19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ባህል) የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የ2017 ዓ.ም የ"አምባሳደር አሸንዳ" ማዕረግ ተሸላሚ የነበረችውን ወጣት ዜማ እምብዛን ከክብር ማዕረጓ ማንሳቱን ያስታወቀበት ይፋዊ መግለጫ፣ በባህል ልማት ስም የሚንቀሳቀሱ የመንግሥት ተቋማትን ሚና እና የአስተሳሰብ አድማስ በድጋሚ በትዝብት መድረክ ላይ የሚጥል ሆኗል። ቢሮው ውሳኔውን ያስተላለፈው ወጣቷ «አሸንዳ ኢትዮጵያ» በሚል መጠሪያ ባህሉን ለማስተዋወቅ መሞከሯን እንደ ትልቅ ወንጀልና የሕዝብን እሴት የመጣስ ተግባር ቆጥሮት ነው። ይህ እርምጃ ባህላዊ ቅርሶችን ከማሳደግና ዓለም አቀፋዊ አድማሳቸውን ከማስፋት ይልቅ፣ ጥበብንና ባህልን በፖለቲካዊ ቅጥሮች ውስጥ የመሸበብ አደገኛ ዝንባሌ ማሳያ ተደርጎ ሊወሰድ ይችላል።
አሸንዳ ዕድሜ ጠገብ የሆነ፣ የማንነት፣ የነጻነትና የሴቶች ክብር መገለጫ የሆነ እምቅ የሕዝብ ቅርስ ነው። እንዲህ ዓይነቱን ዘመን ተሻጋሪ ቅርስ የማስተዋወቅ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም፣ ዋና ዓላማው ቅርሱ ከክልላዊ ወሰን አልፎ በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና እንዲያገኝ፣ አልፎ ተርፎም በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ እንዲመዘገብ መሥራት መሆን ነበረበት። ሆኖም ግን፣ወጣቷ አምባሳደር የቅርሱን አድማስ ለማስፋት እና ከሌሎች ወገኖች ጋር ድልድይ ለመፍጠር «ኢትዮጵያ» የሚለውን ስም በማካተቷ ብቻ ማዕረጓን መንጠቅ፣ ከተቋማዊ ራዕይ ማነስ እና ባህልን የፖለቲካ ፍጆታ ከማድረግ የሚመነጭ እጅግ ጠባብ አካሄድ ነው።
የባህልና ቱሪዝም ቢሮው በመግለጫው ላይ ወጣቷን «የሕዝቡን ባህላዊ እሴቶች የማይወክል ተግባር ፈጽማለች» ሲል ቢከስም... በተግባር ግን ራሱ ቢሮው የትኛውን ባህላዊ እሴት እየጠበቀ እንደሆነ ግልጽ አይደለም። ባህል የሰዎች መገናኛ፣ የፍቅርና የሰላም መድረክ እንጂ ሰዎችን ማግለያና መቅጫ መሣሪያ አይደለም። ወጣት ዜማ እምብዛ ለአሸንዳ በዓል ሰፊ ዕውቅና ለመስጠት ያሳየችውን ተነሳሽነት በበጎነት ከመደገፍና ይበልጥ ውጤታማ እንድትሆን ከመምራት ይልቅ፣ እንደ ፖለቲካ ወንጀለኛ ቆጥሮ በይፋ ማዋረድና ማዕረግ መንሳት፣ በክልሉ ጥበብና ባህል ላይ የተጣለ ትልቅ ጥላሸት ነው።
ይህ ክስተት የሚያሳየው ትልቁ እውነት፣ የታሪክና የባህል ተቋማት ከዘመኑ የፖለቲካ ውጥረት እና ከልሂቃኑ መከፋፈል ራሳቸውን ማላቀቅ አለመቻላቸውን ነው። የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ይህንን መሰል የተሳሳተ ውሳኔ በማሳለፍ... አሸንዳን ለዓለም ከማስተዋወቅ ይልቅ በጠበበ የፖለቲካ አጥር ውስጥ መልሶ አግቷታል። ተቋማት የሕዝብን ውብ ባህል ወደ ኋላ ከመጎተት እና በወጣቶች የፈጠራ አቅም ላይ ሳንሱር ከመጣል ተቆጥበው፣ ጥበብ ያለ አንዳች የድንበር ገደብ እንድታብብ የነጻነት አየር ሊፈጥሩላት ይገባል የሚለው የብዙኃኑ ጥያቄና የዚህ ክስተት ዋነኛ ማሳያ ነው።
አሸንዳ ዕድሜ ጠገብ የሆነ፣ የማንነት፣ የነጻነትና የሴቶች ክብር መገለጫ የሆነ እምቅ የሕዝብ ቅርስ ነው። እንዲህ ዓይነቱን ዘመን ተሻጋሪ ቅርስ የማስተዋወቅ ኃላፊነት የተሰጠው ተቋም፣ ዋና ዓላማው ቅርሱ ከክልላዊ ወሰን አልፎ በሀገር አቀፍና በዓለም አቀፍ ደረጃ እውቅና እንዲያገኝ፣ አልፎ ተርፎም በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ እንዲመዘገብ መሥራት መሆን ነበረበት። ሆኖም ግን፣ወጣቷ አምባሳደር የቅርሱን አድማስ ለማስፋት እና ከሌሎች ወገኖች ጋር ድልድይ ለመፍጠር «ኢትዮጵያ» የሚለውን ስም በማካተቷ ብቻ ማዕረጓን መንጠቅ፣ ከተቋማዊ ራዕይ ማነስ እና ባህልን የፖለቲካ ፍጆታ ከማድረግ የሚመነጭ እጅግ ጠባብ አካሄድ ነው።
