3 days ago
የጥንዶቹ ውድ የአልማዝ ቀለበት
#ethiopia | የእግር ኳስ ኮከቡ ክርስቲያኖ ሮናልዶ እና እጮኛው ጆርጂና ሮድሪጌዝ የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ሊፈጽሙ ነው የሚለው ወሬ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ስቧል።
ጥንዶቹ በቅርቡ በማጆርካ የቅንጦት ጀልባ ላይ እንዲሁም በግል ጄታቸው ውስጥ ሲሳፈሩ ያጠለቁት ውድ የአልማዝ ቀለበት ምክንያት የሰርጉ ወሬ የበለጠ እንዲጋጋል አድርጎታል።
ጥንዶቹ ተመሳሳይ ዲዛይን ያላቸውን እጅግ ውብና ውድ የአልማዝ ቀለበት አድርገው በማህበራዊ ገጻቸው ላይ ለቀዋል።
ጥንዶቹ ያጠለቁት የአልማዝ ቀለበት ውድ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ዋጋውም ከ2 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደሆነ ተገልጿል።
የጋብቻ ወሬው ከተሰራጨ በኋላ የፖርቹጋል መገናኛ ብዙኃን የሰርግ ጥሪ ወረቀት ተሰራጭቷል ብለዋል።
ሆኖም ከጥንዶቹ የቅርብ ሰዎችና ከየመዝናኛ መጽሔቶች የተገኘ መረጃ ግን ጥንዶቹ በአሁኑ ወቅት ከቤተሰቦቻቸው ጋር እረፍታቸውን እያሳለፉ እንደሆነ ገልጸዋል።
እንደዚሁም ይፋዊ የሰርግ ቀን እንደልተቆረጠ ገልፀዋል።
ሮናልዶ እና ጆርጂና እስካሁን በይፋ የሰርጋቸውን ቀን ያላወጁ ቢሆንም በየቀኑ የሚያሳይዋቸው ውድ አልባሳትና ጌጣጌጦች በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ደጋፊዎቻቸው ዘንድ መነጋገርያ ርዕስ ሆነዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ronaldo #georginarodriguez #bride
#ethiopia | የእግር ኳስ ኮከቡ ክርስቲያኖ ሮናልዶ እና እጮኛው ጆርጂና ሮድሪጌዝ የጋብቻ ሥነ ሥርዓታቸውን ሊፈጽሙ ነው የሚለው ወሬ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ስቧል።
ጥንዶቹ በቅርቡ በማጆርካ የቅንጦት ጀልባ ላይ እንዲሁም በግል ጄታቸው ውስጥ ሲሳፈሩ ያጠለቁት ውድ የአልማዝ ቀለበት ምክንያት የሰርጉ ወሬ የበለጠ እንዲጋጋል አድርጎታል።
ጥንዶቹ ተመሳሳይ ዲዛይን ያላቸውን እጅግ ውብና ውድ የአልማዝ ቀለበት አድርገው በማህበራዊ ገጻቸው ላይ ለቀዋል።
ጥንዶቹ ያጠለቁት የአልማዝ ቀለበት ውድ መሆኑ የተነገረ ሲሆን ዋጋውም ከ2 ሚሊዮን ዶላር በላይ እንደሆነ ተገልጿል።
የጋብቻ ወሬው ከተሰራጨ በኋላ የፖርቹጋል መገናኛ ብዙኃን የሰርግ ጥሪ ወረቀት ተሰራጭቷል ብለዋል።
ሆኖም ከጥንዶቹ የቅርብ ሰዎችና ከየመዝናኛ መጽሔቶች የተገኘ መረጃ ግን ጥንዶቹ በአሁኑ ወቅት ከቤተሰቦቻቸው ጋር እረፍታቸውን እያሳለፉ እንደሆነ ገልጸዋል።
እንደዚሁም ይፋዊ የሰርግ ቀን እንደልተቆረጠ ገልፀዋል።
ሮናልዶ እና ጆርጂና እስካሁን በይፋ የሰርጋቸውን ቀን ያላወጁ ቢሆንም በየቀኑ የሚያሳይዋቸው ውድ አልባሳትና ጌጣጌጦች በዓለም ዙሪያ በሚገኙ ደጋፊዎቻቸው ዘንድ መነጋገርያ ርዕስ ሆነዋል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia #getutemesgen #getunews #ronaldo #georginarodriguez #bride
29 days ago
ስፔን ፖርቱጋልን 1ለ0 አሸንፋ ወደ ሩብ ፍጻሜ አለፈች
#ethiopia | በ2026 የዓለም ዋንጫ የ16 ቡድኖች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ስፔን በ90+1ኛው ደቂቃ በMikel Merino ያስቆጠረችው የመጨረሻ ደቂቃ ጎል ፖርቱጋልን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜ አልፋለች።
ጨዋታው በአብዛኛው የተመጣጠነና የመከላከል ፉክክር የበዛበት ቢሆንም፣ ስፔን በመጨረሻ ደቂቃዎች የፈጠረችውን እድል በመጠቀም የማሸነፊያ ጎል አስቆጥራ የሩብ ፍጻሜ ትኬቷን አረጋግጣለች።
የማሸነፊያውን ጎል ሜሪኖ በተጨማሪ ሰዓት አስቆጥሮ የፖርቱጋልን ተስፋ አጨልሟል።
በዚህ ውጤት ስፔን በሩብ ፍጻሜ ከአሜሪካ ወይም ከቤልጂየም አሸናፊ ጋር ትገናኛለች።
በሌላ በኩል የ41 ዓመቱ Cristiano Ronaldo ከፖርቱጋል ጋር ያደረገው ይህ የመጨረሻ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ሊሆን ይችላል የሚሉ ግምቶች ቢኖሩም፣ ተጫዋቹ ከጨዋታው በፊት “መቼ እንደማቆም እኔ እወስናለሁ” በማለት ጉዳዩን ክፍት መተዉን ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | በ2026 የዓለም ዋንጫ የ16 ቡድኖች ጥሎ ማለፍ ጨዋታ ስፔን በ90+1ኛው ደቂቃ በMikel Merino ያስቆጠረችው የመጨረሻ ደቂቃ ጎል ፖርቱጋልን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ሩብ ፍጻሜ አልፋለች።
