀክት አካል መሆኑ ታዉቋል።
የብሔራዊ አማራጭ የህፃናት እንክብካቤ አድገው የወጡ ወጣቶች ማህበር ጥምረት የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ሀላፊ አቶ ምስክር ታደሰ እንደገለጹት፤ የዚህ ስፖርታዊ ውድድር ዋና ዓላማ ወጣቶቹ እርስ በርስ እንዲገናኙ፣ ጤናቸውን እንዲጠብቁ እና ትስስራቸውን ይበልጥ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ መሆኑን ገልፀዋል።
በተጨማሪም ወጣቶች ከማሳደጊያ ተቋማት ከወጡ በኋላ የሚያጋጥሟቸውን እንደ ስራ አጥነት እና የመኖሪያ ቤት ችግር ያሉ ፈተናዎችን በጋራ ለመፍታት እንዲሁም ወጣቶቹ እርስ በርስ ጠንካራ ትስስር(Network) እንዲፈጥሩ እና ወደፊት በጋራ ለሚቆሙላቸው መብቶች፣ የፖሊሲ ተፅዕኖ ማሳደርን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ትልቅ መድረክ መፍጠሩን አቶ ምስክር አክለው አብራርተዋል።
በወንዶች የእግር ኳስ እና በሴቶች የመረብ ኳስ (ቮሊቦል) ውድድሮች በተካሄዱበት በዚህ ፌስቲቫል ላይ በርካታ የወጣቶች ማህበራት የተሳተፉ ሲሆን፤ የዓለም አካባቢ ጥበቃ ቀንን በማስመልከትም በዕለቱ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተከናውኗል።
በፌስቲቫሉ ላይ የኤስ ኦ ኤስ (SOS) ህፃናት መንደር ወጣቶችን ያቀፈው “አልሙናይ ዩዝ አሶሴሽን'፣ የሰላም የህፃናት መንደር ወጣቶች ማህበር(ሰላም ፍሩትስ)፣ እንዲሁም እንደ ኮልፌ፣ ክበበ ፀሀይ እና ቀጨኔ ካሉ የመንግስት ማሳደጊያ ተቋማት የወጡ ወጣቶች የመሰረቱት “ፎር ኬ ኬር ሊቨርስ ቻሪቲ አሶሴሽን' የተሳተፉ ሲሆን፤ የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ደግሞ በክብር ተጋባዥነት ተገኝቷል።
በኢትዮጵያ የኤስ ኦ ኤስ (SOS) ህጻናት መንደሮች የአዲስ አበባ እና ዙሪያዋ ፕሮግራሞች ዳይሬክተር አቶ አለም ጌታቸው በበኩላቸው፤ ተቋማቸው ለዚህ የወጣቶች ጥምረት መመስረትና ለፌስቲቫሉ መሳካት የፋይናንስ እንዲሁም የቴክኒክ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።
ድጋፉ በዴንማርክ መንግስት የገንዘብ እገዛ በሚተገበረው ሊቭ ኖ ዩዝ ቢሀይንድ(Leave No Youth Behind) ፕሮጀክት አማካኝነት የተደረገ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም ወጣቶቹ ተነቃቅተው ለራሳቸው መብት እንዲቆሙና የፖሊሲ ተፅዕኖ መፍጠር እንዲችሉ ማገዝ እንደሆነ አስረድተዋል።
በመሆኑም ይህንን መሰል የስፖርት መርሃ-ግብሮችን በየወሩ እንዲያካሂዱ፣ በፌስቲቫል ደረጃ ደግሞ በየስድስት ወሩ ወይም ባልተቻለ ሁኔታ በዓመት አንድ ጊዜ በቋሚነት እንዲያዘጋጁ ተቋማቸው ሁለንተናዊ እገዛ ማድረጉን እንደሚቀጥልበት አረጋግጠዋል።
#fastmereja I በአማራጭ የህፃናት እንክብካቤና ማሳደጊያ ተቋማት ውስጥ አድገው ለወጡ ወጣቶች የተዘጋጀው እና ላለፉት ሁለት ሳምንታት ሲካሄድ የቆየው የመጀመሪያው የስፖርት ፌስቲቫል የፍፃሜ ውድድር በዛሬዉ እለት በአዲስ አበባ በድምቀት ተጠናቋል።
ይህ የስፖርት ፌስቲቫል የተዘጋጀው ወጣቶቹ ከነበሩባቸው የማሳደጊያ ተቋማት ከወጡ በኋላ የሚገጥሟቸውን ዘርፈ-ብዙ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶች በጋራ ለመጋፈጥ ባቋቋሙት ብሔራዊ ጥምረት አማካኝነት ሲሆን፣ መርሃ-ግብሩም በዴንማርክ መንግስት የሚደገፈዉ የ"Leave No Youth Behind" (ማንንም ወጣት ወደኋላ አንተዉም) ፕሮጀክት አካል መሆኑ ታዉቋል።
የብሔራዊ አማራጭ የህፃናት እንክብካቤ አድገው የወጡ ወጣቶች ማህበር ጥምረት የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ሀላፊ አቶ ምስክር ታደሰ እንደገለጹት፤ የዚህ ስፖርታዊ ውድድር ዋና ዓላማ ወጣቶቹ እርስ በርስ እንዲገናኙ፣ ጤናቸውን እንዲጠብቁ እና ትስስራቸውን ይበልጥ እንዲያጠናክሩ ለማድረግ መሆኑን ገልፀዋል።
በተጨማሪም ወጣቶች ከማሳደጊያ ተቋማት ከወጡ በኋላ የሚያጋጥሟቸውን እንደ ስራ አጥነት እና የመኖሪያ ቤት ችግር ያሉ ፈተናዎችን በጋራ ለመፍታት እንዲሁም ወጣቶቹ እርስ በርስ ጠንካራ ትስስር(Network) እንዲፈጥሩ እና ወደፊት በጋራ ለሚቆሙላቸው መብቶች፣ የፖሊሲ ተፅዕኖ ማሳደርን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ትልቅ መድረክ መፍጠሩን አቶ ምስክር አክለው አብራርተዋል።
