21 days ago
ወልቂጤ : የመሐመድ ናስር ታሎር (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ
#ethiopia | ወልቂጤ — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኘው የ"መሐመድ ናስር ታሎር" (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ የግሉን ዘርፍ በማሳተፍ ረገድ ተስፋ ሰጪና ለሌሎችም ተሞክሮ የሚሆን አርአያነት ያለው ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰይፈ ዓለሙን ጨምሮ ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የስፖርት ሥልጠና ፕሮጀክቶችን በአካል ተገኝተው ጎብኝተዋል።
የክረምት ወቅት ስፖርታዊ ንቅናቄና የተተኪዎች ሥልጠና*
የቢሮ ምክትል ኃላፊው አቶ ሰይፈ ዓለሙ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ በክረምት ወቅት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም የቴክኒክ ቡድን ተቋቁሞ በሁሉም ዞኖች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ የታጀቡ ሥራዎችን የማስጀመር ተግባር እየተከናወነ ይገኛል።
በክረምት ወቅት ታዳጊዎች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ በማድረግ በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲያሳልፉ ማድረግ እንደሚገባ ያሳሰቡት ኃላፊው፤ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለመፍጠር በሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ሰፊ የንቅናቄ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሰርከስ ሰልጣኞችን እየመለመለ እንደሚገኝና በ2019 በጀት ዓመት የክልሉን የሰርከስ ቡድን በአንድ የስልጠና ማዕከል ሰብስቦ ሥራ ለማስጀመር ማቀዱን አስታውቀዋል።
በወልቂጤ ከተማ በተደረገው ምልከታ ቡድኑ እጅግ መደሰቱን የገለጹት አቶ ሰይፈ፤ በተለይም በእግር ኳስ በየዕድሜ ክልሉ የሚሰጠው ሥልጠና ጠንካራና የአሰልጣኞችን ቁርጠኝነት በተጨባጭ ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል።
በከተማው የሚገኘው የMNT እግር ኳስ አካዳሚ በተተኪ ታዳጊዎች ላይ እየሠራ ያለው ሥራ ለሀገርና ለክልሉ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቁመው፣ በዞኑ የሚገኙ ባለሀብቶች ይህንን አርአያነት ያለው ተግባር በመከተል ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የማኅበረሰብ ድጋፍ**
የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አደም ሽኩር በበኩላቸው፤ በዘንድሮው ክረምት ወጣቶችን በማስተባበር ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።
ወጣቶችና ታዳጊዎች በአካባቢ ጽዳት፣ በችግኝ ተከላ፣ በኪነ-ጥበብ እና በስፖርታዊ ውድድሮች እንዲሳተፉ እየተደረገ ከመሆኑም በላይ፤ አቅመ-ደካሞችን የመደገፍና አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ደብተር የማሰባሰብ ሥራዎች በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ስለ መሐመድ ናስር ታሎር (MNT) አካዳሚ
የአካዳሚው አሰልጣኝና ሥራ አስኪያጅ አብድልህኒ ተሰማ እንደገለጹት፤ አካዳሚው በአሜሪካ ሀገር በሚኖረውና የከተማው ተወላጅ በሆነው በአቶ መሐመድ ናስር የተመሠረተ ነው።
ከተመሠረተ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ አካዳሚ፦
* ከ6 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎችን ያቅፋል።
* በአሁኑ ወቅት ከ400 በላይ ታዳጊ ስፖርተኞችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የጉራጌ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን
#ethiopia | ወልቂጤ — በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ የሚገኘው የ"መሐመድ ናስር ታሎር" (MNT) የታዳጊዎች እግር ኳስ አካዳሚ የግሉን ዘርፍ በማሳተፍ ረገድ ተስፋ ሰጪና ለሌሎችም ተሞክሮ የሚሆን አርአያነት ያለው ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሰይፈ ዓለሙን ጨምሮ ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በወልቂጤ ከተማ የሚገኙ የስፖርት ሥልጠና ፕሮጀክቶችን በአካል ተገኝተው ጎብኝተዋል።
የክረምት ወቅት ስፖርታዊ ንቅናቄና የተተኪዎች ሥልጠና*
የቢሮ ምክትል ኃላፊው አቶ ሰይፈ ዓለሙ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለጹት፤ በክልሉ በክረምት ወቅት ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ያሉበትን ሁኔታ ለመገምገም የቴክኒክ ቡድን ተቋቁሞ በሁሉም ዞኖች በአካል ብቃት እንቅስቃሴ የታጀቡ ሥራዎችን የማስጀመር ተግባር እየተከናወነ ይገኛል።
በክረምት ወቅት ታዳጊዎች አልባሌ ቦታ እንዳይውሉ በማድረግ በበጎ ፈቃድ አገልግሎትና በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እንዲያሳልፉ ማድረግ እንደሚገባ ያሳሰቡት ኃላፊው፤ በአካል ብቃት እንቅስቃሴ ጤናው የተጠበቀ አምራች ዜጋ ለመፍጠር በሁሉም ዞኖችና ከተማ አስተዳደሮች ሰፊ የንቅናቄ ሥራ እየተሠራ መሆኑን ገልጸዋል።
በተጨማሪም የክልሉ ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ የሰርከስ ሰልጣኞችን እየመለመለ እንደሚገኝና በ2019 በጀት ዓመት የክልሉን የሰርከስ ቡድን በአንድ የስልጠና ማዕከል ሰብስቦ ሥራ ለማስጀመር ማቀዱን አስታውቀዋል።
በወልቂጤ ከተማ በተደረገው ምልከታ ቡድኑ እጅግ መደሰቱን የገለጹት አቶ ሰይፈ፤ በተለይም በእግር ኳስ በየዕድሜ ክልሉ የሚሰጠው ሥልጠና ጠንካራና የአሰልጣኞችን ቁርጠኝነት በተጨባጭ ያሳየ መሆኑን ገልጸዋል።
በከተማው የሚገኘው የMNT እግር ኳስ አካዳሚ በተተኪ ታዳጊዎች ላይ እየሠራ ያለው ሥራ ለሀገርና ለክልሉ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ጠቁመው፣ በዞኑ የሚገኙ ባለሀብቶች ይህንን አርአያነት ያለው ተግባር በመከተል ድጋፍ ሊያደርጉ እንደሚገባ ጥሪ አቅርበዋል።
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትና የማኅበረሰብ ድጋፍ**
የጉራጌ ዞን ወጣቶችና ስፖርት መምሪያ ምክትልና የስፖርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አደም ሽኩር በበኩላቸው፤ በዘንድሮው ክረምት ወጣቶችን በማስተባበር ማኅበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ልዩ ልዩ የበጎ ፈቃድ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን ገልጸዋል።
ወጣቶችና ታዳጊዎች በአካባቢ ጽዳት፣ በችግኝ ተከላ፣ በኪነ-ጥበብ እና በስፖርታዊ ውድድሮች እንዲሳተፉ እየተደረገ ከመሆኑም በላይ፤ አቅመ-ደካሞችን የመደገፍና አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች ደብተር የማሰባሰብ ሥራዎች በበጎ ፈቃደኛ ወጣቶች እየተከናወኑ እንደሚገኝ አስረድተዋል።
ስለ መሐመድ ናስር ታሎር (MNT) አካዳሚ
የአካዳሚው አሰልጣኝና ሥራ አስኪያጅ አብድልህኒ ተሰማ እንደገለጹት፤ አካዳሚው በአሜሪካ ሀገር በሚኖረውና የከተማው ተወላጅ በሆነው በአቶ መሐመድ ናስር የተመሠረተ ነው።
ከተመሠረተ አምስት ዓመታትን ያስቆጠረው ይህ አካዳሚ፦
* ከ6 እስከ 18 ዓመት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ታዳጊዎችን ያቅፋል።
* በአሁኑ ወቅት ከ400 በላይ ታዳጊ ስፖርተኞችን ተጠቃሚ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የጉራጌ ዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን
1 month ago
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ ደራሲ 16ኛው መጽሐፋቸውን አስመረቁ።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል። እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል። እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
1 month ago
“የሕይወት መንገድ” ለንባብ በቃ
#ethiopia | የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ ደራሲ 16ኛው መጽሐፋቸውን ለንባብ አብቅተዋል።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል።
እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#የሕይወትመንገድ #ደራሲአጋዝገብረየሱስሀይለማርያም #ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemsgen #mediacommunication
#ethiopia | የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ ደራሲ 16ኛው መጽሐፋቸውን ለንባብ አብቅተዋል።
የመጀመሪያው የጉራጊኛ ረጅም ልቦለድ “የጫሙት ሽካ”ን በመጻፍ በኢትዮጵያ የሥነ-ጽሑፍ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት አንጋፋው ደራሲ አጋዝ ገብረኢየሱስ ኃይለማርያም “የሕይወት መንገድ” የተሰኘውን 16ኛው መጽሐፋቸው ዛሬ ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. በብሔራዊ ቴአትር አዳራሽ አስመርቀዋል።
ደራሲው በጉራጊኛ፣ በአማርኛና በእንግሊዝኛ 16 መጽሐፍትን የጻፉ ሲሆን፣ ለጉራጌ ቋንቋና ባህል ጥበቃ፣ አንድነትና እድገት የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
ከዚህም ባሻገር የጉራጌ ሕዝብ ራስ አገዝ ልማት ድርጅት (ጉህራልድ) መሥራች በመሆን “በማኅበረሰብ ልማት” ዘርፍ ጉልህ ይታወሳሉ።
አጋዝ ገብረየሱስ በድርሰት ሥራ ላበረከቱት ልዩ አስተዋፅኦ ዕውቅና ከኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ተበርክቶላቸዋል።
እርሳቸውም መጻሕፍታቸውን ሲያሳትሙ ለትልቅ ማህበረሰባዊ ዓላማ እንደነበር በማስታወስ በ97 አመታቸው እንዲህ አይነት እውቅናና ክብር በማግኘታቸው የተሰማቸውን ልዩ ደስታ ገልፀዋል።
የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዝዳንት ደራሲ አበረ አዳሙ አጋዝ ገብረየሱስ የፅናት ተምሳሌት መሆናቸውን ያስረዱ ሲሆን “የደራሲያን ማህበርም እውቅና በመስጠቱ ኩራት ይሰማዋል” ብለዋል።
የጉራጌ ዞን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ሀላፊና በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ ተወካይ አቶ ደሳለኝ ገብሬ በመርሀ ግብሩ ባደረጉት ንግግር አጋዝ ገብረየሱስ ለአዲሱ ትውልድ አርአያ የሚሆኑ በተለይም በድርሰቱ መስክ ትልቅ አሻራ ያኖሩ በመሆናቸው እናከብራቸዋለን ሲሉ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ደራሲ ገብረየሱስ በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ለሚገኙ የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚውል 1000 መጽሃፍትን በልገሳ ያበረከቱ ሲሆን የጉራጌ ዞን ትምህርት መምሪያ ኃላፊ አቶ መብራቴ ወልዴ መጻህፍቱን ለማሰራጨት ሀላፊነት ወስደዋል።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ረዳት ፕሮፌሰር ካሚል ኑረዲን በመድረኩ የመጽሐፍ ዳሰሳ ያቀረቡ ሲሆን የደራሲው የበኩር ልጅ ኢትዮጵያ ገብረየሱስ የ“እንኳን ደስ አልዎ” መልዕክትና የቤተሰባዊ ምስክርነት ንግግር አድርገዋል።
መፅሐፉ በደራሲ ብርሀነ ዓለሙ የተሰናዳ ሲሆን የምረቃ ስነ-ስርዓቱን ተወዳጅ ሚድያና ኮሙኒኬሽን ከሶዶ ለማ ሚዲያ ጋር በመሆን አዘጋጅተውታል።
በሔኖክ ወ/ገብርኤል
#የሕይወትመንገድ #ደራሲአጋዝገብረየሱስሀይለማርያም #ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን #getutemsgen #mediacommunication
2 months ago
ቤተ ጉራጌ
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
እዣ : የኢንቨስትመንት ፀሐይ እየወጣላት ነው
#ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው አዲስ የብረት ማምረቻ ፋብሪካ በይፋ ተመረቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የብረት ማምረቻ ፋብሪካ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ ባለሀብቶችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በድምቀት ተመርቋል።
የሀሮት ሪልስቴት እህት ኩባንያ የሆነው ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር መሥራችና ባለቤት አቶ ሰኢድ ኑሩ እንደተናገሩት "ቪታ ሳሉቲ የጣልያንኛ ቃል ሲሆን ሰላማዊ ሕይወት የሚል ትርጉም ይዟል። ሰላማዊ ሕይወት በቤተ ጉራጌ - ሰሜን፣ ደቡብ፣ ምዕራብና ምሥራቅ ኢትዮጵያ መልካም ምኞት ለመግለጥ ነው። የቤተ ጉራጌ አኗኗርም ለማመላከት ነው ብለዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በጉራጌ ዞን እዣ ወረዳ የሚገኘውንና የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ የሆነውን ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማህበር ፋብሪካን በዛሬው ዕለት በይፋ መርቀው ሥራ አስጀምረዋል።
አያይዘውም "ኢንቨስትመንትን በማስፋፋት ለዜጎች የሥራ ዕድል በመፍጠር ረገድ የግል ባለሀብቱ ሚና የላቀ ነው!" ሲሉ አወድሰዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ፋብሪካ ከ600 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ የካፒታል ወጪ የተገነባ ሲሆን፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን በመጠቀም የተለያዩ መጠንና ቅርጽ ያላቸው የትቦላሬና የላሜራ ብረት 22 ምርቶችን በከፍተኛ ጥራት የማምረት አቅም አለው።
አቶ ሰኢድ ኑሩ ንግግር "ይህ ፕሮጀክት ከህልም ወደ እውነት፣ ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ነው። ሀገራት የሚበለጽጉት በተፈጥሮ ሀብታቸው ብቻ ሳይሆን ራዕይን ወደ ተግባር በሚቀይሩ ባለሀብቶችና በሥራ ፈጣሪ ዜጎች ነው!" ብለዋል።
አቶ ሰኢድ አያይዘውም የቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ከህልም ወደ እውነት ከሀሳብ ወደ ተግባር የተቀየረ ለክልሉ ብሎም ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ የሚኖረው ድርሻ የላቀ ነው። ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በመተካት የሀገርን የውጭ ምንዛሬ ያድናል ሲሉ አብስረዋል።
ኢንጂነር ናሆም መገርሣ በ5,000 ካሬ ላይ የሚገኘው ፋብሪካ በአሁኑ ወቅት ለ123 ዜጎች ቋሚ የስራ ዕድል የፈጠረ ሲሆን፣ ለበርካታ የአካባቢው ነዋሪዎችም ተዘዋዋሪ የስራ ዕድሎችን በማመቻቸት ለቀጣናው የኢኮኖሚ እድገት የጎላ አስተዋጽኦ ያበረክታል ብለዋል።
የቪታ ሳሉቲ ማኒፋክቸሪንግ ሥራ አስኪያጅ አቶ ዮሴፍ ፋብሪካው በዞኑ የመጀመሪያው የብረት ፋብሪካ መሆኑን አስረድተዋል።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አካባቢዎች ጥራታቸውን የጠበቁ የመኖሪያ አፓርትመንቶችን በመገንባትና በማስረከብ ከሚታወቀው የሀሮት ሪል እስቴት ጋር እህት ኩባንያ ነው።
ሀሮት ሪል እስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለህብረተሰቡ በማቅረቡ የኢትዮ ህይ 2025 የሪል እስቴት አዋርድ አሸናፊ መሆኑ ይታወሳል።
የፋብሪካው አመራሮች ለዚህ ስኬት መገኘት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ላበረከቱት የክልልና የዞን የስራ ኃላፊዎች፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ለቲናው አበባ ልማት አክሲዮን ማህበር፣ ለባለሙያዎች እንዲሁም ለቤተሰቦቻቸው ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
የሀሮት ሪል ስቴት የማርኬቲንግ ኃላፊ ፋንትሽ ሸዋ እንደገለጹት፤ ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የሀሮት ሪል ስቴት እህት ኩባንያ ነው። ተቋሙ ከተመሰረተ 4ኛ ዓመቱን እያከበረ መሆኑን የጠቆሙት ኃላፊዋ፤ ድርጅቱ ለደንበኞቹ በገባው ቃል መሠረት በቦሌ ቡልቡላ ያስገነባቸውን የመኖሪያ ቤቶች በይፋ አስረክቧል።
በተጨማሪም ከሁለት ወር እስከ አንድ ዓመት ባለው አጭር ጊዜ ውስጥ በመስቀል ፍላወር፣ በሀያት ፈረስ ቤት እና በቦሌ ቡልቡላ አካባቢዎች የሚገነቡ ተጨማሪ ቤቶችን ለተጠቃሚዎች እንደሚያስረክብ አስታውቀዋል።
ሀሮት ሪል ስቴት በተመጣጣኝ ዋጋ ጥራት ያላቸውን ቤቶች ለገበያ በማቅረቡ በፈረንጆቹ 2025 በተካሄደው የኢትዮ ሪል ስቴት ሽልማት መርሃ ግብር ላይ በጥራትና በዋጋ አቅርቦት የአሸናፊነት ክብርን ያገኘ ድርጅት መሆኑ አብራርታለች።
ቪታ ሳሉቲ ማኑፋክቸሪንግ ኃ/የተ/የግል ማኅበር በኢንዱስትሪ፣ በኮንስትራክሽን፣ በሆቴልና በሌሎች የልማት ዘርፎች ላይ ኢንቨስትመንቱን ይበልጥ በማስፋፋት የሀገሪቱን የኢኮኖሚ ጉዞ ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን ገልጿል።
ባለሃብቱ አቶ ሰኢድ ይህ ስኬት የአንድ ሰው ጥረትና ውጤት ብቻ አይደለም። ከጀርባው ብዙ እጆች፣ ብዙ ዱአዎች እና ጸሎቶች፣ ብዙ ምክሮች ያሉበት ነው። በዚህ መሠረት ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት፣ ለኢንቨስትመንት ቢሮ፣ ለጉራጌ ዞን አስተዳደር፣ ለወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ፣ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቲናው አበባ ልማት አ/ማሀበር ለሁሉም ባለድርሻ አካላት፣ ለባለሙያዎች እና ለሠራተኞቻችን ከልብ የመነጨ ምስጋና አቅርበዋል።
አቶ ሰኢድ የትምህርት ሕይወታቸውን እንዳጠናቀቁ በቀጥታ የተቀላቀሉት የንግዱን ዓለም ሲሆን፣ መጀመሪያ ላይ በመኪና መለዋወጫ ንግድ በመሰማራትና በመቀጠልም ወደ አስመጪና ላኪነት ዘርፍ በመሸጋገር ረጅም ዓመታትን አሳልፈዋል። በሂደትም የንግድ ሥራቸውን በማስፋት የጀመሩት የሪል ስቴት ኢንቨስትመንት ገና በጅማሮው ከፍተኛ የምስጋና ሽልማትና ዕውቅናን ሊያጎናጽፋቸው ችሏል። ባለሀብቱ በአሁኑ ወቅት ወደ ማኑፋክቸሪንግና ኢንዱስትሪ ዘርፍ በስፋት በመግባት ላይ ይገኛሉ።
በኢንቨስትመንት እንቅስቃሴያቸው ውስጥ ያጋጠማቸው የአስተዳደር ፈተና ስለመኖሩ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ሰይድ ሲመልሱ፣ ምንም ዓይነት ችግር እንዳልገጠማቸው በአጽንኦት ተናግረዋል። በአካባቢው የሚገኙ ከላይ እስከ ታች ያሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የአስተዳደር አካላት አንድ ባለሀብት እውነተኛ አልሚ መሆኑን ከተረዱ አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርጉ የገለጹት አቶ ሰይድ፣ ለእሳቸውም የተደረገላቸውን ተገቢውን ድጋፍና ትብብር በሙሉ አመስግነዋል።
የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ
"በዞናችን ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ሁሉ ምቹ ሁኔታን ለመፍጠር ዝግጁ ነን፣ በቁርጠኝነትም እንሠራለን! ... ዛሬ ኑ" ሲሉ ተደምጠዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው ፦ "የጉራጌ ማህበረሰብ በሀገሪቱ በሁሉም አካባቢዎች ከተሞችን በማልማትና ጠንካራ የንግድ ሥርዓት በመዘርጋት የሚታወቅ ቢሆንም፣ አሁን ላይ ባለሀብቶች ወደ አካባቢያቸው ተመልሰው በልማት እየሳተፉ መሆኑ እጅግ ያስደስታል። ይህ ፋብሪካ የሀገር ሀብት በመሆኑ ልንጠብቀው ይገባል። ሌሎች ባለሀብቶችም በክልሉ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ አቀርባለሁ።"ለአገርና ለሕዝብ መልዕክታቸውን አሰምተዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ፕሬዝዳንት ዶክተር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ፣ የጉራጌ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ላጫ ጋሩማ እና የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አባስ መሀመድን ጨምሮ በርካታ የአመራር አካላት ተገኝተዋል።
"Vita, saluti, peace, life" blends Italian and English expressions of well-being, translating roughly to "life, greetings, peace, and life." This combination evokes a deep desire for a harmonious, healthy existence filled with good energy and wellness.