ጨዋታው በአብዛኛው የተመጣጠነና የመከላከል ፉክክር የበዛበት ቢሆንም፣ ስፔን በመጨረሻ ደቂቃዎች የፈጠረችውን እድል በመጠቀም የማሸነፊያ ጎል አስቆጥራ የሩብ ፍጻሜ ትኬቷን አረጋግጣለች።
የማሸነፊያውን ጎል ሜሪኖ በተጨማሪ ሰዓት አስቆጥሮ የፖርቱጋልን ተስፋ አጨልሟል።
በዚህ ውጤት ስፔን በሩብ ፍጻሜ ከአሜሪካ ወይም ከቤልጂየም አሸናፊ ጋር ትገናኛለች።
በሌላ በኩል የ41 ዓመቱ Cristiano Ronaldo ከፖርቱጋል ጋር ያደረገው ይህ የመጨረሻ የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ሊሆን ይችላል የሚሉ ግምቶች ቢኖሩም፣ ተጫዋቹ ከጨዋታው በፊት “መቼ እንደማቆም እኔ እወስናለሁ” በማለት ጉዳዩን ክፍት መተዉን ገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
1 month ago
ሦስቱ ባለታሪኮች
ከ2006 እስከ 2026 የዓለም ዋንጫ የተሳተፉ ሦስት ተጫዋቾች
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በስፋት በሚሰራጭ የስፖርት መረጃ መሠረት፣ በ2006 የ እና በ2026 የ የተሳተፉ እና አሁንም በትጋት ለአገራቸው እየታተሩ ያሉ ሦስት የአደባባይ ተጫዋቾች መኖራቸው ተነግሯል።
እነዚህም ዓለም የተወደዱ ኮከቦች እንደሆኑ የሚጠቀሱት፦
(አርጀንቲና) 🇦🇷 Lionel Messi
(ፖርቹጋል) 🇵🇹 Cristiano Ronaldo
(ክሮኤሽያ) 🇭🇷 Luka Modrić
የዛሬ ምሽት የሚጠበቀው ውጤት
የዛሬው የ የማዕቀፍ 16 ዙር ጨዋታዎች መካከል ፖርቹጋል እና ክሮኤሽያ የሚገናኙበት ጨዋታ በትኩረት ይጠበቃል።
ይህ ጨዋታ በተለይ ለ እና የዓለም ዋንጫ ታሪክ ረጅም ጉዞ ላይ ወሳኝ ምዕራፍ እንደሚሆን ተጠቃሚ ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
ከዚህ ጨዋታ በኋላ ከሦስቱ አፈ ታሪክ ተጫዋቾች አንዱ ከውድድሩ መሰናበት እንደሚችል የስፖርት ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
መደምደሚያ
ይህ የትውልድ ተሻጋሪ የተባሉ ኮከቦች አሁንም በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ መገኘታቸው የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ያሳያል።
#worldcup2026 #messi #ronaldo #modric #sportsnews
ከ2006 እስከ 2026 የዓለም ዋንጫ የተሳተፉ ሦስት ተጫዋቾች
#ethiopia | በዓለም ዙሪያ በስፋት በሚሰራጭ የስፖርት መረጃ መሠረት፣ በ2006 የ እና በ2026 የ የተሳተፉ እና አሁንም በትጋት ለአገራቸው እየታተሩ ያሉ ሦስት የአደባባይ ተጫዋቾች መኖራቸው ተነግሯል።
እነዚህም ዓለም የተወደዱ ኮከቦች እንደሆኑ የሚጠቀሱት፦
(አርጀንቲና) 🇦🇷 Lionel Messi
(ፖርቹጋል) 🇵🇹 Cristiano Ronaldo
(ክሮኤሽያ) 🇭🇷 Luka Modrić
የዛሬ ምሽት የሚጠበቀው ውጤት
የዛሬው የ የማዕቀፍ 16 ዙር ጨዋታዎች መካከል ፖርቹጋል እና ክሮኤሽያ የሚገናኙበት ጨዋታ በትኩረት ይጠበቃል።
ይህ ጨዋታ በተለይ ለ እና የዓለም ዋንጫ ታሪክ ረጅም ጉዞ ላይ ወሳኝ ምዕራፍ እንደሚሆን ተጠቃሚ ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
ከዚህ ጨዋታ በኋላ ከሦስቱ አፈ ታሪክ ተጫዋቾች አንዱ ከውድድሩ መሰናበት እንደሚችል የስፖርት ትንታኔዎች ያመለክታሉ።
መደምደሚያ
ይህ የትውልድ ተሻጋሪ የተባሉ ኮከቦች አሁንም በዓለም ዋንጫ መድረክ ላይ መገኘታቸው የእግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን ያሳያል።
#worldcup2026 #messi #ronaldo #modric #sportsnews
1 month ago
የልጅነት እንባ እና የድል መንገድ - ሮናልዶ ከትላንት እስከ ዛሬ
**********************
የ2004 አውሮፓ ዋንጫ ብዙ ትዝታዎች አሉት። የኦቶ ሪሃግሎቹ ግሪኮች ፖርቹጋሎችን በጥብቅ መከላከል በገዛ ሜዳቸው የአውሮፓ ዋንጫውን መንጠቃቸው ብቻ ሳይሆን፤ ሊመጣ ብቅ እያለ ያለው አዲስ ኮከብ ትኩስ እንባ በሊዝበኑ ስታዲዮ ዳሉዝ ሲፈስ ትዝታው ዛሬም ርቆ ያልራቀ ቅርብ ነው።
ያን የዘመናዊ እግር ኳስ ህልው ትዝታ አስታከን ወደ ዛሬ እንዘልቃለን። ብዙ ውብ ትላንቶችን፣ ደማቅ ቀኖችን እና ውብ ምሽቶችን አልፎ እውን ወደሆነው ዛሬ እንመጣለን። ትዝታ ቢርቅም አያረጀምና፣ በዘመን መፈራረቅም አይደበዝዝምና ብትውስታ ጎዳና እንመላለሳለን።
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ዶስ ሳንቶስ አቪየሮ የሚባል ስም፣ በአባቱ መሻት የሮናልድ ሬገንን መጠሪያ እንዲጋራ የሆነ፣ በልጅነቱ አይጋፈጡትን ፈተና የተጋፈጠ፣ የሊዝበን ሰዎች በአፍላነቱ ሳይጠግቡ የተለዩት፣ የላንክ ሻየር ሰዎች ደግሞ ውብ ማለዳውን የተጋሩት፣ ውለታን የማይረሳው ዛሬም በስኬት ደጃፎች እየተመላለሰ ያለ ህያው ኮከብ ነው።