በወንዶች የእግር ኳስ እና በሴቶች የመረብ ኳስ (ቮሊቦል) ውድድሮች በተካሄዱበት በዚህ ፌስቲቫል ላይ በርካታ የወጣቶች ማህበራት የተሳተፉ ሲሆን፤ የዓለም አካባቢ ጥበቃ ቀንን በማስመልከትም በዕለቱ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተከናውኗል።
በፌስቲቫሉ ላይ የኤስ ኦ ኤስ (SOS) ህፃናት መንደር ወጣቶችን ያቀፈው “አልሙናይ ዩዝ አሶሴሽን'፣ የሰላም የህፃናት መንደር ወጣቶች ማህበር(ሰላም ፍሩትስ)፣ እንዲሁም እንደ ኮልፌ፣ ክበበ ፀሀይ እና ቀጨኔ ካሉ የመንግስት ማሳደጊያ ተቋማት የወጡ ወጣቶች የመሰረቱት “ፎር ኬ ኬር ሊቨርስ ቻሪቲ አሶሴሽን' የተሳተፉ ሲሆን፤ የአዲስ አበባ ወጣቶች ማህበር ደግሞ በክብር ተጋባዥነት ተገኝቷል።
በኢትዮጵያ የኤስ ኦ ኤስ (SOS) ህጻናት መንደሮች የአዲስ አበባ እና ዙሪያዋ ፕሮግራሞች ዳይሬክተር አቶ አለም ጌታቸው በበኩላቸው፤ ተቋማቸው ለዚህ የወጣቶች ጥምረት መመስረትና ለፌስቲቫሉ መሳካት የፋይናንስ እንዲሁም የቴክኒክ ድጋፍ ማድረጉን ገልጸዋል።
ድጋፉ በዴንማርክ መንግስት የገንዘብ እገዛ በሚተገበረው ሊቭ ኖ ዩዝ ቢሀይንድ(Leave No Youth Behind) ፕሮጀክት አማካኝነት የተደረገ ሲሆን፣ ዋና ዓላማውም ወጣቶቹ ተነቃቅተው ለራሳቸው መብት እንዲቆሙና የፖሊሲ ተፅዕኖ መፍጠር እንዲችሉ ማገዝ እንደሆነ አስረድተዋል።
በመሆኑም ይህንን መሰል የስፖርት መርሃ-ግብሮችን በየወሩ እንዲያካሂዱ፣ በፌስቲቫል ደረጃ ደግሞ በየስድስት ወሩ ወይም ባልተቻለ ሁኔታ በዓመት አንድ ጊዜ በቋሚነት እንዲያዘጋጁ ተቋማቸው ሁለንተናዊ እገዛ ማድረጉን እንደሚቀጥልበት አረጋግጠዋል።
2 months ago
#የህፃናት ማጅራት ገትር #በሽታ (#meningitis) ምንድነው❓️
📝 የማጅራት ገትር ህመም ወይንም በህክምናው አጠራር ሜኔንጃይትስ(Meningitis) የምንለው አንጎልን እና ህብረሰረሰርን ሸፍኖ የሚገኝ የሰውነታችን ክፍል በኢንፌክሽን ሲጠቃ ነው።
📝 የማጅራት ገትር በሽታ በቫይረስ፣በባክቴሪያ ወይንም በፈንገስ ምክንያት ሊከሰት ይችላል።
✏️ ይህ ህመም በአፋጣኝ ህክምና ካልተደረገለት ለከፍተኛ ጉዳት ከዚያም ባለፈ ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ የሚችል ነው።
👉 #ለማጅራት ገትር #ህመም ተጋላጭነትን የሚጨምሩ ሁኔታዎች ምንድን ናቸው?
✔️ የጆሮ እና የሳይነስ ኢንፌክሽን
✔️ የጭንቅላት በአደጋ መጎዳት
✔️ የእናት ጡት ወተት ጠብቶ አለማደግ
✔️ ክትባት አለመከትብ
✔️ ዝቅተኛ የበሽታ የመከላከል አቅም
✔️ ተጠጋግቶ መኖር
✔️ ኤች አይ ቪ ቫይረስ
✔️ የስኳር ህመም
👉 የማጅራት ገትር ህመም ምልክቶች ምንድንናቸው?
✏️ ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት
✏️ የአንገት ህመም
✏️ ከፍተኛ የሆነ የራስምታት
✏️ ማቅለሽለሽና ትውከት (ማስመለስ)
✏️ እራስን መሳት
✏️ ማንቀጥቀጥ
✏️ግራ መጋባት እና ትኩረት ማጣት
✏️ ብርሃን መፍራት
✏️ የምግብ ፍላጎት መቀነስ
📝 አንድ ህፃን ልጅ ሳይታከም ከበሽታው ጋር የሚቆይ ከሆነ ዉሎ አድሮ ብዙ አይነት የጤና መዘዞች ችግሮች ሊኖሩት ይቺላል ለምሳሌ
✏️የሚጥል በሽታ
✏️ የመስማት ችሎታን ማጣት
✏️የማስታዎስ ችግር
✏️ የመማር ብቃትን ማጣት
✏️ ሚዛን ጠብቆ የመቆም እና የመራመድ ችግር
✏️የኩላሊት ህመም እና የመሳሰሉት ናቸው።
✔️ ተገቢውን ህክምና በአፋጣኝ የሚያገኝ ከሆነ ግን ከህመሙ በሚገባ ሊያግግም ይችላል።
Seledadotio
Seledadotio
📝 የማጅራት ገትር ህመም ወይንም በህክምናው አጠራር ሜኔንጃይትስ(Meningitis) የምንለው አንጎልን እና ህብረሰረሰርን ሸፍኖ የሚገኝ የሰውነታችን ክፍል በኢንፌክሽን ሲጠቃ ነው።
📝 የማጅራት ገትር በሽታ በቫይረስ፣በባክቴሪያ ወይንም በፈንገስ ምክንያት ሊከሰት ይችላል።
✏️ ይህ ህመም በአፋጣኝ ህክምና ካልተደረገለት ለከፍተኛ ጉዳት ከዚያም ባለፈ ለህልፈተ ህይወት ሊዳርግ የሚችል ነው።
👉 #ለማጅራት ገትር #ህመም ተጋላጭነትን የሚጨምሩ ሁኔታዎች ምንድን ናቸው?