#manufacturing #factoryinauguration #centralethiopia #guragezone #investment #harotrealestate #vitasaluti #economicgrowth #realestate #housing #bolebulbula #homeownership #ethiopianbusiness #ኢንቨስትመንት #ሪልስቴት #ኢንዱስትሪ #ልማት #የሥራዕድል #ቢዝነስ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የወልቂጤ መሶብ የአንድ ማዕከልን አገልግሎት ሥራ አስጀመሩ
**********************
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በክልሉ ወልቂጤ ከተማ በክልሉ 3ኛውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በይፋ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል።
የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በ7 ተቋማት 22 አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑም ተገልጿል፡፡
የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ያለባቸው፣ ተገልጋይ የሚበዛባቸው፣ ለሙስናና ብልሹ አሠራር የተጋለጡ እንዲሁም ቅሬታ የሚበዛባቸው ተቋማት ተለይተው ወደ ማዕከሉ እንዲገቡ መደረጋቸው በወቅቱ ተጠቁሟል፡፡
የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች በአንድ ቦታ ብዙ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ፣ ጊዜና ወጪ እንዲቆጥቡ እና የአገልግሎት ጥራት እንዲሻሻል የሚያስችል ዘመናዊ የአገልግሎት ሥርዓት መሆኑ ተመላክቷል፡፡
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ስርሞሎን ጨምሮ የተለያዩ የክልልና ዞን መንግሥት ስራ ኃላፊዎች መገኘታውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #mesob #onestopservice
**********************
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በክልሉ ወልቂጤ ከተማ በክልሉ 3ኛውን መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መስጫ በይፋ መርቀው አገልግሎት አስጀምረዋል።
የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በ7 ተቋማት 22 አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑም ተገልጿል፡፡
የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ያለባቸው፣ ተገልጋይ የሚበዛባቸው፣ ለሙስናና ብልሹ አሠራር የተጋለጡ እንዲሁም ቅሬታ የሚበዛባቸው ተቋማት ተለይተው ወደ ማዕከሉ እንዲገቡ መደረጋቸው በወቅቱ ተጠቁሟል፡፡
የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች በአንድ ቦታ ብዙ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ፣ ጊዜና ወጪ እንዲቆጥቡ እና የአገልግሎት ጥራት እንዲሻሻል የሚያስችል ዘመናዊ የአገልግሎት ሥርዓት መሆኑ ተመላክቷል፡፡
በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወይዘሮ ፋጤ ስርሞሎን ጨምሮ የተለያዩ የክልልና ዞን መንግሥት ስራ ኃላፊዎች መገኘታውን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ ያመላክታል፡፡
#ethiopia #ebc #ebcdotstream #mesob #onestopservice
2 months ago
የወልቂጤ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወልቂጤ ከተማ የክልሉን 3ኛ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች በአንድ ቦታ ብዙ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ፣ ጊዜና ወጪ እንዲቆጥቡና የአገልግሎት ጥራት እንዲሻሻል የሚያስችል ሥርዓት ነው።
በተቀናጀ መረጃ አሰጣጥ የዜጎችን እርካታ በማሳደግና የመንግሥት ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራርን በማጎልበት ረገድ ከፍተኛ ሚና እንዳለውም ተመላክቷል፡፡
የወልቂጤ የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በውስጡ 6 ተቋማት የያዘ ሲሆን÷ በአጠቃላይ 42 የተለያዩ አገልግሎቶችን እንደሚሰጥ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡
ከፍተኛ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ያለባቸው፣ ተገልጋይ የሚበዛባቸው፣ ለሙስናና ብልሹ አሠራር የተጋለጡ እንዲሁም ቅሬታ የሚበዛባቸው ተቋማት ተለይተው ወደ ማዕከሉ እንዲገቡ ተደርጓል።
ተቋማትን ከወረቀት ንክኪ ነጻ እና በውጤት ወደሚለካ አሠራር ለማሸጋገር እየተተገበሩ ካሉ የለውጥ ሥራዎች መካከል "የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት" ተጠቃሽ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) በወልቂጤ ከተማ የክልሉን 3ኛ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት መርቀው ሥራ አስጀምረዋል፡፡
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ዜጎች በአንድ ቦታ ብዙ አገልግሎቶችን በቀላሉ እንዲያገኙ፣ ጊዜና ወጪ እንዲቆጥቡና የአገልግሎት ጥራት እንዲሻሻል የሚያስችል ሥርዓት ነው።
በተቀናጀ መረጃ አሰጣጥ የዜጎችን እርካታ በማሳደግና የመንግሥት ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራርን በማጎልበት ረገድ ከፍተኛ ሚና እንዳለውም ተመላክቷል፡፡
የወልቂጤ የመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በውስጡ 6 ተቋማት የያዘ ሲሆን÷ በአጠቃላይ 42 የተለያዩ አገልግሎቶችን እንደሚሰጥ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ለፋና ዲጂታል ገልጿል፡፡
ከፍተኛ የአገልግሎት አሰጣጥ ችግር ያለባቸው፣ ተገልጋይ የሚበዛባቸው፣ ለሙስናና ብልሹ አሠራር የተጋለጡ እንዲሁም ቅሬታ የሚበዛባቸው ተቋማት ተለይተው ወደ ማዕከሉ እንዲገቡ ተደርጓል።
ተቋማትን ከወረቀት ንክኪ ነጻ እና በውጤት ወደሚለካ አሠራር ለማሸጋገር እየተተገበሩ ካሉ የለውጥ ሥራዎች መካከል "የመሶብ አንድ ማዕከል አገልግሎት" ተጠቃሽ ነው፡፡
2 months ago
በቡኢ ከተማ አሽከርካሪውን ገድለው ባጃጅ ዘርፈው የነበሩት በወልቂጤ ከተማ በቁጥጥር ስር ዋሉ
#fastmereja I በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡኢ ከተማ ላይ ባለፈው የካቲት ወር የባጃጅ አሽከርካሪውን በአሰቃቂ ሁኔታ በመ ግደል ተሽከርካሪውን ዘርፈው ተሰውረው የነበሩ ተጠርጣሪዎች፤ የወልቂጤ ከተማ ላይ ያለ ሰነድ ሊሸጡ ሲሉ የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ እጅ ከፎቅ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ረዳት ኢንስፔክተር ወለላ ኤልያስ እንደገለጹት፤ ተጠርጣሪዎቹ የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በምስራቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ አሽከርካሪውን ሙሉቀን አምበሴን ለሰርግ አገልግሎት እንፈልጋለን በማለት ካታለሉ በኋላ፣ አዳዘር ቀበሌ ልዩ ስሙ ጉቹሞተቤ ወደሚባለው ጫካ በመውሰድ በጭካኔ ገ ድለውታል። በመቀጠልም የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 1-01110 የሆነውን ባጃጅ ዘርፈው ወደ ወልቂጤ ከተማ በመውሰድ በአንድ ጋራዥ ውስጥ ደብቀውት እንደነበር ተገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ያለ ሊብሬና ያለ ምንም ህጋዊ ሰነድ ባጃጁን በ150 ሺህ ብር በድርድር ለመሸጥ ሲያስማሙ ለፖሊስ በደረሰ ጥቆማ መነሻነት ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከነባጃጁ በቁጥጥር ስር ውለዋል። በልዩ ወረዳው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ምርመራ ሲካሄድባቸው የቆየ ሲሆን፤ በከባድ የነፍስ ማጥፋትና በዘረፋ ወንጀል ሲፈለጉ ለነበሩት ለምስራቅ ጉራጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ተላልፈው ተሰጥተዋል።
የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የምርመራ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር አልማዝ ብርሃኑ በበኩላቸው፤ ከተገደለ ከሁለት ቀን በኋላ የካቲት 3 ቀን በጥቃቅን አራዊት ተበልቶ የተገኘው የሟች አስክሬን በሰው መገደሉን የሚያሳዩ ፍንጮች በመገኘታቸው ልዩ የመርማሪ ቡድን ተዋቅሮ ክትትል ሲደረግ መቆየቱን አስታውሰዋል። ወንጀል ሰርቶ መሰወር እንደማይቻል ያሳየ ስራ ለሰሩት የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስና ህብረተሰብ ምስጋና ያቀረቡት ኢንስፔክተሯ፤ ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን ወደ ፈጸሙበት ቡኢ ከተማ ተወስደው ምርመራቸው ተጠናቆ ህግ ፊት እንደሚቀርቡ አረጋግጠዋል።
#fastmereja I በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን ቡኢ ከተማ ላይ ባለፈው የካቲት ወር የባጃጅ አሽከርካሪውን በአሰቃቂ ሁኔታ በመ ግደል ተሽከርካሪውን ዘርፈው ተሰውረው የነበሩ ተጠርጣሪዎች፤ የወልቂጤ ከተማ ላይ ያለ ሰነድ ሊሸጡ ሲሉ የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ እጅ ከፎቅ በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ።
የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስ አዛዥ ረዳት ኢንስፔክተር ወለላ ኤልያስ እንደገለጹት፤ ተጠርጣሪዎቹ የካቲት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በምስራቅ ጉራጌ ዞን ደቡብ ሶዶ ወረዳ አሽከርካሪውን ሙሉቀን አምበሴን ለሰርግ አገልግሎት እንፈልጋለን በማለት ካታለሉ በኋላ፣ አዳዘር ቀበሌ ልዩ ስሙ ጉቹሞተቤ ወደሚባለው ጫካ በመውሰድ በጭካኔ ገ ድለውታል። በመቀጠልም የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 1-01110 የሆነውን ባጃጅ ዘርፈው ወደ ወልቂጤ ከተማ በመውሰድ በአንድ ጋራዥ ውስጥ ደብቀውት እንደነበር ተገልጿል።
ተጠርጣሪዎቹ ያለ ሊብሬና ያለ ምንም ህጋዊ ሰነድ ባጃጁን በ150 ሺህ ብር በድርድር ለመሸጥ ሲያስማሙ ለፖሊስ በደረሰ ጥቆማ መነሻነት ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም ከነባጃጁ በቁጥጥር ስር ውለዋል። በልዩ ወረዳው የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተጠይቆባቸው ምርመራ ሲካሄድባቸው የቆየ ሲሆን፤ በከባድ የነፍስ ማጥፋትና በዘረፋ ወንጀል ሲፈለጉ ለነበሩት ለምስራቅ ጉራጌ ዞን ፖሊስ መምሪያ ተላልፈው ተሰጥተዋል።
የቡኢ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ የምርመራ ክፍል ኃላፊ ኢንስፔክተር አልማዝ ብርሃኑ በበኩላቸው፤ ከተገደለ ከሁለት ቀን በኋላ የካቲት 3 ቀን በጥቃቅን አራዊት ተበልቶ የተገኘው የሟች አስክሬን በሰው መገደሉን የሚያሳዩ ፍንጮች በመገኘታቸው ልዩ የመርማሪ ቡድን ተዋቅሮ ክትትል ሲደረግ መቆየቱን አስታውሰዋል። ወንጀል ሰርቶ መሰወር እንደማይቻል ያሳየ ስራ ለሰሩት የቀቤና ልዩ ወረዳ ፖሊስና ህብረተሰብ ምስጋና ያቀረቡት ኢንስፔክተሯ፤ ተጠርጣሪዎቹ ወንጀሉን ወደ ፈጸሙበት ቡኢ ከተማ ተወስደው ምርመራቸው ተጠናቆ ህግ ፊት እንደሚቀርቡ አረጋግጠዋል።
2 months ago
ወጣቱ ሰኢድ ታቦር ከቅርጫት ኳስ ተጫዋችነት ተነስቶ ዓለም አቀፍ ዳኛ መሆን የሚያስችለውን ብቃት አረጋገጠ
#ethiopia |
የወልቂጤ ከተማ ፍሬ የሆነው ወጣቱ ሰኢድ ታቦር በሀገሪቱ የቅርጫት ኳስ ስፖርት ታሪክ ውስጥ አዲስና ተስፋ ሰጪ ምዕራፍ አስመዝግቧል።
በትጋቱና በማይበገረው ጥንካሬው ከሜዳ ተጫዋችነት ተነስቶ ዛሬ የዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ ዳኝነት ደረጃ ላይ መድረስ ችሏል።
በወልቂጤ ከተማ የቅርጫት ኳስ ክለብ ውስጥ ከታችኛው ፕሮጀክት ጀምሮ ለበርካታ ዓመታት በተጫዋችነት ካገለገለ በኋላ፣ ለተተኪ ወጣቶች ዕድል ለመስጠት ወደ ዳኝነቱ ዓለም በመግባት ውጤታማ መሆን የቻለ አርአያ የሚሆን ወጣት ነው።
ወጣቱ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሰኢድ ታቦር ላለፉት ሁለት ወራት በዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ የሰንጠረዥ ዳኝነት ስልጠና ላይ በንቃት ሲሳተፍ የቆየ ሲሆን፣ የተጠየቁትን ጥብቅ መስፈርቶች በሙሉ በብቃት በማጠናቀቅ የዓለም አቀፍ ዳኝነት ፈቃዱን በይፋ ተቀብሏል።
ከጉልበት ሥራ ተነስቶ እስከ ስኬት ማማ የደረሰበት የሰኢድ የሕይወት ጉዞ ቀላል አልነበረም። ከዳኝነት ፉጨቱ በጀርባ በርካታ የማይታዩ ልፋቶች፣ የቀንና የሌሊት ጥረቶች፣ እንዲሁም ለስፖርቱ ያለው ከፍተኛ ፍቅርና ታማኝነት ይገኛል።
ወልቂጤ ያፈራችው ይህ ብሩህ ኮከብ፣ ለሀገራችን ወጣቶች በሙሉ በትጋት ለሚሠራ ሰው የማይደረስበት የላቀ ስኬት እንደሌለ ትልቅ ማሳያና አርዓያ ሆኗል።
መላው የስፖርቱ ቤተሰብ በዚህ ታሪካዊ ስኬት ታላቅ ኩራት የተሰማው ሲሆን፣ ለወጣቱ ዳኛም መልካም ምኞቱን ገልጾለታል።
ኑሬ ረጋሳ
ከወልቂጤ
#ethiopianbasketball #internationalreferee #wolkiteyouth #ethiopiansport #basketballreferee #inspirationaljourney #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia |
የወልቂጤ ከተማ ፍሬ የሆነው ወጣቱ ሰኢድ ታቦር በሀገሪቱ የቅርጫት ኳስ ስፖርት ታሪክ ውስጥ አዲስና ተስፋ ሰጪ ምዕራፍ አስመዝግቧል።
በትጋቱና በማይበገረው ጥንካሬው ከሜዳ ተጫዋችነት ተነስቶ ዛሬ የዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ ዳኝነት ደረጃ ላይ መድረስ ችሏል።
በወልቂጤ ከተማ የቅርጫት ኳስ ክለብ ውስጥ ከታችኛው ፕሮጀክት ጀምሮ ለበርካታ ዓመታት በተጫዋችነት ካገለገለ በኋላ፣ ለተተኪ ወጣቶች ዕድል ለመስጠት ወደ ዳኝነቱ ዓለም በመግባት ውጤታማ መሆን የቻለ አርአያ የሚሆን ወጣት ነው።
ወጣቱ ኢንተርናሽናል ዳኛ ሰኢድ ታቦር ላለፉት ሁለት ወራት በዓለም አቀፍ የቅርጫት ኳስ የሰንጠረዥ ዳኝነት ስልጠና ላይ በንቃት ሲሳተፍ የቆየ ሲሆን፣ የተጠየቁትን ጥብቅ መስፈርቶች በሙሉ በብቃት በማጠናቀቅ የዓለም አቀፍ ዳኝነት ፈቃዱን በይፋ ተቀብሏል።
ከጉልበት ሥራ ተነስቶ እስከ ስኬት ማማ የደረሰበት የሰኢድ የሕይወት ጉዞ ቀላል አልነበረም። ከዳኝነት ፉጨቱ በጀርባ በርካታ የማይታዩ ልፋቶች፣ የቀንና የሌሊት ጥረቶች፣ እንዲሁም ለስፖርቱ ያለው ከፍተኛ ፍቅርና ታማኝነት ይገኛል።
ወልቂጤ ያፈራችው ይህ ብሩህ ኮከብ፣ ለሀገራችን ወጣቶች በሙሉ በትጋት ለሚሠራ ሰው የማይደረስበት የላቀ ስኬት እንደሌለ ትልቅ ማሳያና አርዓያ ሆኗል።
መላው የስፖርቱ ቤተሰብ በዚህ ታሪካዊ ስኬት ታላቅ ኩራት የተሰማው ሲሆን፣ ለወጣቱ ዳኛም መልካም ምኞቱን ገልጾለታል።
ኑሬ ረጋሳ
ከወልቂጤ
#ethiopianbasketball #internationalreferee #wolkiteyouth #ethiopiansport #basketballreferee #inspirationaljourney #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ታዛቢዎቼ ተደብድበዋል-ጎጎት‼️
#የምርጫ ታዛቢዎች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ጎጎት ፓርቲ ከሰሰ!!!