በሰር አሌክስ ፈርጉሰን እና በማንቸስተር ዩናይትድ መልማዮች ዓይን ውስጥ ከገባባት ከዚያች የወዳጅነት ጨዋታ ዕለት አንስቶ ዘመናዊ እግር ኳስ ሌላ መልክ ነው የያዘው። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዚህ ኮከብ ጋር በበርካታ ዋንጫዎች የተገመደ ብዙ የድል ቀናትን አልፏል።
ወደ ሎስ ብላንኮዎቹ ቅፅር ዘልቆም በነጩ መለያ ለሪያል ማድሪድ በሀገር ውስጥም በአውሮፓ መድረክም የሚደረገውን ሁሉ አድርጓል። ቱሪንም እጇን ዘርግታ ነው የተቀበለችው። እዚያም ስኬት ከእርሱ ጋር ነበረች።
በድኅረ ኮቪድ 19 የመጀመሪያ ወቅቶች ወደ ኦልድትራፎርድ ሲመለስ የቀዮቹ ደጋፊዎች ትዝታቸውን እንደሸከፉ ነበርና “እንኳን መጣህልን” ነበር ያሉት።
ሆኖም የማቸስተር ዩናይትድ ዳግም ምልሰቱ እንደ ትላንት ስል፣ እንደ ዕድሜውም በውጤት ብስል አልሆነም። ከኤሪክ ቴንሀግ ጋር የጋባበት መቃቃር ደግሞ ወደ መውጫው በር እንዲያማትር ዋነኛ ምክኒያት ሆነ።
ወደ መካከለኛው ምስራቅ ዘለቀ፤ በእግር ኳስ ብዙ መዋዕለ ንዋይ አፍስሳ ግዙፍ ለውጥ ወደ ሻተችው ሳዑዲ አረቢያ አቀና። ከሳምንታት በፊትም ለሦስት ዓመታት የተጠበቀውን የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮንነት ከክለቡ ዐል-ናስር ጋር አነሳ።
ሆኖም ጥያቄ ነበር። እነዚህን ሁሉ ቁጥራቸው የበረከቱ ስኬቶች ወደ ብሔራዊ ቡድን የሚተረጉማቸውስ መቼ ነው? የሚል።
በእርግጥ የ2016ቱን አውሮፓ ዋንጫ ሲያነሳ ይህ ጥያቄ በከፊል የተመለሰ መስሎ ነበር። የአውሮፓ ሀገራት ዋንጫ/ ኔሽንስ ሊግንም አንስቷል።
ግን ግዙፉ የዓለም ዋንጫስ? እግር ኳስ በታሪኩ ካስመለከታቸው ኮከቦች ለምሉዕነት አንድ መስፈርቱ ይኸው መድረክ ነውና፤ የእርሱስ ቀን አይመጣም ወይ? ተብሎ ተጠብቋል። እስካሁን ያ ቀን አልመጣም።
በእርግጥ በብሔራዊ ቡድን ደረጃ በተቆጠሩ ግቦች ከሊዮኔል ሜሲ እና ከኢራናዊው ዓሊ ዳይ በእጅጉ ርቋል። በዚህ በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ደግሞ በመድረኩ ከተሳተፉ አንጋፋ ተጫዋቾች አንዱ ሆኖ ወደ አሜሪካ ምድር ሲዘልቅ ብዙ ጥበቃዎች ነበሩ። እነዛ ጥበቃዎች ግን በመጀመሪያው የምድብ ጨዋታ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያለግብ ሲለያዩ ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገቡ ያደረገ ሆነ። በርከት ያሉ ትችቶች እርሱም ሆነ የቡድን አጋሮቹ ላይ መሰንዘራቸው አልቀረም።
ቀን ጠብቆ በአሉታ ለተቹትም፣ በበጎ ለጠበቁትም ምላሽ ሰጥቷል። ኡዝቤኪስታንን 5 ለ 0 በረቱበት ጨዋታ ከመረብ ያሳረፋቸው እነዚያ ሁለት ግቦች ትችቶቹን አቅጣጫ ማስቀየሪያ ብቻ አልሆኑም። አዳዲስ ክብረ ወሰኖችንም አስከትለዋል።
ሮናልዶ ከካሜሩናዊው ሮጀር ሚላ በመቀጠል በመድረኩ ግብ ያስቆጠረ አንጋፋ ተጫዋች ተሰኝቷል፤ ከ2006 የጀርመን ዓለም ዋንጫ እስከ 23ኛው የአሜሪካ ምድር ዓለም ዋንጫ በተሳተፈባቸው 6 ውድድሮች በሁሉም ግብ በማስቆጠር ደግሞ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል።
በጨዋታ ዘመኑ ያስቆጠራቸው ግቦችም 975 ደርሰዋል። በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ደግሞ 145ኛ ግቡን በማስቆጠር ከተከታዩ ሊዮኔል ሜሲ ጋር ያለውን ልዩነት ወደ 23 አስፍቷል።
በጨለማ ከመሰለው አስቸጋሪ ሳምንት በኋላ፣ ትችት ከበረከተባቸው ሰሞናት በኋላ “ተመልሰናል” ብሏል ሮናልዶ። በግል የሚመዘገቡ ክብረ ወሰኖች መልካም ቢሆኑም፤ ቀዳሚ ግቡ ግን ቡድኑን መርዳትና ለአሸናፊነት ማብቃት መሆኑን ነው የገለፀው።
ያ መንገድ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ዛሬም ቀጥሏል። እንደ ትላንቱ ባይሰላም ለተባለው ሁሉ ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠ አለ። የትችት ወጀብ ሳይገታው፣ የዕድሜ መግፋትም ሳይረታው እንደ ጥንቱ ስል ባይሆንም አለሁ እያለ ነው።
ዋይኒ ሩኒ የተናገው ይህን በሚገባ ይገልፃል።ሮናልዶ ትችትን ማስተናገድ፣ ለትችቱም አስፈላጊውን ተግባራዊ ምለሽ መስጠት በእግር ኳስ ዘመኑ ሁሉ የተጓዘበት እውነት ነው።
“ትዝታ አያረጅም” ሲባል በጎም ይሁን መጥፎ በአዕምሮ ጓዳ ደጋግሞ ስለሚመላለስ ነው። ሮናልዶ ግን ያለፈ ትዝታ፤ ያላለፈ ዛሬ ነው።
እነዚያ በፅናት የተጓዘባቸው ውጤታማ ዓመታት፣ ያንን የሊዝበን ሰታዲየም እንባ ይገልፃሉ። ያ የእልህ እና የቁጭት እንባ፤ ከዓመታት በኋላ ዛሬም ትኩስ ነው፣ አልቀዘቀዘም!