✔️ የጆሮ እና የሳይነስ ኢንፌክሽን
✔️ የጭንቅላት በአደጋ መጎዳት
✔️ የእናት ጡት ወተት ጠብቶ አለማደግ
✔️ ክትባት አለመከትብ
✔️ ዝቅተኛ የበሽታ የመከላከል አቅም
✔️ ተጠጋግቶ መኖር
✔️ ኤች አይ ቪ ቫይረስ
✔️ የስኳር ህመም
👉 የማጅራት ገትር ህመም ምልክቶች ምንድንናቸው?
✏️ ከፍተኛ የሆነ ትኩሳት
✏️ የአንገት ህመም
✏️ ከፍተኛ የሆነ የራስምታት
✏️ ማቅለሽለሽና ትውከት (ማስመለስ)
✏️ እራስን መሳት
✏️ ማንቀጥቀጥ
✏️ግራ መጋባት እና ትኩረት ማጣት
✏️ ብርሃን መፍራት
✏️ የምግብ ፍላጎት መቀነስ
📝 አንድ ህፃን ልጅ ሳይታከም ከበሽታው ጋር የሚቆይ ከሆነ ዉሎ አድሮ ብዙ አይነት የጤና መዘዞች ችግሮች ሊኖሩት ይቺላል ለምሳሌ
✏️የሚጥል በሽታ
✏️ የመስማት ችሎታን ማጣት
✏️የማስታዎስ ችግር
✏️ የመማር ብቃትን ማጣት
✏️ ሚዛን ጠብቆ የመቆም እና የመራመድ ችግር
✏️የኩላሊት ህመም እና የመሳሰሉት ናቸው።
✔️ ተገቢውን ህክምና በአፋጣኝ የሚያገኝ ከሆነ ግን ከህመሙ በሚገባ ሊያግግም ይችላል።
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
2 months ago
አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች - ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መዲናችን አዲስ አበባ ባለፉት 5 ዓመታት የልማት አብዮት አካሂዳለች አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፤ በባለፉት 10 ቀናት ብቻ 11 ፕሮጀክቶችን ለአገልግሎት ክፍት አድርገናል ብለዋል።
ለአብነትም ፦
1. በኢንዱስትሪ እና የሥራ ዕድል ፈጠራ ፤ የገላን ጉራ ኢንዱስትሪ ፓርክ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆኗል። ይህ ፓርክ ከ20 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የሚፈጥር ነው።
2. የማህበራዊ ልማት (የመኖሪያ ቤቶች)፤ ሶስቱ የበጎነት መንደሮችን በአዲስ ከተማ፣ በኮልፌ ቀራንዮ እና የካ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የመኖርያ ቤቶች ለሀገር ባለውለታዎች፣ ለአቅመ ደካማዎች እና ለአካል ጉዳተኞች የማስተላለፍ ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የመዝናኛ እና የህዝብ ፓርኮች ፤በአዲስ ከተማ (አስኮ አዲስ ሰፈር) በ30 ሺህ ካሬ ሜትር እና በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነቡ የወንዝ ዳርቻ እና የህዝብ መዝናኛ ፓርኮች ተመርቀዋል። እነዚህ ማዕከላት ህፃናትን፣ ወጣቶችን እና አረጋውያንን ያካተቱ፣ ማህበረሰቡ በጋራ የሚጠቀምባቸው ናቸው።
4. የኑሮ ውድነትን ለማቃለል የግብይት ማዕከላትን የማስፋት ስራ አካል የሆነው 7ኛው የለሚ ሁለገብ የገበያ ማዕከል፣ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል።
5. ዘመናዊ የገበያና የትራንስፖርት ማዕከል፤ አይነቱ የመጀመሪያ የሆነው የአድዋ የገበያ ማዕከል እና ዘመናዊ የትራንስፖርት ተርሚናል ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። የዚህ ማዕከል ሱቆች እና ካፍቴሪያዎች ለፒያሳ ልማት ተነሺዎች በዕጣ ተላልፈዋል።
6. በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ3 ሄክታር መሬት ላይ የተገነባውን ፣ 16 ሱቆችን እና 18 ሼዶችን የያዘ የተቀናጀ የከተማ ግብርና ማዕከል አገልግሎት ክፍት ተደርጓል ።
7. የስፖርት እና የወጣቶች ማዕከል፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኘው የለሚ ኮሚኒቲ ስታዲየም፣ 5 ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣ 95 የህፃናት መጫወቻዎች፣ 6 የህፃናት ማቆያ (Daycare) ማዕከላት፣ ካፍቴሪያዎች እና አምፊ ቲያትሮችን ጨምሮ ለወጣቶች ተጠቃሚነት የሚያገለግሉ መሠረተ ልማቶችን አሟልቶ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
8. በልደታ ክ/ከተማ ለትውልድ ግንባታ መሰረት የሚጥሉ ሁለት ት/ቤቶች እና ሶስት የህፃናት ማቆያ ማእከል ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረገዋል ።
9. የተስፋ ብርሀን የምገባ ማዕከላት ተጠቃሚዎች ለነበሩ 400 ነዋሪዎቻችን መነሻ ካፒታልና የመስሪያ ቁሳቁስ በማሟሟላት ከተረጂነት ወደ የስራ እድል ተጠቃሚነት እንዲሸጋገሩ ተደርጓል።
10. 7ኛውን የአዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል ዲጂታል የመንግስት አገልግሎት በላፍቶ ክፍለ ከተማ ተመርቋል።
11. ዘመናዊ የጤና አገልግሎት ፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀዳሚ የሆነው፣ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) ቴክኖሎጂ የተደገፈው እና እጅግ ዘመናዊ የሆነው የላፍቶ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለምርቃት በቅቷል።
አንዳንዶች እነዚህ ፕሮጀክቶች ለምርጫ ተብሎ እንደተከናወነ ያነሳሉ ያሉት ከንቲባዋ፤ ነገር ግን እውነታው ቀድሞ ያልተሰራ ለምርጫም ሊደርስ አይችልም፤ ተሰርቶም ለምርጫ ከዋለ ዋናው ህዝቡና ሀገር ተጠቃሚ ይሁን እንጂ ችግር የለውም ብለዋል፡፡
2 months ago
ቀኝ አዝማች በኩረ ምዕመናን ትዛዙ ኮሬ የኢትዮጵያን ባህል፣ ቱሪዝምና በጎ አድራጎት በማስፋፋት የሚታወቁ ታዋቂ ኢንተርፕረነር፣ የባህል አምባሳደር እና ሀገር በቀል ሽማግሌ ናቸው። በተለይም በኢትዮጵያ የመጀመሪያዎቹን እና ግዙፍ የባህል ምግብ ቤቶች አንዱ የሆነውን ዮድ አቢሲኒያ (Yod Abyssinia) ባህላዊ ምግብ ቤት በመመስረታቸው በሰፊው ይታወቃሉ።
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
ስለ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ዋና ዋና መረጃዎች
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና ባለቤት በ1996 ዓ.ም.
