21 hours ago
የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ነገር ...
#ethiopia | በኢትዮጵያ አፋር ክልል በዳናኪል ስምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኘውና ሁልጊዜም ንቁ የሆነው የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ላቫ ሀይቅ በሳይንቲስቶችና በጎብኚዎች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት እያገኘ ይገኛል።
ሦስቱ አህጉራዊ የመሬት ንጣፎች የሚገናኙበትና የሚራቀቁበት ይህ ስፍራ፣ አህጉራት እንዴት እንደሚከፈሉና የምድር የውስጥ ሙቀት እንዴት እንደሚገለጽ የሚያስረግጥ ህያው የተፈጥሮ ቤተ-ሙከራ ሆኖ ያገለግላል።
ይህ በባሳልቲክ ድንጋይ የተገነባው እሳተ ገሞራ የማይቋረጥ የላቫ ሀይቅ የሚገኝበት ሲሆን፣ እጅግ ከፍተኛ በሆነ ሙቀት፣ በጨው ሜዳዎችና በጂኦተርማል እንቅስቃሴዎች የተከበበ በመሆኑ ለአካባቢው ልዩ የተፈጥሮ ውበት ሰጥቶታል።
ስፍራው አስቸጋሪና ሞቃታማ የአየር ንብረት ያለው ቢሆንም፣ ከዳሎልና ከአሳሌ ሀይቅ ጋር በመሆን የሀገሪቱን የጂኦ-ቱሪዝም መስህብ ከፍ አድርጎታል።
በተጨማሪም በዚሁ አካባቢ የሚገኘው የስምጥ ሸለቆ ተፈጥሮአዊ ሀብት የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ጂኦፓርክ እውቅና ለማግኘት ከፍተኛ አቅም እንዳለው ተጠቅሷል።
ዩኔስኮ ለስፍራው ገና ይፋዊ እውቅና ባይሰጥም፣ ለወደፊቱ የጂኦፓርክ ልማት ተስፋ ካላቸው ቀዳሚ ቦታዎች አንዱ አድርጎ ለይቶታል።
ለዚሁ እውቅና በዕጩነት ከተያዙት የተፈጥሮ ሀብቶች መካከል የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ፣ በውብ ቀለማትና በፍልውሃ ምንጮች ያሸበረቀው ዳሎል፣ ከባህር ወለል በታች 120 ሜትር ዝቅ ብሎ የሚገኘው የዳናኪል ዝቅተኛ መሬት፣ የዘመናት የጨው ማውጣት ባህል የሚከናወንበት የአሳሌ ሀይቅ፣ የአፍደራ ሀይቅ እና የሉሲ አፅም የተገኘበት ታሪካዊው የአዋሽ ታችኛው ሸለቆ ይጠቀሳሉ።
ይህ ስፍራ የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ጂኦፓርክ እውቅና ማግኘቱ ድንቅ የሆኑ የስነ-ምድር ቅርሶችን ለመጠበቅ፣ ዘላቂ የቱሪዝም እንቅስቃሴን ለማስፋፋት፣ የአካባቢውን ህብረተሰብ ተሳትፎና የሥራ ዕድል ለማሳደግ እንዲሁም ለሳይንሳዊ ምርምሮችና ለትምህርት ዘርፍ የጎላ ጥቅም ያበረክታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ertaale #afar #geopark #unesco #danakildepression #ethiopiantourism #volcano #geology #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
#ethiopia | በኢትዮጵያ አፋር ክልል በዳናኪል ስምጥ ሸለቆ ውስጥ የሚገኘውና ሁልጊዜም ንቁ የሆነው የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ ላቫ ሀይቅ በሳይንቲስቶችና በጎብኚዎች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት እያገኘ ይገኛል።
ሦስቱ አህጉራዊ የመሬት ንጣፎች የሚገናኙበትና የሚራቀቁበት ይህ ስፍራ፣ አህጉራት እንዴት እንደሚከፈሉና የምድር የውስጥ ሙቀት እንዴት እንደሚገለጽ የሚያስረግጥ ህያው የተፈጥሮ ቤተ-ሙከራ ሆኖ ያገለግላል።
ይህ በባሳልቲክ ድንጋይ የተገነባው እሳተ ገሞራ የማይቋረጥ የላቫ ሀይቅ የሚገኝበት ሲሆን፣ እጅግ ከፍተኛ በሆነ ሙቀት፣ በጨው ሜዳዎችና በጂኦተርማል እንቅስቃሴዎች የተከበበ በመሆኑ ለአካባቢው ልዩ የተፈጥሮ ውበት ሰጥቶታል።
ስፍራው አስቸጋሪና ሞቃታማ የአየር ንብረት ያለው ቢሆንም፣ ከዳሎልና ከአሳሌ ሀይቅ ጋር በመሆን የሀገሪቱን የጂኦ-ቱሪዝም መስህብ ከፍ አድርጎታል።
በተጨማሪም በዚሁ አካባቢ የሚገኘው የስምጥ ሸለቆ ተፈጥሮአዊ ሀብት የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ጂኦፓርክ እውቅና ለማግኘት ከፍተኛ አቅም እንዳለው ተጠቅሷል።
ዩኔስኮ ለስፍራው ገና ይፋዊ እውቅና ባይሰጥም፣ ለወደፊቱ የጂኦፓርክ ልማት ተስፋ ካላቸው ቀዳሚ ቦታዎች አንዱ አድርጎ ለይቶታል።
ለዚሁ እውቅና በዕጩነት ከተያዙት የተፈጥሮ ሀብቶች መካከል የኤርታ አሌ እሳተ ገሞራ፣ በውብ ቀለማትና በፍልውሃ ምንጮች ያሸበረቀው ዳሎል፣ ከባህር ወለል በታች 120 ሜትር ዝቅ ብሎ የሚገኘው የዳናኪል ዝቅተኛ መሬት፣ የዘመናት የጨው ማውጣት ባህል የሚከናወንበት የአሳሌ ሀይቅ፣ የአፍደራ ሀይቅ እና የሉሲ አፅም የተገኘበት ታሪካዊው የአዋሽ ታችኛው ሸለቆ ይጠቀሳሉ።
ይህ ስፍራ የዩኔስኮ ዓለም አቀፍ ጂኦፓርክ እውቅና ማግኘቱ ድንቅ የሆኑ የስነ-ምድር ቅርሶችን ለመጠበቅ፣ ዘላቂ የቱሪዝም እንቅስቃሴን ለማስፋፋት፣ የአካባቢውን ህብረተሰብ ተሳትፎና የሥራ ዕድል ለማሳደግ እንዲሁም ለሳይንሳዊ ምርምሮችና ለትምህርት ዘርፍ የጎላ ጥቅም ያበረክታል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ertaale #afar #geopark #unesco #danakildepression #ethiopiantourism #volcano #geology #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
1 day ago
የየካው ንጉስ የቅዱስ ሚካኤል መልእክት
ጥንታዊው፣ ታሪካዊው፣ በተአምር ሠሪነቱ፣ በፈዋሽነቱ፣ በስእለት ሰሚነቱ ና በልዩ ግርማ ሞገሱ የሚታወቀው የየካ ደብረ ሳህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሁለት ቤዝመንት ያለው ባለ 15 ወለል (2 Basement+G+ 12ወለል) ግዙፍ ጠቅላላ ሆስፒታል በማስገንባት ላይ ይገኛል። ይህም ድንቅ ሆስፒታል በጸበሉ ስፍራ እየተገነባ የሚገኝ ሲሆን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል»የሚል ስያሜ ተሰጥቶት የመጀመሪያው ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
ለዚህም ይረዳ ዘንድ የፊታችን ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል። የየካው ቅዱስ ሚካኤል ያሳደጋችሁ፣ ከሩቅም ከቅርብም ሆናችሁ ፍቅሩን ደግነቱን የቀመሳችሁ፣ የታሪካዊው የየካ ቅዱስ ሚካኤል ወዳጅ የሆናችሁ፣ ዝናውን ሰምታችሁ ደጁ የሚናፍቃችሁ፣ ጠብቆ አሳድጎ ለክብር ያበቃችሁና ገና ስሙ ሲጠራ ልባችሁ በደስታ የሚሞላ የኃያሉ መልአክ የቅዱስ ሚካኤል ልጆች ሁላችሁ በቀጥታ ሥርጭቱ በመታደም ድጋፍ እንድታደርጉ እንማጸናችኋለን።
ድግፍ ለማድረግ:-
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
2 days ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 ሊንክ ኮመንት ላይ አለ
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
2 days ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
3 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነሐሴ 1 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 3:00-10:00