በእድሪስ አህመድ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #sports #ronaldo #football
**********************
የ2004 አውሮፓ ዋንጫ ብዙ ትዝታዎች አሉት። የኦቶ ሪሃግሎቹ ግሪኮች ፖርቹጋሎችን በጥብቅ መከላከል በገዛ ሜዳቸው የአውሮፓ ዋንጫውን መንጠቃቸው ብቻ ሳይሆን፤ ሊመጣ ብቅ እያለ ያለው አዲስ ኮከብ ትኩስ እንባ በሊዝበኑ ስታዲዮ ዳሉዝ ሲፈስ ትዝታው ዛሬም ርቆ ያልራቀ ቅርብ ነው።
ያን የዘመናዊ እግር ኳስ ህልው ትዝታ አስታከን ወደ ዛሬ እንዘልቃለን። ብዙ ውብ ትላንቶችን፣ ደማቅ ቀኖችን እና ውብ ምሽቶችን አልፎ እውን ወደሆነው ዛሬ እንመጣለን። ትዝታ ቢርቅም አያረጀምና፣ በዘመን መፈራረቅም አይደበዝዝምና ብትውስታ ጎዳና እንመላለሳለን።
ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ዶስ ሳንቶስ አቪየሮ የሚባል ስም፣ በአባቱ መሻት የሮናልድ ሬገንን መጠሪያ እንዲጋራ የሆነ፣ በልጅነቱ አይጋፈጡትን ፈተና የተጋፈጠ፣ የሊዝበን ሰዎች በአፍላነቱ ሳይጠግቡ የተለዩት፣ የላንክ ሻየር ሰዎች ደግሞ ውብ ማለዳውን የተጋሩት፣ ውለታን የማይረሳው ዛሬም በስኬት ደጃፎች እየተመላለሰ ያለ ህያው ኮከብ ነው።
በሰር አሌክስ ፈርጉሰን እና በማንቸስተር ዩናይትድ መልማዮች ዓይን ውስጥ ከገባባት ከዚያች የወዳጅነት ጨዋታ ዕለት አንስቶ ዘመናዊ እግር ኳስ ሌላ መልክ ነው የያዘው። ማንቸስተር ዩናይትድ ከዚህ ኮከብ ጋር በበርካታ ዋንጫዎች የተገመደ ብዙ የድል ቀናትን አልፏል።
ወደ ሎስ ብላንኮዎቹ ቅፅር ዘልቆም በነጩ መለያ ለሪያል ማድሪድ በሀገር ውስጥም በአውሮፓ መድረክም የሚደረገውን ሁሉ አድርጓል። ቱሪንም እጇን ዘርግታ ነው የተቀበለችው። እዚያም ስኬት ከእርሱ ጋር ነበረች።
በድኅረ ኮቪድ 19 የመጀመሪያ ወቅቶች ወደ ኦልድትራፎርድ ሲመለስ የቀዮቹ ደጋፊዎች ትዝታቸውን እንደሸከፉ ነበርና “እንኳን መጣህልን” ነበር ያሉት።
ሆኖም የማቸስተር ዩናይትድ ዳግም ምልሰቱ እንደ ትላንት ስል፣ እንደ ዕድሜውም በውጤት ብስል አልሆነም። ከኤሪክ ቴንሀግ ጋር የጋባበት መቃቃር ደግሞ ወደ መውጫው በር እንዲያማትር ዋነኛ ምክኒያት ሆነ።
ወደ መካከለኛው ምስራቅ ዘለቀ፤ በእግር ኳስ ብዙ መዋዕለ ንዋይ አፍስሳ ግዙፍ ለውጥ ወደ ሻተችው ሳዑዲ አረቢያ አቀና። ከሳምንታት በፊትም ለሦስት ዓመታት የተጠበቀውን የሳዑዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮንነት ከክለቡ ዐል-ናስር ጋር አነሳ።
ሆኖም ጥያቄ ነበር። እነዚህን ሁሉ ቁጥራቸው የበረከቱ ስኬቶች ወደ ብሔራዊ ቡድን የሚተረጉማቸውስ መቼ ነው? የሚል።
በእርግጥ የ2016ቱን አውሮፓ ዋንጫ ሲያነሳ ይህ ጥያቄ በከፊል የተመለሰ መስሎ ነበር። የአውሮፓ ሀገራት ዋንጫ/ ኔሽንስ ሊግንም አንስቷል።
ግን ግዙፉ የዓለም ዋንጫስ? እግር ኳስ በታሪኩ ካስመለከታቸው ኮከቦች ለምሉዕነት አንድ መስፈርቱ ይኸው መድረክ ነውና፤ የእርሱስ ቀን አይመጣም ወይ? ተብሎ ተጠብቋል። እስካሁን ያ ቀን አልመጣም።
በእርግጥ በብሔራዊ ቡድን ደረጃ በተቆጠሩ ግቦች ከሊዮኔል ሜሲ እና ከኢራናዊው ዓሊ ዳይ በእጅጉ ርቋል። በዚህ በ23ኛው ዓለም ዋንጫ ደግሞ በመድረኩ ከተሳተፉ አንጋፋ ተጫዋቾች አንዱ ሆኖ ወደ አሜሪካ ምድር ሲዘልቅ ብዙ ጥበቃዎች ነበሩ። እነዛ ጥበቃዎች ግን በመጀመሪያው የምድብ ጨዋታ ከዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ጋር ያለግብ ሲለያዩ ጥርጣሬ ውስጥ እንዲገቡ ያደረገ ሆነ። በርከት ያሉ ትችቶች እርሱም ሆነ የቡድን አጋሮቹ ላይ መሰንዘራቸው አልቀረም።
ቀን ጠብቆ በአሉታ ለተቹትም፣ በበጎ ለጠበቁትም ምላሽ ሰጥቷል። ኡዝቤኪስታንን 5 ለ 0 በረቱበት ጨዋታ ከመረብ ያሳረፋቸው እነዚያ ሁለት ግቦች ትችቶቹን አቅጣጫ ማስቀየሪያ ብቻ አልሆኑም። አዳዲስ ክብረ ወሰኖችንም አስከትለዋል።
ሮናልዶ ከካሜሩናዊው ሮጀር ሚላ በመቀጠል በመድረኩ ግብ ያስቆጠረ አንጋፋ ተጫዋች ተሰኝቷል፤ ከ2006 የጀርመን ዓለም ዋንጫ እስከ 23ኛው የአሜሪካ ምድር ዓለም ዋንጫ በተሳተፈባቸው 6 ውድድሮች በሁሉም ግብ በማስቆጠር ደግሞ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆኗል።
በጨዋታ ዘመኑ ያስቆጠራቸው ግቦችም 975 ደርሰዋል። በብሔራዊ ቡድን ደረጃ ደግሞ 145ኛ ግቡን በማስቆጠር ከተከታዩ ሊዮኔል ሜሲ ጋር ያለውን ልዩነት ወደ 23 አስፍቷል።
በጨለማ ከመሰለው አስቸጋሪ ሳምንት በኋላ፣ ትችት ከበረከተባቸው ሰሞናት በኋላ “ተመልሰናል” ብሏል ሮናልዶ። በግል የሚመዘገቡ ክብረ ወሰኖች መልካም ቢሆኑም፤ ቀዳሚ ግቡ ግን ቡድኑን መርዳትና ለአሸናፊነት ማብቃት መሆኑን ነው የገለፀው።
ያ መንገድ ከሁለት አስርት ዓመታት በኋላ ዛሬም ቀጥሏል። እንደ ትላንቱ ባይሰላም ለተባለው ሁሉ ተግባራዊ ምላሽ እየሰጠ አለ። የትችት ወጀብ ሳይገታው፣ የዕድሜ መግፋትም ሳይረታው እንደ ጥንቱ ስል ባይሆንም አለሁ እያለ ነው።
ዋይኒ ሩኒ የተናገው ይህን በሚገባ ይገልፃል።ሮናልዶ ትችትን ማስተናገድ፣ ለትችቱም አስፈላጊውን ተግባራዊ ምለሽ መስጠት በእግር ኳስ ዘመኑ ሁሉ የተጓዘበት እውነት ነው።
“ትዝታ አያረጅም” ሲባል በጎም ይሁን መጥፎ በአዕምሮ ጓዳ ደጋግሞ ስለሚመላለስ ነው። ሮናልዶ ግን ያለፈ ትዝታ፤ ያላለፈ ዛሬ ነው።
እነዚያ በፅናት የተጓዘባቸው ውጤታማ ዓመታት፣ ያንን የሊዝበን ሰታዲየም እንባ ይገልፃሉ። ያ የእልህ እና የቁጭት እንባ፤ ከዓመታት በኋላ ዛሬም ትኩስ ነው፣ አልቀዘቀዘም!