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ሲል ጎጎት ፓረቲ ገለጸ። ፓረቲው በኦፊሸል የፌስ ቡክ ገጹ እንዳብራራው “ፓርቲዉ ይንቀሳቀስበት የነበረዉ ሞተር ተነጥቋል።
የምርጫ ወረቀት በፌስታል ይዘዉ ሲበትኑ ተመልክተናል። ለምርጫ ቦርድ ምርጫው እንዲቆም አሳዉቀናል” ብሎ፣ከምርጫ ቦርድ አፍጣኝ ምላሽ እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡
በስፍራው የምትገኘው የሪፖርተር ዘጋቢ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዋና ምርጫ አስተባባሪ አቶ ነጋሽን አነጋግራቸው በሰጡት ምላሽ፣ ጎጎት ፓርቲ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ከተማ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ማለቱን ተከትሎ ወደ ቦታው አስተባባሪዎች ልከው እንዳጣሩና ምንም ነገር እንዳልተደረገ ማረጋገጣቸውንተናግረዋል፡፡
ፓርቲው ይህ ሆኗል ባለበት የምርጫ ጣቢያ ሁለት ታዛቢዎቹ እንደነበሩ የገለጹት ዋና አስተባባሪው፣ ፓርቲው የተናገረው ከእውነት የራቀ መሆኑን አክለዋል። ሌላው ሱልካ በተባለ ጣቢያ አካባቢ የፓርቲው ታዛቢ ባጅ ስለተጠየቀ አኩርፎ ከመውጣቱ ውጭ ሌላ የተፈጠረ ነገር እንደሌለም አስረድተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
#የምርጫ ታዛቢዎች ድብደባ እንደተፈጸመባቸው ጎጎት ፓርቲ ከሰሰ!!!
በማእከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ሲል ጎጎት ፓረቲ ገለጸ። ፓረቲው በኦፊሸል የፌስ ቡክ ገጹ እንዳብራራው “ፓርቲዉ ይንቀሳቀስበት የነበረዉ ሞተር ተነጥቋል።
የምርጫ ወረቀት በፌስታል ይዘዉ ሲበትኑ ተመልክተናል። ለምርጫ ቦርድ ምርጫው እንዲቆም አሳዉቀናል” ብሎ፣ከምርጫ ቦርድ አፍጣኝ ምላሽ እንደሚፈልግ አስታውቋል፡፡
በስፍራው የምትገኘው የሪፖርተር ዘጋቢ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዋና ምርጫ አስተባባሪ አቶ ነጋሽን አነጋግራቸው በሰጡት ምላሽ፣ ጎጎት ፓርቲ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ወልቂጤ ከተማ ምርጫ ጣቢያ የምርጫ ታዛቢዎች ተደብድበው ከምርጫ እንዲወጡ ተደርገዋል ማለቱን ተከትሎ ወደ ቦታው አስተባባሪዎች ልከው እንዳጣሩና ምንም ነገር እንዳልተደረገ ማረጋገጣቸውንተናግረዋል፡፡
ፓርቲው ይህ ሆኗል ባለበት የምርጫ ጣቢያ ሁለት ታዛቢዎቹ እንደነበሩ የገለጹት ዋና አስተባባሪው፣ ፓርቲው የተናገረው ከእውነት የራቀ መሆኑን አክለዋል። ሌላው ሱልካ በተባለ ጣቢያ አካባቢ የፓርቲው ታዛቢ ባጅ ስለተጠየቀ አኩርፎ ከመውጣቱ ውጭ ሌላ የተፈጠረ ነገር እንደሌለም አስረድተዋል።
Seledadotio
Seledadotio
2 months ago
3 months ago
ቅዳሴ ቤቱ ለምሁር ኢየሱስ ገዳም
የቤተክርስቲያን የምረቅታት ጉዞ
#ethiopia | የምሁር ገዳመ ኢየሱስ ታሪክ በአጭሩ
በሀገራችን ከሚገኙ ቅዱሳት መካናት መካከል ምሁር የኢየሱስ ገዳም አንዱ ነው ።
በጅማ በር ወልቂጤ በኩል ከአዲስ አበባ 210 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሰባት ቤት ጉራጌ በምሁርና አክሊል ወረዳ ይገኛል ። ምሁር የኢየሱስ ገዳም የተመሰረተው ከዮዲት ዘመን /ከ840 ዓ .ም / በፊት ሲሆን በደቡብ የሀገራችን ክፍል ከሚገኙ ገዳማት አንጋፋና ጥንታዊ ገዳም ነው።
ሀገረ ምሁር መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ጋር በተሰደደ ጊዜ ከባረካቸው የኢትዮዽያ ግዛቶች አንዱ መሆኑ በድርሳነ ዑራኤል ላይ ተገልጿል።
የምሁር ገዳም ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በደብርነት የተተከለው በ9 ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደሆነ እንግለፅ እንጂ ቦታው የተገደመው በጻድቁ አቡነ ዜና ማርቆስ በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነው
ከጻድቁ አባታችን ዜና ማርቆስ ገድል እንደምንረዳው አባታችን ዜና ማርቆስ በእግዚአብሔር ፍቃድ “ሑር ሀገረ ምሁር” ወደ ምሁር ሀገር ሂድ ተብለው ደመና ጠቅሰው ወደ ምሁር በመጡ ጊዜ የምሁር ሰዎች ከአምልኮተ እግዚአብሔር ርቀው በጣኦት ያመልኩ ነበር ።
አቡነ ዜና ማርቆስ ወደ ምሁር ባደረጉት የመጀመሪያ ሐዋሪያዊ ጉዞ በወንጌል ትምህርትና በገቢረ ተአምር የምሁርን ሰዎች ከአምልኮተ ጣኦት ወደ ቀደመ አባቶቻቸው ሃይማኖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር መልስው በቀናች የክርስትና ሃይማኖት እንዲፀኑ እያስተማሩ 3 አመት በምሁር ተቀምጠዋል።
ከዚህ በኋላ ጻድቅና ቅዱስ ሐዋርያው አባታችን ዜና ማርቆስ ከምሁር ወደ ሌሎቹ የጉራጌ ግዛቶችና የተለያዩ የሀገራችን አካባቢ ተዘዋውረው ወንጌልን ሲያስተምሩ ቆይተውከሁለት ዓመታት ቆይታ በኃላ በውቅቱ ከነበሩት ግብጻዊ የኢትዮዽያ ዻዻስ አባ
[30/04, 13:29] Biruk Seiyfu - Muhur Gedam: ቄርሎስ ጋር ወደ ምሁር ለሁለተኛ ጊዜ መጡ ።
አባታችን ዜና ማርቆስ በሁለተኛው ጉዛቸው ነው የምሁር ኢየሱስ ገዳምን መሀሉ ገነት ዳሩ እሳት ይሁን ብለው የገደሙት።
ምሁር የ 44ቱ ታቦታት ሀገር ተብሎ ይጠራል ።
ምሁር የ44ቱ ታቦት ሀገር ተብሎ የሚጠራው በገዳሙ ባሉት ታቦታት ነው እንጂ በሀገረ ምሁር የተተከሉት አብያተ ክርስቲያናት 44 ብቻ አይደሉም።
መጃውን ያደረሰን 👉Biruk Seifu
በገዳሙ ጉዞ ለመጓዝ
ከታች ባለው ስልክ ቁጥር ይመዝገቡ
0911083713/0913383033/0911358560
የቤተክርስቲያን የምረቅታት ጉዞ
#ethiopia | የምሁር ገዳመ ኢየሱስ ታሪክ በአጭሩ
በሀገራችን ከሚገኙ ቅዱሳት መካናት መካከል ምሁር የኢየሱስ ገዳም አንዱ ነው ።
በጅማ በር ወልቂጤ በኩል ከአዲስ አበባ 210 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሰባት ቤት ጉራጌ በምሁርና አክሊል ወረዳ ይገኛል ። ምሁር የኢየሱስ ገዳም የተመሰረተው ከዮዲት ዘመን /ከ840 ዓ .ም / በፊት ሲሆን በደቡብ የሀገራችን ክፍል ከሚገኙ ገዳማት አንጋፋና ጥንታዊ ገዳም ነው።
ሀገረ ምሁር መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከእመቤታችን ጋር በተሰደደ ጊዜ ከባረካቸው የኢትዮዽያ ግዛቶች አንዱ መሆኑ በድርሳነ ዑራኤል ላይ ተገልጿል።
የምሁር ገዳም ኢየሱስ ቤተክርስቲያን በደብርነት የተተከለው በ9 ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደሆነ እንግለፅ እንጂ ቦታው የተገደመው በጻድቁ አቡነ ዜና ማርቆስ በ13ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ነው
ከጻድቁ አባታችን ዜና ማርቆስ ገድል እንደምንረዳው አባታችን ዜና ማርቆስ በእግዚአብሔር ፍቃድ “ሑር ሀገረ ምሁር” ወደ ምሁር ሀገር ሂድ ተብለው ደመና ጠቅሰው ወደ ምሁር በመጡ ጊዜ የምሁር ሰዎች ከአምልኮተ እግዚአብሔር ርቀው በጣኦት ያመልኩ ነበር ።
አቡነ ዜና ማርቆስ ወደ ምሁር ባደረጉት የመጀመሪያ ሐዋሪያዊ ጉዞ በወንጌል ትምህርትና በገቢረ ተአምር የምሁርን ሰዎች ከአምልኮተ ጣኦት ወደ ቀደመ አባቶቻቸው ሃይማኖት ወደ አምልኮተ እግዚአብሔር መልስው በቀናች የክርስትና ሃይማኖት እንዲፀኑ እያስተማሩ 3 አመት በምሁር ተቀምጠዋል።
ከዚህ በኋላ ጻድቅና ቅዱስ ሐዋርያው አባታችን ዜና ማርቆስ ከምሁር ወደ ሌሎቹ የጉራጌ ግዛቶችና የተለያዩ የሀገራችን አካባቢ ተዘዋውረው ወንጌልን ሲያስተምሩ ቆይተውከሁለት ዓመታት ቆይታ በኃላ በውቅቱ ከነበሩት ግብጻዊ የኢትዮዽያ ዻዻስ አባ
[30/04, 13:29] Biruk Seiyfu - Muhur Gedam: ቄርሎስ ጋር ወደ ምሁር ለሁለተኛ ጊዜ መጡ ።
አባታችን ዜና ማርቆስ በሁለተኛው ጉዛቸው ነው የምሁር ኢየሱስ ገዳምን መሀሉ ገነት ዳሩ እሳት ይሁን ብለው የገደሙት።
ምሁር የ 44ቱ ታቦታት ሀገር ተብሎ ይጠራል ።
ምሁር የ44ቱ ታቦት ሀገር ተብሎ የሚጠራው በገዳሙ ባሉት ታቦታት ነው እንጂ በሀገረ ምሁር የተተከሉት አብያተ ክርስቲያናት 44 ብቻ አይደሉም።
መጃውን ያደረሰን 👉Biruk Seifu
በገዳሙ ጉዞ ለመጓዝ
ከታች ባለው ስልክ ቁጥር ይመዝገቡ
0911083713/0913383033/0911358560
4 months ago
የወልቂጤ የደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ጣቢያ ስርጭት ተቋረጠ
#ethiopia | በደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ስር የሚገኘው የወልቂጤ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች፣ ከመስከረም 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የነበረበት የደመወዝ ማሻሻያ አልተደረገልንም በሚል መጋቢት 16 ጀምሮ የሥራ ማቆም አድማ መምታታቸውን አስታወቁ።
ሠራተኞቹ በጻፉት ደብዳቤ፤ "ሌሎች አቻ ቅርንጫፎች ጥቅማጥቅሙ ተከብሮላቸው እኛ ጋር ግን ምላሽ የሚሰጥ አካል ጠፋ" ብለዋል።
በከፍተኛ የኑሮ ውድነት ምክንያት ልጆቻቸውን ከትምህርት ቤት እስከማስወጣት መገደዳቸውንና ማህበራዊ ሕይወታቸው መቃወሱን በምሬት ገልጸዋል።
በአማርኛ፣ በቀቤንሲኛ፣ በየሚኛ፣ በጉራግኛና በማረቂኛ ቋንቋዎች የሚተላለፈው ስርጭት ጥያቄያቸው ምላሽ እስኪያገኝ ድረስ ተቋርጦ እንደሚቆይ ሠራተኞቹ በፊርማቸው አረጋግጠዋል።
#ኢትዮጵያ #ወልቂጤ #ደቡብ_ሬድዮና_ቴሌቪዥን #የደመወዝ_ማሻሻያ #የሠራተኞች_መብት #getu_temesgen #ዜና #gurage #wolkite
#ethiopia | በደቡብ ሬድዮና ቴሌቪዥን ድርጅት ስር የሚገኘው የወልቂጤ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች፣ ከመስከረም 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የነበረበት የደመወዝ ማሻሻያ አልተደረገልንም በሚል መጋቢት 16 ጀምሮ የሥራ ማቆም አድማ መምታታቸውን አስታወቁ።
ሠራተኞቹ በጻፉት ደብዳቤ፤ "ሌሎች አቻ ቅርንጫፎች ጥቅማጥቅሙ ተከብሮላቸው እኛ ጋር ግን ምላሽ የሚሰጥ አካል ጠፋ" ብለዋል።
በከፍተኛ የኑሮ ውድነት ምክንያት ልጆቻቸውን ከትምህርት ቤት እስከማስወጣት መገደዳቸውንና ማህበራዊ ሕይወታቸው መቃወሱን በምሬት ገልጸዋል።
በአማርኛ፣ በቀቤንሲኛ፣ በየሚኛ፣ በጉራግኛና በማረቂኛ ቋንቋዎች የሚተላለፈው ስርጭት ጥያቄያቸው ምላሽ እስኪያገኝ ድረስ ተቋርጦ እንደሚቆይ ሠራተኞቹ በፊርማቸው አረጋግጠዋል።
#ኢትዮጵያ #ወልቂጤ #ደቡብ_ሬድዮና_ቴሌቪዥን #የደመወዝ_ማሻሻያ #የሠራተኞች_መብት #getu_temesgen #ዜና #gurage #wolkite
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ከጉንችሪየ ለኢትዮጵያ የተበረከተው አዲስ አዳጊ ኮከብ
#ethiopia | እኔ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ደጅ ከረገጥኩበት እለት ጀምሮ ፣ እያስደመመኝ ነው።አስቀድሞ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ከደረሰ በኋላ ለኪነ ጥበብ ያለው ልዩ መሰጠትና ጉጉት ስላየሁ፣ ወደ ቢሮዬ ጠርቼው አናግሬው ነበር። የሰጠነው የተማሪዎች ካውንስል የህዝብ ግንኙነት ነበር።
ግቢው ራሱን ለማሳደግ የሚጠቅሙትን ብዙ ነገሮች እንዳሉት በዚህም በዞኑ ውስጥ ያለውን አቅም በደንብ ለመጠቀም እንደሚረዳው፣ ዞኑም ይሁን ዩኒቨርሲቲው ከእርሱ የሚፈልጉት ብዙ ነገር እንዳለ ነግሬው ተስማምተን ተለያየን።
ቆይቶ ግን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ለውድድር ማስታወቂያ ሲወጣ ስላላስቻለው መጥቶ ተወዳደረ። ተሳክቶለትም አለፈ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቲአትር ት/ቤት ተቀላቀለ። በድጋሚ ወልቂጤ እንዲቀር ባሳምነውም በአገር ደረጃ ከፍ ያለ ነገር ሰርቼ ህዝባችንን ማስጠራት ይሻላል ነበር ያለኝ።
መልካም እድል ተመኝቼለት ተሰናበትን። አይደርስ የለ ፍረሽ ሆኜ ስድስት ኪሎ ስገባ እነ ፍርፍር ተራን ያስፎሸኝ እሱ ነው። ናኦድ አሁን የዩኒቨርሲቲዝ ከባድ የቲአትር ሰው የመድረክ መሪ እና አጋፋሪ ሆኗል።
ከትላንት በስቲያ ደሞ ትልቁን የአገር ዋርካ በመድረክ ቃለ መጠይቅ ሲያደርግ ድጌ ኮራሁበት። እናንተም ማንኛውም አይነት የጉራጊኛና የአማርኛ የመድረክ ስራ ሲኖራችሁ ደውላችሁ አሰሩት።በእርግጥም ትወዱታላችሁ። ተራእንረ ኧሰሞ!
ስልኩ: +251994691902
© Remedan Nürgeta
#ethiopia | እኔ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ደጅ ከረገጥኩበት እለት ጀምሮ ፣ እያስደመመኝ ነው።አስቀድሞ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ግቢ ከደረሰ በኋላ ለኪነ ጥበብ ያለው ልዩ መሰጠትና ጉጉት ስላየሁ፣ ወደ ቢሮዬ ጠርቼው አናግሬው ነበር። የሰጠነው የተማሪዎች ካውንስል የህዝብ ግንኙነት ነበር።
ግቢው ራሱን ለማሳደግ የሚጠቅሙትን ብዙ ነገሮች እንዳሉት በዚህም በዞኑ ውስጥ ያለውን አቅም በደንብ ለመጠቀም እንደሚረዳው፣ ዞኑም ይሁን ዩኒቨርሲቲው ከእርሱ የሚፈልጉት ብዙ ነገር እንዳለ ነግሬው ተስማምተን ተለያየን።
ቆይቶ ግን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ ለውድድር ማስታወቂያ ሲወጣ ስላላስቻለው መጥቶ ተወዳደረ። ተሳክቶለትም አለፈ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቲአትር ት/ቤት ተቀላቀለ። በድጋሚ ወልቂጤ እንዲቀር ባሳምነውም በአገር ደረጃ ከፍ ያለ ነገር ሰርቼ ህዝባችንን ማስጠራት ይሻላል ነበር ያለኝ።
መልካም እድል ተመኝቼለት ተሰናበትን። አይደርስ የለ ፍረሽ ሆኜ ስድስት ኪሎ ስገባ እነ ፍርፍር ተራን ያስፎሸኝ እሱ ነው። ናኦድ አሁን የዩኒቨርሲቲዝ ከባድ የቲአትር ሰው የመድረክ መሪ እና አጋፋሪ ሆኗል።
ከትላንት በስቲያ ደሞ ትልቁን የአገር ዋርካ በመድረክ ቃለ መጠይቅ ሲያደርግ ድጌ ኮራሁበት። እናንተም ማንኛውም አይነት የጉራጊኛና የአማርኛ የመድረክ ስራ ሲኖራችሁ ደውላችሁ አሰሩት።በእርግጥም ትወዱታላችሁ። ተራእንረ ኧሰሞ!