👉ገርጂ ኮንዶሚኒየም፣ ገርጂ ተወካዮች ምክርቤት መኖሪያ ፣ ሰንሻይን ሪልስቴት ፣ አየር መንገድ በቀራኒዮ፣ በአሸዋ ሜዳ፣ በጦቢያ፣ በካጂማ፣ በመሐል ከተማ፣ በዓለሙ ማደያ ፣ በጎርአርባ እና አካባቢው፣
👉 በገላን መኖሪያ ቤቶች፣ በገመዳ ማህበር፣ በስላሴ ወሌ፣ በአባበ ጀርባ፣ በለገዲማ በባቡር ሐዲድ፣ በሲዳሞ አዋሽ፣ በገንደ ቆሬ እና አካባቢው፣
👉 በአቃቂ ኬላ፣ በገላን ኢንዱስትሪ መንደር፣ በወሰርቢ፣ በበላይነህ ክንዴ፣ ካፍ ማደያ ፣ በቱሉ ዲምቱ ማኅበር ቤቶች፣ በቱሉ ዲምቱ የጋራ መኖሪያ ቤቶች፣ በቱሉዲምቱ አርሴማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡30
👉ጣፎ፣ክብር ደመና፣ሰላም ቪሌጅ፣ጣፎ ገብርኤል፣ጋሪ ረታ፣ ባጃጅ ተራ፣አያት ለገጣፎ፣ሱሉልታ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ኮሶ በር፣ አቢሲኒያ ሲሚንቶ፣ ሙሎ፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ለቡ አርሴማ ፊትለፊት፣ ዊጃን ሶል ፋብሪካ፣ ን/ስልክ ፖሊስ፣ ዮበክ ሪልእስቴት፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ጉራጌ ሰፈር፣ ትግሬ ሰፈር፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ ጀርባ፣ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ በብስራተ- ገብርኤል፣ በጀርመን አደባባይ፣ በቆሼ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 3፡00-11፡00
👉በቡራዪ ከተማ ፣ በአኔ ዲማ ፣ በቡራዩ ድሬ፣ በኬላ፣ በመናገሻ ጭሮ፣ ጨለንቆ፣ ደደር፣ ሃራዋቻ፣ ኩፋንዚክ፣ ሶቃ፣ መከላ ባህርዳር፣ ልደታ፣ ይባብ፣ ትንሾች፣ ባታ 100 ካሬ፣ ቆጠቲና፣ዱዱ፣ ወልዲያ፣መርሳ እና ሲሪንቃ እና አካባቢው፣
ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለስልጣናት ላይ ከተመሰረተው የሙስና ክስ መዝገብ ጋር በተያያዘ በቁጥጥር ስር የዋለችውን የወ/ት ኢክራም አማን ገቲሶን ፎቶግራፍ ዛሬ በይፋ አውጥቷል። ዘ-ሐበሻ ከዚህ ቀደም ግለሰቧ በቁጥጥር ስር መዋሏን በዘገበበት ወቅት ፎቶዋን ማግኘት እንዳልቻለ መግለጹ የሚታወስ ሲሆን፣ ዛሬ ግን ፖሊስ ከሌሎች ተከሳሽ ባለስልጣናት ፎቶዎች ጋር አብሮ ይፋ አድርጎታል።
ወ/ት ኢክራም በሙስና መዝገቡ ላይ በዋነኝነት የተጠቀሰችው የተከሳሹ የአቶ ነቢል አንዋር የቅርብ ሰው በመሆን ነው። በክሱ እንደተመላከተው፣ ግለሰቧ ለአቶ ብርሃኑ አለቃ፣ ለአቶ ኤርሚያስ ተክሉ እና ለአቶ ነቢል አንዋር ከተለያዩ አካላት የሚሰበሰበውን የሙስና ገንዘብ በመቀበል ለአቶ ነቢል ገቢ ስታደርግ ቆይታለች።
በተጨማሪም ኤጀንሲዎችን በመክፈትና በመዝጋት ሂደት፣ እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በኤጀንሲዎች እና በ'ELMIS' ሠራተኞች መካከል እንደ ደላላ በመሆን ከፍተኛ የገንዘብ ጥቅም ስታገኝ እንደነበር ተገልጿል።
በዚህ ህገ-ወጥ የደላላነት እና የገንዘብ ማሰባሰብ ተግባሯ፣ ወ/ት ኢክራም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በአዋሽ ባንክ በከፈተቻቸው ሶስት የተለያዩ የባንክ ሂሳቦች ውስጥ በአጠቃላይ 30,840,490.99 (ሰላሳ ሚሊዮን ስምንት መቶ አርባ ሺህ አራት መቶ ዘጠና ብር ከዘጠና ዘጠኝ ሳንቲም) ገቢ እንደተደረገላት የምርመራ መዝገቡ ያሳያል።
በዚሁ ከባድ የሙስና ወንጀል ጥቆማ መሰረት፣ ተጠርጣሪዋ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. (17/11/2018 ዓ.ም) በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን በዘ-ሐበሻ ዜና ከዚህ ቀደም መዘገባችን ይታወሳል።
ወ/ት ኢክራም በሙስና መዝገቡ ላይ በዋነኝነት የተጠቀሰችው የተከሳሹ የአቶ ነቢል አንዋር የቅርብ ሰው በመሆን ነው። በክሱ እንደተመላከተው፣ ግለሰቧ ለአቶ ብርሃኑ አለቃ፣ ለአቶ ኤርሚያስ ተክሉ እና ለአቶ ነቢል አንዋር ከተለያዩ አካላት የሚሰበሰበውን የሙስና ገንዘብ በመቀበል ለአቶ ነቢል ገቢ ስታደርግ ቆይታለች።
በተጨማሪም ኤጀንሲዎችን በመክፈትና በመዝጋት ሂደት፣ እንዲሁም በሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ በኤጀንሲዎች እና በ'ELMIS' ሠራተኞች መካከል እንደ ደላላ በመሆን ከፍተኛ የገንዘብ ጥቅም ስታገኝ እንደነበር ተገልጿል።
በዚህ ህገ-ወጥ የደላላነት እና የገንዘብ ማሰባሰብ ተግባሯ፣ ወ/ት ኢክራም በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና በአዋሽ ባንክ በከፈተቻቸው ሶስት የተለያዩ የባንክ ሂሳቦች ውስጥ በአጠቃላይ 30,840,490.99 (ሰላሳ ሚሊዮን ስምንት መቶ አርባ ሺህ አራት መቶ ዘጠና ብር ከዘጠና ዘጠኝ ሳንቲም) ገቢ እንደተደረገላት የምርመራ መዝገቡ ያሳያል።
በዚሁ ከባድ የሙስና ወንጀል ጥቆማ መሰረት፣ ተጠርጣሪዋ ሐምሌ 17 ቀን 2018 ዓ.ም. (17/11/2018 ዓ.ም) በፖሊስ ቁጥጥር ስር ውላ ምርመራ እየተደረገባት መሆኑን በዘ-ሐበሻ ዜና ከዚህ ቀደም መዘገባችን ይታወሳል።
4 days ago
Harar Jugol – The Living Museum
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
ሐረር ጁጎል – ሕያው ሙዚየም
#ethiopia | ሐረር በየዕለቱ ሰላም፣ መቻቻል እና አብሮነት የሚኖሩባት ከተማ ናት።
ሐረር በዓለም ላይ ሦስት የዓለም ቅርስ እውቅናዎችን ያጎናጸፈች ልዩ ታሪካዊ ከተማ ናት።
መዲናቱል አውሊያ – የቅዱሳን ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ቲምቡክቱ
የታሪካዊው የአዳል ሱልጣኔት ዋና ከተማ
የምሥራቅ አፍሪካ ታሪካዊ የንግድ ማዕከል
በእስልምና ዓለም አራተኛዋ ቅድስት ከተማ በመሆን የምትከበር
የድሮውና የዘመናዊው ዓለም የሚገናኙባት ልዩ ከተማ
የሐረርን የበለጸገ ታሪክ፣ ባህል፣ ልዩ የስነ-ሕንፃ ቅርስ እና እንግዳ ተቀባይነት ለመመስከር ይጎብኙ። በየአደባባዩ ታሪክ ይነገራል፤ እያንዳንዱ ጉብኝትም የማይረሳ ተሞክሮ ይሆናል።
Harar is the City of Peace, Tolerance, and Solidarity, where these values are lived every day.
A rare city embraced by three UNESCO World Heritage recognitions, Harar is a treasure unlike any other.
Harar Medinat al-Awliya – The City of Saints
The Timbuktu of East Africa
Former capital of the Adal Sultanate
A historic center of East African trade
Revered as the fourth holiest city in Islam
Where the old meets the new in perfect harmony
Visit Harar to discover its rich history, vibrant culture, remarkable architecture, and warm hospitality. Every corner tells a story, and every visit becomes an unforgettable experience.
