26 days ago
በክሪስቲያኖ ሮናልዶ የስልክ ጥሪ በኦልድትራፎርድ የደመቁት መንትዮች - ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ
********************************
ቁመናቸው፣ መልካቸው እና የአጨዋወት ዘይቤያቸው እጅግ በመመሳሰሉ ምክንያት፣ ታላቁ አሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን እንኳን ለመለየት እንደሚቸገሩ የሚነገርላቸው ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ፤ በኦልድ ትራፎርድ በነበራቸው ቆይታ የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎችን ልብ የገዙ ተጫዋቾች ናቸው።
ብራዚላውያኑ የሪዮ ዲ ጄኔሮ ተወላጅ መንትዮች ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ ቡድን፣ በአንድ ክፍልና በአንድ ህልም ያደጉት መንትዮቹ፤ በ15 ዓመታቸው እ.አ.አ በ2005 በሆንግ ኮንግ በተደረገ የወጣቶች ውድድር ላይ በዩናይትድ የስካውቲንግ ቡድን አይን ውስጥ ገቡ።
በወቅቱ አርሰናልን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ተጫዋቾቹን ለማስፈረም ከፍተኛ ፉክክር ውስጥ ቢገቡም፣ የውሳኔያቸውን አቅጣጫ የቀየረው ያልተጠበቀ የስልክ ጥሪ ነበር።
በወቅቱ የዩናይትድ ኮከብ የነበረው ክርስቲያኖ ሮናልዶ በቀጥታ ደውሎ፣ "ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ኑ፤ በፍጹም አትቆጩም!" በማለት አበረታታቸው። ይህ ጥሪ የመንትዮቹን ውሳኔ አስቀይሮ፣ በጥር 2008 በይፋ የ"ቲያትር ኦፍ ድሪምስ" አባል እንዲሆኑ አደረጋቸው።
በወቅቱ የአውሮፓ እግር ኳስን በበላይነት ለሚመራው ማንቸስተር ዩናይትድ አዲስ ጉልበትና ተስፋ ይዘው የመጡት ታዳጊዎች፤ በአሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዘንድ "የወደፊቶቹ ኮከቦች" የሚል ታላቅ ሙገሳን አገኙ።
ሆኖም በመጀመሪያዎቹ ቀናት ሁለቱን መለየት እጅግ አስቸጋሪ ነበር። ተጫዋቾች፣ የክለቡ ሰራተኞች እና ሰር አሌክስ ራሳቸው ጭምር ብዙ ጊዜ ያሳስቷቸው ነበር።
በአንድ ወቅት በዩናይትድ ፖድካስት ላይ እንደተናገሩት፤ በአንድ ጨዋታ ላይ ራፋኤል ስህተት ይሰራል። በእረፍት ሰዓት ፈርጉሰን በቁጣ ወደ መልበሻ ክፍል በመግባት ፋቢዮን ራፋኤል መስሏቸው አጥብቀው ገሰጹት። ሪዮ ፈርዲናንድ እና ማይክል ካሪክ ግን "ያ ራፋኤል አይደለም፣ ፋቢዮ ነው" ብለው ሲነግሯቸው፤ ፈርጉሰን "ሁለቱም አንድ ናቸው!" ብለው ቁጣቸውን መቀጠላቸው እስከዛሬ በዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ በፈገግታ ይታወሳል።
አንዳንድ ጊዜ ፋቢዮ ጥፋት አጥፍቶ ራፋኤል ካርድ የተቀበለበት አጋጣሚም ነበር። በልምምድ ሜዳም አሰልጣኞችን ለማደናገር ሆን ብለው ማሊያቸውንና ጫማቸውን እንደሚቀያይሩ ከዓመታት በኋላ በሳቅ ታጅበው የገለጡት የኦልድትራፎርድ ምስጢራቸው ነው።
መንትዮቹ በዩናይትድ ቆይታቸው በርካታ ስኬቶችን አስመዝግበዋል። በተለይም ራፋኤል በቀኝ ተከላካይ መስመር የጋሪ ኔቪልን ቦታ በብቃት መተካት የቻለ ድንቅ ተጫዋች ነው። 170 ጨዋታዎችን አድርጎ 5 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 3 የፕሪሚየር ሊግ፣ 1 የሊግ ካፕ እና 1 የክለቦች ዓለም ዋንጫ አንስቷል።
በሌላ በኩል ፋቢዮ በግራ ተከላካይ መስመር ላይ ከፓትሪስ ኤቭራ ጋር ከባድ ፉክክር ነበረበት። ለዩናይትድ 56 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 3 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 1 የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫንም አሽንፏል። 2011 ላይ ዩናይትድ በባርሴሎና በተሸነፈበት የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ላይ በቋሚነት የመጀመር ዕድል አግኝቷል።
የሰር አሌክስ ፈርጉሰን ከማንቸስተር መልቀቅና የሉዊስ ቫን ሀል ወደ አሰልጣኝነት መምጣት ለመንትዮቹ የኦልድትራፎርድ ቆይታ ማብቃት ምክንያት ሆነ።
ቫን ሀል ለብራዚላውያኑ መንትዮች ዕድል የመስጠት ፍላጎት እንዳልነበራቸው ራፋኤል ከዓመታት በኋላ ለሚዲያ በግልጽ ተናግሯል።
በዚህም ምክንያት ራፋኤል በ2015 ወደ ፈረንሳዩ ሊዮን አቀና። በዚያም ለ5 ዓመታት ስኬታማ ቆይታ ካደረገ በኋላ፣ ወደ ቱርኩ ባሻክሼሂር አምርቶ በሻምፒዮንስ ሊግ የቀድሞ ክለቡ ማንቸስተር ዩናይትድን በመግጠም ጭምር አሸንፏል።
ፋቢዮ ደግሞ ከዩናይትድ በኋላ በካርዲፍ ሲቲ፣ ሚድልስብሮ እና በፈረንሳዩ ናንትስ ክለቦች ተጫውቷል።
ትላንት 36ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ያከበሩት መንትዮቹ፤ በአሁኑ ሰዓት በትውልድ ሀገራቸው ብራዚል ይገኛሉ። ራፋኤል ለቦታፎጎ፣ ፋቢዮ ደግሞ በግሬሚዮ በመጫወት ላይ ናቸው።
ዛሬም ቢሆን ማንቸስተር ዩናይትድ ያላቸው ፍቅር አልቀነሰም። በቅርቡ በ"ኢንሳይድ ካሪንግተን" ፖድካስት ላይ ተገኝተው ስለ ዩናይትድ የቆይታ ዘመናቸው፣ ስለ ፈርጉሰን እና ስለ ማይክል ካሪክ በኩራት ተናግረዋል። አሁንም የዩናይትድን ውጤቶች በቅርበት እንደሚከታተሉና ልባቸው ኦልድትራፎርድ እንደሚገኝ ይገልጻሉ።
ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ በዩናይትድ ታሪክ ውስጥ እንደ ሮናልዶ ወይም ሩኒ በግንባር ቀደምትነት ላይጠቀሱ ይችላሉ፤ ነገር ግን ባሳዩት የማይበገር የብራዚላውያን ስሜት፣ ለክለቡ በሰጡት ታማኝነትና ሜዳ ላይ በሚያሳዩት ውብ ፈገግታ በደጋፊዎች ልብ ውስጥ ምንጊዜም የማይረሳ አሻራ ጥለው ያለፉ ድንቅ መንትዮች ናቸው።
በአዲስ የሺዋስ
#manchesterunited #theatreofdreams #cr7cristianoronaldo #fabiodasilva #rafaeldasilva #twinbrothers #football #sports
********************************
ቁመናቸው፣ መልካቸው እና የአጨዋወት ዘይቤያቸው እጅግ በመመሳሰሉ ምክንያት፣ ታላቁ አሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን እንኳን ለመለየት እንደሚቸገሩ የሚነገርላቸው ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ፤ በኦልድ ትራፎርድ በነበራቸው ቆይታ የማንቸስተር ዩናይትድ ደጋፊዎችን ልብ የገዙ ተጫዋቾች ናቸው።
ብራዚላውያኑ የሪዮ ዲ ጄኔሮ ተወላጅ መንትዮች ከልጅነታቸው ጀምሮ በአንድ ቡድን፣ በአንድ ክፍልና በአንድ ህልም ያደጉት መንትዮቹ፤ በ15 ዓመታቸው እ.አ.አ በ2005 በሆንግ ኮንግ በተደረገ የወጣቶች ውድድር ላይ በዩናይትድ የስካውቲንግ ቡድን አይን ውስጥ ገቡ።
በወቅቱ አርሰናልን ጨምሮ በርካታ የአውሮፓ ታላላቅ ክለቦች ተጫዋቾቹን ለማስፈረም ከፍተኛ ፉክክር ውስጥ ቢገቡም፣ የውሳኔያቸውን አቅጣጫ የቀየረው ያልተጠበቀ የስልክ ጥሪ ነበር።
በወቅቱ የዩናይትድ ኮከብ የነበረው ክርስቲያኖ ሮናልዶ በቀጥታ ደውሎ፣ "ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ኑ፤ በፍጹም አትቆጩም!" በማለት አበረታታቸው። ይህ ጥሪ የመንትዮቹን ውሳኔ አስቀይሮ፣ በጥር 2008 በይፋ የ"ቲያትር ኦፍ ድሪምስ" አባል እንዲሆኑ አደረጋቸው።
በወቅቱ የአውሮፓ እግር ኳስን በበላይነት ለሚመራው ማንቸስተር ዩናይትድ አዲስ ጉልበትና ተስፋ ይዘው የመጡት ታዳጊዎች፤ በአሰልጣኝ ሰር አሌክስ ፈርጉሰን ዘንድ "የወደፊቶቹ ኮከቦች" የሚል ታላቅ ሙገሳን አገኙ።
ሆኖም በመጀመሪያዎቹ ቀናት ሁለቱን መለየት እጅግ አስቸጋሪ ነበር። ተጫዋቾች፣ የክለቡ ሰራተኞች እና ሰር አሌክስ ራሳቸው ጭምር ብዙ ጊዜ ያሳስቷቸው ነበር።
በአንድ ወቅት በዩናይትድ ፖድካስት ላይ እንደተናገሩት፤ በአንድ ጨዋታ ላይ ራፋኤል ስህተት ይሰራል። በእረፍት ሰዓት ፈርጉሰን በቁጣ ወደ መልበሻ ክፍል በመግባት ፋቢዮን ራፋኤል መስሏቸው አጥብቀው ገሰጹት። ሪዮ ፈርዲናንድ እና ማይክል ካሪክ ግን "ያ ራፋኤል አይደለም፣ ፋቢዮ ነው" ብለው ሲነግሯቸው፤ ፈርጉሰን "ሁለቱም አንድ ናቸው!" ብለው ቁጣቸውን መቀጠላቸው እስከዛሬ በዩናይትድ ደጋፊዎች ዘንድ በፈገግታ ይታወሳል።
አንዳንድ ጊዜ ፋቢዮ ጥፋት አጥፍቶ ራፋኤል ካርድ የተቀበለበት አጋጣሚም ነበር። በልምምድ ሜዳም አሰልጣኞችን ለማደናገር ሆን ብለው ማሊያቸውንና ጫማቸውን እንደሚቀያይሩ ከዓመታት በኋላ በሳቅ ታጅበው የገለጡት የኦልድትራፎርድ ምስጢራቸው ነው።
መንትዮቹ በዩናይትድ ቆይታቸው በርካታ ስኬቶችን አስመዝግበዋል። በተለይም ራፋኤል በቀኝ ተከላካይ መስመር የጋሪ ኔቪልን ቦታ በብቃት መተካት የቻለ ድንቅ ተጫዋች ነው። 170 ጨዋታዎችን አድርጎ 5 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 3 የፕሪሚየር ሊግ፣ 1 የሊግ ካፕ እና 1 የክለቦች ዓለም ዋንጫ አንስቷል።
በሌላ በኩል ፋቢዮ በግራ ተከላካይ መስመር ላይ ከፓትሪስ ኤቭራ ጋር ከባድ ፉክክር ነበረበት። ለዩናይትድ 56 ጨዋታዎች ላይ ተሰልፎ 3 ግቦችን አስቆጥሯል፤ 1 የፕሪሚየር ሊግ ዋንጫንም አሽንፏል። 2011 ላይ ዩናይትድ በባርሴሎና በተሸነፈበት የሻምፒዮንስ ሊግ ፍፃሜ ላይ በቋሚነት የመጀመር ዕድል አግኝቷል።
የሰር አሌክስ ፈርጉሰን ከማንቸስተር መልቀቅና የሉዊስ ቫን ሀል ወደ አሰልጣኝነት መምጣት ለመንትዮቹ የኦልድትራፎርድ ቆይታ ማብቃት ምክንያት ሆነ።
ቫን ሀል ለብራዚላውያኑ መንትዮች ዕድል የመስጠት ፍላጎት እንዳልነበራቸው ራፋኤል ከዓመታት በኋላ ለሚዲያ በግልጽ ተናግሯል።
በዚህም ምክንያት ራፋኤል በ2015 ወደ ፈረንሳዩ ሊዮን አቀና። በዚያም ለ5 ዓመታት ስኬታማ ቆይታ ካደረገ በኋላ፣ ወደ ቱርኩ ባሻክሼሂር አምርቶ በሻምፒዮንስ ሊግ የቀድሞ ክለቡ ማንቸስተር ዩናይትድን በመግጠም ጭምር አሸንፏል።
ፋቢዮ ደግሞ ከዩናይትድ በኋላ በካርዲፍ ሲቲ፣ ሚድልስብሮ እና በፈረንሳዩ ናንትስ ክለቦች ተጫውቷል።
ትላንት 36ኛ ዓመት የልደት በዓላቸውን ያከበሩት መንትዮቹ፤ በአሁኑ ሰዓት በትውልድ ሀገራቸው ብራዚል ይገኛሉ። ራፋኤል ለቦታፎጎ፣ ፋቢዮ ደግሞ በግሬሚዮ በመጫወት ላይ ናቸው።
ዛሬም ቢሆን ማንቸስተር ዩናይትድ ያላቸው ፍቅር አልቀነሰም። በቅርቡ በ"ኢንሳይድ ካሪንግተን" ፖድካስት ላይ ተገኝተው ስለ ዩናይትድ የቆይታ ዘመናቸው፣ ስለ ፈርጉሰን እና ስለ ማይክል ካሪክ በኩራት ተናግረዋል። አሁንም የዩናይትድን ውጤቶች በቅርበት እንደሚከታተሉና ልባቸው ኦልድትራፎርድ እንደሚገኝ ይገልጻሉ።
ራፋኤል እና ፋቢዮ ዳ ሲልቫ በዩናይትድ ታሪክ ውስጥ እንደ ሮናልዶ ወይም ሩኒ በግንባር ቀደምትነት ላይጠቀሱ ይችላሉ፤ ነገር ግን ባሳዩት የማይበገር የብራዚላውያን ስሜት፣ ለክለቡ በሰጡት ታማኝነትና ሜዳ ላይ በሚያሳዩት ውብ ፈገግታ በደጋፊዎች ልብ ውስጥ ምንጊዜም የማይረሳ አሻራ ጥለው ያለፉ ድንቅ መንትዮች ናቸው።
በአዲስ የሺዋስ
#manchesterunited #theatreofdreams #cr7cristianoronaldo #fabiodasilva #rafaeldasilva #twinbrothers #football #sports
1 month ago
የልጅነት እንባ እና የድል መንገድ - ሮናልዶ ከትላንት እስከ ዛሬ
**********************
የ2004 አውሮፓ ዋንጫ ብዙ ትዝታዎች አሉት። የኦቶ ሪሃግሎቹ ግሪኮች ፖርቹጋሎችን በጥብቅ መከላከል በገዛ ሜዳቸው የአውሮፓ ዋንጫውን መንጠቃቸው ብቻ ሳይሆን፤ ሊመጣ ብቅ እያለ ያለው አዲስ ኮከብ ትኩስ እንባ በሊዝበኑ ስታዲዮ ዳሉዝ ሲፈስ ትዝታው ዛሬም ርቆ ያልራቀ ቅርብ ነው።
ያን የዘመናዊ እግር ኳስ ህልው ትዝታ አስታከን ወደ ዛሬ እንዘልቃለን። ብዙ ውብ ትላንቶችን፣ ደማቅ ቀኖችን እና ውብ ምሽቶችን አልፎ እውን ወደሆነው ዛሬ እንመጣለን። ትዝታ ቢርቅም አያረጀምና፣ በዘመን መፈራረቅም አይደበዝዝምና ብትውስታ ጎዳና እንመላለሳለን።
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ዶስ ሳንቶስ አቪየሮ የሚባል ስም፣ በአባቱ መሻት የሮናልድ ሬገንን መጠሪያ እንዲጋራ የሆነ፣ በልጅነቱ አይጋፈጡትን ፈተና የተጋፈጠ፣ የሊዝበን ሰዎች በአፍላነቱ ሳይጠግቡ የተለዩት፣ የላንክ ሻየር ሰዎች ደግሞ ውብ ማለዳውን የተጋሩት፣ ውለታን የማይረሳው ዛሬም በስኬት ደጃፎች እየተመላለሰ ያለ ህያው ኮከብ ነው።
በሰር አሌክስ ፈርጉሰን እና በማንቸስተር ዩናይትድ መልማዮች ዓይን ውስጥ ከገባባት ከዚያች የወዳጅነት ጨዋታ ዕለት አንስቶ ዘመናዊ እግር ኳስ ሌላ መልክ ነው የያዘው። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዚህ ኮከብ ጋር በበርካታ ዋንጫዎች የተገመደ ብዙ የድል ቀናትን አልፏል።
ወደ ሎስ ብላንኮዎቹ ቅፅር ዘልቆም በነጩ መለያ ለሪያል ማድሪድ በሀገር ውስጥም በአውሮፓ መድረክም የሚደረገውን ሁሉ አድርጓል። ቱሪንም እጇን ዘርግታ ነው የተቀበለችው። እዚያም ስኬት ከእርሱ ጋር ነበረች።
በድኅረ ኮቪድ 19 የመጀመሪያ ወቅቶች ወደ ኦልድትራፎርድ ሲመለስ የቀዮቹ ደጋፊዎች ትዝታቸውን እንደሸከፉ ነበርና “እንኳን መጣህልን” ነበር ያሉት።
ሆኖም የማቸስተር ዩናይትድ ዳግም ምልሰቱ እንደ ትላንት ስል፣ እንደ ዕድሜውም በውጤት ብስል አልሆነም። ከኤሪክ ቴንሀግ ጋር የጋባበት መቃቃር ደግሞ ወደ መውጫው በር እንዲያማትር ዋነኛ ምክኒያት ሆነ።
ወደ መካከለኛው ምስራቅ ዘለቀ፤ በእግር ኳስ ብዙ መዋዕለ ንዋይ አፍስሳ ግዙፍ ለውጥ ወደ ሻተችው ሳዑዲ አረቢያ አቀና። ከሳምንታት በፊትም ለሦስት ዓመታት የተጠበቀውን የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮንነት ከክለቡ ዐል-ናስር ጋር አነሳ።
ሆኖም ጥያቄ ነበር። እነዚህን ሁሉ ቁጥራቸው የበረከቱ ስኬቶች ወደ ብሔራዊ ቡድን የሚተረጉማቸውስ መቼ ነው? የሚል።
በእርግጥ የ2016ቱን አውሮፓ ዋንጫ ሲያነሳ ይህ ጥያቄ በከፊል የተመለሰ መስሎ ነበር። የአውሮፓ ሀገራት ዋንጫ/ ኔሽንስ ሊግንም አንስቷል።
ግን ግዙፉ የዓለም ዋንጫስ? እግር ኳስ በታሪኩ ካስመለከታቸው ኮከቦች ለምሉዕነት አንድ መስፈርቱ ይኸው መድረክ ነውና፤ የእርሱስ ቀን አይመጣም ወይ? ተብሎ ተጠብቋል። እስካሁን ያ ቀን አልመጣም።
በእርግጥ በብሔራዊ ቡድን ደረጃ በተቆጠሩ ግቦች ከሊዮኔል ሜሲ እና ከኢራናዊው ዓሊ ዳይ በእጅጉ ርቋል። በዚህ በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ደግሞ በመድረኩ ከተሳተፉ አንጋፋ ተጫዋቾች አንዱ ሆኖ ወደ አሜሪካ ምድር ሲዘልቅ ብዙ ጥበቃዎች ነበሩ። እነዛ ጥበቃዎች ግን በመጀመሪያው የምድብ ጨዋታ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያለግብ ሲለያዩ ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገቡ ያደረገ ሆነ። በርከት ያሉ ትችቶች እርሱም ሆነ የቡድን አጋሮቹ ላይ መሰንዘራቸው አልቀረም።
ቀን ጠብቆ በአሉታ ለተቹትም፣ በበጎ ለጠበቁትም ምላሽ ሰጥቷል። ኡዝቤኪስታንን 5 ለ 0 በረቱበት ጨዋታ ከመረብ ያሳረፋቸው እነዚያ ሁለት ግቦች ትችቶቹን አቅጣጫ ማስቀየሪያ ብቻ አልሆኑም። አዳዲስ ክብረ ወሰኖችንም አስከትለዋል።
ሮናልዶ ከካሜሩናዊው ሮጀር ሚላ በመቀጠል በመድረኩ ግብ ያስቆጠረ አንጋፋ ተጫዋች ተሰኝቷል፤ ከ2006 የጀርመን ዓለም ዋንጫ እስከ 23ኛው የአሜሪካ ምድር ዓለም ዋንጫ በተሳተፈባቸው 6 ውድድሮች በሁሉም ግብ በማስቆጠር ደግሞ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል።
በጨዋታ ዘመኑ ያስቆጠራቸው ግቦችም 975 ደርሰዋል። በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ደግሞ 145ኛ ግቡን በማስቆጠር ከተከታዩ ሊዮኔል ሜሲ ጋር ያለውን ልዩነት ወደ 23 አስፍቷል።
በጨለማ ከመሰለው አስቸጋሪ ሳምንት በኋላ፣ ትችት ከበረከተባቸው ሰሞናት በኋላ “ተመልሰናል” ብሏል ሮናልዶ። በግል የሚመዘገቡ ክብረ ወሰኖች መልካም ቢሆኑም፤ ቀዳሚ ግቡ ግን ቡድኑን መርዳትና ለአሸናፊነት ማብቃት መሆኑን ነው የገለፀው።
ያ መንገድ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ዛሬም ቀጥሏል። እንደ ትላንቱ ባይሰላም ለተባለው ሁሉ ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠ አለ። የትችት ወጀብ ሳይገታው፣ የዕድሜ መግፋትም ሳይረታው እንደ ጥንቱ ስል ባይሆንም አለሁ እያለ ነው።
ዋይኒ ሩኒ የተናገው ይህን በሚገባ ይገልፃል።ሮናልዶ ትችትን ማስተናገድ፣ ለትችቱም አስፈላጊውን ተግባራዊ ምለሽ መስጠት በእግር ኳስ ዘመኑ ሁሉ የተጓዘበት እውነት ነው።
“ትዝታ አያረጅም” ሲባል በጎም ይሁን መጥፎ በአዕምሮ ጓዳ ደጋግሞ ስለሚመላለስ ነው። ሮናልዶ ግን ያለፈ ትዝታ፤ ያላለፈ ዛሬ ነው።
እነዚያ በፅናት የተጓዘባቸው ውጤታማ ዓመታት፣ ያንን የሊዝበን ሰታዲየም እንባ ይገልፃሉ። ያ የእልህ እና የቁጭት እንባ፤ ከዓመታት በኋላ ዛሬም ትኩስ ነው፣ አልቀዘቀዘም!