(እ.ኤ.አ. በ2003) ዮድ አቢሲኒያ ባህላዊ ምግብ ቤትን መስርተዋል።
ምግብ ቤቱ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች ባህላዊ ምግቦች፣ ሙዚቃዎች እና ውዝዋዜዎች ለአገር ውስጥና ለውጭ አገር ዜጎች በማስተዋወቅ ረገድ ትልቅ ሚና አለው።
እንደ የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ያሉ በርካታ የዓለም መሪዎችን እና የውጭ አገር ዲፕሎማቶችን በምግብ ቤታቸው አስተናግደዋል።
❸ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ማኅበራዊ አገልግሎትና የበጎ አድራጎት ሥራዎች
ለተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት እና ችግረኛ ወገኖች ከፍተኛ ድጋፍ በማድረግ ይታወቃሉ።
በበጎ አድራጎት ሥራዎቻቸው ምክንያት በ2016 ዓ.ም የፊላንትሮፒ (የበጎ አድራጎት) ሽልማት አሸናፊ ሆነዋል።
በማኅበረሰቡ ውስጥ ሰላምን ለማስፈንና እርቅ ለማውረድ እንደ ትልቅ የሀገር ሽማግሌ ሆነው ያገለግላሉ።
በጎ ተግባራት እና ማህበራዊ ሀላፊነት በመወጣት አርዓያነት ያለዉን ተግባራት በመስራት ይታወቃል።
የዓመቱን 360 ቀናት ለኢትዮጵያ ሀገራቸዉ እንዲሁም 4 ቀናት ለበጎ አድራጎት ተግባራት ሲውል ፤ 365 ኛውን ቀን ደግሞ ዕድገት እንደሚያስተዋዉቅ የሚያምኑት የድርጅቱ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ ናቸዉ።
የዮድ አቢሲኒያ መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ ቀኝ አዝማች ትዛዙ ኮሬ እንዲሁም ድርጅታቸዉ 'ዮድ አቢሲኒያ'ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማህበር፣ ለሜሪጆይ ኢትዮጵያ ፣ ለቶራ የህፃናት ማሳደጊያ ፣ ለሰሊሆም የአእምሮ ህሙማን መርጃ ፣ ለየወደቁትን እናንሳ የአረጋውያን መርጃ ማህበር ለሌሎችም በማገዝና በመርዳት ማህበራዊ ኃላፊነትን በመወጣት በጎ ስምና አርዓያነትን በተግባር ለማሳየት ችሏል።ወደፊትም ይበልጥ ተጠናክሮ ይቀጥላል።
❹እዉቅናና ሽልማት
➢የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና
ጳጉሜ 3 ቀን 2016 ዓ.ም ለ12ኛ ጊዜ በተካሄደዉ የዓመቱ በጎ ሰዉ ሽልማትና እዉቅና በቅርስ ባህል እና ቱሪዝም ዘርፍ ዮድ አቢሲኒያ፡የባሕል ምግብ አዳራሽ ተሸልሟል።
የኢትዮጵያን ባህላዊ ምግቦችን ፤ ውዝዋዜዎችን እና ባህላዊ እሴቶችን ለቱሪስቶች እና ማህበረሰቡ የሚያቀርብ ተቋም ሲሆን የኢትዮጵያን እሴቶችን በማስተዋወቅ ረገድ ያስቀመጠው ደማቅ አሻራ ከፍ ያለ ነዉ።
ዮድ አቢሲኒያ ባህል ባንድ
ለቱሪስቶች የአገራችንን ብሔር ብሔረሰቦች ሙዚቃዎች ዉዝዋዜን በማሳየት ቱባ ባህላችንን ሳይበረዝና ሳይከለስ ያሳያል።
➢ የቱሪዝም አዋርድ
የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ሐምሌ 6/2016ዓ.ም በአድዋ መታሰብያ ሙዚየም ባካሄደው የኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ምስረታና 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ለከተማችን የቱሪዝም ልማትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ ላደረጉ የቱሪዝም ተቋማትና አካላት የቱሪዝም አዋርድ ከተሰጡት መካከል አንዱ ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ ነዉ።
የቱሪዝም ተቋማቱ በሚሰጡት የአገልግሎት ጥራት ባላቸው የቱሪዝም ፈጠራ ስራ እንዲሁም የቱሪስት አያያዝና የመሳሰሉት መስፈርቶችን መነሻ በማድረግ ከዘርፉ 1ኛ በመዉጣት ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ፣የቱሪዝም አዋርድ ተሸልሟል።
➢"የ8ኛዉ የአርአያ ሰው ሽልማት"
ተቀማጭነቱን በሀገረ አሜሪካ ዳላስ ቴክሳስ ያደረገው ዓድዋ የባህልና የታሪክ ኅብረት ለትርፍ ያልተቋቋመ ግብረ ሰናይ ድርጅት ሲሆን በዋናነትም ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን አርአያ የሚሆን ሥራ ለሚሠሩ ግለሰቦችና ተቋማት"የአርአያ ሰው ሽልማት" በሚል ዕውቅና ይሰጣል፡፡
ለ8ኛ ግዜ በአዲስ አበባ ዮድ አቢሲኒያ የባህል አዳራሽ ሰኔ 13 ቀን 2016 ዓ.ም በተመሳሳይ መልኩ ለሀገር ባለውለታዎች በተለይም በባህል ልማት፣ በተፈጥሮ ጥበቃ፣ በቱሪዝም እና ቅርስ እንዲሁም በታሪክ መስኮች ለሀገራቸው አስተዋጽኦ ላበረከቱ ግለሰቦችና ተቋማት ሽልማት ከተሰጣቸው መካከል ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ አንዱ ነዉ።
ዓለም አቀፍ እውቅና
የኢትዮጵያን ባህልና ቱሪዝም በዓለም አቀፍ ደረጃ በማስተዋወቃቸው “የባህልና ቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ክብር ተሰጥቷቸዋል።
በቅርቡ (እ.ኤ.አ በ2025) በአሜሪካ ሲያትል በተካሄደው የ42ኛው የኢትዮጵያውያን የስፖርትና ባህል ፌስቲቫል (ESFNA) ላይ ለሀገራቸው ላበረከቱት የላቀ አስተዋፅኦ ልዩ የክብር ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