ሐረር በዩኔስኮ (UNESCO) በአንድ የዓለም ቅርስነት ዕውቅና የተሰጠው ሲሆን ይህም "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በመባል ይታወቃል። እ.ኤ.አ. በ2006 "ሐረር ጁጎል፣ የተመሸገች ታሪካዊ ከተማ" በሚል ኦፊሴላዊ ስም በዓለም ቅርስነት መዝገብ ውስጥ ሰፍሯል።
ይህ ስፍራ አንድ የዓለም ቅርስ ቢሆንም፣ ዩኔስኮ ለዚህ ቦታ "የላቀ ሁለንተናዊ እሴት" (Outstanding Universal Value) የሰጠው በሦስት ዋና ዋና የባህል መስፈርቶች (iv እና v) ላይ በመመስረት ነው።
1. ልዩ የሕንፃ ጥበብ ውህደት
ሐረር የአፍሪካ እና የእስልምና ወጎች ያልተለመደ ውህደትን ትወክላለች። የከተማዋ አቀማመጥ እና የ"ሐረሪ" ቤቶች ዲዛይን—በመሃል ላይ በሚገኙ ግቢዎች እና ውስጣዊ ግድግዳዎቻቸው ላይ በሚታዩ ውስብስብ እና ያሸበረቁ የእንጨት ቅርጻ ቅርጾች የሚታወቁ—በክልሉ ከሚገኙ ሌሎች የእስልምና ከተሞች የተለዩ ያደርጓታል። ይህም የኢትዮጵያ ደጋማ አካባቢዎች እና የሰፊው የእስልምና ዓለም ለዘመናት የነበራቸው መስተጋብር ውጤት የሆነ ልዩ ማንነትን ፈጥሯል።
2. ልዩ የሆነ የሃይማኖት ፋይዳ
ብዙውን ጊዜ በእስልምና አራተኛዋ የተቀደሰች ከተማ ተብላ የምትጠራው (ከመካ፣ ከመዲና እና ከኢየሩሳሌም በመቀጠል)፣ ሐረር ትልቅ መንፈሳዊ ማዕከል ናት። በከተማዋ ግንብ ውስጥ እጅግ በጣም ብዙ የሃይማኖት ስፍራዎች ይገኛሉ፦
ሦስቱ ከ10ኛው ክፍለ ዘመን ጀምሮ የቆዩትን ጨምሮ 82 መስጊዶች።
ለአካባቢው ቅዱሳን እና እስላማዊ ታላላቅ ሰዎች የተገነቡ 102 መቃብሮች (ሸሪዎች)።
3. "ሕያው" የሆነ ታሪካዊ የከተማ ገጽታ
እንደ ብዙዎቹ የቅርስ ስፍራዎች ሳይሆን፣ ሐረር የመካከለኛው ዘመን የከተማ አወቃቀሯን በመጠበቅ እንደ ዘመናዊ የባህል ማዕከል የምታገለግል "ሕያው" የቅርስ ከተማ ናት። በ13ኛው እና በ16ኛው ክፍለ ዘመን መካከል የተገነባው "ጁጎል" (የመከላከያ ግንብ)፣ አሁንም የድሮዋን ታሪካዊ ከተማ ይከብባል። ይህም የባህላዊ ማህበራዊ አደረጃጀትን፣ የመንገድ አቀማመጥን እና ቀደም ሲል ኢትዮጵያን ከአረብ ባሕረ ገብ መሬት እና ከዓለም ገበያዎች ጋር ያገናኙ የነበሩ ጥንታዊ የንግድ መስመሮችን ጠብቆ እንዲቆይ አድርጓል።
ሐረር በኢትዮጵያ ውስጥ ካሉ ዘጠኝ የዓለም ቅርስ ቦታዎች አንዷ ነች። ሌሎችም የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት፣ የስምየን ተራሮች ብሔራዊ ፓርክ፣ የአክሱም ሥልጣኔ፣ የፋሲል ግቢ (ጎንደር)፣ የአዋሽ ሸለቆ፣ የታችኛው ኦሞ ሸለቆ፣ የቲያ ሐውልቶች እና የኮንሶ የባህል መልክዓ ምድር ይገኙበታል።
Harar is officially recognized by UNESCO as a single World Heritage site: Harar Jugol, the Fortified Historic Town. It was inscribed on the World Heritage List in 2006 under the official name Harar Jugol, the Fortified Historic Town.
While it is a single site, UNESCO’s recognition is based on three primary cultural criteria (iv and v) that define why it holds "Outstanding Universal Value":
1. Unique Architectural Synthesis
Harar represents an exceptional fusion of African and Islamic traditions. Its urban layout and "Harari" house designs—characterized by central courtyards and intricate, colorful interior woodwork—are distinct from other Islamic cities in the region. This creates a unique architectural identity resulting from centuries of interaction between the Ethiopian highlands and the wider Muslim world.
2. Exceptional Religious Significance
Often described as the fourth holiest city in Islam (after Mecca, Medina, and Jerusalem), Harar serves as a major spiritual center. Within its walls, the city contains an extraordinary concentration of religious sites:
82 mosques, three of which date back to the 10th century.
102 shrines dedicated to local saints and Islamic figures.
3. A "Living" Historic Urban Landscape
Unlike many archeological sites, Harar is a "living" heritage city that has preserved its medieval urban fabric while functioning as a modern cultural hub. Its "Jugol" (defensive wall), built between the 13th and 16th centuries, still encloses the historic old town, maintaining the traditional social organization, street patterns, and ancient trade routes that once connected Ethiopia to the Arabian Peninsula and global markets.
Harar is one of nine total recognitions in the country. The others include the Rock-Hewn Churches of Lalibela, the Simien Mountains National Park, the Kingdom of Aksum, Fasil Ghebbi (Gondar), the Lower Valley of the Awash, the Lower Omo Valley, the Tiya Stelae, and the Konso Cultural Landscape.
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#visitharar #hararjugol #ethiopia #unesco #heritage #culture #tourism #landoforigins #ሐረር #የዓለም_ቅርስ #ቱሪዝም
7 days ago
የአዋሽ ኮምቦልቻ ሀራ ገብያ የባቡር መስመር ሥራ ጀምረናል
➡ https://youtu.be/e0pZ-1LU_...
#awash #haragebya #kombolacha #train #pmabiyahmed
8 days ago
ለጥገና ሥራ የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡30-8፡30
👉 ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ ዓለም ባንክ 700 ማህበራት ቤቶች፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 12፡00 - 4፡00
👉 በመቀሌ ቀበሌ 14፣ 15 ፣ 17 ፣ መቀሌ ተክላይማኖት እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30-10፡00
👉 አዋሽ መልካሳ እና አከባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00-7፡00
👉 በበህዳር ሪጅን አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ ኮኒስትረክሽን፣ ሰማታት፣ ግዮን ት/ቤት፣ ሚሊኒየም ት/ቤት፣ ናይል ቪው ሆቴል እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 26 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡30-8፡30
👉 ቱሉዲምቱ ኮንዶሚኒየም፣ ዓለም ባንክ 700 ማህበራት ቤቶች፣ ገላን እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 12፡00 - 4፡00
👉 በመቀሌ ቀበሌ 14፣ 15 ፣ 17 ፣ መቀሌ ተክላይማኖት እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡30-10፡00
👉 አዋሽ መልካሳ እና አከባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 3፡00-7፡00
👉 በበህዳር ሪጅን አዲስ ዓለም፣ ኦቪድ ኮኒስትረክሽን፣ ሰማታት፣ ግዮን ት/ቤት፣ ሚሊኒየም ት/ቤት፣ ናይል ቪው ሆቴል እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
12 days ago
የዓድዋ ገድል በአረንጓዴ አሻራ ሲደገም
*****************
በኢትዮጵያ እየተተገበረ የሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሀገርን የተፈጥሮ ሀብት ከመጠበቅ ባሻገር፣ ሉዓላዊነትን የማስከበር ዋነኛ ማሳያ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ሉዓላዊነት በሁለት መንገዶች ሊደፈር እንደሚችል ማንሳታቸው ይታወሳል።
የመጀመሪያው በውጭ ወራሪ ሀይል በኩል ድንበር ጥሶ በመግባት የሚፈጸም ሲሆን፤ ይህንንም ኢትዮጵያውያን በዓድዋ ጦርነትና በሌሎችም አውዶች በደም መስዋዕትነት አስጠብቀዋል።
ሁለተኛውና ጸጥተኛው የሉዓላዊነት መደፈር ግን፣ እንደ አፈር ያለ ወደፊት በቀላሉ የማይተካ ውድ የተፈጥሮ ሀብት በጎርፍና በመሸርሸር ድንበር አቋርጦ ሲወጣ የሚከሰት ነው።