በእድሪስ አህመድ
Ethiopian Broadcasting Corporation EBC-መዝናኛ EBC SPORT ኢቢሲ ስፖርት #sports #ronaldo #football
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የ52 ዓመታት በኋላ ዲሞክራቲክ ኮንጎ ጎል አገባች
#ethiopia | የዓለም ዋንጫ ውድድር በከፍተኛ እልህ አስጨራሽ ጨዋታዎች የቀጠለ ሲሆን፥ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የፖርቹጋል እና የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፍልሚያ በአንድ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ይህ ጨዋታ በማዕድን ሀብቷ ለምትታወቀው አፍሪካዊቷ ሀገር ልዩ የታሪክ ምዕራፍ የተጻፈበት ሆኗል። ዲሞክራቲክ ኮንጎ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ማለትም ከ52 ዓመታት የጎል ድርቅ በኋላ በዓለም ዋንጫ ታሪኳ የመጀመሪያዋን ግብ ማሥቆጠር ችላለች።
በኒውካስትል ቆይታው አስቸጋሪ የውድድር ዘመን ያሳለፈውና ዘንድሮም ከጉዳት ጋር ሲታገል የነበረው ዮና ዊሳ ለሀገሩ ይህንን ወሳኝ እና ታሪካዊ ግብ አስገኝቷል።
ሀገሪቱ ቀደም ሲል በታዋቂው ፕሬዝዳንት ሞቡቱ ሴሴሴኮ ዘመን ዛየር በሚል ስያሜዋ በ1974ቱ የምዕራብ ጀርመን የዓለም ዋንጫ ላይ ተሳትፋ ነበር። በወቅቱ በምድብ ጨዋታዎች ከዩጎዝላቪያ፣ ስኮትላንድ እና ብራዚል ጋር ተጫውታ 14 ጎሎች ሲቆጠሩባት እሷ ግን አንድም ጎል ሳታስቆጥር በቶሎ መሰናበቷ ይታወሳል።
አሁን ግን ዊሳ ይህንን ታሪክ ሙሉ በሙሉ ቀይሮታል።
በሌላ በኩል በጨዋታው መጀመሪያ ላይ ፖርቹጋል በጁኣ ኔቬስ አማካኝነት መሪነቱን ይዛ የነበረ ቢሆንም ማቆየት አልቻለችም።
በዚህ ጨዋታ ላይ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ በ5 የዓለም ዋንጫዎች ላይ በመሳተፍ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር ያለውን ታሪካዊ ክብረወሰን ለመጋራት በቅቷል።
#worldcup #football #drcongo #portugal #yoanewissa #ronaldo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | የዓለም ዋንጫ ውድድር በከፍተኛ እልህ አስጨራሽ ጨዋታዎች የቀጠለ ሲሆን፥ በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው የፖርቹጋል እና የዲሞክራቲክ ኮንጎ ፍልሚያ በአንድ አቻ ውጤት ተጠናቋል።
ይህ ጨዋታ በማዕድን ሀብቷ ለምትታወቀው አፍሪካዊቷ ሀገር ልዩ የታሪክ ምዕራፍ የተጻፈበት ሆኗል። ዲሞክራቲክ ኮንጎ ከግማሽ ክፍለ ዘመን በላይ ማለትም ከ52 ዓመታት የጎል ድርቅ በኋላ በዓለም ዋንጫ ታሪኳ የመጀመሪያዋን ግብ ማሥቆጠር ችላለች።
በኒውካስትል ቆይታው አስቸጋሪ የውድድር ዘመን ያሳለፈውና ዘንድሮም ከጉዳት ጋር ሲታገል የነበረው ዮና ዊሳ ለሀገሩ ይህንን ወሳኝ እና ታሪካዊ ግብ አስገኝቷል።
ሀገሪቱ ቀደም ሲል በታዋቂው ፕሬዝዳንት ሞቡቱ ሴሴሴኮ ዘመን ዛየር በሚል ስያሜዋ በ1974ቱ የምዕራብ ጀርመን የዓለም ዋንጫ ላይ ተሳትፋ ነበር። በወቅቱ በምድብ ጨዋታዎች ከዩጎዝላቪያ፣ ስኮትላንድ እና ብራዚል ጋር ተጫውታ 14 ጎሎች ሲቆጠሩባት እሷ ግን አንድም ጎል ሳታስቆጥር በቶሎ መሰናበቷ ይታወሳል።
አሁን ግን ዊሳ ይህንን ታሪክ ሙሉ በሙሉ ቀይሮታል።
በሌላ በኩል በጨዋታው መጀመሪያ ላይ ፖርቹጋል በጁኣ ኔቬስ አማካኝነት መሪነቱን ይዛ የነበረ ቢሆንም ማቆየት አልቻለችም።
በዚህ ጨዋታ ላይ ክሪስቲያኖ ሮናልዶ በ5 የዓለም ዋንጫዎች ላይ በመሳተፍ ከሊዮኔል ሜሲ ጋር ያለውን ታሪካዊ ክብረወሰን ለመጋራት በቅቷል።
#worldcup #football #drcongo #portugal #yoanewissa #ronaldo #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
አል ናስር የሳውዲ ፕሮ ሊግ የዋንጫ ባለቤትነቱን አረጋገጠ
#ethiopia | አል ናስር አል ዳማክን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት በመርታት የሳውዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።
በጨዋታው ላይ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሁለት ግቦችን ከመረብ ሲያሳርፍ ሳዲዮ ማኔና ኮማን ቀሪዎቹን ጎሎች አስቆጥረዋል።
ይህ ድል ለፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከአል ናስር ጋር ያገኘው የመጀመሪያው የሊግ ዋንጫ ስኬቱ ሆኖ ተመዝግቧል።
አል ናስር ይህንን የሊግ ዋንጫ ማሸነፍ የቻለው ከሰባት ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ ሲሆን በታሪኩም ለባለፉት አራት ጊዜያት ያህል ዋንጫውን ማንሳት ችሏል።