❺ዋና ዋና ቅርንጫፎችና አድራሻዎች
ዮድ አቢሲኒያ በአዲስ አበባ በተለያዩ ቁልፍ ቦታዎች ቅርንጫፎችን ከፍቶ ይገኛል፦
ቦሌ ቅርንጫፍ (ዋናው)፦ ቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ፣ ከብራስ ሆስፒታል ከፍ ብሎ የሚገኝ የነበረ ሲሆን አሁን ቀድሞ ከነበረበት በ100 ሜትር ገባ ብሎ ኬኬር ህንፃ አጠገብ ይገኛል።ለቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ቅርብ በመሆኑ ለቱሪስቶች ተመራጭ ነው።
ፒያሳ (ቴዎድሮስ አደባባይ) ቅርንጫፍ፦ በቅርቡ በዲል ፕላዛ ፊት ለፊት የተከፈተ አዲስና ዘመናዊ የባህል አዳራሽ፣ የስፖርት ባር (Sport Bar) እና የባዛር ማዕከል ነው።
ዮድ አቢሲኒያ ኢንተርናሽናል ሆቴል፦ ሰዓሊተ ምህረት አደባባይ ከፍ ብሎ፣ ወደ ወሰን በሚወስደው መንገድ ማዕድን ሚኒስቴር አጠገብ የሚገኝ ዘመናዊ ሆቴል ነው።
❻የ"ዮድ" መሪ ቃል በተግባር
የድርጅቱ መሪ ቃል የሃገራችን ኢትዮጵያን ”ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ” የሚል ነው ባለፉት 22 ዓመታት የኢትዮጵያን ባህልና መስተንግዶን ጨምሮ ሲያስተዋውቅ ኖሯል ፡፡ ለዚህም አስተዋፅኦው ”የኢትዮጵያ የባህልና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል ዕውቅና ከመንግስት ተሰጥቶታል ፡፡
“ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ” በሚል መርህ ከመላው ዓለም ወደ ሃገራችን ለመጡ እንግዶች የባህል ምግብና መጠጦች መስተንግዶ በመስጠት ፣ የብሔር ብሄረሰቦችን ሙዚቃዎችና ውዝዋዜዎች በማቅረብ ፣ የሀገራችንን የታሪክ የባህልና የቱሪዝም ሃብቶችና ቅርሶቻችንን በማስተዋወቅ የኢትዮጵያን መልካም ገፅታ በመገንባት ብዙ በመስራት ”የኢትዮጵያ የባህል እና የቱሪዝም አምባሳደር” የሚል እውቅናን ለማግኘት ችሏል፡፡
"ዮድ"
ዮድ ብሂል የማነ እግዚአብሔር ገብረት ኃይለ
በእግዚአብሔር ቀኝ ያለ እሱ ኃያልና
ጽኑዕ የሆነ ነው ማለት በሌላ መልኩ"ዮድ" ማለት በጉራጌ ቋንቋ "መመስከር ወይም መናገር" ማለት ነዉ።
ከ1996ዓ.ምማለትምላለፉት 22 ዓመታት በተለያዩ ወቅቶች ወደ ሀገራችን የመጡ በርካታ የሀገራት መሪዎችን ፣ ዲፕሎማቶችን ፣ የዓለም ታላላቅ ሰዎችን፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ፣ ታዋቂ ሰዎች ፣ ባለሀብቶች ፣ አትሌቶች ፣ አርቲስቶች የሚዲያ ባለሙያዎች እንዲሁም ሌሎችም በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶችንና ኢትዮጵያዊያን እንግዶችን ተቀብሎ በፍቅርና በአክብሮት ሲያስተናግድ የቆየው ዮድ አቢሲኒያ በቀጣይም በሀገራችን ለሚከናወኑ ታላላቅ ሁነቶች ሙሉ አገልግሎት ለመስጠት ከወትሮው በተለዬ አኳኋን መዘጋጀቱ ተስተዉሏል።በ500 ብር ካፒታል እና በአነስተኛ የስራ ጅምር በጥረት የተገነባ ካምፓኒ በበርካታ ፈተናዎች ዉስጥ አልፎ ዛሬ በርካታ ቁጥር ላላቸዉ ወገኖቻችን የስራ ዕድል መፍጠር የቻለ ግዙፍ ኩባንያ ለመሆን በቅቷል።
"የሃገራችን ኢትዮጵያን ባህል ፤ ታሪክ ፤ ቅርሶች እንጠብቅ፤ እናክብር ፤ ቋንቋችንን እናሳድግ ”ዮድ አቢሲኒያ የባህል ምግብ አዳራሽ
ዘጋቢ ጋዜጠኛ ሲሳይ መንግስቴ
2 months ago
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ የሚገነባውን ዘጠነኛውን የመኖሪያ አፓርታማ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ
#ethiopia | ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት ሪቨር ሳይድ የተሰኘውን አዲስ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ በይፋ ማስጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ግንባታ የኩባንያው ዘጠነኛ ሳይት ሲሆን በሀገሪቱ የሪል እስቴት ዘርፍ ያለውን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለማቃለል ታስቦ የተጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የሪቨር ሳይድ ፕሮጀክት ባለ 1፣ ባለ 2፣ ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ አፓርታማዎችን በተለያዩ የካሬ ሜትር አማራጮች ያካተተ ሲሆን የቤት ፈላጊዎችን አቅም ባገናዘበ መልኩ 15 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብቻ በመክፈል ባለቤት መሆን የሚቻልበትን ዕድል አመቻችቷል።
በአጠቃላይ 24 ወለል ያለው ይህ ዘመናዊ ህንፃ ለነዋሪዎቹ ምቹ የሆነ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን በውስጡ ይዟል።
የፕሮጀክቱ መገኛ ለኑሮም ሆነ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ የሚያደርገው ሲሆን ከዋና ዋና የቀበና መንገዶች፣ ከፓርኮችና ከሬስቶራንቶች በ100 ሜትር ርቀት ላይ እንዲሁም ከታዋቂ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ኤምባሲዎች በ300 ሜትር ርቀት ላይ ብቻ ይገኛል።