የሚሸረሸር አፈር፣ የሚደርቅ ሀይቅ፣ የሚጠፋ ደን፣ እንዲሁም የሚመናመን የምግብ ዋስትና በዝምታ የሚፈጸሙ የሉዓላዊነት መሸርሸር ማሳያዎች ናቸው።
ለዘመናት በውሃና በንፋስ ምክንያት ሲጠፋ የነበረው ለም አፈር የገበሬውን ምርት፣ የምግብ ዋስትናን፣ የወደፊቱን ኢኮኖሚ እንዲሁም የትውልድን ተስፋ አብሮ ይዞ የሚወጣ በመሆኑ፤ የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ ይህንን ጸጥተኛ ወረራ የመቀልበስ ሀገራዊ ስትራቴጂ ሆኖ እየተተገበረ ይገኛል።
ይህ መርሃ ግብር ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ ከፍተኛ የገበያ ዋጋ ያላቸውን እንደ ቡና፣ አቮካዶ፣ ማካዴሚያ፣ ካካዎ እና ሮማን የመሳሰሉ ሰብሎችን በማስፋፋት ለውጭ ምንዛሬ ግኝትና ለስራ እድል ፈጠራ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
በተጨማሪም ሀይቆች ሲያገግሙ፣ አእዋፋት ወደ መኖሪያቸው ሲመለሱና ደኖች ሲለሙ ለኢኮ-ቱሪዝም መስፋፋት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን ይህም በዜጎች ገቢና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ አዎንታዊ ለውጥ እንዲመጣ ያስችላል።
የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የተጀመረባት ቢሾፍቱ፣ እስከ አዋሽ ያለው ቀጠና የሀይቆች ስርዓት የአእዋፍ ብዝሃ ሕይወትና የተፈጥሮ ገጽታ ለኢኮ ቱሪዝም ትልቅ እምቅ አቅም እንዳለው ያሳያል። ተፈጥሮ ሲጠበቅ ቱሪዝም ያድጋል፤ ቱሪዝም ሲያድግ ደግሞ ለዜጎች ሥራ፣ ገቢና ኢኮኖሚያዊ እድል ይፈጥራል።
ትውልድ በታሪክ የሚታወሰው የሠራው ስራ በሚያስቀረው ውርስ ነው። የዓድዋ ትውልድ ነፃነትን አውርሶናል፤ የዛሬው ትውልድ ደግሞ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመተው ኃላፊነት አለበት። የሚተከለው ችግኝ ዛሬ ትንሽ ቢመስልም ነገ የልጆቻችን ጥላ፣ ሀብት፣ ምግብ፣ ቱሪዝምና የአገር ክብር ይሆናል።
የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ የችግኝ ተከላ ብቻ አይደለም፤ የሉዓላዊነት ጥበቃ፣ የኢኮኖሚ ማንሰራራት፣ የምግብ ዋስትና፣ የቱሪዝም እድገት፣ የአካባቢ ጥበቃና የትውልድ ውርስ በአንድ ላይ የሚገናኙበት ሀገራዊ እንቅስቃሴ ነው።
የአባቶቻችን ገድል ነፃነትን አስጠብቆልናል፤ የዛሬው አረንጓዴ ገድል ደግሞ ያንን ነፃነት በለምለም ምድር፣ በበለጸገ ኢኮኖሚና በዘላቂ ልማት ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው።
በልዩ እሸቱ
*****************
በኢትዮጵያ እየተተገበረ የሚገኘው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር የሀገርን የተፈጥሮ ሀብት ከመጠበቅ ባሻገር፣ ሉዓላዊነትን የማስከበር ዋነኛ ማሳያ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ (ዶ/ር) በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሃ ግብር ማስጀመሪያ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ሉዓላዊነት በሁለት መንገዶች ሊደፈር እንደሚችል ማንሳታቸው ይታወሳል።
የመጀመሪያው በውጭ ወራሪ ሀይል በኩል ድንበር ጥሶ በመግባት የሚፈጸም ሲሆን፤ ይህንንም ኢትዮጵያውያን በዓድዋ ጦርነትና በሌሎችም አውዶች በደም መስዋዕትነት አስጠብቀዋል።
ሁለተኛውና ጸጥተኛው የሉዓላዊነት መደፈር ግን፣ እንደ አፈር ያለ ወደፊት በቀላሉ የማይተካ ውድ የተፈጥሮ ሀብት በጎርፍና በመሸርሸር ድንበር አቋርጦ ሲወጣ የሚከሰት ነው።
የሚሸረሸር አፈር፣ የሚደርቅ ሀይቅ፣ የሚጠፋ ደን፣ እንዲሁም የሚመናመን የምግብ ዋስትና በዝምታ የሚፈጸሙ የሉዓላዊነት መሸርሸር ማሳያዎች ናቸው።
ለዘመናት በውሃና በንፋስ ምክንያት ሲጠፋ የነበረው ለም አፈር የገበሬውን ምርት፣ የምግብ ዋስትናን፣ የወደፊቱን ኢኮኖሚ እንዲሁም የትውልድን ተስፋ አብሮ ይዞ የሚወጣ በመሆኑ፤ የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ ይህንን ጸጥተኛ ወረራ የመቀልበስ ሀገራዊ ስትራቴጂ ሆኖ እየተተገበረ ይገኛል።
ይህ መርሃ ግብር ለአካባቢ ጥበቃ ብቻ ሳይሆን፣ ከፍተኛ የገበያ ዋጋ ያላቸውን እንደ ቡና፣ አቮካዶ፣ ማካዴሚያ፣ ካካዎ እና ሮማን የመሳሰሉ ሰብሎችን በማስፋፋት ለውጭ ምንዛሬ ግኝትና ለስራ እድል ፈጠራ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው።
በተጨማሪም ሀይቆች ሲያገግሙ፣ አእዋፋት ወደ መኖሪያቸው ሲመለሱና ደኖች ሲለሙ ለኢኮ-ቱሪዝም መስፋፋት ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን ይህም በዜጎች ገቢና በሀገር ኢኮኖሚ ላይ ጉልህ አዎንታዊ ለውጥ እንዲመጣ ያስችላል።
የዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ የተጀመረባት ቢሾፍቱ፣ እስከ አዋሽ ያለው ቀጠና የሀይቆች ስርዓት የአእዋፍ ብዝሃ ሕይወትና የተፈጥሮ ገጽታ ለኢኮ ቱሪዝም ትልቅ እምቅ አቅም እንዳለው ያሳያል። ተፈጥሮ ሲጠበቅ ቱሪዝም ያድጋል፤ ቱሪዝም ሲያድግ ደግሞ ለዜጎች ሥራ፣ ገቢና ኢኮኖሚያዊ እድል ይፈጥራል።
ትውልድ በታሪክ የሚታወሰው የሠራው ስራ በሚያስቀረው ውርስ ነው። የዓድዋ ትውልድ ነፃነትን አውርሶናል፤ የዛሬው ትውልድ ደግሞ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመተው ኃላፊነት አለበት። የሚተከለው ችግኝ ዛሬ ትንሽ ቢመስልም ነገ የልጆቻችን ጥላ፣ ሀብት፣ ምግብ፣ ቱሪዝምና የአገር ክብር ይሆናል።
የአረንጓዴ አሻራ እንቅስቃሴ የችግኝ ተከላ ብቻ አይደለም፤ የሉዓላዊነት ጥበቃ፣ የኢኮኖሚ ማንሰራራት፣ የምግብ ዋስትና፣ የቱሪዝም እድገት፣ የአካባቢ ጥበቃና የትውልድ ውርስ በአንድ ላይ የሚገናኙበት ሀገራዊ እንቅስቃሴ ነው።
የአባቶቻችን ገድል ነፃነትን አስጠብቆልናል፤ የዛሬው አረንጓዴ ገድል ደግሞ ያንን ነፃነት በለምለም ምድር፣ በበለጸገ ኢኮኖሚና በዘላቂ ልማት ለቀጣዩ ትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው።
በልዩ እሸቱ
Sponsored by
Surafel
13 days ago
ቱሪዝም፦ የመደመር እሳቤ የተፈጥሮ ጸጋዎቻችንን ወደ ኢኮኖሚ ሞተርነት የለወጠበት ተጨባጭ ማሳያ
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
***************************
ኢትዮጵያ እጅግ አስደናቂ የታሪክ፣ የተፈጥሮ፣ የመልክዓ ምድር እና እምቅ የባህል ሀብት ያላት ሀገር ብትሆንም፣ እነዚህን ጸጋዎች አቀናጅቶ እና አልምቶ ለመጠቀም የሚያስችል ሥልታዊ ዕቅድ እና ቁርጠኝነት ባለመኖሩ ለዘመናት ለሀገር ኢኮኖሚያዊ ዕድገት ተጨባጭ አስተዋጽኦ ሳያበረክቱ ቆይተዋል።
ነገር ግን ባለፉት ስምንት ዓመታት ውስጥ በሀገራችን ተግባራዊ የተደረጉት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች ይህንን የአስተሳሰብ አጥር በመስበር፣ የሀገራችንን እውነተኛ አቅም ወደ መግለጥ ተሸጋግረዋል።
ይህ ስኬት የመጣው የመንግሥትን፣ የግሉን ዘርፍ፣ የማኅበረሰቡን እና የተፈጥሮን አቅም በአንድ የጋራ ሕልም ዙሪያ አስተባብሮ ከሚመራው የመደመር ፍልስፍና ነው። ዜጎች ሀገራቸውን እንዲያውቁ፣ እንዲወዱ እና እንዲኮሩባት የተደረገው ብሔራዊ ጥሪ ቱሪዝምን ከተለመደው የታሪክ ጥበቃ አልፎ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ ሞተርነት አሸጋግሮታል።
በቱሪዝም ዘርፍ የታየው ይህ ሥር ነቀል ለውጥ የመጣው ታዲያ ፈጣን እና ፈጠራ በተሞላበት የፕሮጀክት አመራር የተመራ ሥልታዊ ለውጥ ነው። ይህ ጉዞ በ2011 ዓ.ም አዲስ አበባን ለማስዋብ ከተጀመረው እና እንጦጦ እንዲሁም ሸገር ፓርኮችን እውን ካደረገው "ገበታ ለሸገር" መርሐ ግብር ጅማሮውን አድርጓል።
የዚህ ፕሮጀክት መሳካት በ2012 ዓ.ም ልማቱን ወደ ክልሎች በማስፋፋት በጎርጎራ፣ ወንጪ እና ኮይሻ የተፈጥሮ መዳረሻዎችን በከፍተኛ ጥራት ያለማውን "ገበታ ለሀገር" ፕሮጀክትን ወልዷል።
በአሁኑ ወቅት ደግሞ ስምንት አዳዲስ መዳረሻዎችን በሀገር አቀፍ ደረጃ ያለማው "ገበታ ለትውልድ" መርሐ ግብር ሀገራዊ የቱሪዝም ገጽታን በመሠረታዊነት እየቀየረ ይገኛል።
የእነዚህን ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ መዳረሻዎች አስተዳደር ለኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ለተመረጡ ባለሀብቶች መሰጠቱ ደግሞ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎችን ለመሳብ ሥልታዊ ድልድይ ሆኗል።
በእነዚህ መርሐ ግብሮች የተገነቡት ፕሮጀክቶች የመደመር እሳቤን በተግባር የሚያሳዩ ተጨባጭ የልማት ዕንቁዎች ናቸው።
በደቡብ ኢትዮጵያ የተመረቀው የአርባ ምንጭ ኮንፈረንስ ሪዞርት የኮንፈረንስ ቱሪዝምን ከአዲስ አበባ ውጪ በማስፋፋት እና ከአባያ እንዲሁም ጫሞ ሐይቆች ተፈጥሯዊ ውበት ጋር በመዋሃድ ለአካባቢው ኢኮኖሚ አዲስ ምዕራፍ ከፍቷል።
በተመሳሳይ በአማራ ክልል የተገነባው የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት 13.3 ሔክታር ላይ ያረፈ ዘመናዊ መገልገያዎችን እና የሔሊኮፕተር ማረፊያን ያካተተ ሲሆን፣ የሰሜኑን የሀገራችን የቱሪስት መስመር የሚያስተሳስር ወሳኝ ማዕከል ሆኗል።