ስልኩ: +251994691902
© Remedan Nürgeta
4 months ago
ከወዳጅነት ወደ ሚዲያ ባለቤትነት
"አዝራር" ሚዲያ በይፋ ሥራ ጀመረ
#ethiopia | የረጅም ጊዜ ወዳጆቹ ገዛኸኝ ማሞና ዳዊት መኩሪያ፣ በኪነ-ጥበብና በጋዜጠኝነት ያካበቱትን ልምድ በማቀናጀት "አዝራር" የተሰኘ አዲስ የሚዲያ ተቋም በይፋ መመሥረታቸውን አስታውቀዋል።
አዝራር ፖድካስት፦
በሳል ውይይቶችና እንግዶችን የሚያስተናግድ መድረክ (የመጀመሪያው ክፍል ዛሬ ተለቋል!)።
አዝራር ሪአክሽንና ዜና፦
ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ነቅሰው የሚያወጡ ይዘቶች።
አዝራር እንዴት ተሠራ፦
ከኪነ-ጥበብ በስተጀርባ ያሉ ታሪኮችን የሚቃኝ ዝግጅት።
የሬዲዮ ፕሮግራም፦
በቅርቡ በአየር ላይ ለማዋል በሂደት ላይ ይገኛል።
የመስራቾቹ ታሪክ፦
ገዛኸኝና ዳዊት በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በትያትር ጥበብ ተመርቀው፣ በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት "ጓድጓዳ" የተሰኘ ትያትር ለመድረክ አብቅተዋል።
በሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅነትም ሰፊ ልምድ ያላቸው ሲሆን፣ በተለይ በቲክቶክ ገጻቸው ደፋርና ጠንከር ያሉ ማህበራዊ ትችቶችን በማቅረብ ይታወቃሉ።
የአዝራር ሚዲያ ቤተሰብ ለመሆንና አዳዲስ ፖድካስቶችን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ፦
https://youtube.com/azrar...
#getu #azrarmedia #azrarpodcast #gezahagnmamo #dawitmekuria #ethiopianmedia #artandpolitics #newpodcast #addisababa #አዝራርሚዲያ #አዝራርፖድካስት #ገዛኸኝማሞ #ዳዊትመኩሪያ #ኪነጥበብ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
"አዝራር" ሚዲያ በይፋ ሥራ ጀመረ
#ethiopia | የረጅም ጊዜ ወዳጆቹ ገዛኸኝ ማሞና ዳዊት መኩሪያ፣ በኪነ-ጥበብና በጋዜጠኝነት ያካበቱትን ልምድ በማቀናጀት "አዝራር" የተሰኘ አዲስ የሚዲያ ተቋም በይፋ መመሥረታቸውን አስታውቀዋል።
አዝራር ፖድካስት፦
በሳል ውይይቶችና እንግዶችን የሚያስተናግድ መድረክ (የመጀመሪያው ክፍል ዛሬ ተለቋል!)።
አዝራር ሪአክሽንና ዜና፦
ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን ነቅሰው የሚያወጡ ይዘቶች።
አዝራር እንዴት ተሠራ፦
ከኪነ-ጥበብ በስተጀርባ ያሉ ታሪኮችን የሚቃኝ ዝግጅት።
የሬዲዮ ፕሮግራም፦
በቅርቡ በአየር ላይ ለማዋል በሂደት ላይ ይገኛል።
የመስራቾቹ ታሪክ፦
ገዛኸኝና ዳዊት በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በትያትር ጥበብ ተመርቀው፣ በሀገር ፍቅር ትያትር ቤት "ጓድጓዳ" የተሰኘ ትያትር ለመድረክ አብቅተዋል።
በሬዲዮ ፕሮግራም አዘጋጅነትም ሰፊ ልምድ ያላቸው ሲሆን፣ በተለይ በቲክቶክ ገጻቸው ደፋርና ጠንከር ያሉ ማህበራዊ ትችቶችን በማቅረብ ይታወቃሉ።
የአዝራር ሚዲያ ቤተሰብ ለመሆንና አዳዲስ ፖድካስቶችን ለመከታተል ይህንን ሊንክ ይጫኑ፦
https://youtube.com/azrar...
#getu #azrarmedia #azrarpodcast #gezahagnmamo #dawitmekuria #ethiopianmedia #artandpolitics #newpodcast #addisababa #አዝራርሚዲያ #አዝራርፖድካስት #ገዛኸኝማሞ #ዳዊትመኩሪያ #ኪነጥበብ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
5 months ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ፣ ሸገር፣በወልቂጤ፣ በድሬደዋ፣በሐረር እና በጅግጅጋ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅3:00-10:00
👉አይካ አዲስ፣ ዓለምገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ፣ ሃጂ፣ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዲማ ፋብሪካ ሪልእስቴት፣ ወርዶፋሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ2፣ ጀሞ3፣ ፋና ውሃ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ካራቆሬ፣ረጲ ት/ቤት፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ወለቴ ኖክ ፣
✅2:00-9:00
👉ሱሉልታ አትሌት መንደር፣ሚዛን ሽፍኔ፣10ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ቀንብሬ፣አፍሪካ ልሕቀት ማእከል ፣
✅ 1:00- 8 :00
👉በጉንችሬ ፣በእምድብር፣በወልቂጤ፣በአገና ፣በዋዩ ጦላይ ዳርጌ፣ በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በኢንዱስትሪና፣
✅12፡00 - 3፡00
በሁርሶ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የጥገና ሥራ ስለሚከናወን በድሬደዋ፣በሐረር፣በጅግጅጋ ከተሞች እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
EEU
ነገ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ፣ ሸገር፣በወልቂጤ፣ በድሬደዋ፣በሐረር እና በጅግጅጋ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅3:00-10:00
👉አይካ አዲስ፣ ዓለምገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ፣ ሃጂ፣ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዲማ ፋብሪካ ሪልእስቴት፣ ወርዶፋሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ2፣ ጀሞ3፣ ፋና ውሃ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ካራቆሬ፣ረጲ ት/ቤት፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ወለቴ ኖክ ፣
✅2:00-9:00
👉ሱሉልታ አትሌት መንደር፣ሚዛን ሽፍኔ፣10ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ቀንብሬ፣አፍሪካ ልሕቀት ማእከል ፣
✅ 1:00- 8 :00
👉በጉንችሬ ፣በእምድብር፣በወልቂጤ፣በአገና ፣በዋዩ ጦላይ ዳርጌ፣ በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በኢንዱስትሪና፣
✅12፡00 - 3፡00
በሁርሶ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የጥገና ሥራ ስለሚከናወን በድሬደዋ፣በሐረር፣በጅግጅጋ ከተሞች እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
EEU
6 months ago
🚧 የ1.3 ቢሊዮን ብር ፕሮጀክት! የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ ተመረቀ
"የዘመናት የህዝብ ጥያቄ የነበረውና ሁለት ክልሎችን የሚያስተሳስረው መንገድ ለአገልግሎት በቃ"
#ethiopia | የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የ80 ኪሎ ሜትር የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ በከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተመርቆ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ
🛣 ርዝመትና ደረጃ:
80 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን እና በአስፓልት ኮንክሪት ደረጃ የተገነባ።
💰 ወጪ:
1.3 ቢሊዮን ብር (ሙሉ በሙሉ በፌዴራል መንግስት የተሸፈነ)።
🏗 ገንቢ እና አማካሪ:
በቻይናው "ሁናን ሁንዳ" የተገነባ ሲሆን፤ በሀገር በቀሉ "የተባበሩት የምኅንድስና አማካሪዎች" ቁጥጥር የተደረገበት።
የመንገዱ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ:
ይህ መንገድ የአካባቢውን ማህበረሰብ የልማት ጥያቄ ከመመለሱም በላይ፤ የአዲስ አበባ-ቡታጅራ-ሆሳዕና እና የአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ መስመሮችን በማገናኘት ለትራንስፖርት እና ለገበያ ትስስር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
#infrastructure #roadproject #ethiopia #tulubolo #kela #development #oromia #centralethiopia
"የዘመናት የህዝብ ጥያቄ የነበረውና ሁለት ክልሎችን የሚያስተሳስረው መንገድ ለአገልግሎት በቃ"
#ethiopia | የኦሮሚያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎችን የሚያገናኘው የ80 ኪሎ ሜትር የቱሉቦሎ-ኬላ አስፋልት መንገድ በከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ተመርቆ ዛሬ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።
ፕሮጀክቱ
🛣 ርዝመትና ደረጃ:
80 ኪሎ ሜትር የሚሸፍን እና በአስፓልት ኮንክሪት ደረጃ የተገነባ።
💰 ወጪ:
1.3 ቢሊዮን ብር (ሙሉ በሙሉ በፌዴራል መንግስት የተሸፈነ)።
🏗 ገንቢ እና አማካሪ:
በቻይናው "ሁናን ሁንዳ" የተገነባ ሲሆን፤ በሀገር በቀሉ "የተባበሩት የምኅንድስና አማካሪዎች" ቁጥጥር የተደረገበት።
የመንገዱ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ:
ይህ መንገድ የአካባቢውን ማህበረሰብ የልማት ጥያቄ ከመመለሱም በላይ፤ የአዲስ አበባ-ቡታጅራ-ሆሳዕና እና የአዲስ አበባ-ወልቂጤ-ጅማ መስመሮችን በማገናኘት ለትራንስፖርት እና ለገበያ ትስስር ትልቅ ድርሻ ይኖረዋል።
#infrastructure #roadproject #ethiopia #tulubolo #kela #development #oromia #centralethiopia
6 months ago
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ተራዝሟል!
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ባስጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ባሉ ጥቂት ክፍት ቦታዎች ተጨማሪ ተማሪዎችን (አሁን 9ኛ ክፍል ገብተው እየተማሩ ካሉ ተማሪዎች መካከል በማወዳደር) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜው እንዲጨመር አንዳንድ ክልሎች በጠየቁት መሰረት እስከ ጥር 20/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡
የነጻ ትምህርት ዕድሉ ጥቅሞች፦
➫ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን
➫ ነጻ የመኝታ እና የምግብ አገልግሎቶች
➫ ልዩ ስርዓተ ትምህርት የሚከተል ጥራት ያለው ትምህርት
➫ ምቹ የመማሪያ አካባቢ
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶች፦
➫ በ2017 ዓ.ም 8ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ/ች፣
➫ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ያለው/ያላት፣
➫ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 85% ወይም ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ያላትና አሁን 9ኛ ክፍል እየተማረ ያለ/ያለች።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ምዝገባችሁን ባላችሁበት ሆናችሁ በኦንላይን https://sbs.moe.gov.et/app... መመዝገብ እና አስፈላጊ የተባሉ መረጃዎችን ማያያዝ ይጠበቅባችኋል።
የማስተማር ሥራ የተጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ጋምቤል፣ ጅግጅጋ፣ ቡኢ (ወልቂጤ)፣ ቦንጋ እና ወሊሶ ናቸው።
ለፈተና የሚቀርቡ ተማሪዎች ዝርዝር እና የፈተና ጊዜ ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
seledadotio
seledadotio
ትምህርት ሚኒስቴር ትምህርት ባስጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ባሉ ጥቂት ክፍት ቦታዎች ተጨማሪ ተማሪዎችን (አሁን 9ኛ ክፍል ገብተው እየተማሩ ካሉ ተማሪዎች መካከል በማወዳደር) ተቀብሎ ማስተማር ይፈልጋል።
የምዝገባ ጊዜው እንዲጨመር አንዳንድ ክልሎች በጠየቁት መሰረት እስከ ጥር 20/2018 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን ሚኒስቴሩ አሳውቋል፡፡
የነጻ ትምህርት ዕድሉ ጥቅሞች፦
➫ ሙሉ የትምህርት ክፍያ ሸፋን
➫ ነጻ የመኝታ እና የምግብ አገልግሎቶች
➫ ልዩ ስርዓተ ትምህርት የሚከተል ጥራት ያለው ትምህርት
➫ ምቹ የመማሪያ አካባቢ
አመልካቾች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶች፦
➫ በ2017 ዓ.ም 8ኛ ክፍልን ያጠናቀቀ/ች፣
➫ የዲጂታል መታወቂያ (ፋይዳ) ያለው/ያላት፣
➫ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና 85% ወይም ከዚያ በላይ አማካይ ውጤት ያለው/ያላትና አሁን 9ኛ ክፍል እየተማረ ያለ/ያለች።
መስፈርቱን የምታሟሉ ተማሪዎች ምዝገባችሁን ባላችሁበት ሆናችሁ በኦንላይን https://sbs.moe.gov.et/app... መመዝገብ እና አስፈላጊ የተባሉ መረጃዎችን ማያያዝ ይጠበቅባችኋል።
የማስተማር ሥራ የተጀመረባቸው የፌዴራል ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤቶች ጋምቤል፣ ጅግጅጋ፣ ቡኢ (ወልቂጤ)፣ ቦንጋ እና ወሊሶ ናቸው።
ለፈተና የሚቀርቡ ተማሪዎች ዝርዝር እና የፈተና ጊዜ ወደፊት ይገለጻል ተብሏል፡፡
seledadotio
seledadotio
6 months ago
በጉራጌ ሀገረ ስብክት የምትገኘው ቆጠር ገድራ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስቲያን የገቢ ማሰባሰቢያ መርሀ-ግብር ተዘጋጀ!