የባህልና ቱሪዝም ቢሮው በመግለጫው ላይ ወጣቷን «የሕዝቡን ባህላዊ እሴቶች የማይወክል ተግባር ፈጽማለች» ሲል ቢከስም... በተግባር ግን ራሱ ቢሮው የትኛውን ባህላዊ እሴት እየጠበቀ እንደሆነ ግልጽ አይደለም። ባህል የሰዎች መገናኛ፣ የፍቅርና የሰላም መድረክ እንጂ ሰዎችን ማግለያና መቅጫ መሣሪያ አይደለም። ወጣት ዜማ እምብዛ ለአሸንዳ በዓል ሰፊ ዕውቅና ለመስጠት ያሳየችውን ተነሳሽነት በበጎነት ከመደገፍና ይበልጥ ውጤታማ እንድትሆን ከመምራት ይልቅ፣ እንደ ፖለቲካ ወንጀለኛ ቆጥሮ በይፋ ማዋረድና ማዕረግ መንሳት፣ በክልሉ ጥበብና ባህል ላይ የተጣለ ትልቅ ጥላሸት ነው።
ይህ ክስተት የሚያሳየው ትልቁ እውነት፣ የታሪክና የባህል ተቋማት ከዘመኑ የፖለቲካ ውጥረት እና ከልሂቃኑ መከፋፈል ራሳቸውን ማላቀቅ አለመቻላቸውን ነው። የትግራይ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ይህንን መሰል የተሳሳተ ውሳኔ በማሳለፍ... አሸንዳን ለዓለም ከማስተዋወቅ ይልቅ በጠበበ የፖለቲካ አጥር ውስጥ መልሶ አግቷታል። ተቋማት የሕዝብን ውብ ባህል ወደ ኋላ ከመጎተት እና በወጣቶች የፈጠራ አቅም ላይ ሳንሱር ከመጣል ተቆጥበው፣ ጥበብ ያለ አንዳች የድንበር ገደብ እንድታብብ የነጻነት አየር ሊፈጥሩላት ይገባል የሚለው የብዙኃኑ ጥያቄና የዚህ ክስተት ዋነኛ ማሳያ ነው።
1 month ago
አምባሳደሮቹን ያስገረመው የላሊበላ ጥበብ
******************* #lalibela #ethiopianhistory #worldheritagesite #visitethiopia #unesco
1 month ago
የ40 ሀገራት አምባሳደሮች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ላሊበላ ከተማ ገቡ
#ethiopia | ከአርባ በላይ ሀገራት እና ከአሥር በላይ ዓለም አቀፍ ተቋማት የተወከሉ ዲፕሎማቶች ታሪካዊቷን የላሊበላ ከተማና ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ለመጎብኘት ላሊበላ ገቡ።
የዲፕሎማቲክ ልዑካን ቡድኑ ላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ ባህላዊ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡
ጉዞው በቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሺ ግርማ እና በኢትዮጵያ የዩኔስኮ ላይያዘን ኦፊስ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሪታ ቢሱናት የተመራ ነው።
ይህ ከፍተኛ የዲፕሎማቶች ልዑክ በቆይታው ከ800 ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠሩትን፣ የሕንጻ ጥበብ እና የኢንጂነሪንግ ጥበብ ማስተርፒስ እንዲሁም የሃይማኖትና የታሪክ ሕያው ምስክር የሆኑትን የዓለም ቅርስ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ይጎበኛል።
የዲፕሎማቶቹ ጉብኝት የተከናወነው ላሊበላ በዓለም አቀፍ ደረጃ በስፋት በተጓዙ አካላት በተደረገ ጥናት እና በዩሮኒውስ በተዘገበው መረጃ መሠረት፣ በዓለም ካሉ የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ መዳረሻዎች መካከል ቀዳሚ ከሆኑ አምስት ምርጥ ስፍራዎች አንዷ ተብላ በተመረጠችበት ወቅት መሆኑ ለጉብኝቱ ልዩ ትርጉም ሰጥቶታል።
የቱሪዝም ሚኒስቴር እንዳመለከተው፣ ይህ ዓለም አቀፍ ዕውቅና የኢትዮጵያን የጥንታዊ ሥልጣኔ እና የባህል ውርስ ማረጋገጫ ከመሆኑም በላይ ሀገራችን በባህላዊ ቱሪዝም ያላትን ቀዳሚ መዳረሻነት በይበልጥ ያጠናክራል።