በአፋር ክልል የተገነባው የኒዒን ሌ ፓልም ስፕሪንግ ሎጅ ከአዋሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር ባለው ቅርበት የተፈጥሮ ፍል ውኃን እና ሐይቅን በማቀናጀት የቱሪዝም አቅምን እያጎላ ይገኛል።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተገነባው ደንቢ ኢኮ ሎጅ በበካ የቡና እርሻ አጠገብ ሙሉ በሙሉ ከአካባቢው የተገኙ የተፈጥሮ ቁሳቁሶችን በመጠቀም የተገነባ የዘላቂ የአካባቢ ጥበቃ ሞዴል ነው። በዚሁ ክልል የሚገኘው የሀላላ ኬላ ሪዞርትም በጊቤ ሦስት ሰው ሠራሽ ሐይቅ ዳርቻ የተገነባ ሌላው አስደናቂ ማሳያ ነው።
እነዚህ ታላላቅ የቱሪዝም መዳረሻዎች በማክሮ ኢኮኖሚክስ ዕይታ የቱሪዝምን ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ በከፍተኛ ደረጃ የሚያባዙ ናቸው። ፕሮጀክቶቹ ሙሉ በሙሉ በሀገር ውስጥ ቁሳቁሶች እና በኢትዮጵያውያን አቅም መገንባታቸው በአካባቢው ማኅበረሰብ ውስጥ የሚፈጠረውን የግብይት ዝውውር በከፍተኛ ደረጃ አሳድጎታል።
ይህ ስትራቴጂ ኢትዮጵያ በ2018 በጀት ዓመት የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት ለማስመዝገብ ከያዘችው ግብ ጋር በቀጥታ የሚጣጣም ሲሆን፣ ዘንድሮ ከቱሪዝም ዘርፍ ከ5.2 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ የዚህ የመደመር ቀመር ተግባራዊ ስኬት ነው።
የገበታ መርሐ ግብሮች ከተለመደው የቢሮክራሲ አሠራር ወጥተው በፈጠራ የታገዘ የፕሮጀክት አመራርን በማሳየት፣ የኢትዮጵያን የተዳፈነ ጸጋ ወደ ተግባራዊ ሀብት በመቀየር ለቀጣዩ ትውልድ የበለጸገች ሀገርን ለማስረከብ የተጀመረው ጉዞ ስኬታማ ማሳያዎች ናቸው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #ebc #tourism #medemer #gebetainitiatives #economicgrowth #landoforigins
15 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Seledadotio
Seledadotio
15 days ago
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
ነገ ሐምሌ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አያት፣ አይ ሲ ኤም ሲ ሆስፒታል፣ ስኩል ኦፍ ቱሞሮ፣ መሪ መስኪድ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-12፡00
👉መቀሌ፣ኤስ ኦ ኤስ፣ ቀበሌ 14፣15፣16 እና 17፣ ዓይን ዓለም እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-10፡00
👉አዋሽ መልኬሳ መግቢያ እና ከተማ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡00-7፡00
👉መቀሌ ቬተርነሪ ካምፓሰ፣ ኤልሻዳይ፣ ሻፋት፣ ዳጋይ እና ገብረ ሰገን ውሃ ግድብ እና አካባቢው፣
✅ከጠዋቱ 2፡30-11፡00
👉ባህርዳር ጊዮን ት/ቤት፣ሞላልኝ ግሮሰሪ እና አካባቢው የኃይል አቅርቦትይቋረጣል።
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
16 days ago
ቴሌብር የገንዘብ ዝውውርን ቀላል እና ቀልጣፋ በማድረግ ለአካታችና ተደራሽ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ አስቻይ ሁኔታ ፈጥሯል፡፡
በ"ቀጣዩ አድማስ፡ ዲጂታልና ከዚያም ባሻገር 2028" ስትራቴጂ የመጀመሪያ ዓመት በሆነው በ2018 በጀት ዓመት፤ ቴሌብር 2.61 ቢሊዮን ግብይቶችን በማስተናገድ በጠንካራ የዕድገት ጉዞ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ የግብይት የገንዘብ መጠኑንም 4.19 ትሪሊዮን ብር ማድረስ ተችሏል፡፡
በተጨማሪም 8.54 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን በማፍራት፣ አጠቃላይ የቴሌብር ደንበኞችን ቁጥር 60.6 ሚሊዮን በማድረስ የዕቅዳችንን 96.9% አሳክተናል።
ኩባንያችን ከዳሸን ባንክ፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ከሲንቄ ባንክ እና ከአዋሽ ባንክ ጋር በመተባበር በቴሌብር እያቀረበ በሚገኘው የማይክሮ ብድር፣ የማይክሮ ቁጠባ እና ኦቨር ድራፍት አገልግሎቶች ለ5.65 ሚሊዮን ደንበኞች 19.51 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት የሰጠ ሲሆን፣ 1.3 ሚሊዮን ደንበኞች ደግሞ 18.75 ቢሊዮን ብር ቆጥበዋል፡፡
በአጠቃላይ ከ33 ባንኮች ጋር ከመተሳሰር ባለፈ፣ 410.7 ሺህ ወኪሎች እና 440.1 ሺህ ነጋዴዎች የቴሌብር አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ ይህም በዲጂታል ሥነ-ምህዳሩ ላይ ከፍተኛ መነቃቃት ፈጥሯል፡፡
የዲጂታል ግብይት ሥነ-ምህዳር ፈርቀዳጅ የሆነው ዘመን ገበያ (ኢ-ኮሜርስ) በበጀት ዓመቱ ከ2.4 ሚሊዮን በላይ ጉብኝቶችን መሳብ የቻለ ሲሆን፣ በፕላትፎርሙ የተመዘገቡ ነጋዴዎች (Merchants) ቁጥር 739 ደርሷል፡፡ በዚህም ከ58.3 ሺህ በላይ ደንበኞች 72.1 ሺህ ግብይቶችን የፈጸሙ ሲሆን፣ በድምሩ ከ377.9 ሚሊዮን ብር በላይ የዕቃዎች ሽያጭ ተከናውኗል፡፡
ውድ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ ክቡራን ደንበኞቻችን፣ የሥራ አጋሮቻችን እና ሚዲያዎች በቴሌብር የስኬት ጉዞ አብሮነታችሁ ስላልተለየን ከልብ እናመሰግናለን!
ለበለጠ መረጃ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
በ"ቀጣዩ አድማስ፡ ዲጂታልና ከዚያም ባሻገር 2028" ስትራቴጂ የመጀመሪያ ዓመት በሆነው በ2018 በጀት ዓመት፤ ቴሌብር 2.61 ቢሊዮን ግብይቶችን በማስተናገድ በጠንካራ የዕድገት ጉዞ ላይ የሚገኝ ሲሆን፣ የግብይት የገንዘብ መጠኑንም 4.19 ትሪሊዮን ብር ማድረስ ተችሏል፡፡
በተጨማሪም 8.54 ሚሊዮን አዳዲስ ደንበኞችን በማፍራት፣ አጠቃላይ የቴሌብር ደንበኞችን ቁጥር 60.6 ሚሊዮን በማድረስ የዕቅዳችንን 96.9% አሳክተናል።
ኩባንያችን ከዳሸን ባንክ፣ ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ከሲንቄ ባንክ እና ከአዋሽ ባንክ ጋር በመተባበር በቴሌብር እያቀረበ በሚገኘው የማይክሮ ብድር፣ የማይክሮ ቁጠባ እና ኦቨር ድራፍት አገልግሎቶች ለ5.65 ሚሊዮን ደንበኞች 19.51 ቢሊዮን ብር የብድር አገልግሎት የሰጠ ሲሆን፣ 1.3 ሚሊዮን ደንበኞች ደግሞ 18.75 ቢሊዮን ብር ቆጥበዋል፡፡
በአጠቃላይ ከ33 ባንኮች ጋር ከመተሳሰር ባለፈ፣ 410.7 ሺህ ወኪሎች እና 440.1 ሺህ ነጋዴዎች የቴሌብር አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙ ሲሆን፤ ይህም በዲጂታል ሥነ-ምህዳሩ ላይ ከፍተኛ መነቃቃት ፈጥሯል፡፡
የዲጂታል ግብይት ሥነ-ምህዳር ፈርቀዳጅ የሆነው ዘመን ገበያ (ኢ-ኮሜርስ) በበጀት ዓመቱ ከ2.4 ሚሊዮን በላይ ጉብኝቶችን መሳብ የቻለ ሲሆን፣ በፕላትፎርሙ የተመዘገቡ ነጋዴዎች (Merchants) ቁጥር 739 ደርሷል፡፡ በዚህም ከ58.3 ሺህ በላይ ደንበኞች 72.1 ሺህ ግብይቶችን የፈጸሙ ሲሆን፣ በድምሩ ከ377.9 ሚሊዮን ብር በላይ የዕቃዎች ሽያጭ ተከናውኗል፡፡
ውድ የኩባንያችን ቤተሰቦች፣ ክቡራን ደንበኞቻችን፣ የሥራ አጋሮቻችን እና ሚዲያዎች በቴሌብር የስኬት ጉዞ አብሮነታችሁ ስላልተለየን ከልብ እናመሰግናለን!
ለበለጠ መረጃ፡ https://bit.ly/45k6Gjw
17 days ago
🙏 በ200 ብር 24ቱን የበራንዳ ኮሎኖች እናጠናቅቅ!
በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ፣ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የመቅደስ ቅድስትና የቅኔ ማኅሌት የኮሎን ሥራዎች በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀዋል። ለዚህ ላደረጋችሁት አስደናቂ ድጋፍ ከልብ እናመሰግናለን።
ነገር ግን በግንባታ ግብዓቶች እጥረት ምክንያት 24ቱን የበራንዳ ኮሎኖች ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ አልተቻለም። ለዚህም በአጠቃላይ 490,800 ብር ያስፈልጋል።
የሚያስፈልጉ ግብዓቶች
🔹 ባለ14 ፌሮ ብረት – 72 ቤርጋ
🔹 ባለ8 ፌሮ ብረት – 48 ቤርጋ
🔹 ሲሚንቶ – 36 ኩንታል
🔹 የባለሙያዎች የሥራ ክፍያ
ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትገኙ ሁላችሁም በዚህ ታላቅ የበረከት ሥራ የበኩላችሁን አሻራ እንድታኖሩ በፍቅር እንጠይቃለን። በ200 ብርም ቢሆን በማበርከት የዚህ ቅዱስ ሥራ ተካፋይ ይሁኑ።
የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000624326281
🏦 አቢሲኒያ ባንክ: 240587815
🏦 አዋሽ ባንክ: 013201006748101
📞 ለበለጠ መረጃ:
0933 055 802
0911 414 852
"አለንላችሁ" በማለት ከቤተ ክርስቲያኑ ጎን ይቁሙ። የክርስትና ስማችሁን በተጠቀሰው የቴሌግራም አድራሻ በመላክ የልገሳችሁን መረጃ ያሳውቁ።
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በምልጃዋ ዘወትር ትጠብቃችሁ፣ ከክፉ ሁሉ ትሰውራችሁ፣ መልካም ምኞታችሁንም ትፈጽምላችሁ።
ደግሞ አንድ የምስራች !