በእድሪስ አህመድ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #sports #ronaldo #football
**********************
የ2004 አውሮፓ ዋንጫ ብዙ ትዝታዎች አሉት። የኦቶ ሪሃግሎቹ ግሪኮች ፖርቹጋሎችን በጥብቅ መከላከል በገዛ ሜዳቸው የአውሮፓ ዋንጫውን መንጠቃቸው ብቻ ሳይሆን፤ ሊመጣ ብቅ እያለ ያለው አዲስ ኮከብ ትኩስ እንባ በሊዝበኑ ስታዲዮ ዳሉዝ ሲፈስ ትዝታው ዛሬም ርቆ ያልራቀ ቅርብ ነው።
ያን የዘመናዊ እግር ኳስ ህልው ትዝታ አስታከን ወደ ዛሬ እንዘልቃለን። ብዙ ውብ ትላንቶችን፣ ደማቅ ቀኖችን እና ውብ ምሽቶችን አልፎ እውን ወደሆነው ዛሬ እንመጣለን። ትዝታ ቢርቅም አያረጀምና፣ በዘመን መፈራረቅም አይደበዝዝምና ብትውስታ ጎዳና እንመላለሳለን።
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ዶስ ሳንቶስ አቪየሮ የሚባል ስም፣ በአባቱ መሻት የሮናልድ ሬገንን መጠሪያ እንዲጋራ የሆነ፣ በልጅነቱ አይጋፈጡትን ፈተና የተጋፈጠ፣ የሊዝበን ሰዎች በአፍላነቱ ሳይጠግቡ የተለዩት፣ የላንክ ሻየር ሰዎች ደግሞ ውብ ማለዳውን የተጋሩት፣ ውለታን የማይረሳው ዛሬም በስኬት ደጃፎች እየተመላለሰ ያለ ህያው ኮከብ ነው።
በሰር አሌክስ ፈርጉሰን እና በማንቸስተር ዩናይትድ መልማዮች ዓይን ውስጥ ከገባባት ከዚያች የወዳጅነት ጨዋታ ዕለት አንስቶ ዘመናዊ እግር ኳስ ሌላ መልክ ነው የያዘው። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዚህ ኮከብ ጋር በበርካታ ዋንጫዎች የተገመደ ብዙ የድል ቀናትን አልፏል።
ወደ ሎስ ብላንኮዎቹ ቅፅር ዘልቆም በነጩ መለያ ለሪያል ማድሪድ በሀገር ውስጥም በአውሮፓ መድረክም የሚደረገውን ሁሉ አድርጓል። ቱሪንም እጇን ዘርግታ ነው የተቀበለችው። እዚያም ስኬት ከእርሱ ጋር ነበረች።
በድኅረ ኮቪድ 19 የመጀመሪያ ወቅቶች ወደ ኦልድትራፎርድ ሲመለስ የቀዮቹ ደጋፊዎች ትዝታቸውን እንደሸከፉ ነበርና “እንኳን መጣህልን” ነበር ያሉት።
ሆኖም የማቸስተር ዩናይትድ ዳግም ምልሰቱ እንደ ትላንት ስል፣ እንደ ዕድሜውም በውጤት ብስል አልሆነም። ከኤሪክ ቴንሀግ ጋር የጋባበት መቃቃር ደግሞ ወደ መውጫው በር እንዲያማትር ዋነኛ ምክኒያት ሆነ።
ወደ መካከለኛው ምስራቅ ዘለቀ፤ በእግር ኳስ ብዙ መዋዕለ ንዋይ አፍስሳ ግዙፍ ለውጥ ወደ ሻተችው ሳዑዲ አረቢያ አቀና። ከሳምንታት በፊትም ለሦስት ዓመታት የተጠበቀውን የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮንነት ከክለቡ ዐል-ናስር ጋር አነሳ።
ሆኖም ጥያቄ ነበር። እነዚህን ሁሉ ቁጥራቸው የበረከቱ ስኬቶች ወደ ብሔራዊ ቡድን የሚተረጉማቸውስ መቼ ነው? የሚል።
በእርግጥ የ2016ቱን አውሮፓ ዋንጫ ሲያነሳ ይህ ጥያቄ በከፊል የተመለሰ መስሎ ነበር። የአውሮፓ ሀገራት ዋንጫ/ ኔሽንስ ሊግንም አንስቷል።
ግን ግዙፉ የዓለም ዋንጫስ? እግር ኳስ በታሪኩ ካስመለከታቸው ኮከቦች ለምሉዕነት አንድ መስፈርቱ ይኸው መድረክ ነውና፤ የእርሱስ ቀን አይመጣም ወይ? ተብሎ ተጠብቋል። እስካሁን ያ ቀን አልመጣም።
በእርግጥ በብሔራዊ ቡድን ደረጃ በተቆጠሩ ግቦች ከሊዮኔል ሜሲ እና ከኢራናዊው ዓሊ ዳይ በእጅጉ ርቋል። በዚህ በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ደግሞ በመድረኩ ከተሳተፉ አንጋፋ ተጫዋቾች አንዱ ሆኖ ወደ አሜሪካ ምድር ሲዘልቅ ብዙ ጥበቃዎች ነበሩ። እነዛ ጥበቃዎች ግን በመጀመሪያው የምድብ ጨዋታ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያለግብ ሲለያዩ ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገቡ ያደረገ ሆነ። በርከት ያሉ ትችቶች እርሱም ሆነ የቡድን አጋሮቹ ላይ መሰንዘራቸው አልቀረም።
ቀን ጠብቆ በአሉታ ለተቹትም፣ በበጎ ለጠበቁትም ምላሽ ሰጥቷል። ኡዝቤኪስታንን 5 ለ 0 በረቱበት ጨዋታ ከመረብ ያሳረፋቸው እነዚያ ሁለት ግቦች ትችቶቹን አቅጣጫ ማስቀየሪያ ብቻ አልሆኑም። አዳዲስ ክብረ ወሰኖችንም አስከትለዋል።
ሮናልዶ ከካሜሩናዊው ሮጀር ሚላ በመቀጠል በመድረኩ ግብ ያስቆጠረ አንጋፋ ተጫዋች ተሰኝቷል፤ ከ2006 የጀርመን ዓለም ዋንጫ እስከ 23ኛው የአሜሪካ ምድር ዓለም ዋንጫ በተሳተፈባቸው 6 ውድድሮች በሁሉም ግብ በማስቆጠር ደግሞ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል።
በጨዋታ ዘመኑ ያስቆጠራቸው ግቦችም 975 ደርሰዋል። በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ደግሞ 145ኛ ግቡን በማስቆጠር ከተከታዩ ሊዮኔል ሜሲ ጋር ያለውን ልዩነት ወደ 23 አስፍቷል።
በጨለማ ከመሰለው አስቸጋሪ ሳምንት በኋላ፣ ትችት ከበረከተባቸው ሰሞናት በኋላ “ተመልሰናል” ብሏል ሮናልዶ። በግል የሚመዘገቡ ክብረ ወሰኖች መልካም ቢሆኑም፤ ቀዳሚ ግቡ ግን ቡድኑን መርዳትና ለአሸናፊነት ማብቃት መሆኑን ነው የገለፀው።
ያ መንገድ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ዛሬም ቀጥሏል። እንደ ትላንቱ ባይሰላም ለተባለው ሁሉ ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠ አለ። የትችት ወጀብ ሳይገታው፣ የዕድሜ መግፋትም ሳይረታው እንደ ጥንቱ ስል ባይሆንም አለሁ እያለ ነው።
ዋይኒ ሩኒ የተናገው ይህን በሚገባ ይገልፃል።ሮናልዶ ትችትን ማስተናገድ፣ ለትችቱም አስፈላጊውን ተግባራዊ ምለሽ መስጠት በእግር ኳስ ዘመኑ ሁሉ የተጓዘበት እውነት ነው።
“ትዝታ አያረጅም” ሲባል በጎም ይሁን መጥፎ በአዕምሮ ጓዳ ደጋግሞ ስለሚመላለስ ነው። ሮናልዶ ግን ያለፈ ትዝታ፤ ያላለፈ ዛሬ ነው።
እነዚያ በፅናት የተጓዘባቸው ውጤታማ ዓመታት፣ ያንን የሊዝበን ሰታዲየም እንባ ይገልፃሉ። ያ የእልህ እና የቁጭት እንባ፤ ከዓመታት በኋላ ዛሬም ትኩስ ነው፣ አልቀዘቀዘም!
በእድሪስ አህመድ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #sports #ronaldo #football
2 months ago
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
Yederaw Support:
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
3 months ago
ካሴሚሮ ዛሬ ክለቡን ይሰናበታል !
#ethiopia | ብራዚላዊው አማካይ ካሴሚሮ በውድድር አመቱ መጨረሻ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚለቅ ይታወቃል።
ካሴሚሮ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ስታዲየም የማንችስተር ዩናይትድ የመጨረሻ ጨዋታውን ያደርጋል።
ይህንንም ተከትሎ ዛሬ በስታዲየሙ ክለቡን በይፋ እንደሚሰናበት ተገልጿል።
“ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መወሰኔ የህይወቴ ምርጡ ውሳኔ ነው ደጋፊ ሆኜ እቀጥላለሁ “ ሲል ካሴሚሮ ተናግሯል።
ደጋፊውን “ ከዚህ በፊት አይቼው የማላውቀው ነው “ ያለው ካሴሚሮ ሁልጊዜ ስንሸነፍ በቀጣዩ ጨዋታ የተሻለ ድጋፍ ነው የሚሰጡን አስደናቂ ነው ብሏል።
“ የአምስት አመት ልጄ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ ነው የክለቡን ሁሉንም ዜማዎች ያውቃለ ቡድኑ ሲሸነፍ ያለቅሳል “ ካሴሚሮ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tikvah #sport #united
#ethiopia | ብራዚላዊው አማካይ ካሴሚሮ በውድድር አመቱ መጨረሻ ማንችስተር ዩናይትድን እንደሚለቅ ይታወቃል።
ካሴሚሮ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ስታዲየም የማንችስተር ዩናይትድ የመጨረሻ ጨዋታውን ያደርጋል።
ይህንንም ተከትሎ ዛሬ በስታዲየሙ ክለቡን በይፋ እንደሚሰናበት ተገልጿል።
“ ማንችስተር ዩናይትድን ለመቀላቀል መወሰኔ የህይወቴ ምርጡ ውሳኔ ነው ደጋፊ ሆኜ እቀጥላለሁ “ ሲል ካሴሚሮ ተናግሯል።
ደጋፊውን “ ከዚህ በፊት አይቼው የማላውቀው ነው “ ያለው ካሴሚሮ ሁልጊዜ ስንሸነፍ በቀጣዩ ጨዋታ የተሻለ ድጋፍ ነው የሚሰጡን አስደናቂ ነው ብሏል።
“ የአምስት አመት ልጄ የማንችስተር ዩናይትድ ደጋፊ ነው የክለቡን ሁሉንም ዜማዎች ያውቃለ ቡድኑ ሲሸነፍ ያለቅሳል “ ካሴሚሮ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #tikvah #sport #united
3 months ago
ኮቢ ማይኖ በፕሪሚየር ሊጉ የሳምንቱ ኮከብ ነው ተባለ
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ የዝግጅት ክፍል ውጤት የሆነው ወጣቱ ድንቅ ታላንት ኮቢ ማይኖ፣ በ35ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ ተመርጧል።
ማይኖ በተለይ በታሪካዊው ተቀናቃኝ ሊቨርፑል ላይ ያስቆጠራት ያቺ አስደናቂ የማሸነፊያ ግብ፣ ለዚህ ክብር ለመታጨትና ሽልማቱን ለመውሰድ ዋነኛ ምክንያት ሆናለታል።
እድሜው ገና ወጣት ቢሆንም፣ በሜዳ ላይ የሚያሳየው መረጋጋትና ብስለት የብዙዎችን ቀልብ መሳቡን ቀጥሏል።
ምንም እንኳን የቡድኑ የውድድር ዘመን ጉዞ ውጣ ውረድ የበዛበት ቢሆንም፣ የተጨዋቾቹ የግል ብቃት ግን እጅግ አስደናቂ ነው። ዘንድሮ የክለቡ ተጨዋቾች የሳምንቱን ምርጥ ተጨዋች ሽልማት የግላቸው በማድረግ ረገድ ወደር አልተገኘላቸውም፦
13/36፡ በዘንድሮው የውድድር ዘመን እስካሁን ከተሰጡት 36 የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማቶች መካከል 13ቱን የወሰዱት የኦልድትራፎርድ ተጨዋቾች ናቸው።
ይህም ማለት በሊጉ ካሉት የሳምንቱ ኮከብ ሽልማቶች ውስጥ 36% የሚሆነውን ማንችስተር ዩናይትድ ጠቅልሎ ወስዷል ማለት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #mufc #premierleague #manunited #ethiopia #footballnews #የሳምንቱ_ኮከብ
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ የዝግጅት ክፍል ውጤት የሆነው ወጣቱ ድንቅ ታላንት ኮቢ ማይኖ፣ በ35ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ተብሎ ተመርጧል።
ማይኖ በተለይ በታሪካዊው ተቀናቃኝ ሊቨርፑል ላይ ያስቆጠራት ያቺ አስደናቂ የማሸነፊያ ግብ፣ ለዚህ ክብር ለመታጨትና ሽልማቱን ለመውሰድ ዋነኛ ምክንያት ሆናለታል።
እድሜው ገና ወጣት ቢሆንም፣ በሜዳ ላይ የሚያሳየው መረጋጋትና ብስለት የብዙዎችን ቀልብ መሳቡን ቀጥሏል።
ምንም እንኳን የቡድኑ የውድድር ዘመን ጉዞ ውጣ ውረድ የበዛበት ቢሆንም፣ የተጨዋቾቹ የግል ብቃት ግን እጅግ አስደናቂ ነው። ዘንድሮ የክለቡ ተጨዋቾች የሳምንቱን ምርጥ ተጨዋች ሽልማት የግላቸው በማድረግ ረገድ ወደር አልተገኘላቸውም፦
13/36፡ በዘንድሮው የውድድር ዘመን እስካሁን ከተሰጡት 36 የሳምንቱ ምርጥ ተጨዋች ሽልማቶች መካከል 13ቱን የወሰዱት የኦልድትራፎርድ ተጨዋቾች ናቸው።
ይህም ማለት በሊጉ ካሉት የሳምንቱ ኮከብ ሽልማቶች ውስጥ 36% የሚሆነውን ማንችስተር ዩናይትድ ጠቅልሎ ወስዷል ማለት ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #mufc #premierleague #manunited #ethiopia #footballnews #የሳምንቱ_ኮከብ
3 months ago
አርሰናል ከተከታዩ ማንቼስተር ሲቲ በ6 ነጥብ ለመራቅ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ምሽት 1 ሰዓት 30 ላይ ፉልሃምን ያስተናግዳል፡፡
ሊጉን ከተከታዩ ማንቼስተር ሲቲ በሦስት ነጥብ ልዩነት እየመራ የሚገኘው አርሰናል ከዚህ በኋላ የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ለዋንጫው በሚያደርገው ጉዞ ውስጥ ወሳኝ ናቸው፡፡
የካራባኦ ካፕ ዋንጫ ያጣውና ከኤፍ ኤ ውድድር የተሰናበተው አርሰናል በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ እና በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫውን ለማንሳት የሚያደርገው ጉዞ ይጠበቃል፡፡
በሊጉ ከተከታታይ ሁለት ጨዋታዎች ሽንፈት በኋላ ባሳለፍነው ሳምንት ኒውካስል ዩናይትድን በማሸነፍ ወደ ድል የተመለሰው አርሰናል ተከታታይ ጨዋታ በሊጉ ድል ለማድረግ ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡
ተጋጣሚው ፉልሃም ከሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ድል አልባ ጉዞ በኋላ ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ድል የተመለሰ ሲሆን አሸናፊነቱን ለማስቀጠል ብርቱ ፉክክር ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች አርሰናል በሁለቱ ሲያሸንፍ፥ ፉልሃም በአንዱ ድል አድርጎ በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች ደግሞ አቻ ተለያይተዋል፡፡
አርሰናል የዛሬ ምሽቱን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ ማንቼስተር ሲቲ ሰኞ ምሽት ጨዋታውን እስከሚያደርግ ድረስ የነጥብ ልዩነቱን ወደ ስድስት ከፍ ማድረግ ይችላል፡፡
መውረዱን አስቀድሞ ያረጋገጠው ወልቭስ ከሰንደርላንድ፣ ኒውካስል ዩናይትድ ከብራይተን እንዲሁም ብሬንትፎርድ ከዌስትሃም ዩናይትድ በተመሳሳይ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ የሚደረጉ የዛሬ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
ነገ የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ አመሻሽ 11 ሰዓት 30 ላይ ሊቨርፑልን ያስተናግዳል፡፡
ሁለቱም ቡድኖች የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት እየተፋለሙ ይገኛሉ፡፡
ማንቼስተር ዩናይትድ የነገውን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ ቀሪ ጨዋታዎች እያሉት የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን የሚያረጋግጥ ይሆናል፡፡
ባለሜዳው ቡድን ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡
ሊቨርፑል በበኩሉ አራተኛ ተከታታይ ጨዋታውን ድል ለማድረግ የሚያደርገው ፍልሚያ ተጠባቂ ነው፡፡
ሁለቱ ቡድኖች እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ሊቨርፑል ሁለቱን ሲያሸንፍ ማንቼስተር ዩናይትድ በአንዱ ድል አድርጎ በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች አቻ ተለያይተዋል፡፡
በዕለቱ ቀን 10 ሰዓት ላይ ቦርንማውዝ ከክሪስታል ፓላስ እንዲሁም ምሽት 3 ሰዓት ላይ አስቶንቪላ ከቶተንሃም ሆትስፐር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
የ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሰኞ ምሽት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፡፡
በዕለቱ ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኤቨርተን ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
የአርሰናልን ውጤት አይቶ የሚጫወተው ማንቼስተር ሲቲ ለዋንጫው የሚያደርገውን ፉክክር አጠናክሮ ለመቀጠል ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡
ከዚህ ጨዋታ አስቀድሞ ሰኞ ቀን 11 ሰዓት ቼልሲ ከሊጉ ላለመውረድ እየተፋለመ የሚገኘውን ኖቲንግሃም ፎረስት በስታምፎርድ ብሪጅ ያስተናግዳል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል በሜዳው ኢምሬትስ ምሽት 1 ሰዓት 30 ላይ ፉልሃምን ያስተናግዳል፡፡
ሊጉን ከተከታዩ ማንቼስተር ሲቲ በሦስት ነጥብ ልዩነት እየመራ የሚገኘው አርሰናል ከዚህ በኋላ የሚያደርጋቸው ጨዋታዎች ለዋንጫው በሚያደርገው ጉዞ ውስጥ ወሳኝ ናቸው፡፡
የካራባኦ ካፕ ዋንጫ ያጣውና ከኤፍ ኤ ውድድር የተሰናበተው አርሰናል በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ እና በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫውን ለማንሳት የሚያደርገው ጉዞ ይጠበቃል፡፡
በሊጉ ከተከታታይ ሁለት ጨዋታዎች ሽንፈት በኋላ ባሳለፍነው ሳምንት ኒውካስል ዩናይትድን በማሸነፍ ወደ ድል የተመለሰው አርሰናል ተከታታይ ጨዋታ በሊጉ ድል ለማድረግ ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡
ተጋጣሚው ፉልሃም ከሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ድል አልባ ጉዞ በኋላ ባሳለፍነው ሳምንት ወደ ድል የተመለሰ ሲሆን አሸናፊነቱን ለማስቀጠል ብርቱ ፉክክር ያደርጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች አርሰናል በሁለቱ ሲያሸንፍ፥ ፉልሃም በአንዱ ድል አድርጎ በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች ደግሞ አቻ ተለያይተዋል፡፡
አርሰናል የዛሬ ምሽቱን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ ማንቼስተር ሲቲ ሰኞ ምሽት ጨዋታውን እስከሚያደርግ ድረስ የነጥብ ልዩነቱን ወደ ስድስት ከፍ ማድረግ ይችላል፡፡
መውረዱን አስቀድሞ ያረጋገጠው ወልቭስ ከሰንደርላንድ፣ ኒውካስል ዩናይትድ ከብራይተን እንዲሁም ብሬንትፎርድ ከዌስትሃም ዩናይትድ በተመሳሳይ አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ የሚደረጉ የዛሬ ጨዋታዎች ናቸው፡፡
ነገ የሊጉ ጨዋታ ሲቀጥል ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ አመሻሽ 11 ሰዓት 30 ላይ ሊቨርፑልን ያስተናግዳል፡፡
ሁለቱም ቡድኖች የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎ ቦታን ለማግኘት እየተፋለሙ ይገኛሉ፡፡
ማንቼስተር ዩናይትድ የነገውን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ ቀሪ ጨዋታዎች እያሉት የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ተሳትፎውን የሚያረጋግጥ ይሆናል፡፡
ባለሜዳው ቡድን ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ ሦስተኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡
ሊቨርፑል በበኩሉ አራተኛ ተከታታይ ጨዋታውን ድል ለማድረግ የሚያደርገው ፍልሚያ ተጠባቂ ነው፡፡
ሁለቱ ቡድኖች እርስ በርስ ካደረጓቸው ያለፉት አምስት ጨዋታዎች ሊቨርፑል ሁለቱን ሲያሸንፍ ማንቼስተር ዩናይትድ በአንዱ ድል አድርጎ በቀሪ ሁለት ጨዋታዎች አቻ ተለያይተዋል፡፡
በዕለቱ ቀን 10 ሰዓት ላይ ቦርንማውዝ ከክሪስታል ፓላስ እንዲሁም ምሽት 3 ሰዓት ላይ አስቶንቪላ ከቶተንሃም ሆትስፐር ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
የ35ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሰኞ ምሽት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ይጠናቀቃል፡፡
በዕለቱ ማንቼስተር ሲቲ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኤቨርተን ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡
የአርሰናልን ውጤት አይቶ የሚጫወተው ማንቼስተር ሲቲ ለዋንጫው የሚያደርገውን ፉክክር አጠናክሮ ለመቀጠል ወደ ሜዳ የሚገባ ይሆናል፡፡
ከዚህ ጨዋታ አስቀድሞ ሰኞ ቀን 11 ሰዓት ቼልሲ ከሊጉ ላለመውረድ እየተፋለመ የሚገኘውን ኖቲንግሃም ፎረስት በስታምፎርድ ብሪጅ ያስተናግዳል፡፡
በወንድማገኝ ጸጋዬ
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ኮቢ ማይኖ በካሪንግተን ለረጅም ጊዜ ለመቆየት ፊርማውን አኑሯል!