በጉራጌ ሀገረ ስብክት የምትገኘው ቆጠር ገድራ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስትያን በበጎ አባቶች እና በምዕመናን እነሳሽነት እየታነፀች ትገኛለች የተጀመረውን ሕንፃ ቤተክርስቲያን ለማስፈጸም ከጥር 29 እስከ የካቲት 01/2018 ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡
የቀጥታ ስርጭት መርሀ-ግብሩ በወልቂጤ ከተማ እንደሚካሄድም ተገልጿል።
ይህ ቤተ ክርስቲያን በዕድሜ ብዛት በመጎዳቱ በየጊዜው ዕድሳት እየተደረገለት እስከዛሬ መቆየቱ ተገልፆ በአሁኑ ሰዓትም ለበርካታ ሕዝበ ክርስቲያን አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ቆጠር, የሚለው ቃል ቦታውን የመሠረቱት ግለሰብ ስም ሲኾን፣ በጊዜ ሒደት ቃሉ የጎሣ መጠርያ ኾኖ ቀጥሏል። ገድራ, በአካባቢው ቋንቋ የዛፍ ዓይነትን የሚያመለክት ቃል ነው።
በቆጠር ገድራ በአንድ ወቅት በተደረገ ቁፋሮ ሰባት ጥንታውያን የዋሻ ቤተ መቅደሶች፣ ሦስት የሱባዔ መያዣ ቦታዎችና ልዩ ልዩ ንዋያተ ቅድሳት ተገኝተዋል፡፡
ይህም በዚያ ሥፍራ ቀደም ሲል ቤተ ክርስቲያን ታንጾ እንደ ነበር የሚጠቁም ማስረጃ መሆኑ እና በቁፋሮ የተገኙ ሰባቱ የዋሻ ቤተ መቅደሶችም:- የደብረ ቢዘን ቤተ መቅደስ፣ ቤተ ጎልጎታ፣ ቤተ መድኅን፣ ቤተ ጠበብት፣ ቤተ ኤፍራታ፣ ቤተ ደብረ ብርሃን እና ቤተ ደናግል ይባላሉ።
ከእነዚህ ቤተ መቅደሶች መካከል በቤተ ጎልጎታ የኦሪት መሥዋዕት ይቀርብበት እንደ ነበረ፤ በውስጡም ከወርቅ የተሠራ መሠዊያ እንደ ተገኘና ይህን መሠዊያም በስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሥፍራው ሲያገለግሉ የነበሩ አባ ማትያስ የተባሉ አባት እንዳይዘረፍ ብለው ቆፈረው እንደ ቀበሩት የአካባቢውን ታሪክ የሚያውቁ አባቶች ይናገራሉ፡፡
በመሆኑም በበኩረ ምእመናን ቀኝ አዝማች ትዕዛዙ ኮሬ ሰብሳቢነት፣ በአካባቢው ተወላጆች፣ በደጋግ የጉራጌ ማኅበረሰብ እና በመላው ዓለም በሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን የኪዳነ ምሕረት ወዳጆች የተጀመረው ይህ ገዳሙን የማሳደግ ሥራ ዓላማው በየጊዜው እየቀዘቀዘ የመጣውን የአብነት ትምህርት ለማስፋፋት፣ ጥንታውያን ቅርሶችን በመጠበቅ ለትውልድ ለማስተላለፍ፣ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ለማሳደግ፣ ስብከተ ወንጌልን በስፋት ለማዳረስ በተጠቀሰዉ ቀን እና ሰአት በተዘጋጀዉ ቀጥታ ስርጭት ሁላችሁም በመገኘት የበኩላችሁን እንድትወጡ ጥሪ ቀርቧል።
ስልክ
0911512707
0913380901
0911751529
ባንክ አካውንት፦1000257570103 ቆጠር ገድራ መካነ ቅዱሳን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ገዳም
በጉራጌ ሀገረ ስብክት የምትገኘው ቆጠር ገድራ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤተክርስትያን በበጎ አባቶች እና በምዕመናን እነሳሽነት እየታነፀች ትገኛለች የተጀመረውን ሕንፃ ቤተክርስቲያን ለማስፈጸም ከጥር 29 እስከ የካቲት 01/2018 ለሦስት ተከታታይ ቀናት የሚቆይ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐግብር መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡
የቀጥታ ስርጭት መርሀ-ግብሩ በወልቂጤ ከተማ እንደሚካሄድም ተገልጿል።
ይህ ቤተ ክርስቲያን በዕድሜ ብዛት በመጎዳቱ በየጊዜው ዕድሳት እየተደረገለት እስከዛሬ መቆየቱ ተገልፆ በአሁኑ ሰዓትም ለበርካታ ሕዝበ ክርስቲያን አገልግሎት በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተገልጿል።
ቆጠር, የሚለው ቃል ቦታውን የመሠረቱት ግለሰብ ስም ሲኾን፣ በጊዜ ሒደት ቃሉ የጎሣ መጠርያ ኾኖ ቀጥሏል። ገድራ, በአካባቢው ቋንቋ የዛፍ ዓይነትን የሚያመለክት ቃል ነው።
በቆጠር ገድራ በአንድ ወቅት በተደረገ ቁፋሮ ሰባት ጥንታውያን የዋሻ ቤተ መቅደሶች፣ ሦስት የሱባዔ መያዣ ቦታዎችና ልዩ ልዩ ንዋያተ ቅድሳት ተገኝተዋል፡፡
ይህም በዚያ ሥፍራ ቀደም ሲል ቤተ ክርስቲያን ታንጾ እንደ ነበር የሚጠቁም ማስረጃ መሆኑ እና በቁፋሮ የተገኙ ሰባቱ የዋሻ ቤተ መቅደሶችም:- የደብረ ቢዘን ቤተ መቅደስ፣ ቤተ ጎልጎታ፣ ቤተ መድኅን፣ ቤተ ጠበብት፣ ቤተ ኤፍራታ፣ ቤተ ደብረ ብርሃን እና ቤተ ደናግል ይባላሉ።
ከእነዚህ ቤተ መቅደሶች መካከል በቤተ ጎልጎታ የኦሪት መሥዋዕት ይቀርብበት እንደ ነበረ፤ በውስጡም ከወርቅ የተሠራ መሠዊያ እንደ ተገኘና ይህን መሠዊያም በስድስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን በሥፍራው ሲያገለግሉ የነበሩ አባ ማትያስ የተባሉ አባት እንዳይዘረፍ ብለው ቆፈረው እንደ ቀበሩት የአካባቢውን ታሪክ የሚያውቁ አባቶች ይናገራሉ፡፡
በመሆኑም በበኩረ ምእመናን ቀኝ አዝማች ትዕዛዙ ኮሬ ሰብሳቢነት፣ በአካባቢው ተወላጆች፣ በደጋግ የጉራጌ ማኅበረሰብ እና በመላው ዓለም በሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን የኪዳነ ምሕረት ወዳጆች የተጀመረው ይህ ገዳሙን የማሳደግ ሥራ ዓላማው በየጊዜው እየቀዘቀዘ የመጣውን የአብነት ትምህርት ለማስፋፋት፣ ጥንታውያን ቅርሶችን በመጠበቅ ለትውልድ ለማስተላለፍ፣ የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት ለማሳደግ፣ ስብከተ ወንጌልን በስፋት ለማዳረስ በተጠቀሰዉ ቀን እና ሰአት በተዘጋጀዉ ቀጥታ ስርጭት ሁላችሁም በመገኘት የበኩላችሁን እንድትወጡ ጥሪ ቀርቧል።
ስልክ
0911512707
0913380901
0911751529
ባንክ አካውንት፦1000257570103 ቆጠር ገድራ መካነ ቅዱሳን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ገዳም
7 months ago
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤትና ለመኪና ብድር ለመስጠት ያወጣው መመሪያ " ብዙሃኑን ታሳቢ ያደረገ አይደለም " ተባለ።
በአመት ከ1 ሚሊየን በላይ የቤት ፍላጎትና 300 ሺህ የቤት አቅርቦት ብቻ ባለባት ኢትዮጵያ የቤት ችግር አሳሳቢ ሆኖ ቀጥሏል።
በደመወዝ የሚኖረው ሰውም ቤት መግዛት ይቅርና ለኪራይ የሚከፍለውንም እያጣ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው አመት መጨረሻ ላይ ቤት የሌላቸውን የቤት ባለቤት ለማድረግ ከንግድ ስራ ውጪ የሆነ ብድር ለመስጠት ውሳኔ አሳልፏል።
በቅርቡም ባንኩ የቤትና የመኪና ብድር ጠያቂዎችንን የሚያስተናግደበትን መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው ቤት ለመስራት ወይም ለመግዛት እንደዚሁም ያለውን ለማደሰና ለማስፋፋት ብድር እንደሚሰጥ ተቀምጧል።
በመመሪያው የተካተቱ ነገሮች መካከል ፦
➡️ ለሚገነባው ቤት ከሚጠየቀው ብድር በ200% ዋጋ የሚያወጣ መሰረተ ልማት ያለበት አካባቢ ያለ ቤት በማስያዣ መቅረብ አለበት።
➡️ ለብድር ከሚጠየቀው ገንዘብ 50% ያህሉ ቀድሞ በባንኩ መቆጠብ አለበት።
➡️ ለቤት የተሰጠው ብድር በ10 አመት ጊዜ ውስጥ ተከፍሎ መመለስ ይገባዋል።
➡️ ከ3-6 ወር የእፎይታ ጊዜ ጭምር 14% ወለድ ተበዳሪው መክፈል አለበት።
➡️ ወለዱ በየጊዜው ሊስተካከል እንደሚችልና በዛ መሰረት እንደሚከፈል ተቀምጧል።
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የፋይናንስ መምህሩ ካሳሁን ወልዴ (ዶ/ር) ለሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ በሰጡት ቃል ፤ " ቅድመ ሁኔታው ከፍ ማለቱ ብዙሃኑን ያገለለ ነው ' ብለዋል።
መምህሩ " የቆጠበው 50% ሲደመር ደሞዙ በነዚህ 10 አመታት ውስጥ ደመወዙ ማክሲመም ሊከፍል የሚችለው ታሳቢ ተደርጓል፤ ባለትዳሮች ሁለቱም ሊሆኑ ይችላሉ ወይም አንደኛው ወገን ከሆነ የነሱ ታሳቢ ተደርጎ ቤቱን በወቅቱ ባለው ግምት 100% መሸፈን የሚችል ሲሆን ነው ፕሮሰስ የሚደረገው ለዚህ ነው እንደ ኮላተራል 200% የተባለው " በማለት ብድሩ የብዙሃኑን ጥያቄ የሚመልስ አይደለም ብለዋል።
የፋይናንስ መምህሩ አክለውም " ሚድል ኢንካም ታርጌት የሚል ተቀመጠ እንጂ እነሱ አፎርድ የሚያደርጉት አይደለም " ብለዋል።
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤት ብድር መውሰድ የሚፈልግ ሰው ባንኩ ባስገመተው መሰረት ከሚበደረው ብድር 200% ግምት ያለው ማስያዣ ማቅረብ እንደሚጠበቅበት መመሪያው ሲያስቀምጥ " ማስያዣው all season road access ያለባቸው ከተሞች፣ የመብራትና ውሃ ያለበትን ከተሞችን ታርጌት ያደረገ ነው " ያሉት ካሳሁን (ዶ/ር) ይህም ለሽያጭ አመቺ እንደሚሆንና " ከአበዳሪ አንፃር ሪስክ ለመቀነስ የተወሰደ " ስለመሆኑ ገልፀዋል።
የፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት ባለሙያው መርዕድ ፍቅረዮሃንስ " ኢኮኖሚው አብዛኛው የሚፈቅድለት አይደለም የሰው ቁጠባ መንምኗል የትኛው የመንግስት ሰራተኛ ወይም የግል ሰራተኛ ነው የሚችለው " በማለት ባንኮች ብድር ቢያመቻቹም ሰፊውን ማህበረሰብ ያማከሉ እንዳልሆኑ ይገልፃሉ።
ደሞዝተኛው በኢትዮጵያ ከፍተኛ የታክስ ጫና አለበት ያሉት ባለሙያው " በኢትዮጵያ በወር 90 ዶላር ሲገባ መንግስት 30% ታክስ የሚወስደው፤በኬንያ አንድ ሰው 800,000 ብር ሲያገኝ ወይም በነሱ የውጪ ምንዛሬ 6000 ዶላር ሲያገኝ ነው የኬንያ መንግስት ከዛ የመንግስትም የግልም ሰራተኛ ቅጥረኛ ሊሆን ይችላል 30% የሚወሰደው " በማለት ተቀጣሪው ከፍተኛ ጫና እንዳለበት ተናግረዋል።
በሌላ ሃገሮች በብድር የሚገዛው ቤት ወይም የሚገዛው መኪና እንደ ማስያዣ ሲውል ለነዚህ ዘርፎች የሚሰጠው ብድርም ከፍ ያለ ነው።
አጠቃላይ የብደር ክምችቱ 3 ትሪሊየን ከሆነበት ሃገር ውስጥ 64 ቢሊየኑ ብቻ ለቤት አቅርቦት ይውላል ያሉት ባለሙያው ለባንኮቹ ለማደግም ለመስራትም ትልቅ እድል ነው ብለዋል።
የሰው አቅም፣ የመሬት አቅርቦት እና የኢኮኖሚ አለመረጋጋት ለዘርፉ ፈተና ሆነው ሲቀጥሉ በሌሎች ሃገራት በብድር የተገዛው ንብረት እንደማስያዣ አድርገው ሲበደሩ የወጣው አዲሱ የንግድ ባንክ መመሪያ ግን ቅድመ ሁኔታውን ከፍ አድርጎ ብድሩን ለብዙሃኑ ከባድ አድርጎታል ተብሏል።
ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ
በአመት ከ1 ሚሊየን በላይ የቤት ፍላጎትና 300 ሺህ የቤት አቅርቦት ብቻ ባለባት ኢትዮጵያ የቤት ችግር አሳሳቢ ሆኖ ቀጥሏል።
በደመወዝ የሚኖረው ሰውም ቤት መግዛት ይቅርና ለኪራይ የሚከፍለውንም እያጣ ነው።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው አመት መጨረሻ ላይ ቤት የሌላቸውን የቤት ባለቤት ለማድረግ ከንግድ ስራ ውጪ የሆነ ብድር ለመስጠት ውሳኔ አሳልፏል።
በቅርቡም ባንኩ የቤትና የመኪና ብድር ጠያቂዎችንን የሚያስተናግደበትን መመሪያ አውጥቷል።
በመመሪያው ቤት ለመስራት ወይም ለመግዛት እንደዚሁም ያለውን ለማደሰና ለማስፋፋት ብድር እንደሚሰጥ ተቀምጧል።
በመመሪያው የተካተቱ ነገሮች መካከል ፦
➡️ ለሚገነባው ቤት ከሚጠየቀው ብድር በ200% ዋጋ የሚያወጣ መሰረተ ልማት ያለበት አካባቢ ያለ ቤት በማስያዣ መቅረብ አለበት።
➡️ ለብድር ከሚጠየቀው ገንዘብ 50% ያህሉ ቀድሞ በባንኩ መቆጠብ አለበት።
➡️ ለቤት የተሰጠው ብድር በ10 አመት ጊዜ ውስጥ ተከፍሎ መመለስ ይገባዋል።
➡️ ከ3-6 ወር የእፎይታ ጊዜ ጭምር 14% ወለድ ተበዳሪው መክፈል አለበት።
➡️ ወለዱ በየጊዜው ሊስተካከል እንደሚችልና በዛ መሰረት እንደሚከፈል ተቀምጧል።
በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ የፋይናንስ መምህሩ ካሳሁን ወልዴ (ዶ/ር) ለሸገር ኤፍ ኤም ሬድዮ በሰጡት ቃል ፤ " ቅድመ ሁኔታው ከፍ ማለቱ ብዙሃኑን ያገለለ ነው ' ብለዋል።
መምህሩ " የቆጠበው 50% ሲደመር ደሞዙ በነዚህ 10 አመታት ውስጥ ደመወዙ ማክሲመም ሊከፍል የሚችለው ታሳቢ ተደርጓል፤ ባለትዳሮች ሁለቱም ሊሆኑ ይችላሉ ወይም አንደኛው ወገን ከሆነ የነሱ ታሳቢ ተደርጎ ቤቱን በወቅቱ ባለው ግምት 100% መሸፈን የሚችል ሲሆን ነው ፕሮሰስ የሚደረገው ለዚህ ነው እንደ ኮላተራል 200% የተባለው " በማለት ብድሩ የብዙሃኑን ጥያቄ የሚመልስ አይደለም ብለዋል።
የፋይናንስ መምህሩ አክለውም " ሚድል ኢንካም ታርጌት የሚል ተቀመጠ እንጂ እነሱ አፎርድ የሚያደርጉት አይደለም " ብለዋል።
ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቤት ብድር መውሰድ የሚፈልግ ሰው ባንኩ ባስገመተው መሰረት ከሚበደረው ብድር 200% ግምት ያለው ማስያዣ ማቅረብ እንደሚጠበቅበት መመሪያው ሲያስቀምጥ " ማስያዣው all season road access ያለባቸው ከተሞች፣ የመብራትና ውሃ ያለበትን ከተሞችን ታርጌት ያደረገ ነው " ያሉት ካሳሁን (ዶ/ር) ይህም ለሽያጭ አመቺ እንደሚሆንና " ከአበዳሪ አንፃር ሪስክ ለመቀነስ የተወሰደ " ስለመሆኑ ገልፀዋል።
የፋይናንስ እና ኢንቨስትመንት ባለሙያው መርዕድ ፍቅረዮሃንስ " ኢኮኖሚው አብዛኛው የሚፈቅድለት አይደለም የሰው ቁጠባ መንምኗል የትኛው የመንግስት ሰራተኛ ወይም የግል ሰራተኛ ነው የሚችለው " በማለት ባንኮች ብድር ቢያመቻቹም ሰፊውን ማህበረሰብ ያማከሉ እንዳልሆኑ ይገልፃሉ።
ደሞዝተኛው በኢትዮጵያ ከፍተኛ የታክስ ጫና አለበት ያሉት ባለሙያው " በኢትዮጵያ በወር 90 ዶላር ሲገባ መንግስት 30% ታክስ የሚወስደው፤በኬንያ አንድ ሰው 800,000 ብር ሲያገኝ ወይም በነሱ የውጪ ምንዛሬ 6000 ዶላር ሲያገኝ ነው የኬንያ መንግስት ከዛ የመንግስትም የግልም ሰራተኛ ቅጥረኛ ሊሆን ይችላል 30% የሚወሰደው " በማለት ተቀጣሪው ከፍተኛ ጫና እንዳለበት ተናግረዋል።
በሌላ ሃገሮች በብድር የሚገዛው ቤት ወይም የሚገዛው መኪና እንደ ማስያዣ ሲውል ለነዚህ ዘርፎች የሚሰጠው ብድርም ከፍ ያለ ነው።
አጠቃላይ የብደር ክምችቱ 3 ትሪሊየን ከሆነበት ሃገር ውስጥ 64 ቢሊየኑ ብቻ ለቤት አቅርቦት ይውላል ያሉት ባለሙያው ለባንኮቹ ለማደግም ለመስራትም ትልቅ እድል ነው ብለዋል።
የሰው አቅም፣ የመሬት አቅርቦት እና የኢኮኖሚ አለመረጋጋት ለዘርፉ ፈተና ሆነው ሲቀጥሉ በሌሎች ሃገራት በብድር የተገዛው ንብረት እንደማስያዣ አድርገው ሲበደሩ የወጣው አዲሱ የንግድ ባንክ መመሪያ ግን ቅድመ ሁኔታውን ከፍ አድርጎ ብድሩን ለብዙሃኑ ከባድ አድርጎታል ተብሏል።
ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 ሬድዮ
Sponsored by
Surafel
7 months ago
አልቅሼ ዝም ከምል-ብዬ!