የልዑካን ቡድኑ በቆይታው የቅርሶቹን ድንቅ የታሪክ እና የጥበብ ሥራዎች ከመመልከት ባለፈ፣ ከቤተክርስቲያን አባቶች እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር የውይይት መድረክ ይኖረዋል።
በተጨማሪም ከ"ዘላቂ ላሊበላ ፕሮጀክት" ተወካዮች እንዲሁም ከፈረንሳይ ኤምባሲ ጋር በመሆን ቅርሶቹን ከተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለመጠበቅ እንዲሁም በዘላቂ ልማት ዙሪያ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
በአሁኑ ወቅት መንግሥት የላሊበላን ቅርሶች ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የጥበቃ ሥራዎችን ከማጠናከር ባለፈ የቱሪዝም መሠረተ ልማቶችን የማሻሻል ሥራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተደጋጋሚ ጊዜ ቱሪዝም ጎብኝዎችን መሳብ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ማንነት ማሳያ፣ ቅርሶቿን መጠበቂያና በባህልና በተፈጥሮ ጸጋዎቿ አማካኝነት ብልጽግናን መገንቢያ መሆኑን ማሳሰባቸው ይታወሳል።
መንግሥት ዘርፉን ቁልፍ የኢኮኖሚ ዕድገት ምንጭ አድርጎ በወሰደው መሠረት፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አዳዲስ የቱሪዝም ኮሪደሮችና መዳረሻዎች በስፋት እየለሙ ይገኛሉ።
በዚህም ሳቢያ በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስካሁን 1.4 ሚሊዮን ያህል ዓለም አቀፍ ጎብኝዎች ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውንና ይህም ለዘርፉ ማደግ ትልቅ ማሳያ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የዲፕሎማቶች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ታሪካዊ ጉብኝት የላሊበላን ቅርሶች በዓለም አቀፍ ደረጃ በበለጠ ለማስተዋወቅ፣ የኢትዮጵያን ገጽታ ለመገንባት እና የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ ለማነቃቃት ያለው ፋይዳ የጎላ መሆኑ ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ebc #lalibela #unesco #tourismethiopia #landoforigins #diplomatictour #heritageconservation
#ethiopia | ከአርባ በላይ ሀገራት እና ከአሥር በላይ ዓለም አቀፍ ተቋማት የተወከሉ ዲፕሎማቶች ታሪካዊቷን የላሊበላ ከተማና ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ለመጎብኘት ላሊበላ ገቡ።
የዲፕሎማቲክ ልዑካን ቡድኑ ላሊበላ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ ባህላዊ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡
ጉዞው በቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ስለሺ ግርማ እና በኢትዮጵያ የዩኔስኮ ላይያዘን ኦፊስ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሪታ ቢሱናት የተመራ ነው።
ይህ ከፍተኛ የዲፕሎማቶች ልዑክ በቆይታው ከ800 ዓመታት በላይ ዕድሜ ያስቆጠሩትን፣ የሕንጻ ጥበብ እና የኢንጂነሪንግ ጥበብ ማስተርፒስ እንዲሁም የሃይማኖትና የታሪክ ሕያው ምስክር የሆኑትን የዓለም ቅርስ የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን ይጎበኛል።