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትድ የካሪንግተን ተረኛ ኮከብ ኮቢ ማይኖ በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ውል መፈረሙ ተረጋገጠ።
ወጣቱ እንግሊዛዊ አማካይ በኦልድትራፎርድ እስከ 2031 ድረስ ለመቆየት የሚያስችለውን ስምምነት በዛሬው እለት ያከናወነ ሲሆን፣ ክለቡ ለተጫዋቹ ብቃት እውቅና በመስጠት ከፍተኛ የደሞዝ ጭማሪ ማድረጉ ተገልጿል።
በዚህም መሰረት የ21 ዓመቱ ማይኖ አሁን ላይ በክለቡ የመጀመሪያ ቡድን ውስጥ ካሉ ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋቾች ጋር የሚመጣጠን የደሞዝ እርከን ላይ እንዲቀመጥ ተደርጓል።
ባለፈው የጥር የዝውውር መስኮት በውሰት ለመውጣት ተቃርቦ የነበረው ማይኖ፣ በአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ስር አስደናቂ የሚባል መነሳሳትን አሳይቷል። ካሪክ ቡድኑን በኃላፊነት ከመሩባቸው ያለፉት 13 የሊግ ጨዋታዎች መካከል በ12ቱ ላይ ማይኖ በቋሚነት ተሰልፎ መጫወት የቻለ ሲሆን፣ አንድ ጨዋታ ብቻ በጉዳት ምክንያት አምልጦታል።
ይህ አዲስ ስምምነት ማንችስተር ዩናይትድ የወደፊት የቡድን ግንባታውን በማይኖ ዙሪያ ለማድረግ ማቀዱን የሚያሳይ ትልቅ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #manchesterunited #mufc #transfernews #michaelcarrick #epl #carrington #manutd_update
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትድ የካሪንግተን ተረኛ ኮከብ ኮቢ ማይኖ በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ውል መፈረሙ ተረጋገጠ።
ወጣቱ እንግሊዛዊ አማካይ በኦልድትራፎርድ እስከ 2031 ድረስ ለመቆየት የሚያስችለውን ስምምነት በዛሬው እለት ያከናወነ ሲሆን፣ ክለቡ ለተጫዋቹ ብቃት እውቅና በመስጠት ከፍተኛ የደሞዝ ጭማሪ ማድረጉ ተገልጿል።
በዚህም መሰረት የ21 ዓመቱ ማይኖ አሁን ላይ በክለቡ የመጀመሪያ ቡድን ውስጥ ካሉ ከፍተኛ ተከፋይ ተጫዋቾች ጋር የሚመጣጠን የደሞዝ እርከን ላይ እንዲቀመጥ ተደርጓል።
ባለፈው የጥር የዝውውር መስኮት በውሰት ለመውጣት ተቃርቦ የነበረው ማይኖ፣ በአሰልጣኝ ማይክል ካሪክ ስር አስደናቂ የሚባል መነሳሳትን አሳይቷል። ካሪክ ቡድኑን በኃላፊነት ከመሩባቸው ያለፉት 13 የሊግ ጨዋታዎች መካከል በ12ቱ ላይ ማይኖ በቋሚነት ተሰልፎ መጫወት የቻለ ሲሆን፣ አንድ ጨዋታ ብቻ በጉዳት ምክንያት አምልጦታል።
ይህ አዲስ ስምምነት ማንችስተር ዩናይትድ የወደፊት የቡድን ግንባታውን በማይኖ ዙሪያ ለማድረግ ማቀዱን የሚያሳይ ትልቅ ማሳያ ተደርጎ ተወስዷል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#kobbiemainoo #manchesterunited #mufc #transfernews #michaelcarrick #epl #carrington #manutd_update
3 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ ወደ አውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ ለመመለስ የሚያስችለውን እጅግ ወሳኝ ውጤት አገኘ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ34ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ብሬንትፎርድን አስተናግዶ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በጨዋታው ካሲሚሮ እና ቤንጃሚን ሼስኮ የዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ሲያስቆጥሩ ለብሬንትፎርድ ብቸኛዋን ግብ ማቲያስ የንሰን አስቆጥሯል።
ምንም እንኳን ብሬንትፎርድ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ቢኖረውም የተገኙትን አጋጣሚዎች በአግባቡ የተጠቀመው ማንችስተር ዩናይትድ ነጥቡን ይዞ መውጣት ችሏል።
ይህ ውጤት ዩናይትድ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ በ61 ነጥብ ሦስተኛ ደረጃ ላይ እንዲቀመጥና ለቀጣዩ ዓመት የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ እጅግ እንዲቃረብ አድርጎታል።
በሌላ በኩል ሽንፈት የገጠመው ብሬንትፎርድ በ48 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ባለፉት ስድስት ጨዋታዎች ድል መራቆቱን ቀጥሏል።
በዚህ ጨዋታ ላይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ለቤንጃሚን ሼስኮ ግብ መሆን ምክንያት የሆነችውን ኳስ በማቀበል በውድድር ዓመቱ ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን የማመቻቸት ብዛቱን ወደ 19 አሳድጓል።
የ34ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ውጤት የተጠናቀቁ ሲሆን የ35ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ከሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል።
#manchesterunited #brentford #premierleague #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ34ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንችስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ብሬንትፎርድን አስተናግዶ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
በጨዋታው ካሲሚሮ እና ቤንጃሚን ሼስኮ የዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ሲያስቆጥሩ ለብሬንትፎርድ ብቸኛዋን ግብ ማቲያስ የንሰን አስቆጥሯል።
ምንም እንኳን ብሬንትፎርድ የኳስ ቁጥጥር የበላይነት ቢኖረውም የተገኙትን አጋጣሚዎች በአግባቡ የተጠቀመው ማንችስተር ዩናይትድ ነጥቡን ይዞ መውጣት ችሏል።
ይህ ውጤት ዩናይትድ በሊጉ የደረጃ ሰንጠረዥ በ61 ነጥብ ሦስተኛ ደረጃ ላይ እንዲቀመጥና ለቀጣዩ ዓመት የሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ እጅግ እንዲቃረብ አድርጎታል።
በሌላ በኩል ሽንፈት የገጠመው ብሬንትፎርድ በ48 ነጥብ ዘጠነኛ ደረጃ ላይ ሲቀመጥ ባለፉት ስድስት ጨዋታዎች ድል መራቆቱን ቀጥሏል።
በዚህ ጨዋታ ላይ ብሩኖ ፈርናንዴዝ ለቤንጃሚን ሼስኮ ግብ መሆን ምክንያት የሆነችውን ኳስ በማቀበል በውድድር ዓመቱ ለጎል የሚሆኑ ኳሶችን የማመቻቸት ብዛቱን ወደ 19 አሳድጓል።
የ34ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በዚህ ውጤት የተጠናቀቁ ሲሆን የ35ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ከሚያዚያ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ የሚቀጥል ይሆናል።
#manchesterunited #brentford #premierleague #football #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
4 months ago
ሀሪ ማጓየር በኦልድትራፎርድ ለመቆየት ተስማማ፤ ውሉንም እስከ 2027 አራዘመ!
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሀሪ ማጓየር በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ስምምነት በይፋ ተፈራርሟል። እንደ ክለቡ መግለጫ ከሆነ፣ እንግሊዛዊው የመሀል ተከላካይ እስከ 2027 ድረስ በኦልድትራፎርድ የሚያቆየውን ውል ነው ያደሰው።
ማጓየር በክለቡ ያለውን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ያራዘመ ሲሆን፣ ይህም እስከ 2027 በክለቡ እንዲቆይ ያደርገዋል።
ክለቡ እንደ አስፈላጊነቱ የሀሪ ማጓየርን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት (እስከ 2028) ማራዘም የሚችልበት አንቀጽ በስምምነቱ ውስጥ ተካቷል።
"ማንችስተር ዩናይትድን ወክሎ መጫወት ትልቅ ክብር ነው። በዚህ አስደናቂ ክለብ ቢያንስ ለ8 ዓመታት ለመቆየት በመስማማቴ እና በደጋፊዎቻችን ፊት መጫወቴን በመቀጠሌ በጣም ደስተኛ ነኝ" ሲል ስሜቱን ገልጿል።
የክለቡ የእግር ኳስ ዳይሬክተር ጄሰን ዊልኮክስ ስለ ማጓየር ሲናገሩ፦
> "ሀሪ ለማንችስተር ዩናይትድ ለመጫወት የሚያስፈልገውን ጠንካራ ስነ-ልቦና እና ፅናት በተግባር የሚያሳይ ተጫዋች ነው" ብለዋል።
>
በ2019 በ80 ሚሊየን ፓውንድ የተከላካዮችን የዝውውር ክብረ-ወሰን በመስበር ከሌስተር ሲቲ ነበር የተቀላቀለው።
እስካሁን ለቀያይ ሰይጣኖቹ 266 ጨዋታዎችን አድርጓል።
ከክለቡ ጋር የሊግ ካፕ (Carabao Cup) እና የኤፍ ኤ ካፕ (FA Cup) ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏል።
ክለቡን ከተቀላቀለ በ5 ወራት ጊዜ ውስጥ በኦሌ ጉናር ሶልሻ አምበል ሆኖ መሾሙ ይታወሳል።
የ33 ዓመቱ ተከላካይ አሁን በፈረመው አዲስ ውል መሰረት፣ ልምዱን ለክለቡ ወጣት ተከላካዮች በማካፈል እና የተከላካይ ክፍሉን በማጠናከር ረገድ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #harrymaguire #mufc #manchesterunited #contractextension #oldtrafford #footballnews #premierleague
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ ተከላካይ ሀሪ ማጓየር በክለቡ ያለውን ቆይታ የሚያራዝም አዲስ ስምምነት በይፋ ተፈራርሟል። እንደ ክለቡ መግለጫ ከሆነ፣ እንግሊዛዊው የመሀል ተከላካይ እስከ 2027 ድረስ በኦልድትራፎርድ የሚያቆየውን ውል ነው ያደሰው።
ማጓየር በክለቡ ያለውን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት ያራዘመ ሲሆን፣ ይህም እስከ 2027 በክለቡ እንዲቆይ ያደርገዋል።
ክለቡ እንደ አስፈላጊነቱ የሀሪ ማጓየርን ውል ለተጨማሪ አንድ ዓመት (እስከ 2028) ማራዘም የሚችልበት አንቀጽ በስምምነቱ ውስጥ ተካቷል።
"ማንችስተር ዩናይትድን ወክሎ መጫወት ትልቅ ክብር ነው። በዚህ አስደናቂ ክለብ ቢያንስ ለ8 ዓመታት ለመቆየት በመስማማቴ እና በደጋፊዎቻችን ፊት መጫወቴን በመቀጠሌ በጣም ደስተኛ ነኝ" ሲል ስሜቱን ገልጿል።
የክለቡ የእግር ኳስ ዳይሬክተር ጄሰን ዊልኮክስ ስለ ማጓየር ሲናገሩ፦
> "ሀሪ ለማንችስተር ዩናይትድ ለመጫወት የሚያስፈልገውን ጠንካራ ስነ-ልቦና እና ፅናት በተግባር የሚያሳይ ተጫዋች ነው" ብለዋል።
>
በ2019 በ80 ሚሊየን ፓውንድ የተከላካዮችን የዝውውር ክብረ-ወሰን በመስበር ከሌስተር ሲቲ ነበር የተቀላቀለው።
እስካሁን ለቀያይ ሰይጣኖቹ 266 ጨዋታዎችን አድርጓል።
ከክለቡ ጋር የሊግ ካፕ (Carabao Cup) እና የኤፍ ኤ ካፕ (FA Cup) ዋንጫዎችን ማሳካት ችሏል።
ክለቡን ከተቀላቀለ በ5 ወራት ጊዜ ውስጥ በኦሌ ጉናር ሶልሻ አምበል ሆኖ መሾሙ ይታወሳል።
የ33 ዓመቱ ተከላካይ አሁን በፈረመው አዲስ ውል መሰረት፣ ልምዱን ለክለቡ ወጣት ተከላካዮች በማካፈል እና የተከላካይ ክፍሉን በማጠናከር ረገድ ትልቅ ሚና ይኖረዋል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #harrymaguire #mufc #manchesterunited #contractextension #oldtrafford #footballnews #premierleague
5 months ago
🔴 ማንቼስተር ዩናይትድ ወደ 3ኛ ደረጃ ከፍ ብሏል
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ28ኛ ሳምንት መርሃ ግብር፣ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ክሪስታል ፓላስን 2 ለ 1 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አግኝቷል።
ዩናይትድ ይህንን ድል ተከትሎ የሦስተኛነት ደረጃውን ከአስቶንቪላ በይፋ ተረክቧል።
ለማንቼስተር ዩናይትድ ግቦቹን ብሩኖ ፈርናንዴዝ እና ቤንጃሚን ሴሽኮ ከመረብ አሳርፈዋል።
ዩናይትድ ወደ ሦስተኛነት መምጣቱ ለሻምፒዮንስ ሊግ ተሳትፎ ያለውን ዕድል ከፍ ሲያደርገው፣ አርሰናል ከቼልሲ የሚያደርጉት ጨዋታ ደግሞ የሊጉን አናት ይበልጥ ያጠባበቀዋል ተብሎ ይጠበቃል።
This is Manchester United!
#ማንቼስተርዩናይትድ #ክሪስታልፓላስ #እንግሊዝፕሪሚየርሊግ #ኦልድትራፎርድ #ብሩኖፈርናንዴዝ #ቤንጃሚንሴሽኮ #manutd #mufc #epl #oldtrafford #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
6 months ago
🔵 ቼልሲ እና ማንችስተር ዩናይትድ ለወጣቱ ተከላካይ ፍልሚያ ላይ ናቸው!
#ethiopia | የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የሼፍልድ ዌንስዴዩን ድንቅ የግራ መስመር ተከላካይ ይሳ አላኦን የግሉ ለማድረግ ከጫፍ መድረሱ ተሰምቷል። ቼልሲዎች ይህንን ተስፈኛ ተጫዋች ለማስፈረም ተጨማሪ ክፍያዎችን ጨምሮ ከ 1 ሚሊዮን ፓውንድ በላይ የሚያወጣ የዝውውር ሂሳብ አቅርበዋል።
በሌላ በኩል ማንችስተር ዩናይትድ የ 17 ዓመቱን ተጫዋች በቀላሉ ለቼልሲ አሳልፎ ለመስጠት አልፈለገም። "ቀያዮቹ ሰይጣኖች" ተጫዋቹን ለማስፈረም አሁንም ንግግር ላይ መሆናቸው ታውቋል።
🔴 የዩናይትድ ጥረት፦
* ማንችስተር ዩናይትድ ባለፈው ታኅሣሥ ወር ላይ 450,000 ፓውንድ አቅርበው የነበረ ቢሆንም በሼፍልድ ዌንስዴይ በኩል ውድቅ ተደርጎባቸዋል።
* ክለቡ አሁንም ተስፋ ሳይቆርጥ ተጫዋቹን ወደ ኦልድትራፎርድ ለመውሰድ ጥረቱን ቀጥሏል።
አሁን ባለው መረጃ ግን ቼልሲ የተሻለ የገንዘብ መጠን በማቅረቡ የዝውውር ፉክክሩን እየመራ ይገኛል። ተጫዋቹ የትኛውን ሰማያዊ ወይንስ ቀይ መለያ ይመርጥ ይሆን? በቅርቡ የሚታይ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#chelsea #manchesterunited #transfernews #premierleague #issaalao #sheffieldwednesday #footballupdates #ethiopia
#ethiopia | የለንደኑ ክለብ ቼልሲ የሼፍልድ ዌንስዴዩን ድንቅ የግራ መስመር ተከላካይ ይሳ አላኦን የግሉ ለማድረግ ከጫፍ መድረሱ ተሰምቷል። ቼልሲዎች ይህንን ተስፈኛ ተጫዋች ለማስፈረም ተጨማሪ ክፍያዎችን ጨምሮ ከ 1 ሚሊዮን ፓውንድ በላይ የሚያወጣ የዝውውር ሂሳብ አቅርበዋል።
በሌላ በኩል ማንችስተር ዩናይትድ የ 17 ዓመቱን ተጫዋች በቀላሉ ለቼልሲ አሳልፎ ለመስጠት አልፈለገም። "ቀያዮቹ ሰይጣኖች" ተጫዋቹን ለማስፈረም አሁንም ንግግር ላይ መሆናቸው ታውቋል።
🔴 የዩናይትድ ጥረት፦
* ማንችስተር ዩናይትድ ባለፈው ታኅሣሥ ወር ላይ 450,000 ፓውንድ አቅርበው የነበረ ቢሆንም በሼፍልድ ዌንስዴይ በኩል ውድቅ ተደርጎባቸዋል።
* ክለቡ አሁንም ተስፋ ሳይቆርጥ ተጫዋቹን ወደ ኦልድትራፎርድ ለመውሰድ ጥረቱን ቀጥሏል።
አሁን ባለው መረጃ ግን ቼልሲ የተሻለ የገንዘብ መጠን በማቅረቡ የዝውውር ፉክክሩን እየመራ ይገኛል። ተጫዋቹ የትኛውን ሰማያዊ ወይንስ ቀይ መለያ ይመርጥ ይሆን? በቅርቡ የሚታይ ይሆናል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#chelsea #manchesterunited #transfernews #premierleague #issaalao #sheffieldwednesday #footballupdates #ethiopia
7 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ ጣራውን ሊጠግን ነው !
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ የ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም ፍሳሽ ማስወገጂያ ስርዓቱን ለማሻሻል ማቀዱ ተገልጿል።
በተጨማሪም የሚያፈሰውን የስታዲየሙ የጣራ ክፍል በዘላቂነት ለመጠገን በመስራት ላይ መሆኑ ተዘግቧል።
የተቀያሪዎች መቀመጫ ቦታው በተመሳሳይ የአውሮፓ እግርኳስ ማህበርን መስፈርት ለሟሟላት እንደሚዘምን ተነግሯል።
ክለቡ አዲስ ስታዲየም የመገንባት እቅድ ቢኖረውም የክለቡ አስተዳደር ኦልድትራፎርድ አሁንም ደረጃውን የጠበቀ ሆኖ እንዲቀጥል እንደሚፈልጉ ተገልጿል።
#ts #sports #gtmc
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ የ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም ፍሳሽ ማስወገጂያ ስርዓቱን ለማሻሻል ማቀዱ ተገልጿል።
በተጨማሪም የሚያፈሰውን የስታዲየሙ የጣራ ክፍል በዘላቂነት ለመጠገን በመስራት ላይ መሆኑ ተዘግቧል።
የተቀያሪዎች መቀመጫ ቦታው በተመሳሳይ የአውሮፓ እግርኳስ ማህበርን መስፈርት ለሟሟላት እንደሚዘምን ተነግሯል።
ክለቡ አዲስ ስታዲየም የመገንባት እቅድ ቢኖረውም የክለቡ አስተዳደር ኦልድትራፎርድ አሁንም ደረጃውን የጠበቀ ሆኖ እንዲቀጥል እንደሚፈልጉ ተገልጿል።
#ts #sports #gtmc
8 months ago
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ጨዋታ
4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
#ethiopia | የዩናይትድ ሄድ መለስ ከኦልድትራፎርድ ቀጥሏል ። ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ይግባና ማንቸስተር ዩናይትድ ከሽንፈት እንደ ምንም ተረፈ ። መከላከልን የረሳው ነፃ አሳላፊ መንገድ የሆነው የዩናይትድ የተከላካይ መስመር ላይ የበርንማውዝ ኮኮቦች እንደ ልብ ተመላለሱ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ለገለልተኛ ተመልካቾች ብቻ አዝናኝ የነበረው ጨዋታም በ4 አቻ ተጠናቀቀ ።
መላጣው ዳኛ ሳይመን ኹፐር የመሩት ጨዋታም ከ99 ደቂቃ በላይ ዘልቆ ከ40 በላይ ሙከራዎችን አሳየ ። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዕሁድ እስከ ዕሁድ ተጫወተ ከሰኞ እስከ ሰኞ ወይ ዐርብ እና ቅዳሜ ቢጫወት በወትሮ የተናፈቀ የታላቅነት ቅርፁ ደረጃ ውሎ ለማደር እንደ ተሳነው ዛሬም አለ ። እየመራ የሚለቀውን ጨዋታ ከሽንፈት ድኖም አጠናቀቀ ።
አንድ ሳምንት ሙሉ እያረፈ የሚጫወተው ዩናይትድ ካለፉት ሶስት በሜዳው ካደረጋቸው የሊጉ ጨዋታዎቹ ማግኘት ከነበረበት ዘጠኝ ነጥብ ሰባት ያህሉንም ጣለ ። ዩናይትድ ካለፉት ሰባት ተከታታይ ጨዋታዎቹም ማሸነፍ የቻለውም ሁለቱን ብቻ ነው ።
ዩናይትድ ወሳኝ እንደ አማድ ምቤሞ ያለ ተጨዋቾቹን ወደ Afcon ልኮ ከሚያደርጋቸው የBoxing Day እና አዲስ ዓመት ዋዜማ ቀጣይ ተከታታይ የቪላ እና ኒውካስል የሊጉ መከራው በፊት ሌላ ሁለት ነጥብም ጣለ ።
የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በትኩረት የመከላከል ቁምነገር ዋጋ ትርጉሙን የረሳ የሚመስለው የ3-4 -3 የጨዋታ ቅርፅ ዛሬም እንደ ኩናህ ቡሩኖ አማድ ምቤሞ ማውንት የመሳሰሉ ከፍተኛ የማጥቃት አቅምን የተላበሱ የዩናይትድ ተፈጥሮአዊ ኮኮቦችን ግራ ቀኝ ሲያባክን አመሸ ።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ብቸኛው የመሃል ሜዳው ሽፋን ሰጪው ካሲሜሮ ቢጫ ካርድ ካሰጠው እንቅስቃሴው በኋላ በቀጣይ የቪላ ጨዋታ በ5 ተከታታይ ቢጫ ምክንያት እንደማይኖር እያወቀ እንደ ልብ በሚያፈስ የተከላካይ መስመሩ ሽፋን ላይ የተሻለ ከለላ በትግል ይሰጥ የነበረው የብራዚላዊ ታጋይ ኮኮብ ውጤታማ ግልጋሎት ላይ ኮቢ ማይኖን ጨምሮ እንደማጫወት ለምን ካሲሚሮን በማይኖ ቀይሮ እንዳስወጣው ከእራሱ ከአሰልጣኙ ውጭ የሚያውቅ እንደጠፋ ጨዋታው ተጠናቀቀ ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ጨዋታም 4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ ።
