የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ፣ ሸገር፣በወልቂጤ፣ በድሬደዋ፣በሐረር እና በጅግጅጋ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅3:00-10:00
👉አይካ አዲስ፣ ዓለምገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ፣ ሃጂ፣ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዲማ ፋብሪካ ሪልእስቴት፣ ወርዶፋሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ2፣ ጀሞ3፣ ፋና ውሃ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ካራቆሬ፣ረጲ ት/ቤት፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ወለቴ ኖክ ፣
✅2:00-9:00
👉ሱሉልታ አትሌት መንደር፣ሚዛን ሽፍኔ፣10ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ቀንብሬ፣አፍሪካ ልሕቀት ማእከል ፣
✅ 1:00- 8 :00
👉በጉንችሬ ፣በእምድብር፣በወልቂጤ፣በአገና ፣በዋዩ ጦላይ ዳርጌ፣ በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በኢንዱስትሪና፣
✅12፡00 - 3፡00
በሁርሶ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የጥገና ሥራ ስለሚከናወን በድሬደዋ፣በሐረር፣በጅግጅጋ ከተሞች እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
EEU
ነገ የካቲት 29 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን በአዲስ አባባ፣ ሸገር፣በወልቂጤ፣ በድሬደዋ፣በሐረር እና በጅግጅጋ ከተሞች የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅3:00-10:00
👉አይካ አዲስ፣ ዓለምገና፣ ኢንዱስትሪ መንደር፣ ፉሪ፣ ሃጂ፣ዋልያ ብረታ ብረት፣ ዲማ ፋብሪካ ሪልእስቴት፣ ወርዶፋሎጅ፣ ዳርፉር ሰፈር፣ ጀሞ2፣ ጀሞ3፣ ፋና ውሃ፣ ስላ ከብት እርባታ፣ወለቴ ኢንዱስትሪ መንደር፣ካራቆሬ፣ረጲ ት/ቤት፣ወሌ ኮንዶሚኒየም፣ ወለቴ ማርያም መውጫ፣ ወለቴ ቶታል፣ወለቴ ኖክ ፣
✅2:00-9:00
👉ሱሉልታ አትሌት መንደር፣ሚዛን ሽፍኔ፣10ኪሎ በከፊል፣ዶሮ እርባታ፣ቀንብሬ፣አፍሪካ ልሕቀት ማእከል ፣
✅ 1:00- 8 :00
👉በጉንችሬ ፣በእምድብር፣በወልቂጤ፣በአገና ፣በዋዩ ጦላይ ዳርጌ፣ በወልቂጤ ዩኒቨርስቲ በኢንዱስትሪና፣
✅12፡00 - 3፡00
በሁርሶ ኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ የጥገና ሥራ ስለሚከናወን በድሬደዋ፣በሐረር፣በጅግጅጋ ከተሞች እና በአካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡
EEU
4 months ago