#saudiproleague #alnassr #cristianoronaldo #ronaldo #footballnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | አል ናስር አል ዳማክን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ ውጤት በመርታት የሳውዲ ፕሮ ሊግ ሻምፒዮን መሆን ችሏል።
በጨዋታው ላይ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ሁለት ግቦችን ከመረብ ሲያሳርፍ ሳዲዮ ማኔና ኮማን ቀሪዎቹን ጎሎች አስቆጥረዋል።
ይህ ድል ለፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከአል ናስር ጋር ያገኘው የመጀመሪያው የሊግ ዋንጫ ስኬቱ ሆኖ ተመዝግቧል።
አል ናስር ይህንን የሊግ ዋንጫ ማሸነፍ የቻለው ከሰባት ዓመታት ረጅም ጥበቃ በኋላ ሲሆን በታሪኩም ለባለፉት አራት ጊዜያት ያህል ዋንጫውን ማንሳት ችሏል።
#saudiproleague #alnassr #cristianoronaldo #ronaldo #footballnews #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
5 months ago
ክርስቲያኖ ሮናልዶ በጉዳት ምክንያት ከሜዳ ይርቃል!
#ethiopia | የእግር ኳሱ ንጉስ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በገጠመው የጡንቻ (Hamstring) ጉዳት ምክንያት ለተወሰኑ ሳምንታት ከጨዋታ ውጭ መሆኑ ተረጋግጧል። የሳውዲው ክለብ አል-ነስር እንዳሳወቀው ከሆነ፣ ፖርቹጋላዊው ኮከብ አገግሞ ወደ ሜዳ ለመመለስ የጊዜ ገደብ ተቀምጦለታል።
📌 ቁልፍ መረጃዎች፦
* የጉዳቱ አይነት፦ የሀምስትሪንግ (የጭን ጡንቻ) ጉዳት።
* የመመለሻ ጊዜ፦ እንደ አሁኑ መረጃ ከሆነ ኮከቡ ከ 2 እስከ 4 ሳምንታት የሚወስድ የህክምና እና የእረፍት ጊዜ ያስፈልገዋል።
* ያለበት ሁኔታ፦ ይህ ጉዳት ሮናልዶን ለክለቡ አል-ነስር ብቻ ሳይሆን ለሀገሩ ፖርቹጋልም ትልቅ ራስ ምታት ሆኗል።
🇵🇹 የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ስጋት
ፖርቹጋል በቅርቡ ከሜክሲኮ እና ከአሜሪካ ጋር የምታደርጋቸው የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ይጠበቃሉ። ይሁን እንጂ የሮናልዶ ከሜዳ መራቅ በእነዚህ ጨዋታዎች ላይ የመሳተፍ እድሉን አጠራጣሪ አድርጎታል።
የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ለነዚህ ጨዋታዎች የሚጠቀሙትን ስብስብ በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ቢጠበቅም፣ የሮናልዶ ስም በዝርዝሩ ውስጥ ይካተት ወይም አይካተት የሚለው አሁንም አጠራጣሪ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #cristianoronaldo #alnassr #portugal #injuryupdate #ronaldo #footballnews #አልነስር #ሮናልዶ #ፖርቹጋል
#ethiopia | የእግር ኳሱ ንጉስ ክርስቲያኖ ሮናልዶ በገጠመው የጡንቻ (Hamstring) ጉዳት ምክንያት ለተወሰኑ ሳምንታት ከጨዋታ ውጭ መሆኑ ተረጋግጧል። የሳውዲው ክለብ አል-ነስር እንዳሳወቀው ከሆነ፣ ፖርቹጋላዊው ኮከብ አገግሞ ወደ ሜዳ ለመመለስ የጊዜ ገደብ ተቀምጦለታል።
📌 ቁልፍ መረጃዎች፦
* የጉዳቱ አይነት፦ የሀምስትሪንግ (የጭን ጡንቻ) ጉዳት።
* የመመለሻ ጊዜ፦ እንደ አሁኑ መረጃ ከሆነ ኮከቡ ከ 2 እስከ 4 ሳምንታት የሚወስድ የህክምና እና የእረፍት ጊዜ ያስፈልገዋል።
* ያለበት ሁኔታ፦ ይህ ጉዳት ሮናልዶን ለክለቡ አል-ነስር ብቻ ሳይሆን ለሀገሩ ፖርቹጋልም ትልቅ ራስ ምታት ሆኗል።
🇵🇹 የፖርቹጋል ብሔራዊ ቡድን ስጋት
ፖርቹጋል በቅርቡ ከሜክሲኮ እና ከአሜሪካ ጋር የምታደርጋቸው የአቋም መለኪያ ጨዋታዎች ይጠበቃሉ። ይሁን እንጂ የሮናልዶ ከሜዳ መራቅ በእነዚህ ጨዋታዎች ላይ የመሳተፍ እድሉን አጠራጣሪ አድርጎታል።
የብሔራዊ ቡድኑ አሰልጣኝ ለነዚህ ጨዋታዎች የሚጠቀሙትን ስብስብ በሚቀጥለው ሳምንት ይፋ ያደርጋሉ ተብሎ ቢጠበቅም፣ የሮናልዶ ስም በዝርዝሩ ውስጥ ይካተት ወይም አይካተት የሚለው አሁንም አጠራጣሪ ነው።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #cristianoronaldo #alnassr #portugal #injuryupdate #ronaldo #footballnews #አልነስር #ሮናልዶ #ፖርቹጋል
5 months ago
የአልሜሪያው አሰልጣኝ ግብዣ ለክርስቲያኖ ሮናልዶ
#ethiopia | የፖርቹጋሉ ድንቅ ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ በቅርቡ የስፔኑን ክለብ አልሜሪያ 25 በመቶ ድርሻ መግዛቱን ተከትሎ፣ በሜዳ ላይ ስለሚኖረው ተሳትፎ አዳዲስ ወሬዎች እየተሰሙ ነው። የክለቡ ዋና አሰልጣኝ ሩቢ፣ ሮናልዶን እንደ ባለቤት ብቻ ሳይሆን እንደ ተጫዋችም ለመቀበል ዝግጁ መሆናቸውን በይፋ ገልጸዋል።
"ውሳኔው የራሱ ነው"