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በስራዎቹ ላይ ለሚያሳየው ጥራትና ፍጥነት በአጭር ጊዜ ውስጥ በዘርፉ ተጠቃሽ መሆን የቻለ ኩባንያ ነው። ድርጅቱ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም በሲግናል አካባቢ የገነባው የመጀመሪያው ሳይት ዴማ ሆፕ ፕራይም ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆና ካርታው አልቆ በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ለደንበኞች የተረከበ ሲሆን ሁለተኛው የቦሌ አደይ አበባ ሳይትም በተመሳሳይ 100 በመቶ ተጠናቆ ካርታው ተዘጋጅቷል።
በቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ የሚገኘው ቦሌ ዳውንታውን 90 በመቶ ግንባታው የተጠናቀቀ ሲሆን ከነዚህ ውጪ ሾላ ማውንቴን ቪው፣ ሾላ ሁለት፣ ቦሌ ሴንትራል፣ ቦሌ ስካይላይን እና ቦሌ ዳውንታውን ሁለት የተሰኙት ሳይቶቹ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ።
ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለሚፈልጉ ወገኖች በስልክ ቁጥር 0951515174 መረጃ ማግኘት እንደሚችሉ ኩባንያው ገልጿል።
#realestateethiopia #demahoperealestate #addisababahousing #riversideproject #ethiopianproperty #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት ሪቨር ሳይድ የተሰኘውን አዲስ የመኖሪያ ቤት ፕሮጀክት በብሪቲሽ ኤምባሲ አካባቢ በይፋ ማስጀመሩን አስታውቋል።
ይህ አዲስ ግንባታ የኩባንያው ዘጠነኛ ሳይት ሲሆን በሀገሪቱ የሪል እስቴት ዘርፍ ያለውን ከፍተኛ የቤት ፍላጎት ለማቃለል ታስቦ የተጀመረ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የሪቨር ሳይድ ፕሮጀክት ባለ 1፣ ባለ 2፣ ባለ 3 እና ባለ 4 መኝታ አፓርታማዎችን በተለያዩ የካሬ ሜትር አማራጮች ያካተተ ሲሆን የቤት ፈላጊዎችን አቅም ባገናዘበ መልኩ 15 በመቶ ቅድሚያ ክፍያ ብቻ በመክፈል ባለቤት መሆን የሚቻልበትን ዕድል አመቻችቷል።
በአጠቃላይ 24 ወለል ያለው ይህ ዘመናዊ ህንፃ ለነዋሪዎቹ ምቹ የሆነ ሰፊ የመኪና ማቆሚያ እና የህፃናት መጫወቻ ስፍራዎችን በውስጡ ይዟል።
የፕሮጀክቱ መገኛ ለኑሮም ሆነ ለኢንቨስትመንት ተመራጭ የሚያደርገው ሲሆን ከዋና ዋና የቀበና መንገዶች፣ ከፓርኮችና ከሬስቶራንቶች በ100 ሜትር ርቀት ላይ እንዲሁም ከታዋቂ ዓለም አቀፍ ተቋማትና ኤምባሲዎች በ300 ሜትር ርቀት ላይ ብቻ ይገኛል።
ዴማ ሆፕ ሪል እስቴት በስራዎቹ ላይ ለሚያሳየው ጥራትና ፍጥነት በአጭር ጊዜ ውስጥ በዘርፉ ተጠቃሽ መሆን የቻለ ኩባንያ ነው። ድርጅቱ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመኖሪያ ቤቶችንና የንግድ ሱቆችን በመገንባት ላይ ይገኛል።
ከዚህ ቀደም በሲግናል አካባቢ የገነባው የመጀመሪያው ሳይት ዴማ ሆፕ ፕራይም ግንባታው ሙሉ በሙሉ ተጠናቆና ካርታው አልቆ በአንድ ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ለደንበኞች የተረከበ ሲሆን ሁለተኛው የቦሌ አደይ አበባ ሳይትም በተመሳሳይ 100 በመቶ ተጠናቆ ካርታው ተዘጋጅቷል።
በቦሌ መድኃኔዓለም አካባቢ የሚገኘው ቦሌ ዳውንታውን 90 በመቶ ግንባታው የተጠናቀቀ ሲሆን ከነዚህ ውጪ ሾላ ማውንቴን ቪው፣ ሾላ ሁለት፣ ቦሌ ሴንትራል፣ ቦሌ ስካይላይን እና ቦሌ ዳውንታውን ሁለት የተሰኙት ሳይቶቹ በአሁኑ ወቅት በግንባታ ሂደት ላይ ይገኛሉ።
ስለ ፕሮጀክቱ ዝርዝር መረጃ ለሚፈልጉ ወገኖች በስልክ ቁጥር 0951515174 መረጃ ማግኘት እንደሚችሉ ኩባንያው ገልጿል።
#realestateethiopia #demahoperealestate #addisababahousing #riversideproject #ethiopianproperty #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ሜሪ ጆይን ለማገዝ የእግር ጉዞ ተደረገ
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ "ኩላሊት ጤና፣ ህይወት ተስፋ" በሚል መሪ ቃል የግንዛቤ ማስጨበጫ እና የገቢ ማሰባሰቢያ የሩጫ መርሀ ግብር አዘጋጀ።
እሁድ ግንቦት 16 ቀን 2018 ዓ.ም መነሻውን ካዛንችስ ዑራዔል በአዲሱ መንገድ ወደ ወሎ ሰፈር የሚወስደው መንገድ ላይ ከጠዋቱ 2 ሰዓት ጀምሮ ሩጫው የተጀመረ ሲሆን ከ7000 በላይ ሰዎችም ተሳትፈዋል።
በዕለቱ' የኩላሊት ጤና ጉዳይ ያገባኛል ከሜሪጆይ ጋር እቆማለሁ' ያሉ የህብረተሰብ ክፍሎች ልዩ ልዩ ህብረ-ዝማሬዎችን እየዘመሩ ለሩጫው ትልቅ ድምቀት ሰጥተውት ነበር።
በሩጫ ወይም በአጭር የእግር ጉዞው ላይ ያገኘናቸው ተሳታፊዎች እንደነገሩን እንዲህ ዓይነት መርሀ- ግብሮች ህብረተሰቡን የማሰባሰብ አቅም ያላቸው በመሆኑ በኩላሊት ጤና ጉዳይ ላይ በቀላሉ ግንዛቤ ለመፍጠር ያስችላል ብለዋል።