ሴሜዶ የክላይቨርት ልጅና ጓደኞቹ በነፃነት ከገናናው ሜዳ ኦልድትራፎርድ በበርንማውዝ መለያ ሲመላለሱ አመሹ ። የዩናይትድ የማጥቃት መስመር ጥራት ያላቸው ኮኮቦች በጨዋታው የነበረ ታታሪነት ዕድሎችን የመፍጠር ውጤታማነትና ልፋትም መና ቀረ ።
ማንቸስተርም ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ከሽንፈትም ለጥቂት ተረፈ ።
በእግር ኳስ ጨዋታ ያውም ማሸነፍን ዘላዓለማዊ ውርሱ አድርጎ በኖረው የዩናይትድ ታሪካዊ መለያ አሸናፊ ቡድኖችን ዳግም ለመገንባት ጥብቅ የመከላከል ቅርፅ መያዝ ከቅያሪ ውሳኔዎች አንስቶ የጨዋታ Game managment ጥያቄዎች ዛሬም የአሰልጣኙ ክፍተት ሆነው ቀጥለዋል ።
ጨዋታዎችን የማሸነፍ ታላቁ አላማ ትርጉምን የዘነጋ የሚመስለው የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የ3-4 -3 የጨዋታ ሲስተም ዛሬም ዩናይትድ ቀድሞ ጎል አገባም መልሶ ተቆጠረበትም ዕንደገና መራ ወይ ተመራ በየትኛውም የጨዋታው ደቂቃ ለደቂቃዎች ፀንቶ የማይቆይ ልፍስፍስ እንደሆነ ወትሮ በካምቦሎጆው መድረክ የፈፀማቸው ህልሞቹ ሁሉ ቅዠት እንደሆኑበትም ከገናናው ክለብ ሜዳ ኦልድትራፎርድ መሻሻል ዕንኳ ብርቅ ሆኖ ቀጠለ ።
የሰኞ ምሽት ባልደረባው መከራም በውድድር ዓመቱ በማይጨበጥ የውጤት ጉጉት ርዶ የታላቁን ክለብ ዕውነተኛ መልክ ረስቶ ሲራኮት ውሎ ማደር ከጀመረ ከከራረመው ዓለም አቀፍ ደጋፊው ጋር ዩናይትድ እንደ ቆንጆ ልብ አንጠልጣይ ተከታታይ ፊልም የሄድ መለስ ጉዞው የሚቀጥል ይሆናል ።
tribune sport
4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ
#ethiopia | የዩናይትድ ሄድ መለስ ከኦልድትራፎርድ ቀጥሏል ። ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ይግባና ማንቸስተር ዩናይትድ ከሽንፈት እንደ ምንም ተረፈ ። መከላከልን የረሳው ነፃ አሳላፊ መንገድ የሆነው የዩናይትድ የተከላካይ መስመር ላይ የበርንማውዝ ኮኮቦች እንደ ልብ ተመላለሱ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ለገለልተኛ ተመልካቾች ብቻ አዝናኝ የነበረው ጨዋታም በ4 አቻ ተጠናቀቀ ።
መላጣው ዳኛ ሳይመን ኹፐር የመሩት ጨዋታም ከ99 ደቂቃ በላይ ዘልቆ ከ40 በላይ ሙከራዎችን አሳየ ። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዕሁድ እስከ ዕሁድ ተጫወተ ከሰኞ እስከ ሰኞ ወይ ዐርብ እና ቅዳሜ ቢጫወት በወትሮ የተናፈቀ የታላቅነት ቅርፁ ደረጃ ውሎ ለማደር እንደ ተሳነው ዛሬም አለ ። እየመራ የሚለቀውን ጨዋታ ከሽንፈት ድኖም አጠናቀቀ ።
አንድ ሳምንት ሙሉ እያረፈ የሚጫወተው ዩናይትድ ካለፉት ሶስት በሜዳው ካደረጋቸው የሊጉ ጨዋታዎቹ ማግኘት ከነበረበት ዘጠኝ ነጥብ ሰባት ያህሉንም ጣለ ። ዩናይትድ ካለፉት ሰባት ተከታታይ ጨዋታዎቹም ማሸነፍ የቻለውም ሁለቱን ብቻ ነው ።
ዩናይትድ ወሳኝ እንደ አማድ ምቤሞ ያለ ተጨዋቾቹን ወደ Afcon ልኮ ከሚያደርጋቸው የBoxing Day እና አዲስ ዓመት ዋዜማ ቀጣይ ተከታታይ የቪላ እና ኒውካስል የሊጉ መከራው በፊት ሌላ ሁለት ነጥብም ጣለ ።
የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በትኩረት የመከላከል ቁምነገር ዋጋ ትርጉሙን የረሳ የሚመስለው የ3-4 -3 የጨዋታ ቅርፅ ዛሬም እንደ ኩናህ ቡሩኖ አማድ ምቤሞ ማውንት የመሳሰሉ ከፍተኛ የማጥቃት አቅምን የተላበሱ የዩናይትድ ተፈጥሮአዊ ኮኮቦችን ግራ ቀኝ ሲያባክን አመሸ ።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ብቸኛው የመሃል ሜዳው ሽፋን ሰጪው ካሲሜሮ ቢጫ ካርድ ካሰጠው እንቅስቃሴው በኋላ በቀጣይ የቪላ ጨዋታ በ5 ተከታታይ ቢጫ ምክንያት እንደማይኖር እያወቀ እንደ ልብ በሚያፈስ የተከላካይ መስመሩ ሽፋን ላይ የተሻለ ከለላ በትግል ይሰጥ የነበረው የብራዚላዊ ታጋይ ኮኮብ ውጤታማ ግልጋሎት ላይ ኮቢ ማይኖን ጨምሮ እንደማጫወት ለምን ካሲሚሮን በማይኖ ቀይሮ እንዳስወጣው ከእራሱ ከአሰልጣኙ ውጭ የሚያውቅ እንደጠፋ ጨዋታው ተጠናቀቀ ።
በስምንት ጎል ትሪለር የታጀበው ጨዋታም 4ለ4 በሆነ የአቻ ውጤት ተጠናቀቀ ።
ሴሜዶ የክላይቨርት ልጅና ጓደኞቹ በነፃነት ከገናናው ሜዳ ኦልድትራፎርድ በበርንማውዝ መለያ ሲመላለሱ አመሹ ። የዩናይትድ የማጥቃት መስመር ጥራት ያላቸው ኮኮቦች በጨዋታው የነበረ ታታሪነት ዕድሎችን የመፍጠር ውጤታማነትና ልፋትም መና ቀረ ።
ማንቸስተርም ምስጋና ለግብ ጠባቂው ሴን ሌሜንስ ከሽንፈትም ለጥቂት ተረፈ ።
በእግር ኳስ ጨዋታ ያውም ማሸነፍን ዘላዓለማዊ ውርሱ አድርጎ በኖረው የዩናይትድ ታሪካዊ መለያ አሸናፊ ቡድኖችን ዳግም ለመገንባት ጥብቅ የመከላከል ቅርፅ መያዝ ከቅያሪ ውሳኔዎች አንስቶ የጨዋታ Game managment ጥያቄዎች ዛሬም የአሰልጣኙ ክፍተት ሆነው ቀጥለዋል ።
ጨዋታዎችን የማሸነፍ ታላቁ አላማ ትርጉምን የዘነጋ የሚመስለው የአሰልጣኝ ሩበን አሞሪም የ3-4 -3 የጨዋታ ሲስተም ዛሬም ዩናይትድ ቀድሞ ጎል አገባም መልሶ ተቆጠረበትም ዕንደገና መራ ወይ ተመራ በየትኛውም የጨዋታው ደቂቃ ለደቂቃዎች ፀንቶ የማይቆይ ልፍስፍስ እንደሆነ ወትሮ በካምቦሎጆው መድረክ የፈፀማቸው ህልሞቹ ሁሉ ቅዠት እንደሆኑበትም ከገናናው ክለብ ሜዳ ኦልድትራፎርድ መሻሻል ዕንኳ ብርቅ ሆኖ ቀጠለ ።
የሰኞ ምሽት ባልደረባው መከራም በውድድር ዓመቱ በማይጨበጥ የውጤት ጉጉት ርዶ የታላቁን ክለብ ዕውነተኛ መልክ ረስቶ ሲራኮት ውሎ ማደር ከጀመረ ከከራረመው ዓለም አቀፍ ደጋፊው ጋር ዩናይትድ እንደ ቆንጆ ልብ አንጠልጣይ ተከታታይ ፊልም የሄድ መለስ ጉዞው የሚቀጥል ይሆናል ።
tribune sport
8 months ago
ጥቋቁር ድመቶቹ በደርቢው ቀን
#ethiopia | የተቀናቃኝኘት ባላንጣነት ጥግ ከታይኒሳይዱ ዓለም ሲመነዘር የተጋጣሚ ስምን በስቴዲየም ስክሪን ላይ ላለመጥራት እንግዶቹ ብሎ እስከመፃፍ ያደርሳል ።
ይህ ኒውካስትል የሚባለውን ክፉ ተቀናቃኝ ጎረቤትን ከታይኒሳይድ ደርቢ በስቴዲየም ኦፍ ላይት ላለመጥራት የተሄደ የጥቃቁር ድመቶቹ የዘመነው ትንኮሳ ርቀት ነው ። እናም ሰንደርላንድ ከእንግዶቹ የተጠበቀው የታይኒሳይድ ደርቢ በBlack Cats አሸናፊነት ተጠናቋል ።
ታይኒሳይድም የጥቋቁር ድመቱ ሆና ውላ በድል ደምቃ ታመሻለች ። ማግፓይሱም ከዋሻቸው ይደበቃሉ ። ሰንደርላንድ ወደ ሊጉ ባደገበት ዓመት ሲቀልድበት የኖረው የቅርብ ጎረቤቱን ኒውካስትልን በሜዳው አሸንፎ ደጋፊውን አስፈንጥዟል ። የግራኒት ዣካ እና ጓደኞቹ በፓሽን የተሞላ ተጋድሎ ዛሬም በደርቢው ወሳኝ የጨዋታ ቀን ጎረቤት ኒውካስልን 1ለ0 ረቷል ። የሰንደርላንድ የሜዳው አስደናቂ ያለ መሸነፍ ጉዞም ቀጥሏል ። ሌንጎው ጀርመናዊው የሩዲ ቮለር አምሳያ ዎልትሜድ በእራሱ መረብ ላይ ያስቆጠራት ጎል ክለቡ ኒውካስትልን በወሳኙ ጨዋታ ቁማር ያስበላ ሆኗል ። ከሰሜን ምስራቅ እንግሊዝ ታይኒሳይድ ዓለም እንግዶቹ ኒውካስትሎች ለነገ የመልስ የሜዳቸው ቀጠሮ በልባቸው እየዛቱ በአጀብ ስቴዲየም ኦፍ ላይትን ለቀዋል ።
ሰንደርላንድም ከጎረቤቱ በ4 ነጥብ ሮቆ በደረጃ ሰንጠረዡ 7ኛ ደረጃ በ26 ነጥቦች ተቀምጧል ።
በsuper sunfay ወደ ደቡብ ለንደን ያቀናው ሲቲ ፓላስን አፍዝዞ 3ለ0 ረቷል ። ሮቦቱ ሃላንድ በሲዝኑ 35 ጎሎች በሁሉም መድረክ የደረሰበት አስደናቂ ጉዞውን ቀጥሏል ። ፊል ፎደን ከሃላንድ ሁለት ጎሎች በተጨማሪ የተገኘችው ጎል ባለቤት ነው ። ሲቲ ከፈረንሳዊው ቼርኪ ቀልብ ገዢ እንቅስቃሴ ጋር የሊጉ መሪ አርሰናል ዋና ስጋት ሆኖ በወሳኙ ታህሳስ ወር አጋማሽ መድፈኛው አንገት ስር መተንፈሱን ቀጥሏል ። አራተኛው ተከታታይ ጨዋታ የሊጉ ድልም በምቾት ከሲቲዝንስ ዓለም ከማስተሩ ጋርዲዮላ ተፅእኖ
ጋር አስመዝግቧል ። የኦሊቨር ግላስነር ፓላስ የወትሮ የሜዳው ላይ አስቸጋሪነት ቀስ በቀስ እየደበዘ መጥቷል ።
በsuper sunday ሌላ ጨዋታ የዩናይ ኤምሬ አስቶን ቪላ ዌስትሃምን በገዛ ሜዳው ኤልዛቤት ፓርክ 3ለ2 ረቶ ሌላኛው የሻምፒዮንነት ፉክክሩ በወጥነት የተቃኘው ጠንካራው ቡድን ሆኗል ። ቪላ ከአርሰናል በ3 ነጥብ ርቆ ከሲቲ በ1 ነጥብ ብቻ ዝቅ ብሎ የክሪስማስ ሰሞን የፌስቲቭ ፔሬድ ጨዋታዎች ድምቀት ሆኗል ። ወደ ፎረስት ያቀናው ቶተንሃም በሾን ዳች ኖቲግሃም 3ለ0 ተገርፎ ተመልሷል ። የዶሮዋ የአሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ህይወትም ከድጡ ወደ ማጡ ሆኗል ።
ነገ የሰኞ ምሽት ባልደረባው ዩናይትድ በገናና ስቴዲየሙ ኦልድትራፎርድ ከበርንማውዝ 5:00 ላይ ይጫወታል ።
tribune sport
#ethiopia | የተቀናቃኝኘት ባላንጣነት ጥግ ከታይኒሳይዱ ዓለም ሲመነዘር የተጋጣሚ ስምን በስቴዲየም ስክሪን ላይ ላለመጥራት እንግዶቹ ብሎ እስከመፃፍ ያደርሳል ።
ይህ ኒውካስትል የሚባለውን ክፉ ተቀናቃኝ ጎረቤትን ከታይኒሳይድ ደርቢ በስቴዲየም ኦፍ ላይት ላለመጥራት የተሄደ የጥቃቁር ድመቶቹ የዘመነው ትንኮሳ ርቀት ነው ። እናም ሰንደርላንድ ከእንግዶቹ የተጠበቀው የታይኒሳይድ ደርቢ በBlack Cats አሸናፊነት ተጠናቋል ።
ታይኒሳይድም የጥቋቁር ድመቱ ሆና ውላ በድል ደምቃ ታመሻለች ። ማግፓይሱም ከዋሻቸው ይደበቃሉ ። ሰንደርላንድ ወደ ሊጉ ባደገበት ዓመት ሲቀልድበት የኖረው የቅርብ ጎረቤቱን ኒውካስትልን በሜዳው አሸንፎ ደጋፊውን አስፈንጥዟል ። የግራኒት ዣካ እና ጓደኞቹ በፓሽን የተሞላ ተጋድሎ ዛሬም በደርቢው ወሳኝ የጨዋታ ቀን ጎረቤት ኒውካስልን 1ለ0 ረቷል ። የሰንደርላንድ የሜዳው አስደናቂ ያለ መሸነፍ ጉዞም ቀጥሏል ። ሌንጎው ጀርመናዊው የሩዲ ቮለር አምሳያ ዎልትሜድ በእራሱ መረብ ላይ ያስቆጠራት ጎል ክለቡ ኒውካስትልን በወሳኙ ጨዋታ ቁማር ያስበላ ሆኗል ። ከሰሜን ምስራቅ እንግሊዝ ታይኒሳይድ ዓለም እንግዶቹ ኒውካስትሎች ለነገ የመልስ የሜዳቸው ቀጠሮ በልባቸው እየዛቱ በአጀብ ስቴዲየም ኦፍ ላይትን ለቀዋል ።
ሰንደርላንድም ከጎረቤቱ በ4 ነጥብ ሮቆ በደረጃ ሰንጠረዡ 7ኛ ደረጃ በ26 ነጥቦች ተቀምጧል ።
በsuper sunfay ወደ ደቡብ ለንደን ያቀናው ሲቲ ፓላስን አፍዝዞ 3ለ0 ረቷል ። ሮቦቱ ሃላንድ በሲዝኑ 35 ጎሎች በሁሉም መድረክ የደረሰበት አስደናቂ ጉዞውን ቀጥሏል ። ፊል ፎደን ከሃላንድ ሁለት ጎሎች በተጨማሪ የተገኘችው ጎል ባለቤት ነው ። ሲቲ ከፈረንሳዊው ቼርኪ ቀልብ ገዢ እንቅስቃሴ ጋር የሊጉ መሪ አርሰናል ዋና ስጋት ሆኖ በወሳኙ ታህሳስ ወር አጋማሽ መድፈኛው አንገት ስር መተንፈሱን ቀጥሏል ። አራተኛው ተከታታይ ጨዋታ የሊጉ ድልም በምቾት ከሲቲዝንስ ዓለም ከማስተሩ ጋርዲዮላ ተፅእኖ
ጋር አስመዝግቧል ። የኦሊቨር ግላስነር ፓላስ የወትሮ የሜዳው ላይ አስቸጋሪነት ቀስ በቀስ እየደበዘ መጥቷል ።
በsuper sunday ሌላ ጨዋታ የዩናይ ኤምሬ አስቶን ቪላ ዌስትሃምን በገዛ ሜዳው ኤልዛቤት ፓርክ 3ለ2 ረቶ ሌላኛው የሻምፒዮንነት ፉክክሩ በወጥነት የተቃኘው ጠንካራው ቡድን ሆኗል ። ቪላ ከአርሰናል በ3 ነጥብ ርቆ ከሲቲ በ1 ነጥብ ብቻ ዝቅ ብሎ የክሪስማስ ሰሞን የፌስቲቭ ፔሬድ ጨዋታዎች ድምቀት ሆኗል ። ወደ ፎረስት ያቀናው ቶተንሃም በሾን ዳች ኖቲግሃም 3ለ0 ተገርፎ ተመልሷል ። የዶሮዋ የአሰልጣኝ ቶማስ ፍራንክ ህይወትም ከድጡ ወደ ማጡ ሆኗል ።
ነገ የሰኞ ምሽት ባልደረባው ዩናይትድ በገናና ስቴዲየሙ ኦልድትራፎርድ ከበርንማውዝ 5:00 ላይ ይጫወታል ።
tribune sport
8 months ago
“የግድያ ማስፈራሪያ ደርሶብኝ ነበር” ሩኒ
#ethiopia | እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ አጥቂ ዋይን ሩኒ የልጅነት ክለቡን ኤቨርተንን ለቆ ወደ ወደ ኦልድትራፎርድ ባቀናበት ወቅት የግድያ ማስፈራሪያ ዛቻዎች ይደርሱት እንደነበር ተናግሯል፡፡
እ.ኤ.አ 2004 በ27 ሚሊዮን ፓውንድ ከኤቨርተን ማንችስተር ዩናይትድን በተቀላቀለበት ወቅት የመርሲሳይዱ ክለብ ደጋፊዎች የማስፈራሪያ እና የግድያ ዛቻ ይልኩበኝ ነበር ሲል ገልጿል፡፡
የቤተሰቦቹ ቤት ላይ ሳይቀር የማስፈራሪያ ጽሁፎች ጭምር ተፅፈው እንደነበር የተናገረው የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ታሪካዊ ተጨዋች እንደዚህ አይነት ነገር ሲገጥማቸው ተጨዋቾች በአዕምሮ ጠንካራ መሆን አለባቸው ሲል ለቢቢሲ ስፖርት በሰጠው ቃል ገልጿል።
#hagerietv
#ethiopia | እንግሊዛዊው የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ አጥቂ ዋይን ሩኒ የልጅነት ክለቡን ኤቨርተንን ለቆ ወደ ወደ ኦልድትራፎርድ ባቀናበት ወቅት የግድያ ማስፈራሪያ ዛቻዎች ይደርሱት እንደነበር ተናግሯል፡፡
እ.ኤ.አ 2004 በ27 ሚሊዮን ፓውንድ ከኤቨርተን ማንችስተር ዩናይትድን በተቀላቀለበት ወቅት የመርሲሳይዱ ክለብ ደጋፊዎች የማስፈራሪያ እና የግድያ ዛቻ ይልኩበኝ ነበር ሲል ገልጿል፡፡
የቤተሰቦቹ ቤት ላይ ሳይቀር የማስፈራሪያ ጽሁፎች ጭምር ተፅፈው እንደነበር የተናገረው የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ ታሪካዊ ተጨዋች እንደዚህ አይነት ነገር ሲገጥማቸው ተጨዋቾች በአዕምሮ ጠንካራ መሆን አለባቸው ሲል ለቢቢሲ ስፖርት በሰጠው ቃል ገልጿል።
#hagerietv
8 months ago
ሄድ መለስ
#ethiopia | የዩናይትድ ሄድ መለስ ዛሬም ከኦልድትራፎርድ ቀጥሏል ።
ግራ ቀኝ እንደ ልማዱ ሲራወጥ ያመሸው ማንቸስተር ዩናይትድ ለአሰልጣኙም ለተጨዋቾቹም ለደጋፊውም ግራ ከሚያጋባው የጨዋታ ቅርፅ እንቅስቃሴው ጋር በአጋጣሚ 1ለ0 የመራውን ጨዋታ በአንድ አቻ ፈፅሟል ።
ዩናይትድ ካለፉት አምስት ጨዋታዎቹ ማሸነፍ የቻለው አንዱን ብቻ ነው ። የላንክሻየሩ ገናና ጥቅም አልባው የባከነ ሄድ መለስ በወርሃ ታህሳስ ዛሬም በፕሪሚየር ሊጉ 14ኛ ሳምንት ቀጥሏል ። መዶሻውም ነጥብ ተጋርቶ ወደ ምስራቅ ለንደን ይመለሳል ።#tribune Sport
#ethiopia | የዩናይትድ ሄድ መለስ ዛሬም ከኦልድትራፎርድ ቀጥሏል ።
ግራ ቀኝ እንደ ልማዱ ሲራወጥ ያመሸው ማንቸስተር ዩናይትድ ለአሰልጣኙም ለተጨዋቾቹም ለደጋፊውም ግራ ከሚያጋባው የጨዋታ ቅርፅ እንቅስቃሴው ጋር በአጋጣሚ 1ለ0 የመራውን ጨዋታ በአንድ አቻ ፈፅሟል ።
ዩናይትድ ካለፉት አምስት ጨዋታዎቹ ማሸነፍ የቻለው አንዱን ብቻ ነው ። የላንክሻየሩ ገናና ጥቅም አልባው የባከነ ሄድ መለስ በወርሃ ታህሳስ ዛሬም በፕሪሚየር ሊጉ 14ኛ ሳምንት ቀጥሏል ። መዶሻውም ነጥብ ተጋርቶ ወደ ምስራቅ ለንደን ይመለሳል ።#tribune Sport
8 months ago
ዩናይትድ እና የ415 ቀናት ጎፈሬ
#ethiopia | ኤድሪሴ ጋና ከኦልድትራፎርድ ጨርቁን ጥሎ ከዓለም ፊት አበደ ። የእራሱ የቡድን አጋሩ ኪንን በጥፊ ተማቶ ገና በጨዋታው ጅማሮ 13ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተባረረ ።
የሴኔጋላዊው ዕብደት ዩናይትድን የበለጠ ይረዳል ሲባል በቀይ ካርድ ተጨዋች የወጣበት ግን ማንቸስተር መሠለ ።
ኤቨርተን 1ለ0 ዩናይትድን እየመራ ከ80 ደቂቃ በላይ በ10 ተጨዋች ዘለቀ ።
ቶፊሶቹ የተጨዋች ብልጫ አድቫንቴጅ የተወሰደባቸው ሳይመስሉ በነፃነት በጀግንነት ለድል ተንቀሳቀሱ ። በላቀ ትኩረት እና ህብረትም እስከመጨረሻው ተዋደቁ ። በመጨረሻም ቶፊሶች አድናቆት የሚቸረው የአሸናፊነት ውጤትን ከእራሳቸው ጭምር ሊጋጠም ወደ ሜዳ የገባ የሚመስለው ኤድሪሴ ጋና ወፈፌነትን ጭምር ችለው ዩናይትድን ድል ነሱ ።
ባለፉት 5 ጨዋታዎችም ሳይሸነፍ ከመጓዙ ውጭ የረባ የቡድን የተደረጃ የሚታይ የጨዋታ እንቅስቃሴ ጥንካሬ ያልነበረው የአሞሪም ዩናይትድ ከጨዋታ ቀመር ሀሳቡ ጋር መግበባት ያልቻለ ሲባክን ያመሸ ጥራት የጎደለው ለዘብተኛ ቡድኑን እንደ ልማዱ አሳየ ።
ማንቸስተር ዩናይትድም በቀድሞዎ አሰልጣኙ ዴቭድ ሞየስ ተሸነፈ። ድሉ ከ13 ዓመት በፊት ዩናይትድን እንዲያሰለጥኑ በፈርጊ ተመርጠው መከራው ላይ ገና በጠዋት ተቀምጠው ጉድ ለሆኑት ዴቭድ ሞየስ ለመጀመሪያ ግዜ የተመዘገበ ነው።
ለዩናይትድ ውለታ ሊፈፅም ሜዳ የገባ የመሠለው የኢድሪሴ ጋና በመንደር ጨዋታ ዕንኳ የቀረው የለየለት ዕብደት የፈጠረለትን ክፍተት ሳይጠቀም ማንቸስተር ዩናይትድ ግራ ቀኝ እንደተራወጣ ሰሞናዊው የተሻለ የውጤት ጉዞውን ረስቶ ወደ ኖረበት ሽንፈቱም ተመልሷል ።
ከ80 ደቂቃ በላይ በቀይ ካርድ ተጨዋች የወጣበት ኤቨርተን ሳይሆን ዩናይትድ መስሎም ከኦልድትራፎርድ ታየ ።
ኤቨርተን በተሟላ ስኳዱ ከዩናይትድ ቢጫወት ምን ሊያሳየን ነበር ? ይህ ዩናይትድ ከሰሞኑ በማሸነፍ ውስጥ ሸፍኖት ያቆየውን ሰፊ የቡድን ድክመቱን በአግባቡ ያጋለጠ ጨዋታ ሆኖ ተጠኗቋል ።
🏴 12ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ
⏰ ተጠናቀቀ
ማን ዩናይትድ 0-1 ኤቨርተን
ዴውስበሪሆል 29'⚽️
የ415 ቀናት ጎፈሬ፤
የእግር ኳስ ሕይወቱን እንዳጎፈረ ቀጠለ ...
Tribune sport
#ethiopia | ኤድሪሴ ጋና ከኦልድትራፎርድ ጨርቁን ጥሎ ከዓለም ፊት አበደ ። የእራሱ የቡድን አጋሩ ኪንን በጥፊ ተማቶ ገና በጨዋታው ጅማሮ 13ኛው ደቂቃ በቀይ ካርድ ከሜዳ ተባረረ ።
የሴኔጋላዊው ዕብደት ዩናይትድን የበለጠ ይረዳል ሲባል በቀይ ካርድ ተጨዋች የወጣበት ግን ማንቸስተር መሠለ ።
ኤቨርተን 1ለ0 ዩናይትድን እየመራ ከ80 ደቂቃ በላይ በ10 ተጨዋች ዘለቀ ።
ቶፊሶቹ የተጨዋች ብልጫ አድቫንቴጅ የተወሰደባቸው ሳይመስሉ በነፃነት በጀግንነት ለድል ተንቀሳቀሱ ። በላቀ ትኩረት እና ህብረትም እስከመጨረሻው ተዋደቁ ። በመጨረሻም ቶፊሶች አድናቆት የሚቸረው የአሸናፊነት ውጤትን ከእራሳቸው ጭምር ሊጋጠም ወደ ሜዳ የገባ የሚመስለው ኤድሪሴ ጋና ወፈፌነትን ጭምር ችለው ዩናይትድን ድል ነሱ ።
ባለፉት 5 ጨዋታዎችም ሳይሸነፍ ከመጓዙ ውጭ የረባ የቡድን የተደረጃ የሚታይ የጨዋታ እንቅስቃሴ ጥንካሬ ያልነበረው የአሞሪም ዩናይትድ ከጨዋታ ቀመር ሀሳቡ ጋር መግበባት ያልቻለ ሲባክን ያመሸ ጥራት የጎደለው ለዘብተኛ ቡድኑን እንደ ልማዱ አሳየ ።
ማንቸስተር ዩናይትድም በቀድሞዎ አሰልጣኙ ዴቭድ ሞየስ ተሸነፈ። ድሉ ከ13 ዓመት በፊት ዩናይትድን እንዲያሰለጥኑ በፈርጊ ተመርጠው መከራው ላይ ገና በጠዋት ተቀምጠው ጉድ ለሆኑት ዴቭድ ሞየስ ለመጀመሪያ ግዜ የተመዘገበ ነው።
ለዩናይትድ ውለታ ሊፈፅም ሜዳ የገባ የመሠለው የኢድሪሴ ጋና በመንደር ጨዋታ ዕንኳ የቀረው የለየለት ዕብደት የፈጠረለትን ክፍተት ሳይጠቀም ማንቸስተር ዩናይትድ ግራ ቀኝ እንደተራወጣ ሰሞናዊው የተሻለ የውጤት ጉዞውን ረስቶ ወደ ኖረበት ሽንፈቱም ተመልሷል ።
ከ80 ደቂቃ በላይ በቀይ ካርድ ተጨዋች የወጣበት ኤቨርተን ሳይሆን ዩናይትድ መስሎም ከኦልድትራፎርድ ታየ ።
ኤቨርተን በተሟላ ስኳዱ ከዩናይትድ ቢጫወት ምን ሊያሳየን ነበር ? ይህ ዩናይትድ ከሰሞኑ በማሸነፍ ውስጥ ሸፍኖት ያቆየውን ሰፊ የቡድን ድክመቱን በአግባቡ ያጋለጠ ጨዋታ ሆኖ ተጠኗቋል ።
🏴 12ተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ ተጠባቂ ጨዋታ
⏰ ተጠናቀቀ
ማን ዩናይትድ 0-1 ኤቨርተን
ዴውስበሪሆል 29'⚽️
የ415 ቀናት ጎፈሬ፤
የእግር ኳስ ሕይወቱን እንዳጎፈረ ቀጠለ ...