ወደ በአታ የሚወሰደው መንገድ እጅግ ፈተኝና አስቸጋሪ ነበር አሁን በመንግሥትና በህዝብ ተሳትፎ እየተሠራ ነው
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን #በአታ_ለማርያም #የቤተክርስቲያን_ግንባታ
በውድ ኦርቶዶክሳውያን ድጋፍ፣ በጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የመቅደስ ቅድስትና የቅኔ ማኅሌት የኮሎን ሥራዎች በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀዋል። ለዚህ ላደረጋችሁት አስደናቂ ድጋፍ ከልብ እናመሰግናለን።
ነገር ግን በግንባታ ግብዓቶች እጥረት ምክንያት 24ቱን የበራንዳ ኮሎኖች ሙሉ በሙሉ ለማጠናቀቅ አልተቻለም። ለዚህም በአጠቃላይ 490,800 ብር ያስፈልጋል።
የሚያስፈልጉ ግብዓቶች
🔹 ባለ14 ፌሮ ብረት – 72 ቤርጋ
🔹 ባለ8 ፌሮ ብረት – 48 ቤርጋ
🔹 ሲሚንቶ – 36 ኩንታል
🔹 የባለሙያዎች የሥራ ክፍያ
ውድ የእመቤታችን ልጆች፣ በሀገር ውስጥም ሆነ በውጭ የምትገኙ ሁላችሁም በዚህ ታላቅ የበረከት ሥራ የበኩላችሁን አሻራ እንድታኖሩ በፍቅር እንጠይቃለን። በ200 ብርም ቢሆን በማበርከት የዚህ ቅዱስ ሥራ ተካፋይ ይሁኑ።
የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000624326281
🏦 አቢሲኒያ ባንክ: 240587815
🏦 አዋሽ ባንክ: 013201006748101
📞 ለበለጠ መረጃ:
0933 055 802
0911 414 852
"አለንላችሁ" በማለት ከቤተ ክርስቲያኑ ጎን ይቁሙ። የክርስትና ስማችሁን በተጠቀሰው የቴሌግራም አድራሻ በመላክ የልገሳችሁን መረጃ ያሳውቁ።
እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም በምልጃዋ ዘወትር ትጠብቃችሁ፣ ከክፉ ሁሉ ትሰውራችሁ፣ መልካም ምኞታችሁንም ትፈጽምላችሁ።
ደግሞ አንድ የምስራች !
ወደ በአታ የሚወሰደው መንገድ እጅግ ፈተኝና አስቸጋሪ ነበር አሁን በመንግሥትና በህዝብ ተሳትፎ እየተሠራ ነው
#ትኩረት_ለገጠር_ቤተክርስቲያን #በአታ_ለማርያም #የቤተክርስቲያን_ግንባታ
18 days ago
የዝናብ ሁኔታ‼️
በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ።
በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ።
ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ በላከው መረጃ መሰረት፣ ከሐምሌ 14 እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት አስር ቀናት ውስጥ የዝናብ ሁኔታን የሚፈጥሩ ሁኔታዎች የበለጠ እየተጠናከሩ እንደሚሄዱ አሰታወቋል።
በዚህም መሰረት በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን፣ መካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ እና ምስራቅ የሀገሪቷ ክፍሎች የተሻለ የዝናብ ሥርጭት መጠን ይኖራቸዋል።
በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብና ሰሜን የሀገራችን አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል።
በተጨማሪም በመካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ፣ ምስራቅ እና ደቡብ የሀገሪቷ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያመለክታሉ ብሏል።
በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙም ነው ኢንስቲትዩቱ የጠቆመው።
በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቷ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል።
በተጨማሪም በኤሊ ዳር፣ ዱብቲ፣ ሰመራ፣ ቡሬ፣ አሳይታ፣ ሁንዱፎ፣ ገዋኔ፣ ሚሌ፣ ዳሊፋጊ፣ አይሻ፣ ጉሊና፣ አዋሽ አርባ፣ ባቲ፣ ዶሎ አዶ፣ ዳዋ፣ አሶሶ፣ ጎዴ፣ ቋራ፣ አዋሽ ፈንታሌ፣ ጭፍራ፣ ላሬ፣ መተሀራ እና፣ ላሬ፣ ፉኙዶ አካባቢዎች ከሚኖረው የቀን ከፍተኛ የፀሀይ ሀይል ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ሙቀት ይኖራቸዋል።
ኢንስቲትዩቱ በቀጣይ ቀናት የሚኖረውን መልካም አጋጣሚዎችን ለመጠቀም እና የሚጠበቁ አሉታዊ ተጽዕኖዎችን ለመከላከል የግብርና ሚቲዎሮሎጂ ምክር ሀሳብን ከወዲሁ መተግበር እንደሚያስፈልግ አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ ያገኛሉ።
በቀጣዮቹ አስር ቀናት የተለያዩ የሀገሪቷ ክፍሎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ።
ኢንስቲትዩቱ ለኢዜአ በላከው መረጃ መሰረት፣ ከሐምሌ 14 እስከ ሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ባሉት አስር ቀናት ውስጥ የዝናብ ሁኔታን የሚፈጥሩ ሁኔታዎች የበለጠ እየተጠናከሩ እንደሚሄዱ አሰታወቋል።
በዚህም መሰረት በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን፣ መካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ እና ምስራቅ የሀገሪቷ ክፍሎች የተሻለ የዝናብ ሥርጭት መጠን ይኖራቸዋል።
በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብና ሰሜን የሀገራችን አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል።
በተጨማሪም በመካከለኛው፣ ሰሜን ምስራቅ፣ ምስራቅ እና ደቡብ የሀገሪቷ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖራቸው አሃዛዊ የትንበያ መረጃዎች ያመለክታሉ ብሏል።
በሚቀጥሉት አስር ቀናት የክረምት ዝናብ ተጠቃሚ የሆኑ የሀገሪቱ አብዛኛዎቹ አካባቢዎች ከመካከለኛ እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙም ነው ኢንስቲትዩቱ የጠቆመው።
በደቡብ ምዕራብ፣ ምዕራብ፣ ሰሜን ምዕራብ፣ ሰሜን እና በመካከለኛው የሀገሪቷ አካባቢዎች ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያገኙ ገልጿል።
በተጨማሪም በኤሊ ዳር፣ ዱብቲ፣ ሰመራ፣ ቡሬ፣ አሳይታ፣ ሁንዱፎ፣ ገዋኔ፣ ሚሌ፣ ዳሊፋጊ፣ አይሻ፣ ጉሊና፣ አዋሽ አርባ፣ ባቲ፣ ዶሎ አዶ፣ ዳዋ፣ አሶሶ፣ ጎዴ፣ ቋራ፣ አዋሽ ፈንታሌ፣ ጭፍራ፣ ላሬ፣ መተሀራ እና፣ ላሬ፣ ፉኙዶ አካባቢዎች ከሚኖረው የቀን ከፍተኛ የፀሀይ ሀይል ጋር ተያይዞ ከፍተኛ ሙቀት ይኖራቸዋል።
ኢንስቲትዩቱ በቀጣይ ቀናት የሚኖረውን መልካም አጋጣሚዎችን ለመጠቀም እና የሚጠበቁ አሉታዊ ተጽዕኖዎችን ለመከላከል የግብርና ሚቲዎሮሎጂ ምክር ሀሳብን ከወዲሁ መተግበር እንደሚያስፈልግ አሳስቧል።
Seledadotio
Seledadotio
22 days ago
ስትቃጠል የተቆጫችሁ ዛሬ ከቀኑ 11:00 ጀምሮ በቀጥታ ሥርጭቱ መርሐ ግብር ላይ በመደወል ድጋፍ ያድርጉ! 📞0959833333 📞0959877777
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
WEGEN FUND👉 https://www.wegenfund.com/...
ስልክ
📞0959833333
📞0959877777
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
WEGEN FUND👉 https://www.wegenfund.com/...
ስልክ
📞0959833333
📞0959877777
23 days ago
🔔 የተቃጠለችውን ቤተ ክርስቲያን ዳግም ለመገንባት የበኩልዎን ይወጡ! 🔔
ስትቃጠል ያዘናችሁ እና የተቆጫችሁ ሁሉ፣ አሁን ታሪክ የምንሠራበት ጊዜ ደርሷል! የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ለማጠናቀቅ፣ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ለትውልድ የማስረከብ አደራ አለብን። በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች እና በእመቤታችን ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ዛሬውኑ በቀጥታ ሥርጭቱ መርሐ ግብር ላይ በመደወል የአቅምዎን ድጋፍ ያድርጉ! (መርሐ ግብሩ ከሐምሌ 10 እስከ 12፣ ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ይከናወናል)
የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦
🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፡ C1212
🏦 አሐዱ ባንክ ፡ 1111
🏦 አባይ ባንክ ፡ 7474
🏦 አቢሲኒያ ባንክ ፡ 2713
🏦 አዋሽ ባንክ ፡ 013521763662901
በውጭ ሀገር ለምትገኙ የዲያስፖራ አባላት፦
📲 Zelle ፡ 7025888907 (Edean Tolla)
🌐 Wegen Fund ፡ ሊንክ ኮመንት ላይ አለ።
ለበለጠ መረጃ እና በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ ለመሳተፍ ስልክ ቁጥሮች፦
📞 0959833333 📞 0959877777
(የእግዚአብሔር ቤት ታንጾ እንዲጠናቀቅ ይህንን መልእክት ለሌሎችም ሼር በማድረግ ያጋሩ!)