ጌታቸው ወርቁ
#ethiopia | እናንተዬ! እንዳለ ጌንቦ- ሞተ፤ ምነው ያ እንዳለ- የኮልፌው፤ የመርካቶው፤ የአዲስ ከተማው፤ የአሜሪካ ጊቢው፤ የለገሃሩ፤ የፒያሳው፤ የጊዮርጊሱ፤ የፈረንሳዩ፤ የቤላው፤ የአዲስ አበባው። የዐርባ ምንጩ- የጨንቻው። የኢትዮጵያው የሥነ-ጽሑፍ ልጅ።
ህይወትን እንዳቀለላት፣ እንዳሾፈባት፣ እንደሸሻት፣ እንደፈራት፣ እያነበበባት- እየፃፈባት (እርሷም በበኩሏ እላዩ ሰውነቱ ላይ ጽፋበት!) ሞተ።
ህይወቱ: እንደ ድርሰት ትልም- ተሞንጭራ፣ ባልተቋጨ ድርሰት- ዘይቤ፤ ባላለቀ ግጥም- ዜማ፣ ቤት ሳይደፋ፤ አንድ ነገር ሊፈጥር እንደዋተተ፣ ሳያልቅ- ተቋጨ እንደተባለ ወለፈንዴ ቴአትር- ሞተ ተባልን፤ እኛም አልን፤ ለፈፍን።
እኔ እንዳለን በምዕራፍ ዐንድ ሳውቀው እንዲህ ነበር:-
ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት፣ ታዳጊ-ወጣት የ"ሃይ ስኩል" ተማሪ ሆኜ፣ በጎን ደግሞ ተሰጥዖዬን ለማወቅ በምጥርበት የ"አማተርነት" ጊዜዬ ነበር።
በአዲስ ከተማ አካባቢ የሚገኝ አንድ የኪነ-ጥበብ ክበብ፣ ለአዲስ ዓመት ዋዜማ መርሃ-ግብር ለማቅረብ:- ሙዚቃ፣ ግጥም፣ ወግ፣ አጭር ልቦለድ፣ እና የትወና ጥበብን አወዳድሮ ለመምረጥ ባወጣው ማስታወቂያ ተስበን ቀርበን ነበር- የተተዋወቅነው።
እኔ፣ በአዲስ ዓመት ተስፋ ላይ ተመስርቼ የፃፍኩትን ግጥም መድረክ ላይ አቅርቤ ስወርድ፣ በልበሙሉነት ጠጋ አለኝና ወረቀቱን እየተቀበለኝ "ግጥሙ አሪፍ ነበር፤ በመድረክ ፍርሃት ጨቆንከው፤ እንዲሁም፣ ከሚገባው በላይ አስረዘምከው፤ ቀደም ብሎ አይቼው ቢሆን ኖሮ፣ ከዚህ በላይ እናሳምረው ነበር" አለኝ።
ከፈታኞቹ አንዱ መስሎኝ ነበር።
በትወና ጥበብ ላይ የሚወዳደሩ ልጆች ሥማቸው ሲጠራ መድረክ ላይ ወጣ፤ የአንድ ሰካራም ገጸ-ባህሪን ወክሎ ተወነ፤ መድረኩ ላይ ሁለት ወደፊት፣ አንድ ወደኋላ እየተራመደ፣ በየመሐሉ የሰካራም ስቅታ እያሰማ፣ አሁን የማላስታውሰውን "ሞኖሎግ" አቅርቦ- ሁላችንንም አሳቀን።
አጨበጨብንለት።
ይሄ ክበብ፣ በሥነጽሑፍና ትወና ጥበብ ሁለታችንንም በአባልነት መረጠን። በሳምንት ሁለት ቀን የድምጽና እና የትወና ልምምድ በምናደርግበት ወቅት- ጓደኝነታችን ተፈጠረ።
ውሎው፣ መርካቶ አሮጌ መጽሐፍት ተራ፣ አዲስ ከተማ ወደ ሰባተኛ መውረጃ ነጋሽ መጽሐፍት ቤት (እውቁ ወግ ጸሐፊ መስፍን ሀብተማርያም) ቤት አካባቢ፣ ወደ በኋላ ደግሞ ድል በትግል አዳራሽ እና ምን አለሽ ተራ አካባቢ እንደነበረ- አስታውሳለሁ። ቆየት ብሎም፣ ለገሃር፣ ፒያሳ ጊዮርጊስ መጽሐፍት ተራ ማዕከሉ ሆነ።
ብዙ ጊዜ መርካቶ "የተቀመመች" የሚባል ቤት ለየት ያለ ምግብ:- ቅንጬ፣ ቡላ፣ እንቁላል፣ አይብ፣ ሽሮ ... ቅልቅል በእንጀራ እና በዳቦ ይጋብዘኝ ነበር።
በዚህ ጊዜ፣ እንዳለጌታ ከበደ (ደራሲ)፣ ወልቂጤ ከተማ ለከፈተው ቤተ-መጽሐፍት (በሃያ አምስት ሳንቲም የመጽሐፍት ኪራይ) ወደ አዲስ አበባ እየተመላለሰ፣ መጽሐፍት ይገዛል፤ እንዳለ ጌንቦ-ም ይተባበረው ስለነበር ወዳጅነታችን ጀመረ።
የእንዳለጌታ ከበደ-ን ገና ያልታተሙ ሥራዎች ያን ጊዜ ማንበብ ቻልን። እርሱ ቀደም ብሎ እፍታ ቅፆች ላይ ሥራዎቹ ታትመውለት ስለነበ፤ የእርሱን ዳና ተከትለን ተስፋዬ ገብረአብን እና መኩሪያ መካሻ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)ን ለማግኘትና ለማነጋገር ታትረናል።
ከዕለታት በአንዱ ቀን- እንዳለ ጌንቦ፣ "ጌች፣ ሐመረ ኪን የጥበብ ክበብ- ፒያሳ ብንገባ እነ በእውቀቱ ስዩም፣ በኃይሉ ገ/እግዚአብሔር፣ አበበ ቶላ (አቤ ቶክቻው)ን እናገኛቸዋለን።
ፍካት ክበብ- አራት ኪሎ ብንገባ ደግሞ እነ ጀማል አህመድ፣ አንቀጸ ደስታ (በቀለ ሙለታ)፣ ዓለማየሁ ገላጋይ (አለገላ) እና ደራሲ ደምሴ ጽጌ እና ጋዜጠኛ ጌታቸው ሰናይ-ን እናገኛለን።
አሊያም "ውበት አማተር " እንግባ፣ ብዙ ባለተሰጥዖ ልጆቾ አሉ፤ እዛ ይሻለናል- አለኝ።
ሳላውቀው ፍካት ምርጫዬ ሆነ። በየጊዜው አራት ኪሎ እየሄድን እንማማር ጀመር። ያኔ ደምሴ ጽጌ፣ ጋሽ አስፋው ዳምጤ በእንግድነት ይመጡ ነበር።
ይሄ የጥበብ ህይወት መንገድ ጉዞ ቀጥሎ፣ በድምጻዊ ሽመልስ አራርሶ ይመራ የነበረው "ሚዩዚክ ሜይ ዴይ" የመጸሐፍ ንባብና ሂስ ክበብ አባል ሆንን፤ በየሁለት ሳምንቱ ገርጂ መንገድ ኢምፔሪያል ሆቴል ታዳሚ- ነበርን።
በአናቱም፣ በሩሲያ የሳይንስና የባሕል ማዕከል (ፑሽኪን) አባል ሆነን፣ በየወሩ የሚቀርበው መድረክ ላይ የጥበብ ሥራዎቻችን ይቀርቡ ጀመር።
በዚህ ወቅት፣ በሩሲያ ሥነ-ጽሑፍ ፍቅር ተነደፍን። እንዳለ፣ በድፍረት ራሱን የሩስኪ ቋንቋ አስተማረና፣ ሩሲያኖች በሚንቀሳቀሱበት ሥፍራ እየዋለ የአስተርጓሚነት ሥራ ጀመረ።
እነሱም አንድ የራሺያ ሥም አወጡለት፤ ይመስለኛል "ፒትረፋ" (ይሄን የሩስኪ ቃል ጠይቄ አጣራለሁ)። የአማርኛ ትርጉሙ ግን "ትንሹ የጎዳና ልጅ" የሚል እንደነበር በደንብ አስታውሳለሁ።
በዚህ ወቅት በጥበብ ሥራ ተነቃቅተን ነበር።
የእርሱን ድርሰት መጀመሪያ- እኔ፣ የእኔን ድርሰት ደግሞ- እርሱ አይቶ ሂስ ካደረግን በኋላ ነበር፣ ለሌላ ሰው የምናስነብበውና ለመድረክ እንዲውል የምንልከው።
በነዚህ የጊዜ ዑደቶች፣ አንዳለ ብዙ ውጣ ውረድ አልፏል፤ ጥሩ ሁኔታ ውስጥ ባልሆነበት ጊዜ ሁሉ፤ እንዳለ ከቤተሰብ፣ ከጓደኞቹ (ከእኛ) እና ከወዳጆቹ ሁሉ ይርቃል። ይጠፋል። ጥሩ ሁኔታ ላይ አለመሆኑ ይሰማል፤ ግን አይገኝም። ያዩት ልጆች ሲጠሩት፣ ባልሰማ ያልፋቸዋል። እነርሱም እንደልማዱ ዐመሉ ተነሳበት ብለው ይተዉታል።
በአንፃሩ፣ ጥሩ ሁኔታ ላይ ሲሆን ደግሞ፣ እንደርሱ ጓደኞቹንና ወዳጆቹን የሚፈልግና ሊወዱት ይችላሉ ወይም ዝንባሌያቸው ነው ያለውን መጽሐፍት አፈላልጎ በስጦታ መልክ የሚያበረክት አላየሁም።
የዩኒቨርሲቲ ትምህርቴን አጠናቅቄ፣ ወደ ሚዲያ ሥራ ከተሰማራሁ በኋላ፣ በየሰራሁባቸው ጋዜጦቾና መጽሔቶች በጽሑፍ አቅራቢነትና በዓምደኝነት ይሳተፍ ነበር። ኢትዮ-ምሕዳር ጋዜጣን ስመሰርት አብሮኝ ነበር- በዓምደኝነት። በራሱ ፍላጎት "ጠጅ ቤት" የሚል ዓምድ ከፍቶ በማኅበራዊ- ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ በነፃነት ይጽፍ ነበር። ይሳለቀው ነበር- አይገልጸውም።
ገጣሚ፣ ደራሲ፣ ተርጓሚ፣ አስተርጓሚ፣ የልጆች መጽሐፍት ጸሐፊ እና ኢትዮ-ምሕዳር ጋዜጣን ጨምሮ በልዩ ልዩ መጽሔቶችና ጋዜጦች ላይ በዓምደኝነት ያገለገለው እንዳለ ጌንቦ ጌዛ- ዛሬ ማለዳ ዐርፎ፣ ተሲያት በኋላ ተቀበረ። አለቀ በቃ- ኦሮማይ!!!
ጌታቸው ወርቁ
#ethiopia | እናንተዬ! እንዳለ ጌንቦ- ሞተ፤ ምነው ያ እንዳለ- የኮልፌው፤ የመርካቶው፤ የአዲስ ከተማው፤ የአሜሪካ ጊቢው፤ የለገሃሩ፤ የፒያሳው፤ የጊዮርጊሱ፤ የፈረንሳዩ፤ የቤላው፤ የአዲስ አበባው። የዐርባ ምንጩ- የጨንቻው። የኢትዮጵያው የሥነ-ጽሑፍ ልጅ።
ህይወትን እንዳቀለላት፣ እንዳሾፈባት፣ እንደሸሻት፣ እንደፈራት፣ እያነበበባት- እየፃፈባት (እርሷም በበኩሏ እላዩ ሰውነቱ ላይ ጽፋበት!) ሞተ።
ህይወቱ: እንደ ድርሰት ትልም- ተሞንጭራ፣ ባልተቋጨ ድርሰት- ዘይቤ፤ ባላለቀ ግጥም- ዜማ፣ ቤት ሳይደፋ፤ አንድ ነገር ሊፈጥር እንደዋተተ፣ ሳያልቅ- ተቋጨ እንደተባለ ወለፈንዴ ቴአትር- ሞተ ተባልን፤ እኛም አልን፤ ለፈፍን።
እኔ እንዳለን በምዕራፍ ዐንድ ሳውቀው እንዲህ ነበር:-
ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት፣ ታዳጊ-ወጣት የ"ሃይ ስኩል" ተማሪ ሆኜ፣ በጎን ደግሞ ተሰጥዖዬን ለማወቅ በምጥርበት የ"አማተርነት" ጊዜዬ ነበር።
በአዲስ ከተማ አካባቢ የሚገኝ አንድ የኪነ-ጥበብ ክበብ፣ ለአዲስ ዓመት ዋዜማ መርሃ-ግብር ለማቅረብ:- ሙዚቃ፣ ግጥም፣ ወግ፣ አጭር ልቦለድ፣ እና የትወና ጥበብን አወዳድሮ ለመምረጥ ባወጣው ማስታወቂያ ተስበን ቀርበን ነበር- የተተዋወቅነው።
እኔ፣ በአዲስ ዓመት ተስፋ ላይ ተመስርቼ የፃፍኩትን ግጥም መድረክ ላይ አቅርቤ ስወርድ፣ በልበሙሉነት ጠጋ አለኝና ወረቀቱን እየተቀበለኝ "ግጥሙ አሪፍ ነበር፤ በመድረክ ፍርሃት ጨቆንከው፤ እንዲሁም፣ ከሚገባው በላይ አስረዘምከው፤ ቀደም ብሎ አይቼው ቢሆን ኖሮ፣ ከዚህ በላይ እናሳምረው ነበር" አለኝ።
ከፈታኞቹ አንዱ መስሎኝ ነበር።
በትወና ጥበብ ላይ የሚወዳደሩ ልጆች ሥማቸው ሲጠራ መድረክ ላይ ወጣ፤ የአንድ ሰካራም ገጸ-ባህሪን ወክሎ ተወነ፤ መድረኩ ላይ ሁለት ወደፊት፣ አንድ ወደኋላ እየተራመደ፣ በየመሐሉ የሰካራም ስቅታ እያሰማ፣ አሁን የማላስታውሰውን "ሞኖሎግ" አቅርቦ- ሁላችንንም አሳቀን።
አጨበጨብንለት።
ይሄ ክበብ፣ በሥነጽሑፍና ትወና ጥበብ ሁለታችንንም በአባልነት መረጠን። በሳምንት ሁለት ቀን የድምጽና እና የትወና ልምምድ በምናደርግበት ወቅት- ጓደኝነታችን ተፈጠረ።
ውሎው፣ መርካቶ አሮጌ መጽሐፍት ተራ፣ አዲስ ከተማ ወደ ሰባተኛ መውረጃ ነጋሽ መጽሐፍት ቤት (እውቁ ወግ ጸሐፊ መስፍን ሀብተማርያም) ቤት አካባቢ፣ ወደ በኋላ ደግሞ ድል በትግል አዳራሽ እና ምን አለሽ ተራ አካባቢ እንደነበረ- አስታውሳለሁ። ቆየት ብሎም፣ ለገሃር፣ ፒያሳ ጊዮርጊስ መጽሐፍት ተራ ማዕከሉ ሆነ።
ብዙ ጊዜ መርካቶ "የተቀመመች" የሚባል ቤት ለየት ያለ ምግብ:- ቅንጬ፣ ቡላ፣ እንቁላል፣ አይብ፣ ሽሮ ... ቅልቅል በእንጀራ እና በዳቦ ይጋብዘኝ ነበር።
በዚህ ጊዜ፣ እንዳለጌታ ከበደ (ደራሲ)፣ ወልቂጤ ከተማ ለከፈተው ቤተ-መጽሐፍት (በሃያ አምስት ሳንቲም የመጽሐፍት ኪራይ) ወደ አዲስ አበባ እየተመላለሰ፣ መጽሐፍት ይገዛል፤ እንዳለ ጌንቦ-ም ይተባበረው ስለነበር ወዳጅነታችን ጀመረ።
የእንዳለጌታ ከበደ-ን ገና ያልታተሙ ሥራዎች ያን ጊዜ ማንበብ ቻልን። እርሱ ቀደም ብሎ እፍታ ቅፆች ላይ ሥራዎቹ ታትመውለት ስለነበ፤ የእርሱን ዳና ተከትለን ተስፋዬ ገብረአብን እና መኩሪያ መካሻ (ተባባሪ ፕሮፌሰር)ን ለማግኘትና ለማነጋገር ታትረናል።
ከዕለታት በአንዱ ቀን- እንዳለ ጌንቦ፣ "ጌች፣ ሐመረ ኪን የጥበብ ክበብ- ፒያሳ ብንገባ እነ በእውቀቱ ስዩም፣ በኃይሉ ገ/እግዚአብሔር፣ አበበ ቶላ (አቤ ቶክቻው)ን እናገኛቸዋለን።
ፍካት ክበብ- አራት ኪሎ ብንገባ ደግሞ እነ ጀማል አህመድ፣ አንቀጸ ደስታ (በቀለ ሙለታ)፣ ዓለማየሁ ገላጋይ (አለገላ) እና ደራሲ ደምሴ ጽጌ እና ጋዜጠኛ ጌታቸው ሰናይ-ን እናገኛለን።
አሊያም "ውበት አማተር " እንግባ፣ ብዙ ባለተሰጥዖ ልጆቾ አሉ፤ እዛ ይሻለናል- አለኝ።
ሳላውቀው ፍካት ምርጫዬ ሆነ። በየጊዜው አራት ኪሎ እየሄድን እንማማር ጀመር። ያኔ ደምሴ ጽጌ፣ ጋሽ አስፋው ዳምጤ በእንግድነት ይመጡ ነበር።
ይሄ የጥበብ ህይወት መንገድ ጉዞ ቀጥሎ፣ በድምጻዊ ሽመልስ አራርሶ ይመራ የነበረው "ሚዩዚክ ሜይ ዴይ" የመጸሐፍ ንባብና ሂስ ክበብ አባል ሆንን፤ በየሁለት ሳምንቱ ገርጂ መንገድ ኢምፔሪያል ሆቴል ታዳሚ- ነበርን።
በአናቱም፣ በሩሲያ የሳይንስና የባሕል ማዕከል (ፑሽኪን) አባል ሆነን፣ በየወሩ የሚቀርበው መድረክ ላይ የጥበብ ሥራዎቻችን ይቀርቡ ጀመር።
በዚህ ወቅት፣ በሩሲያ ሥነ-ጽሑፍ ፍቅር ተነደፍን። እንዳለ፣ በድፍረት ራሱን የሩስኪ ቋንቋ አስተማረና፣ ሩሲያኖች በሚንቀሳቀሱበት ሥፍራ እየዋለ የአስተርጓሚነት ሥራ ጀመረ።
እነሱም አንድ የራሺያ ሥም አወጡለት፤ ይመስለኛል "ፒትረፋ" (ይሄን የሩስኪ ቃል ጠይቄ አጣራለሁ)። የአማርኛ ትርጉሙ ግን "ትንሹ የጎዳና ልጅ" የሚል እንደነበር በደንብ አስታውሳለሁ።
በዚህ ወቅት በጥበብ ሥራ ተነቃቅተን ነበር።
የእርሱን ድርሰት መጀመሪያ- እኔ፣ የእኔን ድርሰት ደግሞ- እርሱ አይቶ ሂስ ካደረግን በኋላ ነበር፣ ለሌላ ሰው የምናስነብበውና ለመድረክ እንዲውል የምንልከው።
በነዚህ የጊዜ ዑደቶች፣ አንዳለ ብዙ ውጣ ውረድ አልፏል፤ ጥሩ ሁኔታ ውስጥ ባልሆነበት ጊዜ ሁሉ፤ እንዳለ ከቤተሰብ፣ ከጓደኞቹ (ከእኛ) እና ከወዳጆቹ ሁሉ ይርቃል። ይጠፋል። ጥሩ ሁኔታ ላይ አለመሆኑ ይሰማል፤ ግን አይገኝም። ያዩት ልጆች ሲጠሩት፣ ባልሰማ ያልፋቸዋል። እነርሱም እንደልማዱ ዐመሉ ተነሳበት ብለው ይተዉታል።
በአንፃሩ፣ ጥሩ ሁኔታ ላይ ሲሆን ደግሞ፣ እንደርሱ ጓደኞቹንና ወዳጆቹን የሚፈልግና ሊወዱት ይችላሉ ወይም ዝንባሌያቸው ነው ያለውን መጽሐፍት አፈላልጎ በስጦታ መልክ የሚያበረክት አላየሁም።
የዩኒቨርሲቲ ትምህርቴን አጠናቅቄ፣ ወደ ሚዲያ ሥራ ከተሰማራሁ በኋላ፣ በየሰራሁባቸው ጋዜጦቾና መጽሔቶች በጽሑፍ አቅራቢነትና በዓምደኝነት ይሳተፍ ነበር። ኢትዮ-ምሕዳር ጋዜጣን ስመሰርት አብሮኝ ነበር- በዓምደኝነት። በራሱ ፍላጎት "ጠጅ ቤት" የሚል ዓምድ ከፍቶ በማኅበራዊ- ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ በነፃነት ይጽፍ ነበር። ይሳለቀው ነበር- አይገልጸውም።
ገጣሚ፣ ደራሲ፣ ተርጓሚ፣ አስተርጓሚ፣ የልጆች መጽሐፍት ጸሐፊ እና ኢትዮ-ምሕዳር ጋዜጣን ጨምሮ በልዩ ልዩ መጽሔቶችና ጋዜጦች ላይ በዓምደኝነት ያገለገለው እንዳለ ጌንቦ ጌዛ- ዛሬ ማለዳ ዐርፎ፣ ተሲያት በኋላ ተቀበረ። አለቀ በቃ- ኦሮማይ!!!
8 months ago
ልጄን አትርፉልኝ!