Tribune sport
9 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ ብራይተንን 4 -2 በመርታት ወደ አራተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል!
ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ብራይተን ኤንድ ሆቭ አልቢዮንን 4 ለ 2 በመርታት ተከታታይ ሶስተኛ የሊግ ድሉን አስመዝግቧል።
ይህ ድል ቀያይ ሰይጣኖቹን በፕሪሚየር ሊግ ሰንጠረዥ ወደ 4ኛ ደረጃ ከፍ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለአውሮፓ ውድድር ቦታ ለማግኘት በሚደረገው ትግል ወሳኝ ሶስት ነጥቦችን አስገኝቷል።
seledadotio
seledadotio
ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ብራይተን ኤንድ ሆቭ አልቢዮንን 4 ለ 2 በመርታት ተከታታይ ሶስተኛ የሊግ ድሉን አስመዝግቧል።
ይህ ድል ቀያይ ሰይጣኖቹን በፕሪሚየር ሊግ ሰንጠረዥ ወደ 4ኛ ደረጃ ከፍ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለአውሮፓ ውድድር ቦታ ለማግኘት በሚደረገው ትግል ወሳኝ ሶስት ነጥቦችን አስገኝቷል።
seledadotio
seledadotio
10 months ago
“ ጎሉን ካስቆጠርኩ በኋላ የነበረውን ድባብ ሳልመው ነበር “ ሼስኮ
" ጥሩ መጫወት እና ማሸነፍ እንደምንችል አሳይተናል "
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ አጥቂ ቤንጃሚን ሼስኮ በኦልድትራፎርድ የመጀመሪያ ጎሉን ማስቆጠሩ እንዳስደሰተው ተናግሯል።
“ ጎሉን ካስቆጠርኩ በኋላ የነበረው ድባብ ሁልጊዜ ሳልመው የነበረው ነው “ ያለው ሼስኮ በዚህ እንደሚቀጥል ተስፋ አደርጋለሁ ብሏል።
አክሎም " እንደ አጠቃላይ አስፈላጊ የሆነ ድል ነው እስከመጨረሻው ታግለን ጨዋታውን አሸንፈናል " ብሏል።
" ሁልጊዜም ጫና አለ በተለይ እንደ ማንችስተር ዩናይትድ ባለ ትልቅ ክለብ ውስጥ ፤ ጥሩ መጫወት እና ጨዋታዎችን ማሸነፍ እንደምንችል በድጋሜ አሳይተናል።“ሼስኮ
#ts #sport #gtmc
" ጥሩ መጫወት እና ማሸነፍ እንደምንችል አሳይተናል "
#ethiopia | የማንችስተር ዩናይትዱ አጥቂ ቤንጃሚን ሼስኮ በኦልድትራፎርድ የመጀመሪያ ጎሉን ማስቆጠሩ እንዳስደሰተው ተናግሯል።
“ ጎሉን ካስቆጠርኩ በኋላ የነበረው ድባብ ሁልጊዜ ሳልመው የነበረው ነው “ ያለው ሼስኮ በዚህ እንደሚቀጥል ተስፋ አደርጋለሁ ብሏል።
አክሎም " እንደ አጠቃላይ አስፈላጊ የሆነ ድል ነው እስከመጨረሻው ታግለን ጨዋታውን አሸንፈናል " ብሏል።
" ሁልጊዜም ጫና አለ በተለይ እንደ ማንችስተር ዩናይትድ ባለ ትልቅ ክለብ ውስጥ ፤ ጥሩ መጫወት እና ጨዋታዎችን ማሸነፍ እንደምንችል በድጋሜ አሳይተናል።“ሼስኮ
#ts #sport #gtmc
11 months ago
ማንችስተር ዩናይትድ 2 ፡ 0 ቼልሲ
#ethiopia | በቀይ ካርድ በታጀበው ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ ቼልሲን 2 ለ 0 እየመራ የመጀመርያው 45 ደቂቃ ተጠናቋል፡፡
በ5ኛው ደቂቃ ግብ ጠባቂው ሮበርት ሳንቼዝ ብሪያን ምቤሞ ላይ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ መውጣቱን ተከትሎ ቼልሲ በ10 ተጫዋች ለመጫዎት ተገዷል፡፡
በኦልድትራፎርድ እየተደረገ በሚገኘው ጨዋታ አምበሉ ቡሩኖ ፈርናንዴዝ እና ካስሜሮ የማንችስተር ዩናይትድን ግቦች አስቆጥረዋል፡፡
ፖርቹጋላዊው አማካይ ቡርኖ ፈርናንዴዝ በዩናይትድ ማልያ 100ኛ ግቡን ነው ማስቆጠር የቻለው፡፡
ግብ አስቆጣሪው ካስሜሮ የመጀመርያው 45 ከመጠናቀቁ በፊት በሁለት ቢጫ ካርድ ሜዳ ወጥቷል፡፡
#ethiopia | በቀይ ካርድ በታጀበው ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ ቼልሲን 2 ለ 0 እየመራ የመጀመርያው 45 ደቂቃ ተጠናቋል፡፡
በ5ኛው ደቂቃ ግብ ጠባቂው ሮበርት ሳንቼዝ ብሪያን ምቤሞ ላይ በሰራው ጥፋት በቀይ ካርድ ከሜዳ መውጣቱን ተከትሎ ቼልሲ በ10 ተጫዋች ለመጫዎት ተገዷል፡፡
በኦልድትራፎርድ እየተደረገ በሚገኘው ጨዋታ አምበሉ ቡሩኖ ፈርናንዴዝ እና ካስሜሮ የማንችስተር ዩናይትድን ግቦች አስቆጥረዋል፡፡
ፖርቹጋላዊው አማካይ ቡርኖ ፈርናንዴዝ በዩናይትድ ማልያ 100ኛ ግቡን ነው ማስቆጠር የቻለው፡፡
ግብ አስቆጣሪው ካስሜሮ የመጀመርያው 45 ከመጠናቀቁ በፊት በሁለት ቢጫ ካርድ ሜዳ ወጥቷል፡፡
Sponsored by
Surafel
12 months ago
#ኤፍሬምየማነ ከመድፈኛው መንደር ...
#ethiopia | ቪክቶር ዮኬሬስ ከNorth Bank የጎል አካውንቱን ከፈተ ። ዝነኛ የደስታ አገላለፁን ከፊት ለፊቴም አሳየ ። ለካ የመድፉ አኬር ነኝ ። ከወንድሜ ማዬኮ መቀመጫ በድሉ የተደሰቱ የአርሰናል ደጋፊዎች ቺርስ Bro እያሉ አቅፈውኝ ፈነጠዙ ። ኑኖ ማዱኬ ለምን አርሰናል እንዳስፈረመው ሜዳ እስከቆየበት ሰዓት ለሚጠራጠሩት ከድንቅ ብቃት ጋር ምላሹን ሰጠ ። ንዋኔሪ ኦዴጋርድን መሥሎ ከሜዳው ዋለ ። ዙቢሜንዲ በመሃል ሜዳው ፓርቴን ለማስረሳት ሁሉ ነገር እንዳለው አሳየ ። ዩሊያን ቲምበር ከሁለት ጎሎቹ ጋራ የጨዋታው ኮኮብ ሆነ ። ኤምሬትስ ለኤብሬቺ አዜ ደማቅ አቀባበል አደረገ ። መድፉን ወዶ ፈቅዶ ድሮዋን ጨርቅ አስጥሎ አርሰናል የደረሰው ኤዜ በርችት የታጀበ welcome አቀባባል ከመድፉ መንደር ጠበቀው ።
አዴጋርድ እና ሳካ ከመጠነኛ ጉዳት ጋር ሲቀየሩ አርቴታ አሁን ሰፊ አማራጭ እንዳለው ታየ ። የክረምቱ ገቢያ አክተር አርሰናል በአማራጮች የተሞላ ሰፊ ስብስቡን በማስኬራ ትሮሳድ ትንሿ ማክስ ዶውማን እና ሉዊስ ስኬሊ የመሳሰሉ ቅያሬዎቹ ጭምር አሳየ ። እንደ ካይ ሃርቫርትስ ዐይነት ጉዳቶች አሁን የመድፉ ደጋፊዎች ስጋት እንደማይሆኑ ታዘብን ። መድፉም ሊድስን 5 ለ0 ረመረመ ። super super Max +++ super super Max ትንሿ ማክስ ዶውማን ኤምሬትስን አዘመረች ። ቅመም ነች ። በነፃነት ያለ ጫና ይንቀሳቀሳል ። የኳስ ኮንትሮሉ ማግኔቲክ ነው ። በድፍረት ድሪብል ያደርጋል ። ገና 15 ዓመቱ አይመስልም ። የትንሿ መድፈኛ ማክስ ዶውማንን የተለየ ተስጦኦ ላየ በዚች ዕድሜ ሰው ስንት ነገር በከፍታ ከተስጦኦው ጋር ይሰራል ። እኛ ጋር የትንሿ መድፈኛ ቅመም ማክስን ዕድሜ በአራት ቁጥር ዲጂት ያጠፈ ሁሉ ምን ሲያደረግ ውሎ እንደሚያድር ሆድ ይፍጀው ? ብቻ ግዙፉ ዮኬሬስ ሁለት ጎሎች አስቆጠረ ። ኤምሬትስ ቀለጠ ። ከNorth Bank የዮኬሬስ iconic ጭፈራዎች የ14 ቁጥር አልጋወራሽ ደመቀ ። ከመድፉ መሃል ዳንኪራውን አየሁ ። ከሰሜን ለንደን North London forever super Arsenal ከማይክ አርቴታ የክረምቱ ገቢያ ማዕበል ጋር ሰፊ የቡድን ጥልቀቱን አማራጭ የክዋክብት ስብስቡን በሜዳው የሲዝን kick off ጨዋታው አሳየ ። አርሰናል በ5ለ0 የጎል ሩምታ ለሊድስ የእንኳን ደህና መጣችሁ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ አቀባበል አደረገ ።
ከገነርስ ፐብ ዳንኪራው ቀልጧል ። ነፃነት ወርቅነህ የሚመስለው ከጀመረ የማያስወራው ያ ታማኝ ጃማይካዊ የአርሰናል ደጋፊ Bar -Man አጣሁት ። አበረውታል መሠል ወይ ለቋል ጠፋብኝ ። መድፈኛው በጨዋታ ቀን ያውም ድል ነስቶ ሰሜን ለንደን በጥፍሯ ቆማ ውላ ታድራለች ። North london forever what ever the weather ዕዚህ መድፈኛው መናኻሪያ ወቅቱ ሰመር ሆኖ ዕንኳ አየሩ ይቀያየራል ። ዛሬ ትንሽ ቀዝቀዝ ብሏል ። ወይኔ ኤፍሬም እዘንጣለሁ ብየ በቁምጣ ሳልበላ አልቀርም ። ከጨዋታ በፊት የነበረ የቅዝቃዜ ስጋቴ ከመድፉ አምስት ጎሎች ጋር ተነነ ።በseason kick off ከኦልድትራፎርድ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማግስት ኤዜን ከዶሮዋ መንጋጋ ጠልፎ ነጭ ለባሹ ሊድስን ያስተናገደው አርሰናል 5ለ0 እንግዳውን ረምርሟል ። Super Saturday Super Arsenal በዕለተ ቅዳሜ ከመድፈኞቹ መሃል የነበረኝን ማራኪ ቆይታ በዩቲዩብ ቻናላችን መሣጭ ዶክመንተሪ ይጠብቁን እያልኩ ለጊዜው ልሰናበት ! በያላችሁበት ሰላም ጤና ፍቅር ተመኘሁ ።
#ethiopia | ቪክቶር ዮኬሬስ ከNorth Bank የጎል አካውንቱን ከፈተ ። ዝነኛ የደስታ አገላለፁን ከፊት ለፊቴም አሳየ ። ለካ የመድፉ አኬር ነኝ ። ከወንድሜ ማዬኮ መቀመጫ በድሉ የተደሰቱ የአርሰናል ደጋፊዎች ቺርስ Bro እያሉ አቅፈውኝ ፈነጠዙ ። ኑኖ ማዱኬ ለምን አርሰናል እንዳስፈረመው ሜዳ እስከቆየበት ሰዓት ለሚጠራጠሩት ከድንቅ ብቃት ጋር ምላሹን ሰጠ ። ንዋኔሪ ኦዴጋርድን መሥሎ ከሜዳው ዋለ ። ዙቢሜንዲ በመሃል ሜዳው ፓርቴን ለማስረሳት ሁሉ ነገር እንዳለው አሳየ ። ዩሊያን ቲምበር ከሁለት ጎሎቹ ጋራ የጨዋታው ኮኮብ ሆነ ። ኤምሬትስ ለኤብሬቺ አዜ ደማቅ አቀባበል አደረገ ። መድፉን ወዶ ፈቅዶ ድሮዋን ጨርቅ አስጥሎ አርሰናል የደረሰው ኤዜ በርችት የታጀበ welcome አቀባባል ከመድፉ መንደር ጠበቀው ።
አዴጋርድ እና ሳካ ከመጠነኛ ጉዳት ጋር ሲቀየሩ አርቴታ አሁን ሰፊ አማራጭ እንዳለው ታየ ። የክረምቱ ገቢያ አክተር አርሰናል በአማራጮች የተሞላ ሰፊ ስብስቡን በማስኬራ ትሮሳድ ትንሿ ማክስ ዶውማን እና ሉዊስ ስኬሊ የመሳሰሉ ቅያሬዎቹ ጭምር አሳየ ። እንደ ካይ ሃርቫርትስ ዐይነት ጉዳቶች አሁን የመድፉ ደጋፊዎች ስጋት እንደማይሆኑ ታዘብን ። መድፉም ሊድስን 5 ለ0 ረመረመ ። super super Max +++ super super Max ትንሿ ማክስ ዶውማን ኤምሬትስን አዘመረች ። ቅመም ነች ። በነፃነት ያለ ጫና ይንቀሳቀሳል ። የኳስ ኮንትሮሉ ማግኔቲክ ነው ። በድፍረት ድሪብል ያደርጋል ። ገና 15 ዓመቱ አይመስልም ። የትንሿ መድፈኛ ማክስ ዶውማንን የተለየ ተስጦኦ ላየ በዚች ዕድሜ ሰው ስንት ነገር በከፍታ ከተስጦኦው ጋር ይሰራል ። እኛ ጋር የትንሿ መድፈኛ ቅመም ማክስን ዕድሜ በአራት ቁጥር ዲጂት ያጠፈ ሁሉ ምን ሲያደረግ ውሎ እንደሚያድር ሆድ ይፍጀው ? ብቻ ግዙፉ ዮኬሬስ ሁለት ጎሎች አስቆጠረ ። ኤምሬትስ ቀለጠ ። ከNorth Bank የዮኬሬስ iconic ጭፈራዎች የ14 ቁጥር አልጋወራሽ ደመቀ ። ከመድፉ መሃል ዳንኪራውን አየሁ ። ከሰሜን ለንደን North London forever super Arsenal ከማይክ አርቴታ የክረምቱ ገቢያ ማዕበል ጋር ሰፊ የቡድን ጥልቀቱን አማራጭ የክዋክብት ስብስቡን በሜዳው የሲዝን kick off ጨዋታው አሳየ ። አርሰናል በ5ለ0 የጎል ሩምታ ለሊድስ የእንኳን ደህና መጣችሁ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ አቀባበል አደረገ ።
ከገነርስ ፐብ ዳንኪራው ቀልጧል ። ነፃነት ወርቅነህ የሚመስለው ከጀመረ የማያስወራው ያ ታማኝ ጃማይካዊ የአርሰናል ደጋፊ Bar -Man አጣሁት ። አበረውታል መሠል ወይ ለቋል ጠፋብኝ ። መድፈኛው በጨዋታ ቀን ያውም ድል ነስቶ ሰሜን ለንደን በጥፍሯ ቆማ ውላ ታድራለች ። North london forever what ever the weather ዕዚህ መድፈኛው መናኻሪያ ወቅቱ ሰመር ሆኖ ዕንኳ አየሩ ይቀያየራል ። ዛሬ ትንሽ ቀዝቀዝ ብሏል ። ወይኔ ኤፍሬም እዘንጣለሁ ብየ በቁምጣ ሳልበላ አልቀርም ። ከጨዋታ በፊት የነበረ የቅዝቃዜ ስጋቴ ከመድፉ አምስት ጎሎች ጋር ተነነ ።በseason kick off ከኦልድትራፎርድ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማግስት ኤዜን ከዶሮዋ መንጋጋ ጠልፎ ነጭ ለባሹ ሊድስን ያስተናገደው አርሰናል 5ለ0 እንግዳውን ረምርሟል ። Super Saturday Super Arsenal በዕለተ ቅዳሜ ከመድፈኞቹ መሃል የነበረኝን ማራኪ ቆይታ በዩቲዩብ ቻናላችን መሣጭ ዶክመንተሪ ይጠብቁን እያልኩ ለጊዜው ልሰናበት ! በያላችሁበት ሰላም ጤና ፍቅር ተመኘሁ ።
12 months ago
ማንችስተር ዩናይትዶች እና ሴኒ ላመንስን
✍በጋዜጠኛ ብሩክ ተስፋዬ
በማንችስተር ዩናይትዶችየቤልጅሙን አንቱዎርፕ ክለብ ግብ ጠባቂውን ሴኒ ላመንስን ለማስፈረም እየሰሩ እንደሆነ ተነግሯል፤ ከተጫዋቹ ጋር ግል ጥቅማጥቅም ጉዳይ መስማማታቸውንም በርካታ የዜና ምንጮች እየዘገቡ ነው
****
የባሎን ዶር አሸናፊው የማንችስተር ሲቲው አማካይ ሮድሪና ፊል ፎደን ከጉዳት መልስ ለነገው የማንችስተር ሲቲና ቶተንሃም ጨዋታ ዝግጁ መሆናቸውን አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቅድመ ጨዋታ ጋዜጣዊ መግለጫው ተናግሯል። ፔፕ ስለሁለቱም ተጫዋቾች ሲናገር " ለወልቭሱ ጨዋታ 90 ደቂቃ ባይሆንም ለመጫወት ዝግጁ ነበሩ፤ ነገር ግን አሁን ላይ ለነገው ጨዋታ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ናቸው" በማለት ሁለቱም የቡድኑ ቁልፍ ተጫዋቾች በኢትሀዱ ጨዋታ ሊሰለፉ እንደሚችሉ አረጋግጧል።
***
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በቅድመ ጨዋታ ጋዜጣዊ መግለጫው ስለቪክቶር ጊዮኬሬሽ በሰጠው አስተያየት ቪክቶር እጅግ በጣም ጉጉት ላይ ነው፤ሳምንቱን በሙሉ ጠንንሮ ልምምድ ሲሰራ ነበር፤በጣም ጥሩ ቦታ ላይ ነው የሚመስለው። በማለት አጥቂው ያለበትን ሁኔታ ገልጿል።
ስለተጋጣሚያቸው ሊድስ ዩናይትድ ደግሞ እጅጉን መደነቁን ገልጿል። በቅድመ-ውድድር ወቅት ያደረጉትን፣ ሰኞ ላይ ከኤቨርተን ጋር ያደረጉትን ፣ባለፈው አመት ላደረጉት ሁሉ አሰልጣኛቸውን ዳንኤል ፋርከን ምስጋና እንደሚገባቸው ገልፆ የነገውን ጨዋታ በእርግጠኛነት ከባድ ግጥሚያ ሊያደርጉባቸው እንደሚችሉ ተናግሯል።
***
በመጀመሪያው ጨዋታቸው በግዙፉ ኦልድትራፎርድ በአርሰናል የአንድ ለዜሮ ሽንፈት የደረሰባቸው አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም እሁድ ከፉልሃም ጋር በክራቫን ኮቴጅ የሚያደርጉትን ጨዋታ አስመልክተ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ስለራስመስ ሆይሉንድ "ራስመስ ከቡድኑ ውጪ መደረጉን ያስተናገደው በፕሮፌሽናል መንገድ ነው ነገር ግን አጠቃላይ ነገሩን ለመናገር የዝውውር መስኮቱ እስኪዘጋ መጠበቅ አለብን" ብሏል።
ሩበን አሞሪም አክሎም ስለፉልሃሙ ጨዋታ የሚከተለውን ተናግሯል
"ከፉልሃም ጋር መጫወት በጣም ከባድ ነው። ግልፅ የሆነ የአጨዋወት መለያ አላቸው አሰልጣኝ ማርኮ ሲልቫም ትልቅ ብልህ ነው በማለት ማርኮ ሲልቫንና ቡድናቸውን አድንቋል፤ ፉልሃሞች ሊጉን በሚገባ የተረዱና ልምድ ያላቸው በሆኑ ጨዋታው ከባድ ነው ነገር ግን ደግሞ ሁሉም የሊግ ጨዋታዎች ከባድ ናቸዉ ብሏል።
አያይዞም በባለፈው ጨዋታ ጥሩ ነገሮች ነበሩን ጠንካራ ነገራችን የበለጠ እናጠናክራለን የታዩብን ክፍተቶች ላይና የጎደሉን ነገሮች ላይ ደሞ ጠንክረን እንሰራለን። ተጋጣሚዎቻችንን በሚገባ አጥንተን ከቆሙ ኳሶች የሚመጣን ጎል እንከላከላለን ይህን የምናደርገው ለሁሉም ተጋጣሚዎቻችን ነው " ብለዋል።
✍በጋዜጠኛ ብሩክ ተስፋዬ
በማንችስተር ዩናይትዶችየቤልጅሙን አንቱዎርፕ ክለብ ግብ ጠባቂውን ሴኒ ላመንስን ለማስፈረም እየሰሩ እንደሆነ ተነግሯል፤ ከተጫዋቹ ጋር ግል ጥቅማጥቅም ጉዳይ መስማማታቸውንም በርካታ የዜና ምንጮች እየዘገቡ ነው
****
የባሎን ዶር አሸናፊው የማንችስተር ሲቲው አማካይ ሮድሪና ፊል ፎደን ከጉዳት መልስ ለነገው የማንችስተር ሲቲና ቶተንሃም ጨዋታ ዝግጁ መሆናቸውን አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ ቅድመ ጨዋታ ጋዜጣዊ መግለጫው ተናግሯል። ፔፕ ስለሁለቱም ተጫዋቾች ሲናገር " ለወልቭሱ ጨዋታ 90 ደቂቃ ባይሆንም ለመጫወት ዝግጁ ነበሩ፤ ነገር ግን አሁን ላይ ለነገው ጨዋታ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ ናቸው" በማለት ሁለቱም የቡድኑ ቁልፍ ተጫዋቾች በኢትሀዱ ጨዋታ ሊሰለፉ እንደሚችሉ አረጋግጧል።
***
አሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ በቅድመ ጨዋታ ጋዜጣዊ መግለጫው ስለቪክቶር ጊዮኬሬሽ በሰጠው አስተያየት ቪክቶር እጅግ በጣም ጉጉት ላይ ነው፤ሳምንቱን በሙሉ ጠንንሮ ልምምድ ሲሰራ ነበር፤በጣም ጥሩ ቦታ ላይ ነው የሚመስለው። በማለት አጥቂው ያለበትን ሁኔታ ገልጿል።
ስለተጋጣሚያቸው ሊድስ ዩናይትድ ደግሞ እጅጉን መደነቁን ገልጿል። በቅድመ-ውድድር ወቅት ያደረጉትን፣ ሰኞ ላይ ከኤቨርተን ጋር ያደረጉትን ፣ባለፈው አመት ላደረጉት ሁሉ አሰልጣኛቸውን ዳንኤል ፋርከን ምስጋና እንደሚገባቸው ገልፆ የነገውን ጨዋታ በእርግጠኛነት ከባድ ግጥሚያ ሊያደርጉባቸው እንደሚችሉ ተናግሯል።
***
በመጀመሪያው ጨዋታቸው በግዙፉ ኦልድትራፎርድ በአርሰናል የአንድ ለዜሮ ሽንፈት የደረሰባቸው አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም እሁድ ከፉልሃም ጋር በክራቫን ኮቴጅ የሚያደርጉትን ጨዋታ አስመልክተ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ስለራስመስ ሆይሉንድ "ራስመስ ከቡድኑ ውጪ መደረጉን ያስተናገደው በፕሮፌሽናል መንገድ ነው ነገር ግን አጠቃላይ ነገሩን ለመናገር የዝውውር መስኮቱ እስኪዘጋ መጠበቅ አለብን" ብሏል።
ሩበን አሞሪም አክሎም ስለፉልሃሙ ጨዋታ የሚከተለውን ተናግሯል
"ከፉልሃም ጋር መጫወት በጣም ከባድ ነው። ግልፅ የሆነ የአጨዋወት መለያ አላቸው አሰልጣኝ ማርኮ ሲልቫም ትልቅ ብልህ ነው በማለት ማርኮ ሲልቫንና ቡድናቸውን አድንቋል፤ ፉልሃሞች ሊጉን በሚገባ የተረዱና ልምድ ያላቸው በሆኑ ጨዋታው ከባድ ነው ነገር ግን ደግሞ ሁሉም የሊግ ጨዋታዎች ከባድ ናቸዉ ብሏል።
አያይዞም በባለፈው ጨዋታ ጥሩ ነገሮች ነበሩን ጠንካራ ነገራችን የበለጠ እናጠናክራለን የታዩብን ክፍተቶች ላይና የጎደሉን ነገሮች ላይ ደሞ ጠንክረን እንሰራለን። ተጋጣሚዎቻችንን በሚገባ አጥንተን ከቆሙ ኳሶች የሚመጣን ጎል እንከላከላለን ይህን የምናደርገው ለሁሉም ተጋጣሚዎቻችን ነው " ብለዋል።
12 months ago
አርባ አመቱ ላይም ሮናልዶ ቆንጆ ነው፤ የፕላስቲክ ቀዶ ሐኪሙ ምስጢሩን ገለጸ
#ethiopia | ሰዎች በእድሜ ሲገፉ መልካቸውም ይቀየራል። የእድሜ ምልክቶች በፊታቸው ላይ ግልጽ ይሆናሉ፣ ቆዳቸውም መለወጥ ይጀምራል። ለማጠቃለል ያህል ጠቢባንም ቢሆኑ እድሜ ሊደበቅ አይችልም ይላሉ።
ነገር ግን አንዱ ምናልባት ለየት ያለ ነው። አርባ አመቱ ላይ መሆኑን ለማመን ይከብዳል። ‘አርባ-አራት’ ከማለት የራቀው ክርስቲያኖ ሮናልዶ አሁንም በጣም ወጣት ይመስላል። የፖርቹጋላዊው የአል ናስር አጥቂ ስለ ሰውነት ብቃት ምን ያህል እንደሚያስብ ሁሉም ያውቃል።