23 days ago
በቴሌብር ካሽ አለን!
ካሽ ስንፈልግ ከተመረጡ የኤቲኤም ማሽኖች ማውጣት እንችላለን!
ከአቢሲኒያ ባንክ፣ ከአዋሽ ባንክ፣ ከአዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ከሕብረት ባንክ እና ከንብ ባንክ ያለ ኤ.ቲ.ኤም ካርድ ከቴሌብር ገንዘብዎ በቀላሉ ማውጣት እንችላለን።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንጠቀም እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
ካሽ ስንፈልግ ከተመረጡ የኤቲኤም ማሽኖች ማውጣት እንችላለን!
ከአቢሲኒያ ባንክ፣ ከአዋሽ ባንክ፣ ከአዲስ ኢንተርናሽናል ባንክ፣ ከሕብረት ባንክ እና ከንብ ባንክ ያለ ኤ.ቲ.ኤም ካርድ ከቴሌብር ገንዘብዎ በቀላሉ ማውጣት እንችላለን።
*127# ደውለን ወይም ቴሌብር ሱፐርአፕን https://bit.ly/telebirr_Su... ጭነን ስንጠቀም እንዲህ ነን!
#ደንበኛ_ስንሆን_እንዲህ_ነን #ስንመዘገብ_እንዲህ_ነን #ስንጭን_እንዲህ_ነን #ስናስጀምር_እንዲህ_ነን
Sponsored by
Surafel
23 days ago
ከ4መቶ40 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
የጉምሩክ ኮሚሽን ከሀምሌ 1 እስከ ሀምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 4መቶ29.7 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 11.2 ሚሊየን ብር የወጭ፤ በድምሩ 4መቶ40.9 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል ብሏል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አዳዲስ እና ልባሽ ጨርቆች፣ ቡና፣ ኤሌክትሮኒክስ፣የግንባታ እቃዎች፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣ መድኃኒት፣ ማዕድናት እና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የገቢ እና የወጭ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር አዲስ አበባ ኤርፖርት፣ ጅግጅጋ እና አዋሽ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዙ፤ በቅደም ተከተላቸውም 1መቶ18 ሚሊየን፣1መቶ11 ሚሊየን እና 82 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ችለዋል፡፡
የኮንትሮባንድ እቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 28 ተጠርጣሪዎች እና 15 ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
Ethio Fm
የጉምሩክ ኮሚሽን ከሀምሌ 1 እስከ ሀምሌ 8 ቀን 2018 ዓ.ም ባደረገው ክትትል 4መቶ29.7 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ እቃዎች እና 11.2 ሚሊየን ብር የወጭ፤ በድምሩ 4መቶ40.9 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በተለያዩ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ተይዘዋል ብሏል፡፡
በቁጥጥር ስር ከዋሉት የኮንትሮባንድ እቃዎች መካከል አዳዲስ እና ልባሽ ጨርቆች፣ ቡና፣ ኤሌክትሮኒክስ፣የግንባታ እቃዎች፣ ጥራጥሬ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫ፣ የመዋቢያ እቃዎች፣ ጫት፣ አደንዛዥ እጾች፣ መድኃኒት፣ ማዕድናት እና የውጭ ሀገር ገንዘቦች ይገኙበታል፡፡
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ የገቢ እና የወጭ ኮንትሮባንድን በመቆጣጠር አዲስ አበባ ኤርፖርት፣ ጅግጅጋ እና አዋሽ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤቶች ቀዳሚውን ስፍራ ሲይዙ፤ በቅደም ተከተላቸውም 1መቶ18 ሚሊየን፣1መቶ11 ሚሊየን እና 82 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎችን መያዝ ችለዋል፡፡
የኮንትሮባንድ እቃዎቹን ሲያዘዋውሩ የተገኙ 28 ተጠርጣሪዎች እና 15 ተሽከርካሪዎችም በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
Ethio Fm
24 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ሕወሐት ሰሜን ዕዝን ሲመታ አዝዥ የነበሩት የአሁኑ የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ አዛዥ ጄኔራል ደሪባ መኮንን፣ የክልሉ ፖሊስ ከአፋር፣ ከፌደራል ፖሊስ እና ከመከላከያ ሰራዊት ጋር በመቀናጀት በኦሮሚያ እና አፋር አዋሳኝ አካባቢዎች በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ላይ የተጠናከረ ወታደራዊ ዘመቻ ለማካሄድ መስማማቱን አስታወቁ። ጄኔራሉ ይህንን የገለጹት የፀጥታ ኃይሎቹ የቀጠናውን ደህንነት አስመልክቶ በጋራ ካደረጉት ውይይት በኋላ ነው።
በመንግስት በኩል "ሸኔ" ተብሎ የሚጠራው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት (ኦነሠ) እና የፋኖ ታጣቂዎች የዘመቻው ዋነኛ ኢላማዎች መሆናቸውን ጄኔራሉ በሰጡት መግለጫ አመላክተዋል። መንግስት እነዚህን ኃይሎች ሥርዓት ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ ሲል የሚፈርጃቸው ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ በድንበር አካባቢዎች ተጠልለዋል በሚል የሁለቱ ክልሎች ፀጥታ ኃይሎች የክልል ወሰን ሳይገድባቸው ድንበር ተሻግረው እርምጃ ለመውሰድ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል። ይህ "ድንበር የለሽ" የተባለ የጋራ ዘመቻ በተለይ በከሰም፣ ኮሎ፣ እና አዋሽ ሰባት አካባቢዎች እየሰፋ ነው የተባለውን የታጣቂዎች እንቅስቃሴ ለመግታት ያለመ ነው ተብሏል።
አዛዡ አክለውም ታጣቂዎቹን በሎጂስቲክስ፣ በመሳሪያ እና በስንቅ ይደግፋሉ የተባሉ አካላትን ከህብረተሰቡ ነጥሎ ያለምህረት እርምጃ የመውሰድ ስራ መጀመሩን ጠቅሰዋል። ውይይቱ የፌደራል እና የክልል ፀጥታ ኃይሎች የመረጃ ልውውጥ እንዲያጠናክሩና የጋራ ግብረ ኃይል ፈጥረው እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል አቅጣጫ ያስቀመጠ ሲሆን፣ በአፋር ክልል የሚገኙ እና በመንግስት የሚፈለጉ ግለሰቦችንም አሳልፎ ለመስጠት ከስምምነት ላይ መደረሱ ታውቋል። ይህ እንቅስቃሴ የሀገሪቱን ዋና የኢኮኖሚ መስመሮች፣ የባቡር ሀዲዶች እና እንደ አዋሽ ድልድይ ያሉ መሰረተ ልማቶችን ከጥቃት ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ በበኩሉ ገልጿል።
በሌላ በኩል ጄኔራል ደሪባ የሰራዊቱን ሞራል ለመገንባት በሚመስል መልኩ፣ ባለፈው ግንቦት ወር በምስራቅ ጉጂ ዞን አጋዋዩ ወረዳ በተደረገ ውጊያ ሳጅን ዳንኤል ፈይሳ የተባለ የፖሊስ አባል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ታጣቂዎች ብቻውን በመቋቋም ህይወቱ ማለፉን በማንሳት፣ ለዚህም የአንደኛ ደረጃ የጀግንነት ሜዳሊያ እና የደረጃ እድገት እንደተሰጠው አውስተዋል።
ይሁን እንጂ የፀጥታ ኃይሎቹ ያቀዱት ይህ ዓይነቱ ድንበር ዘለል እና የተጠናከረ ወታደራዊ ዘመቻ ቀድሞውንም በግጭት የተጎዳውን የቀጠናውን ማህበረሰብ ይበልጥ ወደ ከፋ ቀውስ እንዳያስገባው ስጋት አለ። ህብረተሰቡ ታጣቂዎችን እንዲያጋልጥና የምግብ አቅርቦት እንዲከለክል በመግለጫው ላይ ጥሪ ቢቀርብም፣ በሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል ስለሚገኘው የንፁሀን ዜጎች ደህንነት አጠባበቅ እና ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ዙሪያ በመንግስት ባለስልጣናቱ በኩል የተብራራ ነገር የለም።
በመንግስት በኩል "ሸኔ" ተብሎ የሚጠራው የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት (ኦነሠ) እና የፋኖ ታጣቂዎች የዘመቻው ዋነኛ ኢላማዎች መሆናቸውን ጄኔራሉ በሰጡት መግለጫ አመላክተዋል። መንግስት እነዚህን ኃይሎች ሥርዓት ለማፍረስ የሚንቀሳቀሱ ሲል የሚፈርጃቸው ሲሆን፣ ታጣቂዎቹ በድንበር አካባቢዎች ተጠልለዋል በሚል የሁለቱ ክልሎች ፀጥታ ኃይሎች የክልል ወሰን ሳይገድባቸው ድንበር ተሻግረው እርምጃ ለመውሰድ ከስምምነት መድረሳቸው ተገልጿል። ይህ "ድንበር የለሽ" የተባለ የጋራ ዘመቻ በተለይ በከሰም፣ ኮሎ፣ እና አዋሽ ሰባት አካባቢዎች እየሰፋ ነው የተባለውን የታጣቂዎች እንቅስቃሴ ለመግታት ያለመ ነው ተብሏል።
አዛዡ አክለውም ታጣቂዎቹን በሎጂስቲክስ፣ በመሳሪያ እና በስንቅ ይደግፋሉ የተባሉ አካላትን ከህብረተሰቡ ነጥሎ ያለምህረት እርምጃ የመውሰድ ስራ መጀመሩን ጠቅሰዋል። ውይይቱ የፌደራል እና የክልል ፀጥታ ኃይሎች የመረጃ ልውውጥ እንዲያጠናክሩና የጋራ ግብረ ኃይል ፈጥረው እንዲንቀሳቀሱ የሚያስችል አቅጣጫ ያስቀመጠ ሲሆን፣ በአፋር ክልል የሚገኙ እና በመንግስት የሚፈለጉ ግለሰቦችንም አሳልፎ ለመስጠት ከስምምነት ላይ መደረሱ ታውቋል። ይህ እንቅስቃሴ የሀገሪቱን ዋና የኢኮኖሚ መስመሮች፣ የባቡር ሀዲዶች እና እንደ አዋሽ ድልድይ ያሉ መሰረተ ልማቶችን ከጥቃት ለመጠበቅ ወሳኝ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ በበኩሉ ገልጿል።
በሌላ በኩል ጄኔራል ደሪባ የሰራዊቱን ሞራል ለመገንባት በሚመስል መልኩ፣ ባለፈው ግንቦት ወር በምስራቅ ጉጂ ዞን አጋዋዩ ወረዳ በተደረገ ውጊያ ሳጅን ዳንኤል ፈይሳ የተባለ የፖሊስ አባል ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ታጣቂዎች ብቻውን በመቋቋም ህይወቱ ማለፉን በማንሳት፣ ለዚህም የአንደኛ ደረጃ የጀግንነት ሜዳሊያ እና የደረጃ እድገት እንደተሰጠው አውስተዋል።
