ማንችስተር ዩናይትድ ብራይተንን 4 -2 በመርታት ወደ አራተኛ ደረጃ ከፍ ብሏል!
ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ብራይተን ኤንድ ሆቭ አልቢዮንን 4 ለ 2 በመርታት ተከታታይ ሶስተኛ የሊግ ድሉን አስመዝግቧል።
ይህ ድል ቀያይ ሰይጣኖቹን በፕሪሚየር ሊግ ሰንጠረዥ ወደ 4ኛ ደረጃ ከፍ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለአውሮፓ ውድድር ቦታ ለማግኘት በሚደረገው ትግል ወሳኝ ሶስት ነጥቦችን አስገኝቷል።
seledadotio
seledadotio
ማንችስተር ዩናይትድ ዛሬ በኦልድትራፎርድ ብራይተን ኤንድ ሆቭ አልቢዮንን 4 ለ 2 በመርታት ተከታታይ ሶስተኛ የሊግ ድሉን አስመዝግቧል።
ይህ ድል ቀያይ ሰይጣኖቹን በፕሪሚየር ሊግ ሰንጠረዥ ወደ 4ኛ ደረጃ ከፍ ያደረጋቸው ሲሆን፣ ለአውሮፓ ውድድር ቦታ ለማግኘት በሚደረገው ትግል ወሳኝ ሶስት ነጥቦችን አስገኝቷል።
seledadotio
seledadotio
9 months ago