የዲፕሎማቶቹ ጉብኝት የተከናወነው ላሊበላ በዓለም አቀፍ ደረጃ በስፋት በተጓዙ አካላት በተደረገ ጥናት እና በዩሮኒውስ በተዘገበው መረጃ መሠረት፣ በዓለም ካሉ የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ መዳረሻዎች መካከል ቀዳሚ ከሆኑ አምስት ምርጥ ስፍራዎች አንዷ ተብላ በተመረጠችበት ወቅት መሆኑ ለጉብኝቱ ልዩ ትርጉም ሰጥቶታል።
የቱሪዝም ሚኒስቴር እንዳመለከተው፣ ይህ ዓለም አቀፍ ዕውቅና የኢትዮጵያን የጥንታዊ ሥልጣኔ እና የባህል ውርስ ማረጋገጫ ከመሆኑም በላይ ሀገራችን በባህላዊ ቱሪዝም ያላትን ቀዳሚ መዳረሻነት በይበልጥ ያጠናክራል።
የልዑካን ቡድኑ በቆይታው የቅርሶቹን ድንቅ የታሪክ እና የጥበብ ሥራዎች ከመመልከት ባለፈ፣ ከቤተክርስቲያን አባቶች እና ከአካባቢው ማህበረሰብ ጋር የውይይት መድረክ ይኖረዋል።
በተጨማሪም ከ"ዘላቂ ላሊበላ ፕሮጀክት" ተወካዮች እንዲሁም ከፈረንሳይ ኤምባሲ ጋር በመሆን ቅርሶቹን ከተፈጥሯዊና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ለመጠበቅ እንዲሁም በዘላቂ ልማት ዙሪያ ሰፊ ውይይት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።
በአሁኑ ወቅት መንግሥት የላሊበላን ቅርሶች ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ የጥበቃ ሥራዎችን ከማጠናከር ባለፈ የቱሪዝም መሠረተ ልማቶችን የማሻሻል ሥራ በስፋት እያከናወነ ይገኛል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተደጋጋሚ ጊዜ ቱሪዝም ጎብኝዎችን መሳብ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ማንነት ማሳያ፣ ቅርሶቿን መጠበቂያና በባህልና በተፈጥሮ ጸጋዎቿ አማካኝነት ብልጽግናን መገንቢያ መሆኑን ማሳሰባቸው ይታወሳል።
መንግሥት ዘርፉን ቁልፍ የኢኮኖሚ ዕድገት ምንጭ አድርጎ በወሰደው መሠረት፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ አዳዲስ የቱሪዝም ኮሪደሮችና መዳረሻዎች በስፋት እየለሙ ይገኛሉ።
በዚህም ሳቢያ በዘንድሮው ዓመት ብቻ እስካሁን 1.4 ሚሊዮን ያህል ዓለም አቀፍ ጎብኝዎች ወደ ኢትዮጵያ መምጣታቸውንና ይህም ለዘርፉ ማደግ ትልቅ ማሳያ መሆኑ ተገልጿል።
ይህ የዲፕሎማቶች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት ኃላፊዎች ታሪካዊ ጉብኝት የላሊበላን ቅርሶች በዓለም አቀፍ ደረጃ በበለጠ ለማስተዋወቅ፣ የኢትዮጵያን ገጽታ ለመገንባት እና የቱሪዝም ዘርፉን ይበልጥ ለማነቃቃት ያለው ፋይዳ የጎላ መሆኑ ተጠቁሟል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ebc #lalibela #unesco #tourismethiopia #landoforigins #diplomatictour #heritageconservation
1 month ago
በጅማ ዩኒቨርስቲ ታሪክ የመጀመሪያ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር ፅጌ ከተማ
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር እና በባዮሜዲካል ሳይንስ (Biomedical Sciences) ዘርፍ የታወቁ አንጋፋ ኢትዮጵያዊት ተመራማሪ ናቸው። እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2020 የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት እኚህ ምሁር፣ በዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንትነትም ጭምር አገልግለዋል።
የትምህርትና የህይወት ታሪክ
የትውልድ ቦታ፦ በአርሲ ዞን፣ ዲክሲስ/ሀምዳ ከተማ ተወለዱ።
የመጀመሪያ ዲግሪ፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2005) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የፒን (Pin) ሽልማት አግኝተዋል።