ይሁን እንጂ የፀጥታ ኃይሎቹ ያቀዱት ይህ ዓይነቱ ድንበር ዘለል እና የተጠናከረ ወታደራዊ ዘመቻ ቀድሞውንም በግጭት የተጎዳውን የቀጠናውን ማህበረሰብ ይበልጥ ወደ ከፋ ቀውስ እንዳያስገባው ስጋት አለ። ህብረተሰቡ ታጣቂዎችን እንዲያጋልጥና የምግብ አቅርቦት እንዲከለክል በመግለጫው ላይ ጥሪ ቢቀርብም፣ በሁለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል ስለሚገኘው የንፁሀን ዜጎች ደህንነት አጠባበቅ እና ሰብአዊ መብቶች ጥበቃ ዙሪያ በመንግስት ባለስልጣናቱ በኩል የተብራራ ነገር የለም።
24 days ago
ነገ ዓርብ ሐምሌ 10 ከቀኑ 11:00 ጀምሮ
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
24 days ago
ነገ ዓርብ ሐምሌ 10 ከቀኑ 11:00 ጀምሮ
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
25 days ago
የተቃጠለችውን የሆሳዕና ማርያም ቤተክርስቲያን መልሶ መገንባት እንዴት ያቅተናል?
እኛ እስከዚህ አድርሰናል፤ አሁን ግን የሁላችሁም ርብርብ እና ድጋፍ ያስፈልገናል!
በእሳት ቃጠሎ አደጋ ከባድ ጉዳት የደረሰባትን የሆሳዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ሕንጻ ግንባታ ዳግም ለማጠናቀቅ፣ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ በአጭር ጊዜ አስፈጽመን ለትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ አደራ ስላለብን፣ በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች እና በጎ አድራጊዎች ሁሉ ከጎናችን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ጥቂት ክርስቲያኖች ብቻ የሚገኙበት ስፍራ በመሆኑ፣ ድምጻችንን ሰምታችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር
* ቀን፦ ከሐምሌ 10 እስከ ሐምሌ 12
* ሰዓት፦ ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ (በቀጥታ ሥርጭት)
*
የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ አማራጮች
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ C1212
* አሐዱ ባንክ፦ 1111
* አባይ ባንክ፦ 7474
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 2713
* አዋሽ ባንክ፦ 013521763662901
* Zelle (ዜል)፦ 7025888907 (Edean Tolla)
ታሪክ ሰርተን እናሳልፍ! ይህንን መልዕክት ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ይወጡ!
እኛ እስከዚህ አድርሰናል፤ አሁን ግን የሁላችሁም ርብርብ እና ድጋፍ ያስፈልገናል!
በእሳት ቃጠሎ አደጋ ከባድ ጉዳት የደረሰባትን የሆሳዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ሕንጻ ግንባታ ዳግም ለማጠናቀቅ፣ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ-ግብር ተዘጋጅቷል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ በአጭር ጊዜ አስፈጽመን ለትውልድ የማስረከብ ታሪካዊ አደራ ስላለብን፣ በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች እና በጎ አድራጊዎች ሁሉ ከጎናችን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ጥቂት ክርስቲያኖች ብቻ የሚገኙበት ስፍራ በመሆኑ፣ ድምጻችንን ሰምታችሁ የበኩላችሁን አስተዋጽኦ እንድታደርጉ በአክብሮት እንጠይቃለን።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር
* ቀን፦ ከሐምሌ 10 እስከ ሐምሌ 12
* ሰዓት፦ ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ (በቀጥታ ሥርጭት)
*
የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ አማራጮች
* የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ C1212
* አሐዱ ባንክ፦ 1111
* አባይ ባንክ፦ 7474
* አቢሲኒያ ባንክ፦ 2713
* አዋሽ ባንክ፦ 013521763662901
* Zelle (ዜል)፦ 7025888907 (Edean Tolla)
ታሪክ ሰርተን እናሳልፍ! ይህንን መልዕክት ለሌሎች በማጋራት (Share በማድረግ) የበኩላችሁን ይወጡ!
Sponsored by
Surafel
25 days ago
የተቃጠለችውን የሆሳዕና ማርያም ቤ/ክ
መልሶ መገንባት እንዴት ያቅተናል?
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
መልሶ መገንባት እንዴት ያቅተናል?
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
29 days ago
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
1 month ago
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Zelle: 7025888907
Edean tolla
1 month ago
እኛ እዚህ አድርሰናል
አሁን ግን እርዳታችሁ ያስፈልገናል!
የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ዽዽስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ህንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታን ለማጠናቀቅ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ከሐምሌ 10-12 ከምሽቱ 11:00 ጀምሮ ይከናወናል።
ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ታሪክ ሰርተን ለትውልድ የማስረከብ አደራ ስላለብን በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች፤ ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት፤ ጥቂት ክርስቲያኖች ያሉበት ስፍራ ነውና አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።
ድጋፍ ለማድረግ
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
Sponsored by
Surafel
1 month ago
ለሆሳዕና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ግንባታ የዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ሥርጭት ሊካሄድ ነው
#ethiopia | ከዚህ ቀደም በእሳት አደጋ የተጎዳውን የሆሳዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ሕንጻ ቤተክርስቲያን ግንባታ ለማጠናቀቅ የሚያግዝ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ከሐምሌ 10 እስከ 12 ቀን 2018 ዓ.ም. በየምሽቱ 11:00 ጀምሮ እንደሚካሄድ ተገልጿል።
አዘጋጆቹ ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ የሆነውን ቤተክርስቲያን በማጠናቀቅ ለትውልድ የማስረከብ ኃላፊነት እንዳለባቸው በመግለጽ፣ በመላው ዓለም የሚገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆችንና በጎ አድራጊዎችን በዚህ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር እንዲሳተፉና ድጋፋቸውን እንዲያደርጉ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
C1212
አሐዱ ባንክ
1111
አባይ ባንክ
7474
አቢሲኒያ ባንክ
2713
አዋሽ ባንክ
013521763662901
#ethiopia #getu #hosanna #orthodoxchurch #fundraising #churchconstruction
1 month ago
#ለጎፎሬ_ደብረ_መንክራት_በአታ_ለማርያም_ቤ /ክ ህንፃ ማሰሪ
ያ
#10000ሺህ ሰው #100 #100 ብር ብያወጣ #1000000 ይሆናል ይህ ቀላል አይደለምና #100 ብር ብቻ ሰጥተን ምዕመናን ተቀድሶ በ40 በ80 እንዲጠመቁና እንዲቆርቡ ፍትሓት እንዲደረግላቸው ከምሥጢረተ ቤተክርስቲያን እንድሳተፉ ምክንያት እንሁን።
ለሊቀ ካህናት ክርስቶስ ቅድስተ ቅዱሳን ለሆነች ለእመብርሃን ለስሟ መጠሪያ መታሰቢያ መቅደስ እንስራ!!!
🙏እስከሁን የመሠረቱ ሥራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ስሆን የኮሎን ሙሌት ለመከናወን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ እንድታደርግ እጅግ ተመጽነናል።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
ያ
#10000ሺህ ሰው #100 #100 ብር ብያወጣ #1000000 ይሆናል ይህ ቀላል አይደለምና #100 ብር ብቻ ሰጥተን ምዕመናን ተቀድሶ በ40 በ80 እንዲጠመቁና እንዲቆርቡ ፍትሓት እንዲደረግላቸው ከምሥጢረተ ቤተክርስቲያን እንድሳተፉ ምክንያት እንሁን።
ለሊቀ ካህናት ክርስቶስ ቅድስተ ቅዱሳን ለሆነች ለእመብርሃን ለስሟ መጠሪያ መታሰቢያ መቅደስ እንስራ!!!
🙏እስከሁን የመሠረቱ ሥራ ሙሉ በሙሉ የተጠናቀቀ ስሆን የኮሎን ሙሌት ለመከናወን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ እንድታደርግ እጅግ ተመጽነናል።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
🙏 degnet0321
Comments