ወይዘሮ ጠይባ ሀሠን የስደተኞችና ተመለሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን የግንዛቤ ማስጨበጡ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበትም ተናግረዋል።
ወይዘሮ ቆንጂች ደበላ የአዲስ አበባ የሴቶችና የህፃናት ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ፣የኢትዮጵያ የሴቶች ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ዶክተር አፎሚያ አበበ፣ የተለያዩ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ፣ እና የሜሪ ጆይ የቦርድ አባላት በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ በክብር እንግድነት መገኘታቸው ታውቋል።
የመከላከያ የማርሽ ቡድን አባላት የኢትዮጵያ ህዝብ መዝሙር ከተዘመረ በኃላ ከፊት ሆነው የእግር ጉዞውን ያስጀመሩ ሲሆን ተሳታፊዎችም እነርሱን በመከተል ነበር የእግር ጉዞውን ያደረጉት።
በዚህ መርሀ ግብር ላይ የኢትዮሪልስቴት አልሚዎች ማህበር፣የዋሪት፣ የዳሸን ባንክ፣ የህብረት ባንክ ሌሎችም ተቋማት ድጋፍ በማድረግ ለመርሀ ግብሩ መሳካት የበኩላቸውን አድርገዋል።
በሩጫ መርሀ ግብሩ ላይ የታደሙት ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ ፣ ከ10,000 ሰዎች በላይ ቲሸርት ገዝተው ድጋፍ ያደረጉ መሆኑን ገልፀው 7000 ሰዎች በሩጫው ላይ መሳተፋቸው ለሜሪ ጆይ ትልቅ ስኬት መሆኑን ገልፀዋል።
በተመሳሳይ መልኩ ሌላ የግንዛቤ ማስጨበጫ የሩጫ መርሀ -ግብር በሀዋሣ ከተማ እንደሚደረግ ይህም በአገር አቀፍ ደረጃ እየተደረገ ያለውን ስለ ኩላሊት የማስተማር ዘመቻ ከፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በ1986 ዓ.ም. በህግ የተቋቋመ ሀገር በቀል በጎ አድራጎት ድርጅት ሲሆን ከ3 አሰርት ዓመታት በላይ በተለያዩ ክልሎች የተቀናጀ የልማት እና ሰብዓዊ ስራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ በመንግስት፤ የግሉ ዘርፍ እና በማህበረሰቡ ከፍተኛ ድጋፍ የጤና አገልግሎቱን ለማጠናከር እና ማህበረሰቡን በተሻለ ሁኔታ ለማገልገል የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ የሆስፒታል ግንባታ ስራዎችን በአዲስ አበባ እና በክልል ከተሞች እያጠናከረ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ለኩላሊት ጤና ችግሮች ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የኩላሊት እጥበት ህክምና ማዕከላት በሃዋሳ፤ በአዲስ አበባ እና አርባ ምንጭ ከተሞች አገልግሎት በመስጠት ላይ ናቸው፡፡ በተመሳሳይ በቅርቡ አገልግሎቱን በደብረ ብርሃን ከተማ ለመጀመር ስራዎች እየተሰሩ ይገኛሉ፡፡ ይህንን አገልግሎት በሌሎች ከተሞች ለማስፋፋት እና ለማስቀጠል ከፍተኛ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የዚህን መርሀ ግብር የሚድያ ማስተባበር ሥራ ያከናወነው ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን (ዕዝራ እጅጉ ) እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል።
2 months ago
በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ላይ የተገነባው የወንዝ ዳርቻ እና ፓርክ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ
***************
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነባው የወንዝ ዳርቻ እና ፓርክ ትላንት ምሽት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ፓርኩ የእግረኛና የብስክሌት መንገዶችን፣ ድልድዮችን፣ ስድስት የተለያዩ የስፖርት ማዘውተሪያዎችን እንዲሁም ሰባት የህፃናት መጫወቻዎችን ያካተተ ነው።
ከዚህ በተጨማሪም ሰፊ አረንጓዴ ስፍራና የአትክልት አጸዶች፣ ስድስት ካፌቴሪያዎች፣ ሦስት አንፊ ቲያትሮች፣ ልዩ ልዩ መናፈሻዎች እና በርካታ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶች ተገንብተውበታል።
ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ባስተላለፉት መልዕክት ይህ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እውን የሆነው ግዙፍ ፕሮጀክት በሁሉም ደረጃ የሚካሄዱ የልማት ስራዎችን አካታች እና ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል እንደ ፍላጎቱ የሚጠቀምባቸው እንዲሆኑ የተቀመጠው አቅጣጫ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለፓርኩ መሳካት በጋራ በመሆን ድንቅ ስራ ላከናወኑት ለለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አመራሮች እና ነዋሪዎች የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