አሰልጣኝ ሩቢ ለጋዜጠኞች በሰጡት አስተያየት፣ ሮናልዶ ወደ አልሜሪያ መጥቶ ቢጫወት ለክለቡ ትልቅ ኩራት እንደሚሆን ተናግረዋል። "ሮናልዶ ለአልሜሪያ ቢጫወት ድንቅ ነበር" ያሉት አሰልጣኙ፣ ጉዳዩ ግን በቀጥታ ከሮናልዶ ፍላጎት ጋር የተያያዘ መሆኑን ጠቁመዋል።
"ይህ ጥያቄ እሱ ራሱ መመለስ ያለበት ነው፤ ምክንያቱም አልሜሪያ የራሱ ክለብ ነው" ሲሉ አሰልጣኙ የሮናልዶን ባለቤትነት አጽንኦት ሰጥተውበታል።
ለተጫዋች-ባለቤቱ ክፍት የሆነ በር
ሮናልዶ አሁንም በከፍተኛ የእግር ኳስ እርከን ላይ መቆየት እንደሚችል የሚታመን ሲሆን፣ አሰልጣኝ ሩቢም የኮከቡን መምጣት በደስታ እንደሚቀበሉት ገልጸዋል።
* የአሰልጣኙ ቁርጠኝነት፦ "ሮናልዶ መጫወቱን መቀጠል ከፈለገ እጃችንን ከፍተን እንቀበለዋለን።"
* ስለ አሰልጣኞች ስምምነት፦ "አሰልጣኙ ማንም ቢሆን ሮናልዶን ለማሰለፍ ጥርጣሬ ይኖረዋል ብዬ አላስብም" በማለት በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
ይህ የሮናልዶ "ባለቤት እና ተጫዋች" የመሆን ዕድል ከተሳካ፣ በስፔን ላሊጋ (ወይም በክለቡ አሁናዊ ሊግ) አዲስ ታሪክ ሊጻፍ ይችላል። "አለቃው" ወደ ሜዳ ገብቶ ለራሱ ክለብ ጎል ሲያስቆጥር ማየት ለደጋፊዎች ትልቅ ጉጉትን ፈጥሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #tikvah #cristianoronaldo #almeria #cr7 #footballnews #laliga #ronaldo #ethiopia #sportnews
#ethiopia | የፖርቹጋሉ ድንቅ ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ በቅርቡ የስፔኑን ክለብ አልሜሪያ 25 በመቶ ድርሻ መግዛቱን ተከትሎ፣ በሜዳ ላይ ስለሚኖረው ተሳትፎ አዳዲስ ወሬዎች እየተሰሙ ነው። የክለቡ ዋና አሰልጣኝ ሩቢ፣ ሮናልዶን እንደ ባለቤት ብቻ ሳይሆን እንደ ተጫዋችም ለመቀበል ዝግጁ መሆናቸውን በይፋ ገልጸዋል።
"ውሳኔው የራሱ ነው"
አሰልጣኝ ሩቢ ለጋዜጠኞች በሰጡት አስተያየት፣ ሮናልዶ ወደ አልሜሪያ መጥቶ ቢጫወት ለክለቡ ትልቅ ኩራት እንደሚሆን ተናግረዋል። "ሮናልዶ ለአልሜሪያ ቢጫወት ድንቅ ነበር" ያሉት አሰልጣኙ፣ ጉዳዩ ግን በቀጥታ ከሮናልዶ ፍላጎት ጋር የተያያዘ መሆኑን ጠቁመዋል።
"ይህ ጥያቄ እሱ ራሱ መመለስ ያለበት ነው፤ ምክንያቱም አልሜሪያ የራሱ ክለብ ነው" ሲሉ አሰልጣኙ የሮናልዶን ባለቤትነት አጽንኦት ሰጥተውበታል።
ለተጫዋች-ባለቤቱ ክፍት የሆነ በር
ሮናልዶ አሁንም በከፍተኛ የእግር ኳስ እርከን ላይ መቆየት እንደሚችል የሚታመን ሲሆን፣ አሰልጣኝ ሩቢም የኮከቡን መምጣት በደስታ እንደሚቀበሉት ገልጸዋል።
* የአሰልጣኙ ቁርጠኝነት፦ "ሮናልዶ መጫወቱን መቀጠል ከፈለገ እጃችንን ከፍተን እንቀበለዋለን።"
* ስለ አሰልጣኞች ስምምነት፦ "አሰልጣኙ ማንም ቢሆን ሮናልዶን ለማሰለፍ ጥርጣሬ ይኖረዋል ብዬ አላስብም" በማለት በልበ ሙሉነት ተናግረዋል።
ይህ የሮናልዶ "ባለቤት እና ተጫዋች" የመሆን ዕድል ከተሳካ፣ በስፔን ላሊጋ (ወይም በክለቡ አሁናዊ ሊግ) አዲስ ታሪክ ሊጻፍ ይችላል። "አለቃው" ወደ ሜዳ ገብቶ ለራሱ ክለብ ጎል ሲያስቆጥር ማየት ለደጋፊዎች ትልቅ ጉጉትን ፈጥሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #tikvah #cristianoronaldo #almeria #cr7 #footballnews #laliga #ronaldo #ethiopia #sportnews
6 months ago
ሮናልዶ በጎል ተመለሰ፤ አል ነስር አል ፈታህን በጎል አጥለቅልቋል
#ethiopia | በሳውዲ ፕሮ ሊግ መርሃ-ግብር አል ነስር ከአል ፈታህ ጋር ባደረገው ጨዋታ 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል።
ባለፉት ጨዋታዎች በተለያዩ ምክንያቶ ከሜዳ ርቆ የነበረው ድንቅ ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ወደ ሜዳ በተመለሰበት በዚህ ጨዋታ ክለቡን መሪ ያደረገችውን የመጀመሪያ ጎል ከመረብ አሳርፏል። ቀሪውን የማሸነፊያ ግብ ደግሞ አይማን አህመድ አስቆጥሯል።
የሮናልዶ አስገራሚ ጉዞ በቁጥር
* የውድድር ዓመቱ ግቦች፦
ሮናልዶ በዚህ የውድድር ዘመን ያስቆጠራቸውን የሊግ ግቦች ወደ 18 አሳድጓል።
* ወደ 1000 ግቦች፦
ሮናልዶ በእግር ኳስ ታሪክ 1,000 ግቦችን ያስቆጠረ የመጀመሪያው ተጫዋች ለመሆን አሁን የሚቀሩት 38 ግቦች ብቻ ናቸው።
የደረጃ ሰንጠረዥ ሁኔታ
ከዚህ ድል በኋላ የሁለቱ ክለቦች ደረጃ የሚከተለውን ይመስላል፦
* አል ነስር፦
በ 52 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ በመቀመጥ የሻምፒዮናነቱን ፉክክር አጥብቆ ቀጥሏል።
* አል ፈታህ፦
በ 24 ነጥብ 10ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ronaldo #alnassr #saudiproleague #cr7 #footballnews #alfateh #goat #cristianoronaldo
#ethiopia | በሳውዲ ፕሮ ሊግ መርሃ-ግብር አል ነስር ከአል ፈታህ ጋር ባደረገው ጨዋታ 3 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት ወሳኝ ድል ተቀዳጅቷል።