#ethiopia | የወልቂጤ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አጋዥ ኃይል የሆኑት ሻለቃ ሚፍታ ግዛው ውድ ልጁ ህፃን ካሊድ ሚፍታ እድሜ 7 ዓመት የሆነው የልብ ኬዝ ህመም ገጥሞት ወደ ህንድ ሀገር ሄዶ እንዲታከም ከኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ሪፈር የተባለበት ማስረጃ በማቅረብ ልጄን አትርፉልን በማለት ከሚሰራበት ክፍል ወ/ከ/ፖ/ጽ/ቤት ለሚመለከተው ሁሉ የእርዳታ ጥሪ እንዲፃፍለት በቀን 24/03/2018 ዓ/ም በደብዳቤ ጠይቀውናል።
በዚሁ መሠረት አባሉ አሁን ያለበት አቅመ ደካማና ህፃኑን በግሉ ማሳከም ስለማይችል ሁኔታውን በመረዳት ሁሉም የኢትዮጵያ ዜጋ የሆነና የጉራጌ ዞን የወ/ጤ/ከተማ ሴክተር መስርያ ቤት እና ሌሎችም የአቅማቸውን እንዲደግፉት በማለት ይህ ጨቅላ ህፃን ታክሞ ወደ ሀገሩ እንዲመለስ የበኩላችንን አቅም የፈቀደውን እንድንረዳ በማለት ይህንን የትብብር ደብዳቤ ፅፈንለታል፡፡
ዋሳጅን ይታገሱ ደላለኝ ሸሪካ
የወልቂጤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ
ሚፍታ ግዛው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000357362303
+251-912-631004
#ሼር #share
#ethiopia | የወልቂጤ ከተማ ፖሊስ ጽ/ቤት አጋዥ ኃይል የሆኑት ሻለቃ ሚፍታ ግዛው ውድ ልጁ ህፃን ካሊድ ሚፍታ እድሜ 7 ዓመት የሆነው የልብ ኬዝ ህመም ገጥሞት ወደ ህንድ ሀገር ሄዶ እንዲታከም ከኢትዮ ጠቢብ ሆስፒታል ሪፈር የተባለበት ማስረጃ በማቅረብ ልጄን አትርፉልን በማለት ከሚሰራበት ክፍል ወ/ከ/ፖ/ጽ/ቤት ለሚመለከተው ሁሉ የእርዳታ ጥሪ እንዲፃፍለት በቀን 24/03/2018 ዓ/ም በደብዳቤ ጠይቀውናል።
በዚሁ መሠረት አባሉ አሁን ያለበት አቅመ ደካማና ህፃኑን በግሉ ማሳከም ስለማይችል ሁኔታውን በመረዳት ሁሉም የኢትዮጵያ ዜጋ የሆነና የጉራጌ ዞን የወ/ጤ/ከተማ ሴክተር መስርያ ቤት እና ሌሎችም የአቅማቸውን እንዲደግፉት በማለት ይህ ጨቅላ ህፃን ታክሞ ወደ ሀገሩ እንዲመለስ የበኩላችንን አቅም የፈቀደውን እንድንረዳ በማለት ይህንን የትብብር ደብዳቤ ፅፈንለታል፡፡
ዋሳጅን ይታገሱ ደላለኝ ሸሪካ
የወልቂጤ ከተማ ፖሊስ አዛዥ
ሚፍታ ግዛው
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000357362303
+251-912-631004
#ሼር #share
8 months ago
እንሰት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ወካይ ምልክት ተባለ።
ሁለገብ ጥቅሙ የተመሰከረለትና ድርቅን የመቋቋም አቅሙ የላቀው እንሰት ተክል፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሚወክል ይፋዊ ምልክት ተደርጎ መመረጡ ታወቀ።
ዘይህ ውሳኔ ተክሉ ለክልሉ ነዋሪዎች ባለው ሁለንተናዊ ጠቀሜታ ላይ ያተኮረ ነው።
እንሰት በበርካታ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚመረት ቢሆንም፣ በተለይም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ፦
* የወል ሀብትና ጌጥ
* ማኅበራዊ እሴት
* የምግብ ዋስትና ዋነኛ መገለጫ በመሆኑ በክልሉ የሚገኙትን አስሩን ነባር ብሔር ብሔረሰቦች ወካይ ምልክት እንዲሆን ተመርጧል።
የእንሰት ሁለገብ ጠቀሜታዎች:
* ምግብ: ለክልሉ ሕዝቦች ዋነኛ የምግብ ምንጭነት ያገለግላል።
* ቁሳቁስ: ልብስ፣ ቤት መስሪያና የመኝታ ፍራሾችን ጨምሮ ለተለያዩ አገልግሎቶች ይውላል።
* አካባቢያዊ: የአፈር ለምነትንና እርጥበትን የመጠበቅ እንዲሁም ድርቅን የመቋቋም አቅም አለው።
ይህንን ታሪካዊ ምርጫ ተከትሎም፣ የክልሉ አንድ ክላስተር ከተማ በሆነው ወልቂጤ ከተማ ላይ ለእንሰት ተክል ሐውልት ተሠርቶለታል።
የሐውልት ምረቃውም 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓልን ምክንያት በማድረግ መከናወኑን ማለዳ ሚዲያ ዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
ሁለገብ ጥቅሙ የተመሰከረለትና ድርቅን የመቋቋም አቅሙ የላቀው እንሰት ተክል፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሚወክል ይፋዊ ምልክት ተደርጎ መመረጡ ታወቀ።
ዘይህ ውሳኔ ተክሉ ለክልሉ ነዋሪዎች ባለው ሁለንተናዊ ጠቀሜታ ላይ ያተኮረ ነው።
እንሰት በበርካታ የኢትዮጵያ አካባቢዎች የሚመረት ቢሆንም፣ በተለይም በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውስጥ፦
* የወል ሀብትና ጌጥ
* ማኅበራዊ እሴት
* የምግብ ዋስትና ዋነኛ መገለጫ በመሆኑ በክልሉ የሚገኙትን አስሩን ነባር ብሔር ብሔረሰቦች ወካይ ምልክት እንዲሆን ተመርጧል።
የእንሰት ሁለገብ ጠቀሜታዎች:
* ምግብ: ለክልሉ ሕዝቦች ዋነኛ የምግብ ምንጭነት ያገለግላል።
* ቁሳቁስ: ልብስ፣ ቤት መስሪያና የመኝታ ፍራሾችን ጨምሮ ለተለያዩ አገልግሎቶች ይውላል።
* አካባቢያዊ: የአፈር ለምነትንና እርጥበትን የመጠበቅ እንዲሁም ድርቅን የመቋቋም አቅም አለው።
ይህንን ታሪካዊ ምርጫ ተከትሎም፣ የክልሉ አንድ ክላስተር ከተማ በሆነው ወልቂጤ ከተማ ላይ ለእንሰት ተክል ሐውልት ተሠርቶለታል።
የሐውልት ምረቃውም 20ኛውን የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች በዓልን ምክንያት በማድረግ መከናወኑን ማለዳ ሚዲያ ዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago
አዲስ አበባ ጳውሎስ ሆስፒታል በ"ማርበርግ ቫይረስ" ሕይወት አልፏል መባሉን በተመለከ
በሆስፒታሉ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የገቡ ባል እና ሚስት ነበሩ። ነገር ግን ባልየው sample ተልኮ ውጤት ሳይደርስ ነው ቀድሞ ህይወቱ ያለፈው። ከዛ በኋላ ግን ውጤቱ ሲመጣ የሁለቱም sample negative ነው።
እኚህ እናት እና አባት ወደሆስፒታሉ የገቡት ከወልቂጤ ሲሆን ማቆያ እንዲገቡ ያስፈለገበት ምክንያት በምግብ መመረዝ አምስት ልጆቻቸውን ስላጡ እንደሆነ ሰምቻለሁ። ሞተ የተባለውም ሰው ከ "ማርበርግ ቫይረስ" ነፃ ነው
Via minase wako
በሆስፒታሉ ለይቶ ማቆያ ውስጥ የገቡ ባል እና ሚስት ነበሩ። ነገር ግን ባልየው sample ተልኮ ውጤት ሳይደርስ ነው ቀድሞ ህይወቱ ያለፈው። ከዛ በኋላ ግን ውጤቱ ሲመጣ የሁለቱም sample negative ነው።
እኚህ እናት እና አባት ወደሆስፒታሉ የገቡት ከወልቂጤ ሲሆን ማቆያ እንዲገቡ ያስፈለገበት ምክንያት በምግብ መመረዝ አምስት ልጆቻቸውን ስላጡ እንደሆነ ሰምቻለሁ። ሞተ የተባለውም ሰው ከ "ማርበርግ ቫይረስ" ነፃ ነው
Via minase wako
9 months ago
በደረሰብኝ የመኪና አደጋ ምክንያት አራት ልጆቼን ጥዬ ልሞት ነው! እባካችሁ ነፍሴን ታደጉልኝ ለልጆቼ እንድኖርላቸው አግዙኝ?!
#ethiopia | አሸናፊ ቱረጋ ፈንቅር ይባላል የ 34 ዓመት ጎልማሳ ፤ ባለ ትዳር እና የ አራት ለጆች አባት ሲሆን የሆቴል ማናጀር በመሆን እየሰራ እቤተሰቦቹን የሚያስተዳድር ታታሪ ወጣት ነበር
ይሁንና በአንድ የቀን ጎዶሎ ግን ነገሮች ሁሉ ተቀየሩ። በቀን 18/1/2017 የመስቀልን በዓል ለማክበር ከቤተሰቦቹ ጋር ወደ ደቡብ ክልል እዣ ወረዳ እየተጓዙ በነበረበት ቅፅበት ከባድ የመኪና አደጋ ደረሰባቸው። በዚህም ምክንያት ለመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ወልቂጤ ዪኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ህክምና ተደርጎለት ጉዳዩ ከባድ በመሆኑ ለአለርት ሪፈራል ሆስፒታል ሪፈር ተፅፎለታል።
አለርት ሪፈራል ሆስፒታልም ከፍተኛ የእስፓይናል ኮርድ ቀዶ ጥገና ቢደረግለትም ከወገብ በታች ያለው አካሉ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መንቀሳቀስ በማይችልበት ሁኔታ ለአንድ አመት ከሁለት ወር አልጋ ላይ ቁራኛ ሲሆን አሁን ላይ ግን ህመሙ እየባሰና የከፋ ደረጃ ላይ እየደረሰ ነው
ለህክምና ደግሞ ከ1,200,000 (አንድ ሚሊየን ሁለት መቶ ሺህ) ብር በላይ ተጠይቋል።
ይሁንና ወንድማችን አሸናፊ ለህክምና የተጠየቀው ገንዘብ በኛ በቤተሰቦቹ አቅም የሚቻል ስላልሆነ እናንተ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን የአቅማችሁን እንድትረዱን ስንል በፈጣሪ ስም እንማፀናለን?! ተጋግዘን የአሸናፊን ህይወት እንታደጋት ልጆቹም ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሱ
ለምታደርጉልን መልካም ነገር ሁሉ ፈጣሪ ብድራታችሁን ይክፈላችሁ!!
CBE
1000012689849
አሸናፊ ቱርጋ ፈንቅር
+251909295731 አሸናፊ ቱርጋ ፈንቅር
#ethiopia | አሸናፊ ቱረጋ ፈንቅር ይባላል የ 34 ዓመት ጎልማሳ ፤ ባለ ትዳር እና የ አራት ለጆች አባት ሲሆን የሆቴል ማናጀር በመሆን እየሰራ እቤተሰቦቹን የሚያስተዳድር ታታሪ ወጣት ነበር
ይሁንና በአንድ የቀን ጎዶሎ ግን ነገሮች ሁሉ ተቀየሩ። በቀን 18/1/2017 የመስቀልን በዓል ለማክበር ከቤተሰቦቹ ጋር ወደ ደቡብ ክልል እዣ ወረዳ እየተጓዙ በነበረበት ቅፅበት ከባድ የመኪና አደጋ ደረሰባቸው። በዚህም ምክንያት ለመጀመሪያ የህክምና እርዳታ ወልቂጤ ዪኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ህክምና ተደርጎለት ጉዳዩ ከባድ በመሆኑ ለአለርት ሪፈራል ሆስፒታል ሪፈር ተፅፎለታል።
አለርት ሪፈራል ሆስፒታልም ከፍተኛ የእስፓይናል ኮርድ ቀዶ ጥገና ቢደረግለትም ከወገብ በታች ያለው አካሉ ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ መንቀሳቀስ በማይችልበት ሁኔታ ለአንድ አመት ከሁለት ወር አልጋ ላይ ቁራኛ ሲሆን አሁን ላይ ግን ህመሙ እየባሰና የከፋ ደረጃ ላይ እየደረሰ ነው
ለህክምና ደግሞ ከ1,200,000 (አንድ ሚሊየን ሁለት መቶ ሺህ) ብር በላይ ተጠይቋል።
ይሁንና ወንድማችን አሸናፊ ለህክምና የተጠየቀው ገንዘብ በኛ በቤተሰቦቹ አቅም የሚቻል ስላልሆነ እናንተ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን የአቅማችሁን እንድትረዱን ስንል በፈጣሪ ስም እንማፀናለን?! ተጋግዘን የአሸናፊን ህይወት እንታደጋት ልጆቹም ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሱ
ለምታደርጉልን መልካም ነገር ሁሉ ፈጣሪ ብድራታችሁን ይክፈላችሁ!!
CBE
1000012689849
አሸናፊ ቱርጋ ፈንቅር
+251909295731 አሸናፊ ቱርጋ ፈንቅር
9 months ago
በትራንስፖርት ክፍያ አለመግባሰት በተፈጠረ ግጭት የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ‼️
ትላንት ወልቂጤ ከተማ በተለምዶ ካምፕ 99 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ የባጃጅ አሽከርካሪና በተሳፋሪ መካከል በክፍያ ታሪፍ አለመግባባት ጸብ ተነስቶ የባጃጁ አሽከርካሪ ሕይወት አልፋለች።
ሌላ ጊዜ ከካምፕ ሰፈር ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ድረስ 600 ብር ይከፈል የነበረ ሲሆን ሹፌሩ 800 ብር ካልሆነ አልሄድም በሚል የተጀመረ ጸብ መሆኑን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በአጸፋው የሟች ቤተሰቦችና ወዳጆች በመሰባሰብ ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ተሰባስበው በመሄድ በአካባቢው በቀን ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም 3 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን አንዱ በጽኑ ተጎድቶ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
ትላንት ወልቂጤ ከተማ በተለምዶ ካምፕ 99 ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በአንድ የባጃጅ አሽከርካሪና በተሳፋሪ መካከል በክፍያ ታሪፍ አለመግባባት ጸብ ተነስቶ የባጃጁ አሽከርካሪ ሕይወት አልፋለች።
ሌላ ጊዜ ከካምፕ ሰፈር ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ድረስ 600 ብር ይከፈል የነበረ ሲሆን ሹፌሩ 800 ብር ካልሆነ አልሄድም በሚል የተጀመረ ጸብ መሆኑን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያሳያል።
በአጸፋው የሟች ቤተሰቦችና ወዳጆች በመሰባሰብ ጠረቆ የቦቆሎ ማሳ ተሰባስበው በመሄድ በአካባቢው በቀን ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሰዎች ላይ ጥቃት በመፈጸም 3 ሰዎች የተገደሉ ሲሆን አንዱ በጽኑ ተጎድቶ በወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ይገኛል።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
በጉራጌ ዞን የወልቂጤ ከተማ አስተዳደር የኢሬቻ በዓልን ለማክበር ወደ ሆራ ፊንፊኔና ሀረሰዲ ቢሾፍቱ ከተማውን አቋርጠው ለሚሄዱ የእንኳን ደህና መጣችሁ አቀባበል እየተደረገ ይገኛል።
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ወልቂጤ‼️
በጉራጌ ወልቂጤ ከተማ ሰሞኑን የፀጥታ አካላት ላይ ያነጣጠረ ግድያ እና የመሳሪያ ዝርፊያ መበራከቱን ተከትሎ የከተማው ፖሊስ እና የፀጥታ ሀይል ቤት ለቤት ፍተሻ ማድረግ ጀምሯል።
በወልቂጤ ፖሊስ ጣቢያ ላይ ጥቃት በመሰንዘር የፖሊስ ጣቢያው በተደጋጋሚ የተዘረፈ ሲሆን አሁን ደግሞ የፀጥታ አካላትን በመግደል መሳሪያ መቀማት መባባሱን ተከትሎ በከተማዋ የቤት ለቤት ፍተሻ በማድረግ የተወሰኑ ተጠርጣሪዎች እንደተያዙ ምንጮች ገልፀዋል።
ከላይ በምስል የሚታዩት የፖሊስ አባላት የፖሊስ ጣቢያውን አየጠበቁ በነበረበት ሰዓት ፖሊስ ጣቢያውን ለመዝረፍ ከትናንት በስተያ ከቀኑ 12:30 አካባቢ ግድያ የተፈፀመባቸው በስራቸው እጅግ ታታሪ የነበሩ የፖሊስ አባላት ናቸው።(ayu)
seledadotio
seledadotio
በጉራጌ ወልቂጤ ከተማ ሰሞኑን የፀጥታ አካላት ላይ ያነጣጠረ ግድያ እና የመሳሪያ ዝርፊያ መበራከቱን ተከትሎ የከተማው ፖሊስ እና የፀጥታ ሀይል ቤት ለቤት ፍተሻ ማድረግ ጀምሯል።
በወልቂጤ ፖሊስ ጣቢያ ላይ ጥቃት በመሰንዘር የፖሊስ ጣቢያው በተደጋጋሚ የተዘረፈ ሲሆን አሁን ደግሞ የፀጥታ አካላትን በመግደል መሳሪያ መቀማት መባባሱን ተከትሎ በከተማዋ የቤት ለቤት ፍተሻ በማድረግ የተወሰኑ ተጠርጣሪዎች እንደተያዙ ምንጮች ገልፀዋል።
ከላይ በምስል የሚታዩት የፖሊስ አባላት የፖሊስ ጣቢያውን አየጠበቁ በነበረበት ሰዓት ፖሊስ ጣቢያውን ለመዝረፍ ከትናንት በስተያ ከቀኑ 12:30 አካባቢ ግድያ የተፈፀመባቸው በስራቸው እጅግ ታታሪ የነበሩ የፖሊስ አባላት ናቸው።(ayu)