ነገር ግን ያ ለሜዳው ነው፣ ሮናልዶ አሁንም ስኬታማ የሆነበት ቦታ። የመልክ ጉዳይ ግን ትንሽ ለየት ያለ ነው። የሮናልዶ እኩዮች ብዙዎቹ ከረጅም ጊዜ በፊት ጫማቸውን ሰቅለዋል። ፊታቸውም የመወፈርና የማርጀት ምልክቶች ያሳያሉ። ነገር ግን በኒውዮርክ ታዋቂ የፕላስቲክ ቀዶ ሐኪም የሆኑት ዶ/ር ኢሊ ሌቪን ሮናልዶ አሁንም ወጣት የሆነበትን ምስጢር ለመፍታት ሞክረዋል።
ሌቪን ከፖርቹጋላዊው አፈ ታሪክ ሮናልዶ ጋር ሰርቶ አያውቅም። ይሁን እንጂ ሮናልዶ የወጣትነት መልኩን፣ ሰውነቱንና ፊቱን ለመጠበቅ ሲል ለበርካታ ቀዶ ጥገናዎችና የጥርስ ስራዎች ብዙ ገንዘብ አውጥቷል። ይህም ከሁለት አስርት አመታት በላይ በፊቱ ገጽታ ላይ ለውጥ እንዲመጣ ምክንያት ሊሆን ይችላል። ሌቪን ለብሪቲሽ ሚዲያ ሜይል ኦንላይን ተናግረዋል።
የ NYC የፕላስቲክ ቀዶ ጥገና እና የቆዳ ህክምና ዳይሬክተሩ ሮናልዶ ለአስርተ አመታት በአፍንጫው ላይ "ትልቅ ለውጥ" ማድረጉን ገልፀዋል፣ ይህም እ.ኤ.አ. በ2003 ማንቸስተር ዩናይትድ የኦልድትራፎርድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገ ጊዜ ከነበረበት ገጽታ ቀስ በቀስ እየተለወጠ መምጣቱን አስረድተዋል።
ሌቪን ሮናልዶ ‘ራይኖፕላስቲ ቀዶ ጥገና’ አድርጓል ብለው ያምናሉ። ‘የአፍንጫ ስራ’ በመባልም የሚታወቀው ይህ አፍንጫን ለማሻሻል እንዲሁም ተግባሩን ለማሻሻል የሚያገለግል ሂደት ነው። ይህ አሰራር የአፍንጫ አለመመጣጠንንም ማስተካከል ይችላል።
ሌቪን የሮናልዶ የአፍንጫ አጥንቶች እንደገና ተገንብተዋል ብሎ ያምናል። ሌቪን ለሜል ኦንላይን እንዲህ ብሏል፡- ‘ከራይኖፕላስቲ ጋር የሚስማማ ነው፣ የአፍንጫ ጫፍ ብቻ ሳይሆን ላዩም ጭምር የሚስተካከልበት ነው። የአፍንጫ አጥንቶችም እንደገና ይገነባሉ።
ሌቪን ሮናልዶ በአፍንጫው ላይ ብቻ ሳይሆን በጥርስ ላይም ስራዎች እንደሰራ ያምናል። ሮናልዶ ይህን እውነታ በሙያው መጀመሪያ ላይ አልደበቀም። ጥርሱን ነጭ እና የተስተካከለ ለማድረግ ስራ አድርጓል። ሌቪን ሮናልዶ የላይኛው ድዱ ላይ ያለውን ክፍተት ለመቀነስ ቀዶ ጥገና አድርጎ ሊሆን እንደሚችል ያምናል። ሆኖም የሮናልዶ ተወካዮች በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጡም።
ልክ እንደ አምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ሮናልዶ፣ የ48 ዓመቱ የNFL ኮከብ ቶም ብራዲ ወጣት ይመስላል። ነገር ግን ሌቪን በብራዲ እና በሮናልዶ ቀዶ ጥገና መካከል ልዩነት አለ ብሎ ያምናል። ሮናልዶ ቀዶ ጥገናውን ለረጅም ጊዜ ቀስ በቀስ አድርጓል።
ብራዲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ ቀዶ ጥገናዎችን አድርጓል፣ ስለዚህ የወጣትነት መልኩን መጠበቅ ተፈጥሯዊ አይመስልም።
የሮናልዶ ፈገግታ ከቀን ወደ ቀን ይበልጥ ቆንጆ ሆኗል። ነገር ግን፣ በእንግሊዝ በነበረበት የመጀመሪያ ጊዜ፣ በጥርሱ መካከል ክፍተቶች ነበሩት እና ጥርሱ ቀለም ተለውጦ ነበር።
ዩናይትድን ከተቀላቀለ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የሮናልዶ ፈገግታ ፍጹም መሆን ጀመረ።
ሌቪን ለዚህ ምክንያቱ የ'ጥርስ መሸፈኛ' (dental veneers) መጠቀም እንደሆነ ያምናል። በተጨማሪም ሌቪን በሚስቅበት ጊዜ ድዱ ወደ ውጪ እንዳይወጣ በድዱ ላይም ስራ እንደሰራ ያምናል። ምንም እንኳን ይህ 'ቦቶክስ' እና 'ቬኒየርስ' በመጠቀም ሊሳካ ቢችልም, ዶክተሩ ሮናልዶ ቀዶ ጥገና አድርጓል ብሎ ያምናል።
ይህ ቀዶ ጥገና ደግሞ በጣም የሚያም ነው እና የመዋቢያ ህክምናንም ያካትታል።
በፊቱ ላይ በተደረጉት እነዚህ ለውጦች፣ ሮናልዶ ከስፖርት አለም ውጪ ታላቅ ስብዕና ሆኗል እና በማስታወቂያም ትኩረት አግኝቷል።
ሮናልዶ እ.ኤ.አ. በ2003 ስፖርቲንግ ሊዝበንን ለቆ ማንቸስተር ዩናይትድን ተቀላቀለ። ከዚያም በ2009 ወደ ሪያል ማድሪድ ተዛወረ። ወደ ጁቬንቱስ ከተዛወረ እና ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ከተመለሰ በኋላ በታሪክ ከታላላቅ እግር ኳስ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው አሁን ለሳውዲ አረቢያ ክለብ አል ናስር እየተጫወተ ነው። #fp
#ethiopia | ሰዎች በእድሜ ሲገፉ መልካቸውም ይቀየራል። የእድሜ ምልክቶች በፊታቸው ላይ ግልጽ ይሆናሉ፣ ቆዳቸውም መለወጥ ይጀምራል። ለማጠቃለል ያህል ጠቢባንም ቢሆኑ እድሜ ሊደበቅ አይችልም ይላሉ።
ነገር ግን አንዱ ምናልባት ለየት ያለ ነው። አርባ አመቱ ላይ መሆኑን ለማመን ይከብዳል። ‘አርባ-አራት’ ከማለት የራቀው ክርስቲያኖ ሮናልዶ አሁንም በጣም ወጣት ይመስላል። የፖርቹጋላዊው የአል ናስር አጥቂ ስለ ሰውነት ብቃት ምን ያህል እንደሚያስብ ሁሉም ያውቃል።
ነገር ግን ያ ለሜዳው ነው፣ ሮናልዶ አሁንም ስኬታማ የሆነበት ቦታ። የመልክ ጉዳይ ግን ትንሽ ለየት ያለ ነው። የሮናልዶ እኩዮች ብዙዎቹ ከረጅም ጊዜ በፊት ጫማቸውን ሰቅለዋል። ፊታቸውም የመወፈርና የማርጀት ምልክቶች ያሳያሉ። ነገር ግን በኒውዮርክ ታዋቂ የፕላስቲክ ቀዶ ሐኪም የሆኑት ዶ/ር ኢሊ ሌቪን ሮናልዶ አሁንም ወጣት የሆነበትን ምስጢር ለመፍታት ሞክረዋል።
ሌቪን ከፖርቹጋላዊው አፈ ታሪክ ሮናልዶ ጋር ሰርቶ አያውቅም። ይሁን እንጂ ሮናልዶ የወጣትነት መልኩን፣ ሰውነቱንና ፊቱን ለመጠበቅ ሲል ለበርካታ ቀዶ ጥገናዎችና የጥርስ ስራዎች ብዙ ገንዘብ አውጥቷል። ይህም ከሁለት አስርት አመታት በላይ በፊቱ ገጽታ ላይ ለውጥ እንዲመጣ ምክንያት ሊሆን ይችላል። ሌቪን ለብሪቲሽ ሚዲያ ሜይል ኦንላይን ተናግረዋል።
የ NYC የፕላስቲክ ቀዶ ጥገና እና የቆዳ ህክምና ዳይሬክተሩ ሮናልዶ ለአስርተ አመታት በአፍንጫው ላይ "ትልቅ ለውጥ" ማድረጉን ገልፀዋል፣ ይህም እ.ኤ.አ. በ2003 ማንቸስተር ዩናይትድ የኦልድትራፎርድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገ ጊዜ ከነበረበት ገጽታ ቀስ በቀስ እየተለወጠ መምጣቱን አስረድተዋል።
ሌቪን ሮናልዶ ‘ራይኖፕላስቲ ቀዶ ጥገና’ አድርጓል ብለው ያምናሉ። ‘የአፍንጫ ስራ’ በመባልም የሚታወቀው ይህ አፍንጫን ለማሻሻል እንዲሁም ተግባሩን ለማሻሻል የሚያገለግል ሂደት ነው። ይህ አሰራር የአፍንጫ አለመመጣጠንንም ማስተካከል ይችላል።
ሌቪን የሮናልዶ የአፍንጫ አጥንቶች እንደገና ተገንብተዋል ብሎ ያምናል። ሌቪን ለሜል ኦንላይን እንዲህ ብሏል፡- ‘ከራይኖፕላስቲ ጋር የሚስማማ ነው፣ የአፍንጫ ጫፍ ብቻ ሳይሆን ላዩም ጭምር የሚስተካከልበት ነው። የአፍንጫ አጥንቶችም እንደገና ይገነባሉ።
ሌቪን ሮናልዶ በአፍንጫው ላይ ብቻ ሳይሆን በጥርስ ላይም ስራዎች እንደሰራ ያምናል። ሮናልዶ ይህን እውነታ በሙያው መጀመሪያ ላይ አልደበቀም። ጥርሱን ነጭ እና የተስተካከለ ለማድረግ ስራ አድርጓል። ሌቪን ሮናልዶ የላይኛው ድዱ ላይ ያለውን ክፍተት ለመቀነስ ቀዶ ጥገና አድርጎ ሊሆን እንደሚችል ያምናል። ሆኖም የሮናልዶ ተወካዮች በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጡም።
ልክ እንደ አምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ሮናልዶ፣ የ48 ዓመቱ የNFL ኮከብ ቶም ብራዲ ወጣት ይመስላል። ነገር ግን ሌቪን በብራዲ እና በሮናልዶ ቀዶ ጥገና መካከል ልዩነት አለ ብሎ ያምናል። ሮናልዶ ቀዶ ጥገናውን ለረጅም ጊዜ ቀስ በቀስ አድርጓል።
ብራዲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ ቀዶ ጥገናዎችን አድርጓል፣ ስለዚህ የወጣትነት መልኩን መጠበቅ ተፈጥሯዊ አይመስልም።
የሮናልዶ ፈገግታ ከቀን ወደ ቀን ይበልጥ ቆንጆ ሆኗል። ነገር ግን፣ በእንግሊዝ በነበረበት የመጀመሪያ ጊዜ፣ በጥርሱ መካከል ክፍተቶች ነበሩት እና ጥርሱ ቀለም ተለውጦ ነበር።
ዩናይትድን ከተቀላቀለ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የሮናልዶ ፈገግታ ፍጹም መሆን ጀመረ።
ሌቪን ለዚህ ምክንያቱ የ'ጥርስ መሸፈኛ' (dental veneers) መጠቀም እንደሆነ ያምናል። በተጨማሪም ሌቪን በሚስቅበት ጊዜ ድዱ ወደ ውጪ እንዳይወጣ በድዱ ላይም ስራ እንደሰራ ያምናል። ምንም እንኳን ይህ 'ቦቶክስ' እና 'ቬኒየርስ' በመጠቀም ሊሳካ ቢችልም, ዶክተሩ ሮናልዶ ቀዶ ጥገና አድርጓል ብሎ ያምናል።
ይህ ቀዶ ጥገና ደግሞ በጣም የሚያም ነው እና የመዋቢያ ህክምናንም ያካትታል።
በፊቱ ላይ በተደረጉት እነዚህ ለውጦች፣ ሮናልዶ ከስፖርት አለም ውጪ ታላቅ ስብዕና ሆኗል እና በማስታወቂያም ትኩረት አግኝቷል።
ሮናልዶ እ.ኤ.አ. በ2003 ስፖርቲንግ ሊዝበንን ለቆ ማንቸስተር ዩናይትድን ተቀላቀለ። ከዚያም በ2009 ወደ ሪያል ማድሪድ ተዛወረ። ወደ ጁቬንቱስ ከተዛወረ እና ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ከተመለሰ በኋላ በታሪክ ከታላላቅ እግር ኳስ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው አሁን ለሳውዲ አረቢያ ክለብ አል ናስር እየተጫወተ ነው። #fp
12 months ago
አርባ አመቱ ላይም ሮናልዶ ቆንጆ ነው፤ የፕላስቲክ ቀዶ ሐኪሙ ምስጢሩን ገለጸ
ሰዎች በእድሜ ሲገፉ መልካቸውም ይቀየራል። የእድሜ ምልክቶች በፊታቸው ላይ ግልጽ ይሆናሉ፣ ቆዳቸውም መለወጥ ይጀምራል። ለማጠቃለል ያህል ጠቢባንም ቢሆኑ እድሜ ሊደበቅ አይችልም ይላሉ።
ነገር ግን አንዱ ምናልባት ለየት ያለ ነው። አርባ አመቱ ላይ መሆኑን ለማመን ይከብዳል። ‘አርባ-አራት’ ከማለት የራቀው ክርስቲያኖ ሮናልዶ አሁንም በጣም ወጣት ይመስላል። የፖርቹጋላዊው የአል ናስር አጥቂ ስለ ሰውነት ብቃት ምን ያህል እንደሚያስብ ሁሉም ያውቃል።
ነገር ግን ያ ለሜዳው ነው፣ ሮናልዶ አሁንም ስኬታማ የሆነበት ቦታ። የመልክ ጉዳይ ግን ትንሽ ለየት ያለ ነው። የሮናልዶ እኩዮች ብዙዎቹ ከረጅም ጊዜ በፊት ጫማቸውን ሰቅለዋል። ፊታቸውም የመወፈርና የማርጀት ምልክቶች ያሳያሉ። ነገር ግን በኒውዮርክ ታዋቂ የፕላስቲክ ቀዶ ሐኪም የሆኑት ዶ/ር ኢሊ ሌቪን ሮናልዶ አሁንም ወጣት የሆነበትን ምስጢር ለመፍታት ሞክረዋል።
ሌቪን ከፖርቹጋላዊው አፈ ታሪክ ሮናልዶ ጋር ሰርቶ አያውቅም። ይሁን እንጂ ሮናልዶ የወጣትነት መልኩን፣ ሰውነቱንና ፊቱን ለመጠበቅ ሲል ለበርካታ ቀዶ ጥገናዎችና የጥርስ ስራዎች ብዙ ገንዘብ አውጥቷል። ይህም ከሁለት አስርት አመታት በላይ በፊቱ ገጽታ ላይ ለውጥ እንዲመጣ ምክንያት ሊሆን ይችላል። ሌቪን ለብሪቲሽ ሚዲያ ሜይል ኦንላይን ተናግረዋል።
የ NYC የፕላስቲክ ቀዶ ጥገና እና የቆዳ ህክምና ዳይሬክተሩ ሮናልዶ ለአስርተ አመታት በአፍንጫው ላይ "ትልቅ ለውጥ" ማድረጉን ገልፀዋል፣ ይህም እ.ኤ.አ. በ2003 ማንቸስተር ዩናይትድ የኦልድትራፎርድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገ ጊዜ ከነበረበት ገጽታ ቀስ በቀስ እየተለወጠ መምጣቱን አስረድተዋል።
ሌቪን ሮናልዶ ‘ራይኖፕላስቲ ቀዶ ጥገና’ አድርጓል ብለው ያምናሉ። ‘የአፍንጫ ስራ’ በመባልም የሚታወቀው ይህ አፍንጫን ለማሻሻል እንዲሁም ተግባሩን ለማሻሻል የሚያገለግል ሂደት ነው። ይህ አሰራር የአፍንጫ አለመመጣጠንንም ማስተካከል ይችላል።
ሌቪን የሮናልዶ የአፍንጫ አጥንቶች እንደገና ተገንብተዋል ብሎ ያምናል። ሌቪን ለሜል ኦንላይን እንዲህ ብሏል፡- ‘ከራይኖፕላስቲ ጋር የሚስማማ ነው፣ የአፍንጫ ጫፍ ብቻ ሳይሆን ላዩም ጭምር የሚስተካከልበት ነው። የአፍንጫ አጥንቶችም እንደገና ይገነባሉ።
ሌቪን ሮናልዶ በአፍንጫው ላይ ብቻ ሳይሆን በጥርስ ላይም ስራዎች እንደሰራ ያምናል። ሮናልዶ ይህን እውነታ በሙያው መጀመሪያ ላይ አልደበቀም። ጥርሱን ነጭ እና የተስተካከለ ለማድረግ ስራ አድርጓል። ሌቪን ሮናልዶ የላይኛው ድዱ ላይ ያለውን ክፍተት ለመቀነስ ቀዶ ጥገና አድርጎ ሊሆን እንደሚችል ያምናል። ሆኖም የሮናልዶ ተወካዮች በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጡም።
ልክ እንደ አምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ሮናልዶ፣ የ48 ዓመቱ የNFL ኮከብ ቶም ብራዲ ወጣት ይመስላል። ነገር ግን ሌቪን በብራዲ እና በሮናልዶ ቀዶ ጥገና መካከል ልዩነት አለ ብሎ ያምናል። ሮናልዶ ቀዶ ጥገናውን ለረጅም ጊዜ ቀስ በቀስ አድርጓል።
ብራዲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ ቀዶ ጥገናዎችን አድርጓል፣ ስለዚህ የወጣትነት መልኩን መጠበቅ ተፈጥሯዊ አይመስልም።
የሮናልዶ ፈገግታ ከቀን ወደ ቀን ይበልጥ ቆንጆ ሆኗል። ነገር ግን፣ በእንግሊዝ በነበረበት የመጀመሪያ ጊዜ፣ በጥርሱ መካከል ክፍተቶች ነበሩት እና ጥርሱ ቀለም ተለውጦ ነበር።
ዩናይትድን ከተቀላቀለ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የሮናልዶ ፈገግታ ፍጹም መሆን ጀመረ።
ሌቪን ለዚህ ምክንያቱ የ'ጥርስ መሸፈኛ' (dental veneers) መጠቀም እንደሆነ ያምናል። በተጨማሪም ሌቪን በሚስቅበት ጊዜ ድዱ ወደ ውጪ እንዳይወጣ በድዱ ላይም ስራ እንደሰራ ያምናል። ምንም እንኳን ይህ 'ቦቶክስ' እና 'ቬኒየርስ' በመጠቀም ሊሳካ ቢችልም, ዶክተሩ ሮናልዶ ቀዶ ጥገና አድርጓል ብሎ ያምናል።
ይህ ቀዶ ጥገና ደግሞ በጣም የሚያም ነው እና የመዋቢያ ህክምናንም ያካትታል።
በፊቱ ላይ በተደረጉት እነዚህ ለውጦች፣ ሮናልዶ ከስፖርት አለም ውጪ ታላቅ ስብዕና ሆኗል እና በማስታወቂያም ትኩረት አግኝቷል።
ሮናልዶ እ.ኤ.አ. በ2003 ስፖርቲንግ ሊዝበንን ለቆ ማንቸስተር ዩናይትድን ተቀላቀለ። ከዚያም በ2009 ወደ ሪያል ማድሪድ ተዛወረ። ወደ ጁቬንቱስ ከተዛወረ እና ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ከተመለሰ በኋላ በታሪክ ከታላላቅ እግር ኳስ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው አሁን ለሳውዲ አረቢያ ክለብ አል ናስር እየተጫወተ ነው።
ሰዎች በእድሜ ሲገፉ መልካቸውም ይቀየራል። የእድሜ ምልክቶች በፊታቸው ላይ ግልጽ ይሆናሉ፣ ቆዳቸውም መለወጥ ይጀምራል። ለማጠቃለል ያህል ጠቢባንም ቢሆኑ እድሜ ሊደበቅ አይችልም ይላሉ።
ነገር ግን አንዱ ምናልባት ለየት ያለ ነው። አርባ አመቱ ላይ መሆኑን ለማመን ይከብዳል። ‘አርባ-አራት’ ከማለት የራቀው ክርስቲያኖ ሮናልዶ አሁንም በጣም ወጣት ይመስላል። የፖርቹጋላዊው የአል ናስር አጥቂ ስለ ሰውነት ብቃት ምን ያህል እንደሚያስብ ሁሉም ያውቃል።
ነገር ግን ያ ለሜዳው ነው፣ ሮናልዶ አሁንም ስኬታማ የሆነበት ቦታ። የመልክ ጉዳይ ግን ትንሽ ለየት ያለ ነው። የሮናልዶ እኩዮች ብዙዎቹ ከረጅም ጊዜ በፊት ጫማቸውን ሰቅለዋል። ፊታቸውም የመወፈርና የማርጀት ምልክቶች ያሳያሉ። ነገር ግን በኒውዮርክ ታዋቂ የፕላስቲክ ቀዶ ሐኪም የሆኑት ዶ/ር ኢሊ ሌቪን ሮናልዶ አሁንም ወጣት የሆነበትን ምስጢር ለመፍታት ሞክረዋል።
ሌቪን ከፖርቹጋላዊው አፈ ታሪክ ሮናልዶ ጋር ሰርቶ አያውቅም። ይሁን እንጂ ሮናልዶ የወጣትነት መልኩን፣ ሰውነቱንና ፊቱን ለመጠበቅ ሲል ለበርካታ ቀዶ ጥገናዎችና የጥርስ ስራዎች ብዙ ገንዘብ አውጥቷል። ይህም ከሁለት አስርት አመታት በላይ በፊቱ ገጽታ ላይ ለውጥ እንዲመጣ ምክንያት ሊሆን ይችላል። ሌቪን ለብሪቲሽ ሚዲያ ሜይል ኦንላይን ተናግረዋል።
የ NYC የፕላስቲክ ቀዶ ጥገና እና የቆዳ ህክምና ዳይሬክተሩ ሮናልዶ ለአስርተ አመታት በአፍንጫው ላይ "ትልቅ ለውጥ" ማድረጉን ገልፀዋል፣ ይህም እ.ኤ.አ. በ2003 ማንቸስተር ዩናይትድ የኦልድትራፎርድ የመጀመሪያ ጨዋታውን ባደረገ ጊዜ ከነበረበት ገጽታ ቀስ በቀስ እየተለወጠ መምጣቱን አስረድተዋል።
ሌቪን ሮናልዶ ‘ራይኖፕላስቲ ቀዶ ጥገና’ አድርጓል ብለው ያምናሉ። ‘የአፍንጫ ስራ’ በመባልም የሚታወቀው ይህ አፍንጫን ለማሻሻል እንዲሁም ተግባሩን ለማሻሻል የሚያገለግል ሂደት ነው። ይህ አሰራር የአፍንጫ አለመመጣጠንንም ማስተካከል ይችላል።
ሌቪን የሮናልዶ የአፍንጫ አጥንቶች እንደገና ተገንብተዋል ብሎ ያምናል። ሌቪን ለሜል ኦንላይን እንዲህ ብሏል፡- ‘ከራይኖፕላስቲ ጋር የሚስማማ ነው፣ የአፍንጫ ጫፍ ብቻ ሳይሆን ላዩም ጭምር የሚስተካከልበት ነው። የአፍንጫ አጥንቶችም እንደገና ይገነባሉ።
ሌቪን ሮናልዶ በአፍንጫው ላይ ብቻ ሳይሆን በጥርስ ላይም ስራዎች እንደሰራ ያምናል። ሮናልዶ ይህን እውነታ በሙያው መጀመሪያ ላይ አልደበቀም። ጥርሱን ነጭ እና የተስተካከለ ለማድረግ ስራ አድርጓል። ሌቪን ሮናልዶ የላይኛው ድዱ ላይ ያለውን ክፍተት ለመቀነስ ቀዶ ጥገና አድርጎ ሊሆን እንደሚችል ያምናል። ሆኖም የሮናልዶ ተወካዮች በጉዳዩ ላይ አስተያየት አልሰጡም።
ልክ እንደ አምስት ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊው ሮናልዶ፣ የ48 ዓመቱ የNFL ኮከብ ቶም ብራዲ ወጣት ይመስላል። ነገር ግን ሌቪን በብራዲ እና በሮናልዶ ቀዶ ጥገና መካከል ልዩነት አለ ብሎ ያምናል። ሮናልዶ ቀዶ ጥገናውን ለረጅም ጊዜ ቀስ በቀስ አድርጓል።
ብራዲ በአጭር ጊዜ ውስጥ ብዙ ቀዶ ጥገናዎችን አድርጓል፣ ስለዚህ የወጣትነት መልኩን መጠበቅ ተፈጥሯዊ አይመስልም።
የሮናልዶ ፈገግታ ከቀን ወደ ቀን ይበልጥ ቆንጆ ሆኗል። ነገር ግን፣ በእንግሊዝ በነበረበት የመጀመሪያ ጊዜ፣ በጥርሱ መካከል ክፍተቶች ነበሩት እና ጥርሱ ቀለም ተለውጦ ነበር።
ዩናይትድን ከተቀላቀለ በኋላ ብዙም ሳይቆይ የሮናልዶ ፈገግታ ፍጹም መሆን ጀመረ።
ሌቪን ለዚህ ምክንያቱ የ'ጥርስ መሸፈኛ' (dental veneers) መጠቀም እንደሆነ ያምናል። በተጨማሪም ሌቪን በሚስቅበት ጊዜ ድዱ ወደ ውጪ እንዳይወጣ በድዱ ላይም ስራ እንደሰራ ያምናል። ምንም እንኳን ይህ 'ቦቶክስ' እና 'ቬኒየርስ' በመጠቀም ሊሳካ ቢችልም, ዶክተሩ ሮናልዶ ቀዶ ጥገና አድርጓል ብሎ ያምናል።
ይህ ቀዶ ጥገና ደግሞ በጣም የሚያም ነው እና የመዋቢያ ህክምናንም ያካትታል።
በፊቱ ላይ በተደረጉት እነዚህ ለውጦች፣ ሮናልዶ ከስፖርት አለም ውጪ ታላቅ ስብዕና ሆኗል እና በማስታወቂያም ትኩረት አግኝቷል።
ሮናልዶ እ.ኤ.አ. በ2003 ስፖርቲንግ ሊዝበንን ለቆ ማንቸስተር ዩናይትድን ተቀላቀለ። ከዚያም በ2009 ወደ ሪያል ማድሪድ ተዛወረ። ወደ ጁቬንቱስ ከተዛወረ እና ወደ ማንቸስተር ዩናይትድ ከተመለሰ በኋላ በታሪክ ከታላላቅ እግር ኳስ ተጫዋቾች አንዱ የሆነው አሁን ለሳውዲ አረቢያ ክለብ አል ናስር እየተጫወተ ነው።
Sponsored by
Surafel
12 months ago
ማን ያሸንፋል?