#addisababa #lemikura #greendevelopment #riversidepark #ethiopianbroadcastingcorporation
***************
የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በከተማዋ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ በ18 ሄክታር ቦታ ላይ የተገነባው የወንዝ ዳርቻ እና ፓርክ ትላንት ምሽት መርቀው ለአገልግሎት ክፍት አድርገዋል።
ፓርኩ የእግረኛና የብስክሌት መንገዶችን፣ ድልድዮችን፣ ስድስት የተለያዩ የስፖርት ማዘውተሪያዎችን እንዲሁም ሰባት የህፃናት መጫወቻዎችን ያካተተ ነው።
ከዚህ በተጨማሪም ሰፊ አረንጓዴ ስፍራና የአትክልት አጸዶች፣ ስድስት ካፌቴሪያዎች፣ ሦስት አንፊ ቲያትሮች፣ ልዩ ልዩ መናፈሻዎች እና በርካታ የተለያዩ አገልግሎቶችን የሚሰጡ መሰረተ ልማቶች ተገንብተውበታል።
ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጽ ባስተላለፉት መልዕክት ይህ በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ እውን የሆነው ግዙፍ ፕሮጀክት በሁሉም ደረጃ የሚካሄዱ የልማት ስራዎችን አካታች እና ሁሉም የማህበረሰብ ክፍል እንደ ፍላጎቱ የሚጠቀምባቸው እንዲሆኑ የተቀመጠው አቅጣጫ ማሳያ መሆኑን ገልጸዋል።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለፓርኩ መሳካት በጋራ በመሆን ድንቅ ስራ ላከናወኑት ለለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አመራሮች እና ነዋሪዎች የላቀ ምስጋናቸውን አቅርበዋል።
#addisababa #lemikura #greendevelopment #riversidepark #ethiopianbroadcastingcorporation
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ዘመናዊ ሆኖ የተገነባው የድል ፕላዛ እና የቁርጡሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት ምን ይዟል?
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ እጅግ ዘመናዊ ሆኖ የተገነባው የድል ፕላዛ እና የቁርጡሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት ቀደም ሲል አካባቢው የወንጀለኞች መሸሸጊያና የቆሻሻ መጣያ ነበረ።
ዛሬ ላይ ይህ ታሪክ ተቀይሮ ስፍራው ውብ፣ ለዓይን ማራኪ እና የአዲስ አበባ ከተማ አንዱ የቱሪስት መስህብ ማዕከል ለመሆን በቅቷል።
የድል ፕላዛ፦
👉 21 ሺህ 906 ካሬ ሜትር የወለል ስፋት ያለው ፕላዛ፣
👉 በአንድ ጊዜ 500 መኪናዎችን ማቆም የሚችሉ ባለ ሦስት ወለል የመሬት ውስጥ መኪና ማቆሚያዎች፣
👉 ዘመናዊ የፓርኪንግ ማኔጅመንት ሲስተም፣ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ እና የእሳት አደጋ መከላከያ ዘዴ ተገጥሞለታል፣
👉 7 ሄክታር መሬት የሚሸፍን ውብ የአረንጓዴ ስፍራ፣ ምቹ የእግረኛ መንገዶች፣ ዘመናዊና ባህላዊ የስጦታ ዕቃ መሸጫዎች፣ ሬስቶራንቶች፣ ካፌዎች እና ቢሮዎች አሉት፣
2 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የቁርጥሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት ደግሞ:-
👉 የተለያዩ የሕዝብ አገልግሎት መስጫዎችን፣ የሕፃናት የአዋቂዎች ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣
👉 የህፃናት መጫወቻ፣
👉 የስፖርት ሜዳ፣
👉 5 አንፊ ትያትር አካትቷል።
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ ቴዎድሮስ አደባባይ አካባቢ እጅግ ዘመናዊ ሆኖ የተገነባው የድል ፕላዛ እና የቁርጡሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት ቀደም ሲል አካባቢው የወንጀለኞች መሸሸጊያና የቆሻሻ መጣያ ነበረ።
ዛሬ ላይ ይህ ታሪክ ተቀይሮ ስፍራው ውብ፣ ለዓይን ማራኪ እና የአዲስ አበባ ከተማ አንዱ የቱሪስት መስህብ ማዕከል ለመሆን በቅቷል።
የድል ፕላዛ፦
👉 21 ሺህ 906 ካሬ ሜትር የወለል ስፋት ያለው ፕላዛ፣
👉 በአንድ ጊዜ 500 መኪናዎችን ማቆም የሚችሉ ባለ ሦስት ወለል የመሬት ውስጥ መኪና ማቆሚያዎች፣
👉 ዘመናዊ የፓርኪንግ ማኔጅመንት ሲስተም፣ የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ ማድረጊያ ጣቢያ እና የእሳት አደጋ መከላከያ ዘዴ ተገጥሞለታል፣
👉 7 ሄክታር መሬት የሚሸፍን ውብ የአረንጓዴ ስፍራ፣ ምቹ የእግረኛ መንገዶች፣ ዘመናዊና ባህላዊ የስጦታ ዕቃ መሸጫዎች፣ ሬስቶራንቶች፣ ካፌዎች እና ቢሮዎች አሉት፣
2 ነጥብ 2 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የቁርጥሜ የወንዝ ዳርቻ ልማት ደግሞ:-
👉 የተለያዩ የሕዝብ አገልግሎት መስጫዎችን፣ የሕፃናት የአዋቂዎች ስፖርት ማዘውተሪያዎች፣
👉 የህፃናት መጫወቻ፣
👉 የስፖርት ሜዳ፣
👉 5 አንፊ ትያትር አካትቷል።
Comments