seledadotio
seledadotio
11 months ago
ተስፋ የሚጣልባቸው ወጣቶች-- ባምላክ ፀጋዬ
ከዕዝራ እጅጉ-(ተወዳጅ ሚድያ)
#ethiopia | ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን እየሠሩ ያሉ በዕድሜ እስከ 26 ዓመት የሞላቸው በልዩ ልዩ ሙያ ላይ ያሉ ወጣቶችን ያበረታታል ። የሠሩት ሥራ ላይ ምርምር ያደርጋል። ተስፋ የተጣለባቸው እና ነገ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም ነገር የመሥራት ዕድል ያላቸውን ዛሬ ከህዝብ ጋር እንዲተዋወቁ እናደርጋለን። ነገ ትልቅ ሥራ ሲሠሩ ደግሞ ቀትልቅ መዝገብ ላይ ስማቸውን ያሰፍራል። በዚህ መሠረት በማህበራዊ ድረ ገፆች ላይ አጭር ታሪካቸውን፣ምስላቸውን፣ ስለ እነርሱ የተሰጡ ምስክርነቶችን እና የሥራዎቻቸውን ሊንኮች እናወጣለን። የዛሬ ተስፈኛ የነገ መድረሻው ትልቅ እንደሆነ የፀና ዕምነት አለን።
ይህን ስናደርግ ወጣት ባለሙያዎቹ ከሰው ጋር ለመተዋወቅ ዕድል ይፈጠርላቸዋል። ሌሎች ወጣቶችም እኛም ጠንክረን አቅማችንን ብናወጣ አበርክቷችን ይጻፋል በሚል ሞራል ተነሳስተው አንድ ቁምነገር ሊሠሩ ይችላሉ ብለንም እናምናለን።
በመሆኑም የሥራ ታሪካቸው ሌሎችን ያበረታታል ብለን ዕምነት ከጣልንባቸው ፣ተስፋ አላቸው ብለን ካመንባቸው መካከል ባምላክ ፀጋዬ አንዱ ነው። ባምላክ የ 26 ዓመት ወጣት ሲሆን በፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን በቲቪ ዳይሬክተርነት እያገለገለ ይገኛል። እርሱ ዳይሬክት ያደረጋቸው ቅንብሮች በባለሙያዎች ዘንድም በጥራታቸው እና ፈጠራዊነት የታከለባቸው በመሆናቸው ይደነቃሉ። በመሆኑም የባምላክን ማንነት በአጭሩ እናቀርባለን። ዕዝራ እጅጉ ታሪኩን እንደሚከተለው አጠናክሮታል ።
########
የቴሌቪዥን ፕሮዳክሽን ዳይሬክተር ባምላክ ፀጋዬ በ1991 ዓ.ም በወሊሶ ከተማ ነው ትውልዱ። የቋንቋ አስተማሪ በሆነው ወላጅ አባቱ የሥራ ዝውውር ምክንያት ዕድገቱና አብዛኛው የትምህርት ህይወቱ በወልቂጤ ከተማ ላይ ነበር።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ሮሆቦት አካዳሚ 92 በመቶ ከ8ወደ ዘጠኝ ማለፊያ ነጥብ አምጥቷል።
ሁለተኛ ደረጃ አበሩስ ደግሞ ወልቂጤ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ 4ነጥብ የ10ክፍል ውጤት አመጣ።
12ኛ ክፍል አዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ደራርቱ ቱሉ ትምህርት ቤት ተማረ።
በቴአትር ጥበባት ከወልቂጤ ዩኒቨርሰቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ሲይዝ 3.88 ጂፒኤ ነበር ያመጣው።
በአማተር ክበባት እንቅስቃሴ ወልቂጤ ከተማ ውስጥ ጆካ አበሩስ የኪነ ጥበብ ቡድን ጋር በስነ ፅሁፍ ፣ድርሰትና፣ አዘጋጅነት፣በሥነፅሁፍ ምሽቶች ላይ የኪነ ጥበብ አቅምና ክህሎቱን ያሳየ ነው።
12ኛ ክፍል ሳለ አዲስ አበባ የትምህርት ቤቶች የኪነ ጥበብ ውድድር ላይ በግጥምና ስዕል ተሸላሚ ነበር።
በዩኒቨርሲቲ ቆይታውም ውጤታማ 4 አመታትን አሳልፏል።
በዝግጅት ውድነህ ክፍሌ ባቢሎን በሳሎን፣ በ ስፔናውያን ደራሲዎች Serafin and Joaquin Alvarez Quintero የተፃፈውን Sunny morning ቴአትርን በ መልቲ ሚዲያ የዝግጅት ቅርፅ ፣አኒብ ቱፊታዊ ቴአትር፣እንዳለጌታ ከበደ የካሳ ፈረሶች ቴአትር፣የመልካሙ ዘሪሁን ህንደኬ በመምህራን ታዳሚዎች የተወደዱና በከፍተኛ ነጥብ ኮርሱን የሚያልፉ ቴአትሮችን በአዘጋጅነት ከዩኒቨርስቲው ጎን ለጎን በጉራጌ ዞን ባህል ቡድን ለተለያዩ ክልል አቀፍና ሀገር አቀፍ ሁነቶች ቱፊታዊ ድራማዎች በድርሰት ፅሁፍ በዝግጅትና ትወና save the children በሚያዘጋጀው ሀገርኛ
የህፃናት የተረት መፅሀፍት ላይ በ ኢሉስትሬተር ( የመፅሀፍት ዲዛይንና ስዕል) አቅሙን አሳይቷል።
ባምላክ በዳይሬክቲንግ፣ስዕል፣ፕሮዳክሽን ዲዛይኒንግ ችሎታ አለው።ከተመረቀም በኃላ በተቋም ደረጃ በኤን ቢሲ ኢትዮጵያ ጋዜጠኝነት በዜና አንባቢነት ለአንድ ዓመት አገልግሎት ሰጥቷል።
በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በፕሮዳክሽን ዳይሬክተርነት ላለፉት 2 ዓመታት የሠራ ሲሆን የፋና ላምሮት 5ኛውን የአሸናፊዎች አሸናፊ ሙሉ የ 3 ወር ውድድር(12 ሳምንት) እስከ ፍፃሜው በዳይሬክቲንግ ሠርቷል።
በፋና ቴሌቪዥን፣ የአዕላፋት ዝማሬ ዳይሬክቲንግ ፣የቀጥታ ስርጭቶች የበዓላት እና ሁነቶች የጣቢያ የፕሮግራምና የድርጅት ማስታወቂያዎችን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለዕይታ አቅርቧል።
ባምላክ፣ የቤተሰቡ የመጨረሻ ልጅ ሲሆን አባቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህር እና የሥነ ፅሁፍ ችሎታና ዝንባሌ ያላቸው ኪነጥበብ የሚወዱ ባምላክን በትምህርቱና በፍላጎቱ የሚያበረታቱ ናቸው። እናቱ የቤት እመቤት እና በጎ ፍቃደኛ የኪነ ጥበብ ወዳጅ፣ በስራውም በትምህርቱም ደጋፊው ናቸው። 3 እህቶች 1 ወንድም አለው።
"...በቤተሰብ ውስጥ ከፍተኛ የኪነጥበብ ፍቅር አለ። እናትና አባቴም እህቶቼም የአማተር ኪነጥበብ ቡድን ውስጥ ይሠሩ የነበሩ መተወን የሚወዱ ነበር።" በማለት ባምላክ አጫውቶናል።
ተጨማሪ፦
SOAS university of London አሠርቶ በብሔራዊ ከቴአትር በቀረበው ቴራኒያ ኮኮይሳኒ መልቲ ሚዲያ ቴአትር በአርት ዳይሬክተርነት፣
በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤርሙዳ ቴአትር የበኩር ፍርድ ተከታታይ ድራማ ፣ቶኔቶር ተከታታይ ድራማ፣ያለ ነብስ( የጉማ አዋርድ እጩ የነበረ)፣ልባም ደሀ፣ጀምበር ፊልሞች ላይ ገፅ- ቅብ ሜክ አፕ ዲዛይን ሠርቷል።
ባምላክ የሚሠራው የቴሌቪዥን ፕሮዳክሽን ዳይሬክተር ማለት
የመነሻ ሀሳብ በመውሰድ ወይም ሊሠራ የታሰበን ፕሮግራም ፎርማት ይዘቱን በመመልከት ሀሳቡን በመረዳት ወደ ምስል መቀየር ነው። በዚህም ሂደት ለይዘቱ የሚስማማ አቅራቢ(ተዋናይ) የቀረፃ ቦታ፣የካሜራ አጠቃቀም፣ የብርሀን፣ ድምፅና የምስል ቅንብርን ጨምሮ በአጠቃላይ በስክሪኑ የሚታየውን ምስል ከሀሳብ እስከ ስርጭት የሚሰራ ባለሙያ ነው። የቴሌቪዥን ዳይሬክተሮች ከሌላው የተንቀሳቃሽ ምስል ዳይሬክተሮች የሚለዩት ያለ ምንም ኤዲቲንግ በቀጥታ ለሚሠሩ ስርጭቶች ችሎታ የሚያስፈልጋቸው መሆኑ ነው። ይህም ሲባል አስቀድመው ዝግጅት በማድረግ በርከት ያሉ (ብዙ ጊዜ ከ አስር በላይ) ካሜራዎችን ሌሎችንም የስርጭት መሳሪያና ባለሙያዎችን በመምራት የተፈለጉት ምስሎች በተገቢው ሁኔታ ለተመልካች እንዲደርሱ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ከታች የተቀመጡትን ሊንኮች የባምላክን ሥራዎችን የሚያሳዩ ናቸው።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ወርቁ ሙሉነህ ባምላክን ያስተማሩ ሲሆን ትልቅ አቅም ያለው፣ ከሁሉም ለመማር ራሱን ያዘጋጀ፣ የፈጠራ ክህሎትን የታደለ ሲሉ መስክረውለታል። የፋና ቲቪ ሰዎችንም አመራሮችንም አነጋግረን ሁሉም በአንድ ድምፅ ድንቅ አቅም ያለው ሲሉ ተናግረውለታል።
https://www.youtube.com/li...
https://youtu.be/ASze9wvWF...
https://www.facebook.com/s...
https://youtu.be/s9212079q...
https://www.facebook.com/s...
https://youtu.be/ia9nH75fc...
https://youtu.be/C5Dut0HTI...
https://youtu.be/50So-arpF...
https://youtu.be/ZjYpJUtZv...
https://youtu.be/U-XoHK0zd...
ከዕዝራ እጅጉ-(ተወዳጅ ሚድያ)
#ethiopia | ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን እየሠሩ ያሉ በዕድሜ እስከ 26 ዓመት የሞላቸው በልዩ ልዩ ሙያ ላይ ያሉ ወጣቶችን ያበረታታል ። የሠሩት ሥራ ላይ ምርምር ያደርጋል። ተስፋ የተጣለባቸው እና ነገ ለኢትዮጵያ የሚጠቅም ነገር የመሥራት ዕድል ያላቸውን ዛሬ ከህዝብ ጋር እንዲተዋወቁ እናደርጋለን። ነገ ትልቅ ሥራ ሲሠሩ ደግሞ ቀትልቅ መዝገብ ላይ ስማቸውን ያሰፍራል። በዚህ መሠረት በማህበራዊ ድረ ገፆች ላይ አጭር ታሪካቸውን፣ምስላቸውን፣ ስለ እነርሱ የተሰጡ ምስክርነቶችን እና የሥራዎቻቸውን ሊንኮች እናወጣለን። የዛሬ ተስፈኛ የነገ መድረሻው ትልቅ እንደሆነ የፀና ዕምነት አለን።
ይህን ስናደርግ ወጣት ባለሙያዎቹ ከሰው ጋር ለመተዋወቅ ዕድል ይፈጠርላቸዋል። ሌሎች ወጣቶችም እኛም ጠንክረን አቅማችንን ብናወጣ አበርክቷችን ይጻፋል በሚል ሞራል ተነሳስተው አንድ ቁምነገር ሊሠሩ ይችላሉ ብለንም እናምናለን።
በመሆኑም የሥራ ታሪካቸው ሌሎችን ያበረታታል ብለን ዕምነት ከጣልንባቸው ፣ተስፋ አላቸው ብለን ካመንባቸው መካከል ባምላክ ፀጋዬ አንዱ ነው። ባምላክ የ 26 ዓመት ወጣት ሲሆን በፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን በቲቪ ዳይሬክተርነት እያገለገለ ይገኛል። እርሱ ዳይሬክት ያደረጋቸው ቅንብሮች በባለሙያዎች ዘንድም በጥራታቸው እና ፈጠራዊነት የታከለባቸው በመሆናቸው ይደነቃሉ። በመሆኑም የባምላክን ማንነት በአጭሩ እናቀርባለን። ዕዝራ እጅጉ ታሪኩን እንደሚከተለው አጠናክሮታል ።
########
የቴሌቪዥን ፕሮዳክሽን ዳይሬክተር ባምላክ ፀጋዬ በ1991 ዓ.ም በወሊሶ ከተማ ነው ትውልዱ። የቋንቋ አስተማሪ በሆነው ወላጅ አባቱ የሥራ ዝውውር ምክንያት ዕድገቱና አብዛኛው የትምህርት ህይወቱ በወልቂጤ ከተማ ላይ ነበር።
የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርቱን ሮሆቦት አካዳሚ 92 በመቶ ከ8ወደ ዘጠኝ ማለፊያ ነጥብ አምጥቷል።
ሁለተኛ ደረጃ አበሩስ ደግሞ ወልቂጤ ሁለተኛ ደረጃና መሰናዶ 4ነጥብ የ10ክፍል ውጤት አመጣ።
12ኛ ክፍል አዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲ ደራርቱ ቱሉ ትምህርት ቤት ተማረ።
በቴአትር ጥበባት ከወልቂጤ ዩኒቨርሰቲ የመጀመሪያ ዲግሪ ሲይዝ 3.88 ጂፒኤ ነበር ያመጣው።
በአማተር ክበባት እንቅስቃሴ ወልቂጤ ከተማ ውስጥ ጆካ አበሩስ የኪነ ጥበብ ቡድን ጋር በስነ ፅሁፍ ፣ድርሰትና፣ አዘጋጅነት፣በሥነፅሁፍ ምሽቶች ላይ የኪነ ጥበብ አቅምና ክህሎቱን ያሳየ ነው።
12ኛ ክፍል ሳለ አዲስ አበባ የትምህርት ቤቶች የኪነ ጥበብ ውድድር ላይ በግጥምና ስዕል ተሸላሚ ነበር።
በዩኒቨርሲቲ ቆይታውም ውጤታማ 4 አመታትን አሳልፏል።
በዝግጅት ውድነህ ክፍሌ ባቢሎን በሳሎን፣ በ ስፔናውያን ደራሲዎች Serafin and Joaquin Alvarez Quintero የተፃፈውን Sunny morning ቴአትርን በ መልቲ ሚዲያ የዝግጅት ቅርፅ ፣አኒብ ቱፊታዊ ቴአትር፣እንዳለጌታ ከበደ የካሳ ፈረሶች ቴአትር፣የመልካሙ ዘሪሁን ህንደኬ በመምህራን ታዳሚዎች የተወደዱና በከፍተኛ ነጥብ ኮርሱን የሚያልፉ ቴአትሮችን በአዘጋጅነት ከዩኒቨርስቲው ጎን ለጎን በጉራጌ ዞን ባህል ቡድን ለተለያዩ ክልል አቀፍና ሀገር አቀፍ ሁነቶች ቱፊታዊ ድራማዎች በድርሰት ፅሁፍ በዝግጅትና ትወና save the children በሚያዘጋጀው ሀገርኛ
የህፃናት የተረት መፅሀፍት ላይ በ ኢሉስትሬተር ( የመፅሀፍት ዲዛይንና ስዕል) አቅሙን አሳይቷል።
ባምላክ በዳይሬክቲንግ፣ስዕል፣ፕሮዳክሽን ዲዛይኒንግ ችሎታ አለው።ከተመረቀም በኃላ በተቋም ደረጃ በኤን ቢሲ ኢትዮጵያ ጋዜጠኝነት በዜና አንባቢነት ለአንድ ዓመት አገልግሎት ሰጥቷል።
በፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በፕሮዳክሽን ዳይሬክተርነት ላለፉት 2 ዓመታት የሠራ ሲሆን የፋና ላምሮት 5ኛውን የአሸናፊዎች አሸናፊ ሙሉ የ 3 ወር ውድድር(12 ሳምንት) እስከ ፍፃሜው በዳይሬክቲንግ ሠርቷል።
በፋና ቴሌቪዥን፣ የአዕላፋት ዝማሬ ዳይሬክቲንግ ፣የቀጥታ ስርጭቶች የበዓላት እና ሁነቶች የጣቢያ የፕሮግራምና የድርጅት ማስታወቂያዎችን ደረጃውን በጠበቀ መልኩ ለዕይታ አቅርቧል።
ባምላክ፣ የቤተሰቡ የመጨረሻ ልጅ ሲሆን አባቱ የእንግሊዝኛ ቋንቋ መምህር እና የሥነ ፅሁፍ ችሎታና ዝንባሌ ያላቸው ኪነጥበብ የሚወዱ ባምላክን በትምህርቱና በፍላጎቱ የሚያበረታቱ ናቸው። እናቱ የቤት እመቤት እና በጎ ፍቃደኛ የኪነ ጥበብ ወዳጅ፣ በስራውም በትምህርቱም ደጋፊው ናቸው። 3 እህቶች 1 ወንድም አለው።
"...በቤተሰብ ውስጥ ከፍተኛ የኪነጥበብ ፍቅር አለ። እናትና አባቴም እህቶቼም የአማተር ኪነጥበብ ቡድን ውስጥ ይሠሩ የነበሩ መተወን የሚወዱ ነበር።" በማለት ባምላክ አጫውቶናል።
ተጨማሪ፦
SOAS university of London አሠርቶ በብሔራዊ ከቴአትር በቀረበው ቴራኒያ ኮኮይሳኒ መልቲ ሚዲያ ቴአትር በአርት ዳይሬክተርነት፣
በሀገር ፍቅር ቴአትር ቤርሙዳ ቴአትር የበኩር ፍርድ ተከታታይ ድራማ ፣ቶኔቶር ተከታታይ ድራማ፣ያለ ነብስ( የጉማ አዋርድ እጩ የነበረ)፣ልባም ደሀ፣ጀምበር ፊልሞች ላይ ገፅ- ቅብ ሜክ አፕ ዲዛይን ሠርቷል።
ባምላክ የሚሠራው የቴሌቪዥን ፕሮዳክሽን ዳይሬክተር ማለት
የመነሻ ሀሳብ በመውሰድ ወይም ሊሠራ የታሰበን ፕሮግራም ፎርማት ይዘቱን በመመልከት ሀሳቡን በመረዳት ወደ ምስል መቀየር ነው። በዚህም ሂደት ለይዘቱ የሚስማማ አቅራቢ(ተዋናይ) የቀረፃ ቦታ፣የካሜራ አጠቃቀም፣ የብርሀን፣ ድምፅና የምስል ቅንብርን ጨምሮ በአጠቃላይ በስክሪኑ የሚታየውን ምስል ከሀሳብ እስከ ስርጭት የሚሰራ ባለሙያ ነው። የቴሌቪዥን ዳይሬክተሮች ከሌላው የተንቀሳቃሽ ምስል ዳይሬክተሮች የሚለዩት ያለ ምንም ኤዲቲንግ በቀጥታ ለሚሠሩ ስርጭቶች ችሎታ የሚያስፈልጋቸው መሆኑ ነው። ይህም ሲባል አስቀድመው ዝግጅት በማድረግ በርከት ያሉ (ብዙ ጊዜ ከ አስር በላይ) ካሜራዎችን ሌሎችንም የስርጭት መሳሪያና ባለሙያዎችን በመምራት የተፈለጉት ምስሎች በተገቢው ሁኔታ ለተመልካች እንዲደርሱ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። ከታች የተቀመጡትን ሊንኮች የባምላክን ሥራዎችን የሚያሳዩ ናቸው።
የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ መምህር ረዳት ፕሮፌሰር ወርቁ ሙሉነህ ባምላክን ያስተማሩ ሲሆን ትልቅ አቅም ያለው፣ ከሁሉም ለመማር ራሱን ያዘጋጀ፣ የፈጠራ ክህሎትን የታደለ ሲሉ መስክረውለታል። የፋና ቲቪ ሰዎችንም አመራሮችንም አነጋግረን ሁሉም በአንድ ድምፅ ድንቅ አቅም ያለው ሲሉ ተናግረውለታል።
https://www.youtube.com/li...
https://youtu.be/ASze9wvWF...
https://www.facebook.com/s...
https://youtu.be/s9212079q...
https://www.facebook.com/s...
https://youtu.be/ia9nH75fc...
https://youtu.be/C5Dut0HTI...
https://youtu.be/50So-arpF...
https://youtu.be/ZjYpJUtZv...
https://youtu.be/U-XoHK0zd...
Comments