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር አመት የመጀመሪያ ሳምንት በዕለተ እሁድ ማንቸስተር ዩናይትድ በግዙፉ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም አርሰናልን ያስተናግዳል።
ሁለቱ የእግር ኳስ ፈርጦች በእንግሊዝ እግር ኳስ ስማቸው የገነነ ጉምቱዎች በአንድ ከተማ ሳይገኙ ለባላንጣነት የተጎራበቱ የስኬት ተቀናቃኞች ናቸዉ ፡፡
የቀድሞ ኃያልነታቸውን ለሊቨርፑልና ለማንችስተር ሲቲ አስረክበው የበይ ተመልካች ለመሆን የበቁት የሰሜን ለንደን ፈርጦቹ አርሰናሎችና የላንክሻየሩ ማንችስተር ዩናይትድ በሊጉ መክፈቻ ይገናኛሉ፡፡
ዛሬ ምሽት አይኖች ሁሉ አስደናቂ ፍልሚያ በተደገሰበት ግዙፉ ኦልድትራፎርድ ይሆናሉ፡፡ የብዙኃኑን ልብ ሰቅዞ የሚይዘው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ አንደቀደመው ዘመን አጓጊነቱ ባይጎላም አሁንም ግን በብዙዎች ዘንድ ግን ተጠባቂ ነው፡፡
በአገራችን አግር ኳስ አፍቃሪያንን ለሁለት ከፍሎ በሰልፍ የሚታይ የተመልካቹ ሁሉ ጉጉት የሆነ ስፖርታዊ ቲያትር ነው፤ የሁለቱ ቡድኖች ፍልሚያ ሳቅና ደስታ፤ የሜዳ ላይ ጸብና ፍልሚያ ሚያጅበው ማራኪ ቴያትር ነው፡፡
በስኮትላንደዊው የውጤት ባለሟል ሰር አሌክስ ፈርጉሰን የሚመራው ማንችስተር ዩናይትድ ከፕሮፌሰሩ አርሰን ዌንገር አርሰናል ጋር የነበራቸው ከፍተኛ ትንቅንቅ እንዲሁም የሁለቱ ቡድኖች ነውጠኛና ተናዳፊ አምበሎች ሮይ ኪንና ፓትሪክ ቬራ የመሪነት ፍልሚያም አይዘነጋም፡፡
በ2011/12 የውድድር ዘመን በኦልድትራፎርድ ስታዲየም የአርሰን ቬንገሩ አርሰናል 8 ለ 2 የተሸነፈበት ታሪካዊ ጨዋታ ነሐሴ ወር በደረሰ ግዜና ሁለቱ ቡድኖች ሲገናኙ የደጋፊዎች መበሻሸቂያ ነው፡፡
ቡድኖቹ ከሁለቱ ታላላቅ አሠልጣኞች ሰር አሌክስ ፈርጉሰንና አርሰን ቬንገር መልቀቅ በኃላ ታላቅነታቸው ከድቷቸው፤በውጤት እጦት ሲቸገሩ ታይቷል፡፡ ባለፉት ሁለት አመታት በተለምዶ ቶፕ 6 ተብለው ከሚጠሩት ቡድኖች ጋር በሚያደርገው ጨዋታ አርሰናል ሽንፈትን አላስተናገደም፡፡
ከአውሮፓ ውድድር ውጪ የሆኑትና የሀገር ውስጥ ውድድር ብቻ ተሳታፊ የሆኑት ማንችስተር ዩናይትዶች ያለፈውን አስከፊ የውድድር ዘመን መጥፎ ትዝታ በተሻለ ለመቀየርና የደጋፊው ልብ ላይ የነበረውን የውጤት ማጣት ቁስል የማጥፋት ተስፋን ሰንቀው የሊጉ ዋንጫን ለማሸነፍ የሚገመተውን የሰሜን ለንደኑን ፈርጥ አርሰናል ለማሸነፍ አሞሪምና ሰራዊታቸው ተዘጋጅተዋል ፡፡
ሁለቱም ቡድኖች በእንግሊዝ የእግር ኳስ ታሪክ በሊግ መጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ሲገናኙ የዘንድሮው ለሁለተኛ ግዜ ሲሆን ለመጀመሪያ ግዜ ከዚህ ቀደም በ1989-90 የውድድር ዘመን በኦልድትራፎርድ ባደረጉት ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ 4 ለ 1 አሸንፏል፡፡
አርሰናሎች ለ11 ተከታታይ ጨዋታ በኦልድትራፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ ላይ 14 ግቦችን ማስቆጠር ችለዋል ነገር ግን ያሸነፉት ሁለቱን ብቻ ነው፡፡ ማንችስተር ዩናይትድ በፕሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ 22 ግዜ በማሸነፍ ባለሪከርድ ነው፡፡
በአርሰናል በኩል የቡድን ዜናዎችን ስንመለከት ጋብሬል ጄሱስ በጅማት ጉዳት እስከ መስከረም ድረስ ወደ ሜዳ የማይመለስ ሲሆን የሊያንድሮ ትሮሳርድ መሰለፍ አጠራጣሪ ሆኗል። ሆኖም ሚኬል አርቴታ ከሁለቱ ተጨዋቾች ውጪ ሙሉ ስብስቡ ለጨዋታው ዝግጁ ነው ሲል ተናግሯል።
አሰልጣኙ አክሎምል አርቴታ ስለ ትሮሳርድ ''እንደማስበው ትሮሳርድ ተሻሽሏል፤ ነገ አብሮን ልምምድ ማድረግ ይችላል ብየ አስባለሁ፣ ዝግጁ ይሆናል'' ሲል ተናግሯል።
በማንችስተር ዩናይትድ በኩል አዲሶቹ ፈራሚዎች ቤንጃሚን ሴስኮ፣ ማቲያስ ኩንያ እና ብሪያን ምቤሞ ለመጀመሪያ ግዜ በቋሚነት መሰለፍ ይችላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ኑሰይር ማዝራዊ እና ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ግን በጉዳት ምክኒያት በጨዋታው ላይ አይሠለፉም።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በካሪንግተን የልምምድ ማዕከል ተገኝተው ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ''ማዝራዊ እና ማርቲኔዝ አይጫወቱም፣ነገር ግን ዜርክዚ ኦናና እያገገሙ ነው፣ ለዚህ ጨዋታ የመሰለፍ ዕድል ይኖራቸዋል፤ '' ሲል ተናግሯል።
✍በጋዜጠኛ ብሩክ ተስፋዬ
#ethiopia | በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የውድድር አመት የመጀመሪያ ሳምንት በዕለተ እሁድ ማንቸስተር ዩናይትድ በግዙፉ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም አርሰናልን ያስተናግዳል።
ሁለቱ የእግር ኳስ ፈርጦች በእንግሊዝ እግር ኳስ ስማቸው የገነነ ጉምቱዎች በአንድ ከተማ ሳይገኙ ለባላንጣነት የተጎራበቱ የስኬት ተቀናቃኞች ናቸዉ ፡፡
የቀድሞ ኃያልነታቸውን ለሊቨርፑልና ለማንችስተር ሲቲ አስረክበው የበይ ተመልካች ለመሆን የበቁት የሰሜን ለንደን ፈርጦቹ አርሰናሎችና የላንክሻየሩ ማንችስተር ዩናይትድ በሊጉ መክፈቻ ይገናኛሉ፡፡
ዛሬ ምሽት አይኖች ሁሉ አስደናቂ ፍልሚያ በተደገሰበት ግዙፉ ኦልድትራፎርድ ይሆናሉ፡፡ የብዙኃኑን ልብ ሰቅዞ የሚይዘው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ አንደቀደመው ዘመን አጓጊነቱ ባይጎላም አሁንም ግን በብዙዎች ዘንድ ግን ተጠባቂ ነው፡፡
በአገራችን አግር ኳስ አፍቃሪያንን ለሁለት ከፍሎ በሰልፍ የሚታይ የተመልካቹ ሁሉ ጉጉት የሆነ ስፖርታዊ ቲያትር ነው፤ የሁለቱ ቡድኖች ፍልሚያ ሳቅና ደስታ፤ የሜዳ ላይ ጸብና ፍልሚያ ሚያጅበው ማራኪ ቴያትር ነው፡፡
በስኮትላንደዊው የውጤት ባለሟል ሰር አሌክስ ፈርጉሰን የሚመራው ማንችስተር ዩናይትድ ከፕሮፌሰሩ አርሰን ዌንገር አርሰናል ጋር የነበራቸው ከፍተኛ ትንቅንቅ እንዲሁም የሁለቱ ቡድኖች ነውጠኛና ተናዳፊ አምበሎች ሮይ ኪንና ፓትሪክ ቬራ የመሪነት ፍልሚያም አይዘነጋም፡፡
በ2011/12 የውድድር ዘመን በኦልድትራፎርድ ስታዲየም የአርሰን ቬንገሩ አርሰናል 8 ለ 2 የተሸነፈበት ታሪካዊ ጨዋታ ነሐሴ ወር በደረሰ ግዜና ሁለቱ ቡድኖች ሲገናኙ የደጋፊዎች መበሻሸቂያ ነው፡፡
ቡድኖቹ ከሁለቱ ታላላቅ አሠልጣኞች ሰር አሌክስ ፈርጉሰንና አርሰን ቬንገር መልቀቅ በኃላ ታላቅነታቸው ከድቷቸው፤በውጤት እጦት ሲቸገሩ ታይቷል፡፡ ባለፉት ሁለት አመታት በተለምዶ ቶፕ 6 ተብለው ከሚጠሩት ቡድኖች ጋር በሚያደርገው ጨዋታ አርሰናል ሽንፈትን አላስተናገደም፡፡
ከአውሮፓ ውድድር ውጪ የሆኑትና የሀገር ውስጥ ውድድር ብቻ ተሳታፊ የሆኑት ማንችስተር ዩናይትዶች ያለፈውን አስከፊ የውድድር ዘመን መጥፎ ትዝታ በተሻለ ለመቀየርና የደጋፊው ልብ ላይ የነበረውን የውጤት ማጣት ቁስል የማጥፋት ተስፋን ሰንቀው የሊጉ ዋንጫን ለማሸነፍ የሚገመተውን የሰሜን ለንደኑን ፈርጥ አርሰናል ለማሸነፍ አሞሪምና ሰራዊታቸው ተዘጋጅተዋል ፡፡
ሁለቱም ቡድኖች በእንግሊዝ የእግር ኳስ ታሪክ በሊግ መጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ሲገናኙ የዘንድሮው ለሁለተኛ ግዜ ሲሆን ለመጀመሪያ ግዜ ከዚህ ቀደም በ1989-90 የውድድር ዘመን በኦልድትራፎርድ ባደረጉት ጨዋታ ማንችስተር ዩናይትድ 4 ለ 1 አሸንፏል፡፡
አርሰናሎች ለ11 ተከታታይ ጨዋታ በኦልድትራፎርድ ማንችስተር ዩናይትድ ላይ 14 ግቦችን ማስቆጠር ችለዋል ነገር ግን ያሸነፉት ሁለቱን ብቻ ነው፡፡ ማንችስተር ዩናይትድ በፕሪሚየር ሊጉ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታዎች ላይ 22 ግዜ በማሸነፍ ባለሪከርድ ነው፡፡
በአርሰናል በኩል የቡድን ዜናዎችን ስንመለከት ጋብሬል ጄሱስ በጅማት ጉዳት እስከ መስከረም ድረስ ወደ ሜዳ የማይመለስ ሲሆን የሊያንድሮ ትሮሳርድ መሰለፍ አጠራጣሪ ሆኗል። ሆኖም ሚኬል አርቴታ ከሁለቱ ተጨዋቾች ውጪ ሙሉ ስብስቡ ለጨዋታው ዝግጁ ነው ሲል ተናግሯል።
አሰልጣኙ አክሎምል አርቴታ ስለ ትሮሳርድ ''እንደማስበው ትሮሳርድ ተሻሽሏል፤ ነገ አብሮን ልምምድ ማድረግ ይችላል ብየ አስባለሁ፣ ዝግጁ ይሆናል'' ሲል ተናግሯል።
በማንችስተር ዩናይትድ በኩል አዲሶቹ ፈራሚዎች ቤንጃሚን ሴስኮ፣ ማቲያስ ኩንያ እና ብሪያን ምቤሞ ለመጀመሪያ ግዜ በቋሚነት መሰለፍ ይችላሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ኑሰይር ማዝራዊ እና ሊሳንድሮ ማርቲኔዝ ግን በጉዳት ምክኒያት በጨዋታው ላይ አይሠለፉም።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም በካሪንግተን የልምምድ ማዕከል ተገኝተው ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ''ማዝራዊ እና ማርቲኔዝ አይጫወቱም፣ነገር ግን ዜርክዚ ኦናና እያገገሙ ነው፣ ለዚህ ጨዋታ የመሰለፍ ዕድል ይኖራቸዋል፤ '' ሲል ተናግሯል።
✍በጋዜጠኛ ብሩክ ተስፋዬ
12 months ago
ሻምፒዮኑ በድል ጀምሯል
በኤፍሬም የማነ
ሊቨርፑል አንፊልድ
#ethiopia | አንፊልድ እንዳማረበት አለ ። ቀዩ ምድር ይነዝራል ። ሊቨርፑል የkops ወዳጅች ሁሉ መናኻሪያው ነው ። ከሰር ኬኒ ዳግሊሺ ስታንድ ፊት ለፊት አለሁ ። ስሎት ከጀርባቸው በሩቁ ይታዩኛል ። ፏ ብለው በቴክኒክ ኤሪያው ቆመዋል። ዘናጭ ናቸው ። ከአንፊልድ ሜይን ስታንድ 63ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጫለሁ ። ቀዩ ምድር ከሰማይም ብትቀመጥ ይነዝራል ። You'll Never Walk Alone ሲከፈትማ ተውት ተዓምር ነው ። የምስኪኑ ዲያጎ ጆታ መታሰቢያን ተመለከትኩ ። His name is Deigo በድፍን ሊቨርፑል ይዘመራል ። በሻምፒዮኖቹ ግድግዳ 20ኛው ዋንጫ ተለጥፏል ። ጨዋታው ሲጀመር ጆታ በትልቁ ተዘከረ ። 20ኛው ደቂቃ ላይ 20 ቁጥሩ ሳተና ታወሰ ። ከአንፊልድ ስቶር እስከ አዲዳስ የሊቨርፑል ከተማ ሱቆች ብታቀና የዲያጎ ጆታ 20 ቁጥር መለያን አታገኝም ። በብርሃን ፍጥነት ተሽጦ አልቋል ። ጆታ የሊቨርፑል አሳዛኙ የህይወት ዕጣ ፈንታ የገጠመው መቼም ከቀዮቹ ልብ የማይፋቀው ኮኮብ ሆኖ ቀርቷል ።
የአንፊልድ ጣሪያ ኬብል ድሮን ካሜራ ከጨዋታው ፍጥነት ጋር ግራ ቀኝ ይወዛወዛል ። የሊቨርፑል ቆነጃጅት በቀዩ መለያ አጊጠው በአደባባይ ፈሰዋል ። ዕዚህ እግር ጥሎህ ኳስ ካልባነንክ እንዳትጠጋቸው ! ትዋረዳለህ ። በተለይ ሰለ ሊቨርፑል ጠንቅቀው ያውቃሉ ። በፓሽን ይደግፋሉ ። ዋናዋ ግን በአፋልጉኝም አልተገኘችም ። ሊቨርፑል ሁለቴ መርቶ አቻ ሆነ ። የቀለጠው መንደር የአንፊልድ ድባብ ግን ቀዮቹን ከተኙበት በእነዛ የመጨረሻ ደቂቃዎች ቀሰቀሰ ። የማታ ማታ በኢኪቲኬ ጋፕኮ የተጀመረ ጎል በኪየዛ እና ሞሳለህ ተጠናቀቀ ። ጊዜ እንፈልጋለን ። ለውጦችን አድርገናል ። ይህ ተፈጥሮዓዊ ነው ። ነገሮች ወደ ውህደት እስኪመጡ የሚጠበቀው ፈተና ሊያጋጥመን ይችላል ። የሻምፒዮኖቹ አለቃ ስሎት ከጨዋታውም በፊት የነበራቸው ሀሳብ በጨዋታው መሃል ተንፀባርቋል ። ፍሪምፖንግ አርኖልድን ለመምሰል ኬርኬዝ ሮቦን ሊተካ ፎሎሪያን ቨትዝ እንደ ሮቤርቶ ፊርሚኒሆ ሊሾር ሁጎ ኢኪቲኬ ሳዲዩ ማኔን ለማስታወስ አዳዲሶቹ የሊቨርፑል ክዋክብቶች ጊዜ
ይሻሉ ። ኢሳክም ከተቀላቀለ ዕጣው ተመሣሣይ ነው ። ይህ ደግሞ የሚጠበቅ ተፈጥሮዓዊ !!!