ባለፉት ጨዋታዎች በተለያዩ ምክንያቶ ከሜዳ ርቆ የነበረው ድንቅ ተጫዋች ክርስቲያኖ ሮናልዶ፣ ወደ ሜዳ በተመለሰበት በዚህ ጨዋታ ክለቡን መሪ ያደረገችውን የመጀመሪያ ጎል ከመረብ አሳርፏል። ቀሪውን የማሸነፊያ ግብ ደግሞ አይማን አህመድ አስቆጥሯል።
የሮናልዶ አስገራሚ ጉዞ በቁጥር
* የውድድር ዓመቱ ግቦች፦
ሮናልዶ በዚህ የውድድር ዘመን ያስቆጠራቸውን የሊግ ግቦች ወደ 18 አሳድጓል።
* ወደ 1000 ግቦች፦
ሮናልዶ በእግር ኳስ ታሪክ 1,000 ግቦችን ያስቆጠረ የመጀመሪያው ተጫዋች ለመሆን አሁን የሚቀሩት 38 ግቦች ብቻ ናቸው።
የደረጃ ሰንጠረዥ ሁኔታ
ከዚህ ድል በኋላ የሁለቱ ክለቦች ደረጃ የሚከተለውን ይመስላል፦
* አል ነስር፦
በ 52 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ በመቀመጥ የሻምፒዮናነቱን ፉክክር አጥብቆ ቀጥሏል።
* አል ፈታህ፦
በ 24 ነጥብ 10ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ronaldo #alnassr #saudiproleague #cr7 #footballnews #alfateh #goat #cristianoronaldo
9 months ago
🚨The official 𝐅𝐈𝐅𝐀 World Cup account 𝐝𝐞𝐥𝐞𝐭𝐞𝐝 this photo after Ronaldo’s fanbase protested that he 𝐰𝐚𝐬𝐧’𝐭 included. ❌
An hour later, they uploaded a new photo showing Messi 𝐥𝐢𝐟𝐭𝐢𝐧𝐠 the 𝐖𝐨𝐫𝐥𝐝 𝐂𝐮𝐩 and Youssef En Nesyri’s goal that 𝐤𝐧𝐨𝐜𝐤𝐞𝐝 Portugal 𝐨𝐮𝐭 with the caption “What’s your favorite moment from Qatar 2022? ” ⭐️
Even FIFA is doing irony with Ronaldo 👀
An hour later, they uploaded a new photo showing Messi 𝐥𝐢𝐟𝐭𝐢𝐧𝐠 the 𝐖𝐨𝐫𝐥𝐝 𝐂𝐮𝐩 and Youssef En Nesyri’s goal that 𝐤𝐧𝐨𝐜𝐤𝐞𝐝 Portugal 𝐨𝐮𝐭 with the caption “What’s your favorite moment from Qatar 2022? ” ⭐️
Even FIFA is doing irony with Ronaldo 👀
9 months ago
ክርስቲያኖ ሮናልዶ 950ኛ ግቡን አስቆጠረ
A breakdown of Cristiano Ronaldo's 950 career goals 🐐📊
#ethiopia | ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 20 ዓመታትን በተሻገረው የተጫዋችነት ዘመኑ በአጠቃላይ ያስቆጠራቸውን የግብ ብዛቶች 950 አድርሷል።
የአምስት ጊዜ የባሎን ዶር አሸናፊው ሮናልዶ በሳዑዲ ፕሮ ሊግ አል ናስር አል ሃዛምን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ አንድ ግብ አስቆጥሯል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ 1000 ግቦች ላይ ለመድረስ 50 ግቦች ብቻ የሚቀሩት ይሆናል።
A breakdown of Cristiano Ronaldo's 950 career goals 🐐📊
#ethiopia | ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ 20 ዓመታትን በተሻገረው የተጫዋችነት ዘመኑ በአጠቃላይ ያስቆጠራቸውን የግብ ብዛቶች 950 አድርሷል።
የአምስት ጊዜ የባሎን ዶር አሸናፊው ሮናልዶ በሳዑዲ ፕሮ ሊግ አል ናስር አል ሃዛምን 2 ለ 0 ባሸነፈበት ጨዋታ አንድ ግብ አስቆጥሯል።
ክርስቲያኖ ሮናልዶ 1000 ግቦች ላይ ለመድረስ 50 ግቦች ብቻ የሚቀሩት ይሆናል።
10 months ago
🤩🔥Evening of thrilling football
Spain faces Georgia in the battle for group leadership, demonstrating their dominance and attacking pace. Meanwhile, in Lisbon at José Alvalade Stadium, Portugal, led by Ronaldo, ready to continue their perfect run against Ireland.
Support the favorites and make big with Melbet!
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
Spain faces Georgia in the battle for group leadership, demonstrating their dominance and attacking pace. Meanwhile, in Lisbon at José Alvalade Stadium, Portugal, led by Ronaldo, ready to continue their perfect run against Ireland.
Support the favorites and make big with Melbet!
Promo - SELEDAINF
Link - https://bit.ly/4gXrkuQ
Sponsored by
Surafel
Comments