Logo
Zehabesha

🔔 የተቃጠለችውን ቤተ ክርስቲያን ዳግም ለመገንባት የበኩልዎን ይወጡ! 🔔
ስትቃጠል ያዘናችሁ እና የተቆጫችሁ ሁሉ፣ አሁን ታሪክ የምንሠራበት ጊዜ ደርሷል! የእሳት ቃጠሎ አጋጥሟት የነበረችዉን የሆሳዕና መንበረ ጵጵስና ደብረ ገነት ቅድስት ማርያም ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን ግንባታ ለማጠናቀቅ፣ ዓለም አቀፍ የቀጥታ ሥርጭት የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።

ይህንን ታሪካዊና ዘመን ተሻጋሪ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን አስፈጽመን ለትውልድ የማስረከብ አደራ አለብን። በመላው ዓለም የምትገኙ የድንግል ማርያም ወዳጆች እና በእመቤታችን ውለታ ያለባችሁ ሁሉ፤ ድምፃችንን በመስማት አብራችሁን እንድትቆሙ በወላዲተ አምላክ ስም ጥሪ እናስተላልፋለን።

ዛሬውኑ በቀጥታ ሥርጭቱ መርሐ ግብር ላይ በመደወል የአቅምዎን ድጋፍ ያድርጉ! (መርሐ ግብሩ ከሐምሌ 10 እስከ 12፣ ከምሽቱ 11፡00 ሰዓት ጀምሮ ይከናወናል)

የገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ የባንክ ሂሳብ ቁጥሮች፦

🏦 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፡ C1212
🏦 አሐዱ ባንክ ፡ 1111
🏦 አባይ ባንክ ፡ 7474
🏦 አቢሲኒያ ባንክ ፡ 2713
🏦 አዋሽ ባንክ ፡ 013521763662901
በውጭ ሀገር ለምትገኙ የዲያስፖራ አባላት፦
📲 Zelle ፡ 7025888907 (Edean Tolla)
🌐 Wegen Fund ፡ ሊንክ ኮመንት ላይ አለ።

ለበለጠ መረጃ እና በቀጥታ ሥርጭቱ ላይ ለመሳተፍ ስልክ ቁጥሮች፦
📞 0959833333 📞 0959877777

(የእግዚአብሔር ቤት ታንጾ እንዲጠናቀቅ ይህንን መልእክት ለሌሎችም ሼር በማድረግ ያጋሩ!)
22 days ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.