በሊቨርፑል ዛሬም ሞግሬት ከቀኝ ኮሪደሩ አስጨናቂ ነው ። ሞ ሳላህ ሞሳላህ በመስመሩ ይበራል ። የkops የድል ዓርማ ንጉስ ነው ። ቫንዳይክ ከዕርጋታው ጋር ከኋላ የቀዮቹ ደጀን ! ኩናቴ ሲደናበር አመሽቷል ። ሳቦዝላይ ኳስ ሲይዝ ያስደስታል ። በመሃል ሜዳው በነፃነት ይፈሳል ። ይቀበላል ያቀብላል ። ሀንጋሪያዊው ኮኮብ የሊቨርፑል ኳስ ሲሾር ዋናው ዘዋሪው ነው ። አጭሩ ማካሊስተር ጥሩ የጨዋታ ቀን አሳለፈ ማለት ባይቻልም የስሎት የጨዋታ ቀመር መሠረት ነው ። ጋፕኮ በግራው ኮሪደር ኢሳክን እየጠበቀ ይታትራል ። የታይኒሳይዱ አውራ የዛሬው ቁጥር አንድ በከተማው የሚጠላው ሰው የሆነው አሌክሳንደር ኢሳክ ሊቨርፑል ሲደርስ ጋፕኮ ከቤንች ከመነሣት ውጭ አማራጭ ባይኖረውም ሲታትር አምሽቷል ። ሁጓ ኢኪቲኬ ሌንጎው የአንፊልዱ ቲየሪ ዳንኤል ኦነሪ ለመሆን ዕድልም አቅምም አለው ። 7 ቁጥሯ ቨትዝ ብልጥ ነች ። ጀርመንም አይመሥልም ። የሊቨርፑል ፈጣን የማጥቃት ሽግግር ጥንስስ ከሳቦዝላይ ሲጀመር ዋና ተቀባይ ነው ። በዛ ላይ ደፋር ። በታታሪነት ይነጥቃል ያደራጃል ። ስሎት ያለ ነገር 116 ሚሊዮን ፓውንድ እንዳልከሰከሱባት ማሳያ ነው ። ፍሎሪያን ቨትዝ ጊዜ መዋሃዱን ብቻ ስያገኝ ምን ሊፈጥር እንደሚችል ታዘቡኝ ። ሞ ሳላህ ከጨዋታው ፍፃሜ በኋላ ከጆታ መንፈስ ጥልቅ ስሜት ጋር የመጨረሻው ሰው ሆኖ ሜዳውን ለቀቀ ። ሞ ግሬት የማይደገመው የkops ዓርማ ነው ። በማይነጥፈው ግልጋሎት በልብም በደምም ከሊቨርፑላዊያን ድንቅ ደጋፊዎች የተሳሰረ ይመሥላል ። ከአንፊልድ ከቦብ ፔይስሊ እና ቢል ሻንክሊ በኋላ ለምን እስካሁን ለአለቃ ክሎፕ ሀውልት እንዳልቆመ አልገባኝም ። ምክንያቱም ሰውየው ሊቨርፑልን ከተኛበት የቀሰቀሱ
የ Modern Day የድል የጡት አባቱ ናቸው ።
ሻምፒዮኖቹ ደጋፊያቸው ድንቅ ነው ። ከጨዋታ በኋላ ሊቨርፑላዊያን ጉያ አሸሸ ገዳሜ ስር አደርኩ ። The kops Bar ከገቡ አይወጡም ። ዳውን ታውን ሊቨርፑል ናይት ክለቦችማ ከደረሱ ቀረሁ ቀረሁ ቀረሁ ለማለትዎ ከተጠራጠሩ አሁኑኑ ከእኔ ያሲዙ !!! በቃ ይገባሉ አይወጡም ። ከዛ ፈጣሪ ይከተልዎ ! አራት ነጥብ ። ከቀን እስከ ማታ ! ወይ ማታ ? ነግቶብኛል እኮ Alez Alez Alez ስል አደርኩ ። ጊዜው ሰመር አይደል አየሩ ይመቻል ... ፐ ቸከስቹ አዳምን ያሳስታሉ ። ዕዚህ ያገባውን ልፍታ አልፍታ ??? እንደ እኔ ያላገባውን ደግሞ ላግባ አላግባ ያስብላሉ ። ሊቨርፑል ከተማው ቆንጆ ! ክለቡ ገናና ! ወንዶቹ ከእንግዳ ቶሎ የሚላመዱ ! ሴቶቹ ቆንጆና አማላይ ናቸው ። ዕዚህ ቀይ ምድር ድብልቅልቅ ያለው የRock & Roll ሙዚቃ ከቢትልስ ሕያው የሙዚቃ አሻራ ጋር ይደለቃል ። አቤት ነገር አለሙን ረስቶ ከጊታሩ እና ብርጭቆው መሃል መዝለል ነው ። በየትኛውም ሞመንት ኳስ ይተነተናል ። ይበላል ይጠጣል ። የፈረደበት ማንቸስተር ዩናይትድ ዕዚህ ከተማ ስሙ ለሰከንድ አይጠቀስም ። ወደ ገናናው መቀመጫ ኦልድትራፎርድ ዓለም ሲያቀኑ ዕዚህ ቀዩ ምድር ያለው አስተሳሰብ በተመሳሳይ ይገለበጣል ። ይህ እግር ኳስ የፈጠረው ዘላዓለማዊ ተቀናቃኝነት ነው ። በአጭሩ በሊቨርፑል ሌጀንድ ጄሮ አባባል የእነርሱ ምንም ነገራቸው ያስጠላኛል ። በkops ዓለም የሁሉም የህይወት መመሪያ ነው ። ዕዛ ዋና የልቤ ማረፊያ ወዳጄ ቀያይ ሰይጣናቱ መንደርም ሊቨርፑል ላይ ይሰራል ። ሁለቱ ዝነኞቹ የሚከባበሩ ግን የማይዋደዱ የታላቋ ብሪታኒያ እግር ኳስ ክለብ ምልክት ናቸው ። ማንም በታሪክም በዋንጫም በተወዳጅነትም በተቀናቃኝነትም በፀና የብሪቲሽ ሎያሊቲቸውም የሚቀድማቸው የለም ። ሌላው ምን ቢንደፋደፍ ተከታይ ነው ። እኔም በስውር ከሚነዝረው ቀዩ ምድር አንፊልድ ሆኜ ስራዮንም ሳቃና የማልረሳውን ቀንና ሌሊትም አሳልፌ ኸረ የምን ሊሊት ነጋብኝ መሠል ብቻ በታላቅ እንክብካቤ ዕዚህ ሊቨርፑል ዳውን ታውን ብራውንስሎው ሆቴሌ ደረስኩ ። የሊቨርፑል ሙሉ ቆይታዮ የተቀሸረ ዶክመንተሪ ከሰዐት አካባቢ በዩቱዩብ ቻናሌ ጠብቁኝ ።
በኤፍሬም የማነ
ሊቨርፑል አንፊልድ
#ethiopia | አንፊልድ እንዳማረበት አለ ። ቀዩ ምድር ይነዝራል ። ሊቨርፑል የkops ወዳጅች ሁሉ መናኻሪያው ነው ። ከሰር ኬኒ ዳግሊሺ ስታንድ ፊት ለፊት አለሁ ። ስሎት ከጀርባቸው በሩቁ ይታዩኛል ። ፏ ብለው በቴክኒክ ኤሪያው ቆመዋል። ዘናጭ ናቸው ። ከአንፊልድ ሜይን ስታንድ 63ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጫለሁ ። ቀዩ ምድር ከሰማይም ብትቀመጥ ይነዝራል ። You'll Never Walk Alone ሲከፈትማ ተውት ተዓምር ነው ። የምስኪኑ ዲያጎ ጆታ መታሰቢያን ተመለከትኩ ። His name is Deigo በድፍን ሊቨርፑል ይዘመራል ። በሻምፒዮኖቹ ግድግዳ 20ኛው ዋንጫ ተለጥፏል ። ጨዋታው ሲጀመር ጆታ በትልቁ ተዘከረ ። 20ኛው ደቂቃ ላይ 20 ቁጥሩ ሳተና ታወሰ ። ከአንፊልድ ስቶር እስከ አዲዳስ የሊቨርፑል ከተማ ሱቆች ብታቀና የዲያጎ ጆታ 20 ቁጥር መለያን አታገኝም ። በብርሃን ፍጥነት ተሽጦ አልቋል ። ጆታ የሊቨርፑል አሳዛኙ የህይወት ዕጣ ፈንታ የገጠመው መቼም ከቀዮቹ ልብ የማይፋቀው ኮኮብ ሆኖ ቀርቷል ።
የአንፊልድ ጣሪያ ኬብል ድሮን ካሜራ ከጨዋታው ፍጥነት ጋር ግራ ቀኝ ይወዛወዛል ። የሊቨርፑል ቆነጃጅት በቀዩ መለያ አጊጠው በአደባባይ ፈሰዋል ። ዕዚህ እግር ጥሎህ ኳስ ካልባነንክ እንዳትጠጋቸው ! ትዋረዳለህ ። በተለይ ሰለ ሊቨርፑል ጠንቅቀው ያውቃሉ ። በፓሽን ይደግፋሉ ። ዋናዋ ግን በአፋልጉኝም አልተገኘችም ። ሊቨርፑል ሁለቴ መርቶ አቻ ሆነ ። የቀለጠው መንደር የአንፊልድ ድባብ ግን ቀዮቹን ከተኙበት በእነዛ የመጨረሻ ደቂቃዎች ቀሰቀሰ ። የማታ ማታ በኢኪቲኬ ጋፕኮ የተጀመረ ጎል በኪየዛ እና ሞሳለህ ተጠናቀቀ ። ጊዜ እንፈልጋለን ። ለውጦችን አድርገናል ። ይህ ተፈጥሮዓዊ ነው ። ነገሮች ወደ ውህደት እስኪመጡ የሚጠበቀው ፈተና ሊያጋጥመን ይችላል ። የሻምፒዮኖቹ አለቃ ስሎት ከጨዋታውም በፊት የነበራቸው ሀሳብ በጨዋታው መሃል ተንፀባርቋል ። ፍሪምፖንግ አርኖልድን ለመምሰል ኬርኬዝ ሮቦን ሊተካ ፎሎሪያን ቨትዝ እንደ ሮቤርቶ ፊርሚኒሆ ሊሾር ሁጎ ኢኪቲኬ ሳዲዩ ማኔን ለማስታወስ አዳዲሶቹ የሊቨርፑል ክዋክብቶች ጊዜ
ይሻሉ ። ኢሳክም ከተቀላቀለ ዕጣው ተመሣሣይ ነው ። ይህ ደግሞ የሚጠበቅ ተፈጥሮዓዊ !!!
በሊቨርፑል ዛሬም ሞግሬት ከቀኝ ኮሪደሩ አስጨናቂ ነው ። ሞ ሳላህ ሞሳላህ በመስመሩ ይበራል ። የkops የድል ዓርማ ንጉስ ነው ። ቫንዳይክ ከዕርጋታው ጋር ከኋላ የቀዮቹ ደጀን ! ኩናቴ ሲደናበር አመሽቷል ። ሳቦዝላይ ኳስ ሲይዝ ያስደስታል ። በመሃል ሜዳው በነፃነት ይፈሳል ። ይቀበላል ያቀብላል ። ሀንጋሪያዊው ኮኮብ የሊቨርፑል ኳስ ሲሾር ዋናው ዘዋሪው ነው ። አጭሩ ማካሊስተር ጥሩ የጨዋታ ቀን አሳለፈ ማለት ባይቻልም የስሎት የጨዋታ ቀመር መሠረት ነው ። ጋፕኮ በግራው ኮሪደር ኢሳክን እየጠበቀ ይታትራል ። የታይኒሳይዱ አውራ የዛሬው ቁጥር አንድ በከተማው የሚጠላው ሰው የሆነው አሌክሳንደር ኢሳክ ሊቨርፑል ሲደርስ ጋፕኮ ከቤንች ከመነሣት ውጭ አማራጭ ባይኖረውም ሲታትር አምሽቷል ። ሁጓ ኢኪቲኬ ሌንጎው የአንፊልዱ ቲየሪ ዳንኤል ኦነሪ ለመሆን ዕድልም አቅምም አለው ። 7 ቁጥሯ ቨትዝ ብልጥ ነች ። ጀርመንም አይመሥልም ። የሊቨርፑል ፈጣን የማጥቃት ሽግግር ጥንስስ ከሳቦዝላይ ሲጀመር ዋና ተቀባይ ነው ። በዛ ላይ ደፋር ። በታታሪነት ይነጥቃል ያደራጃል ። ስሎት ያለ ነገር 116 ሚሊዮን ፓውንድ እንዳልከሰከሱባት ማሳያ ነው ። ፍሎሪያን ቨትዝ ጊዜ መዋሃዱን ብቻ ስያገኝ ምን ሊፈጥር እንደሚችል ታዘቡኝ ። ሞ ሳላህ ከጨዋታው ፍፃሜ በኋላ ከጆታ መንፈስ ጥልቅ ስሜት ጋር የመጨረሻው ሰው ሆኖ ሜዳውን ለቀቀ ። ሞ ግሬት የማይደገመው የkops ዓርማ ነው ። በማይነጥፈው ግልጋሎት በልብም በደምም ከሊቨርፑላዊያን ድንቅ ደጋፊዎች የተሳሰረ ይመሥላል ። ከአንፊልድ ከቦብ ፔይስሊ እና ቢል ሻንክሊ በኋላ ለምን እስካሁን ለአለቃ ክሎፕ ሀውልት እንዳልቆመ አልገባኝም ። ምክንያቱም ሰውየው ሊቨርፑልን ከተኛበት የቀሰቀሱ
የ Modern Day የድል የጡት አባቱ ናቸው ።
ሻምፒዮኖቹ ደጋፊያቸው ድንቅ ነው ። ከጨዋታ በኋላ ሊቨርፑላዊያን ጉያ አሸሸ ገዳሜ ስር አደርኩ ። The kops Bar ከገቡ አይወጡም ። ዳውን ታውን ሊቨርፑል ናይት ክለቦችማ ከደረሱ ቀረሁ ቀረሁ ቀረሁ ለማለትዎ ከተጠራጠሩ አሁኑኑ ከእኔ ያሲዙ !!! በቃ ይገባሉ አይወጡም ። ከዛ ፈጣሪ ይከተልዎ ! አራት ነጥብ ። ከቀን እስከ ማታ ! ወይ ማታ ? ነግቶብኛል እኮ Alez Alez Alez ስል አደርኩ ። ጊዜው ሰመር አይደል አየሩ ይመቻል ... ፐ ቸከስቹ አዳምን ያሳስታሉ ። ዕዚህ ያገባውን ልፍታ አልፍታ ??? እንደ እኔ ያላገባውን ደግሞ ላግባ አላግባ ያስብላሉ ። ሊቨርፑል ከተማው ቆንጆ ! ክለቡ ገናና ! ወንዶቹ ከእንግዳ ቶሎ የሚላመዱ ! ሴቶቹ ቆንጆና አማላይ ናቸው ። ዕዚህ ቀይ ምድር ድብልቅልቅ ያለው የRock & Roll ሙዚቃ ከቢትልስ ሕያው የሙዚቃ አሻራ ጋር ይደለቃል ። አቤት ነገር አለሙን ረስቶ ከጊታሩ እና ብርጭቆው መሃል መዝለል ነው ። በየትኛውም ሞመንት ኳስ ይተነተናል ። ይበላል ይጠጣል ። የፈረደበት ማንቸስተር ዩናይትድ ዕዚህ ከተማ ስሙ ለሰከንድ አይጠቀስም ። ወደ ገናናው መቀመጫ ኦልድትራፎርድ ዓለም ሲያቀኑ ዕዚህ ቀዩ ምድር ያለው አስተሳሰብ በተመሳሳይ ይገለበጣል ። ይህ እግር ኳስ የፈጠረው ዘላዓለማዊ ተቀናቃኝነት ነው ። በአጭሩ በሊቨርፑል ሌጀንድ ጄሮ አባባል የእነርሱ ምንም ነገራቸው ያስጠላኛል ። በkops ዓለም የሁሉም የህይወት መመሪያ ነው ። ዕዛ ዋና የልቤ ማረፊያ ወዳጄ ቀያይ ሰይጣናቱ መንደርም ሊቨርፑል ላይ ይሰራል ። ሁለቱ ዝነኞቹ የሚከባበሩ ግን የማይዋደዱ የታላቋ ብሪታኒያ እግር ኳስ ክለብ ምልክት ናቸው ። ማንም በታሪክም በዋንጫም በተወዳጅነትም በተቀናቃኝነትም በፀና የብሪቲሽ ሎያሊቲቸውም የሚቀድማቸው የለም ። ሌላው ምን ቢንደፋደፍ ተከታይ ነው ። እኔም በስውር ከሚነዝረው ቀዩ ምድር አንፊልድ ሆኜ ስራዮንም ሳቃና የማልረሳውን ቀንና ሌሊትም አሳልፌ ኸረ የምን ሊሊት ነጋብኝ መሠል ብቻ በታላቅ እንክብካቤ ዕዚህ ሊቨርፑል ዳውን ታውን ብራውንስሎው ሆቴሌ ደረስኩ ። የሊቨርፑል ሙሉ ቆይታዮ የተቀሸረ ዶክመንተሪ ከሰዐት አካባቢ በዩቱዩብ ቻናሌ ጠብቁኝ ።
12 months ago
ዩናይትድ ለተጨዋቾቹ አዲስ ደንብ አውጥቷል
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾቹ ከጨዋታ በፊት ወደ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም የሚመጡበትን ሰዓት መቀየሩ ተገልጿል።
የክለቡ ተጨዋቾች ከዚህ በፊት ለረጅም ጊዜ ምሽቱን በከተማው ሆቴል አሳልፈው ነበር ለጨዋታው የሚቀርቡት።
ይሁን እንጂ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ባለፉት አመታት ተጨዋቾቹ ከጨዋታው አራት ሰዓታት ቀድመው በግላቸው ስታዲየም እንዲገኙ አድርገው ነበር።
አሁን ላይ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ይህንን በመቀየር ለተጨዋቾቹ አዲስ ፖሊሲ ማውጣታቸውን ገልጸዋል።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ከጨዋታው በፊት ለመሰባሰብ እና ለመመገብ እድሳት የተደረገለትን ካሪንግተንን እንደሚጠቀሙ ተናግረዋል።
በአዲሱ የሩበን አሞሪም አሰራርም ከጨዋታ በፊት
- ተጨዋቾቹ ካሪንግተን ይሰባሰባሉ
- በጋራ ሰባት ማይል ተጉዘው ወደ ኦልድትራፎርድ ያመራሉ።
- ከጨዋታው ሁለት ሰዓት ቀድመው ስታዲየም ይገኛሉ።
“ ኦልድትራፎርድ የጨዋታው ዋና ተዋናይ ነው ነገርግን ጨዋታውን ለመጠበቅ እዚህ አራት ሰዓታት መቆየት አንችልም “ ሲሉ ሩበን አሞሪም ተናግረዋል።
#ts #sport #gtmc
#ethiopia | ማንችስተር ዩናይትድ ተጨዋቾቹ ከጨዋታ በፊት ወደ ኦልድትራፎርድ ስታዲየም የሚመጡበትን ሰዓት መቀየሩ ተገልጿል።
የክለቡ ተጨዋቾች ከዚህ በፊት ለረጅም ጊዜ ምሽቱን በከተማው ሆቴል አሳልፈው ነበር ለጨዋታው የሚቀርቡት።
ይሁን እንጂ አሰልጣኝ ኤሪክ ቴንሀግ ባለፉት አመታት ተጨዋቾቹ ከጨዋታው አራት ሰዓታት ቀድመው በግላቸው ስታዲየም እንዲገኙ አድርገው ነበር።
አሁን ላይ አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ይህንን በመቀየር ለተጨዋቾቹ አዲስ ፖሊሲ ማውጣታቸውን ገልጸዋል።
አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ከጨዋታው በፊት ለመሰባሰብ እና ለመመገብ እድሳት የተደረገለትን ካሪንግተንን እንደሚጠቀሙ ተናግረዋል።
በአዲሱ የሩበን አሞሪም አሰራርም ከጨዋታ በፊት
- ተጨዋቾቹ ካሪንግተን ይሰባሰባሉ
- በጋራ ሰባት ማይል ተጉዘው ወደ ኦልድትራፎርድ ያመራሉ።
- ከጨዋታው ሁለት ሰዓት ቀድመው ስታዲየም ይገኛሉ።
“ ኦልድትራፎርድ የጨዋታው ዋና ተዋናይ ነው ነገርግን ጨዋታውን ለመጠበቅ እዚህ አራት ሰዓታት መቆየት አንችልም “ ሲሉ ሩበን አሞሪም ተናግረዋል።
#ts #sport #gtmc
1 year ago
ኤስሚላን የራስሙስ ሆይሉንድን ሁኔታ ጠይቋል
#ethiopia | የጣልያን ሴሪአው ክለብ ኤሲሚላን በማንችስተር ዩናይትድ ጥሩ ጊዝያትን ማሳለፍ የተሳነው ዴንማሪካዊው አጥቂ ራስሙስ ሆይሉንድን ማሰፈረም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ክለቡን መጠይቁ ተዘግቧል፡፡
እኤአ በ2023 ከጣልያኑ ክለብ አታላንታ 72 ሚሊዮን ፓውንድ በሚጠጋ የዝውውር ዋጋ ማንችስተር ዩናይትድን የተቀላቀለው ራስሙስ ሆይሉንድ በመጀመርያው የውድድር አመት የኦልድትራፎርድ ቆይታው ትልቅ ተስፋን የሰጠ እንቅስቃሴን ማደረግ ችሎ እንደነበር ይታወቃል፡፡
ሆይሉንድ በ2023/24 የውድድር ዘመን በ43 ጨዋታዎች 16 ጎሎችን አስቆጥሮ 2 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ደግሞ አመቻችቶ ማቀበሉ የሚታወስ ነው፡፡
የ22 አመቱ ሆይሉንድ በአሰልጣኝ ኤሪክ ቴን ሀግ ስር አጀማመሩ ጥሩ እንደነበር ቢታወስም አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ወደ ክለቡ ከመጡ ወዲህ ደካማ የተባለ ጉዞን ያሳለፈበት ሆኗል፡፡
በተጠናቀቀው የውድድር አመት ባጠቃላይ 10 ጎሎችን ብቻ ያስቆጠረው ሆይሉንድ በተለይም በፕሪሚየር ሊጉ ያስቆጠራቸው ጎሎች 4 ብቻ መሆናቸው ተጨዋቹ በቀጣይ የኦልድትራፎርድ ቆይታው ትልቅ ጥያቄ እንዲነሳበት ያደረገ ሆኗል፡፡
የጣልያኑ ክለብ ኢንተርሚላን ሆይሉንድን ማስፈረም ፍላጎት ካላቸው ክለቦች መካከል ቀዳሚው እንደነበር ቢገለጸም ሌሎች አጥቂዎችን መመልከት መጀመሩን ተከትሎ በተቀናቃኙ ኤስሚላን አይን አርፎበታል፡፡
በአሰልጣኝ ማስሚላኖ አሌግሪ የሚመራው ኤስሚላን ስለተጨዋቹ ሁኔታ ማንችስተር ዩናይትድን ማናገራቸው ተዘግቧል፡፡
በማንችስተር ዩናይትድ እንዲሁም በተጨዋቹ በኩል እስካሁን በይፋ የተባለ ነገር ባይኖርም ነገር ግን ክለቡ ትክክለኛ ዋጋ ከቀረበለት አጥቂውን ለመሸጥ አይኑን እንደማያሽ በመዘገብ ላይ ይገኛል፡፡ #hagerietv
#ethiopia | የጣልያን ሴሪአው ክለብ ኤሲሚላን በማንችስተር ዩናይትድ ጥሩ ጊዝያትን ማሳለፍ የተሳነው ዴንማሪካዊው አጥቂ ራስሙስ ሆይሉንድን ማሰፈረም በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ክለቡን መጠይቁ ተዘግቧል፡፡
እኤአ በ2023 ከጣልያኑ ክለብ አታላንታ 72 ሚሊዮን ፓውንድ በሚጠጋ የዝውውር ዋጋ ማንችስተር ዩናይትድን የተቀላቀለው ራስሙስ ሆይሉንድ በመጀመርያው የውድድር አመት የኦልድትራፎርድ ቆይታው ትልቅ ተስፋን የሰጠ እንቅስቃሴን ማደረግ ችሎ እንደነበር ይታወቃል፡፡
ሆይሉንድ በ2023/24 የውድድር ዘመን በ43 ጨዋታዎች 16 ጎሎችን አስቆጥሮ 2 ለግብ የሚሆኑ ኳሶችን ደግሞ አመቻችቶ ማቀበሉ የሚታወስ ነው፡፡
የ22 አመቱ ሆይሉንድ በአሰልጣኝ ኤሪክ ቴን ሀግ ስር አጀማመሩ ጥሩ እንደነበር ቢታወስም አሰልጣኝ ሩበን አሞሪም ወደ ክለቡ ከመጡ ወዲህ ደካማ የተባለ ጉዞን ያሳለፈበት ሆኗል፡፡
በተጠናቀቀው የውድድር አመት ባጠቃላይ 10 ጎሎችን ብቻ ያስቆጠረው ሆይሉንድ በተለይም በፕሪሚየር ሊጉ ያስቆጠራቸው ጎሎች 4 ብቻ መሆናቸው ተጨዋቹ በቀጣይ የኦልድትራፎርድ ቆይታው ትልቅ ጥያቄ እንዲነሳበት ያደረገ ሆኗል፡፡
የጣልያኑ ክለብ ኢንተርሚላን ሆይሉንድን ማስፈረም ፍላጎት ካላቸው ክለቦች መካከል ቀዳሚው እንደነበር ቢገለጸም ሌሎች አጥቂዎችን መመልከት መጀመሩን ተከትሎ በተቀናቃኙ ኤስሚላን አይን አርፎበታል፡፡
በአሰልጣኝ ማስሚላኖ አሌግሪ የሚመራው ኤስሚላን ስለተጨዋቹ ሁኔታ ማንችስተር ዩናይትድን ማናገራቸው ተዘግቧል፡፡
በማንችስተር ዩናይትድ እንዲሁም በተጨዋቹ በኩል እስካሁን በይፋ የተባለ ነገር ባይኖርም ነገር ግን ክለቡ ትክክለኛ ዋጋ ከቀረበለት አጥቂውን ለመሸጥ አይኑን እንደማያሽ በመዘገብ ላይ ይገኛል፡፡ #hagerietv
Comments