ሁለተኛ ዲግሪ፦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2008) በባዮሜዲካል ሳይንስ ማስተርሳቸውን ሰርተዋል።
የዶክትሬት ዲግሪ (PhD)፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ፒኤችዲያቸውን አጠናቀዋል።
ዋና ዋና የምርምር ዘርፎች
ፕሮፌሰር ፅጌ በዋናነት በወባ በሽታ (Malaria) ዙሪያ በርካታ ዓለም አቀፍ ምርምሮችን አድርገዋል። በተለይም
በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጠቁ አካባቢዎች የአኖፊሊስ ስቴፈንሲ (Anopheles stephensi) የወባ ትንኝ ስርጭትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት (Early Warning System) በመቅረጽ ላይ ይገኛሉ።
በፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ (P. vivax) ወባ ሳቢያ በሚከሰት የደም ማነስ (Anemia) እና ተያያዥ የጤና ችግሮች ላይ ሰፊ ጥናት አሳትመዋል።
ሽልማቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
ባበረከቱት ከፍተኛ የሳይንስ አስተዋፅኦ በርካታ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማቶችንና የምርምር ፈንዶችን አግኝተዋል
የኦደብሊውኤስዲ (OWSD) ሽልማት፦ በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ካሉ 15 ድንቅ ሴት ሳይንቲስቶች አንዷ በመሆን የ2024 የቅድመ-ሥራ ዘመን ፌሎውሺፕ (Early Career Fellowship) አሸናፊ ሆነዋል።
የሎሪያል-ዩኔስኮ (L'Oréal-UNESCO) ሽልማት፦ እ.ኤ.አ. በ2012 ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ለውጤታማ ሴት ሳይንቲስቶች የሚሰጠውን ሽልማት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ተቀብለዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO/TDR) ፌሎውሺፕ፦ በስፔን ባርሴሎና ግሎባል ጤና ኢንስቲትዩት የክሊኒካዊ ምርምር ፌሎውሺፕ አጠናቀዋል።
የጀርመን አካዳሚክ ልውውጥ (DAAD)፦ የ ProGrant እና የሀገር ውስጥ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ነበሩ።
Via: Doch HD
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ታሪክ የመጀመሪያዋ ሴት ሙሉ ፕሮፌሰር እና በባዮሜዲካል ሳይንስ (Biomedical Sciences) ዘርፍ የታወቁ አንጋፋ ኢትዮጵያዊት ተመራማሪ ናቸው። እ.ኤ.አ. በነሐሴ 2020 የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ያገኙት እኚህ ምሁር፣ በዩኒቨርሲቲው በምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ምክትል ፕሬዝዳንትነትም ጭምር አገልግለዋል።
የትምህርትና የህይወት ታሪክ
የትውልድ ቦታ፦ በአርሲ ዞን፣ ዲክሲስ/ሀምዳ ከተማ ተወለዱ።
የመጀመሪያ ዲግሪ፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2005) ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ የፒን (Pin) ሽልማት አግኝተዋል።
ሁለተኛ ዲግሪ፦ ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ (እ.ኤ.አ. 2008) በባዮሜዲካል ሳይንስ ማስተርሳቸውን ሰርተዋል።
የዶክትሬት ዲግሪ (PhD)፦ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የባዮሎጂ ትምህርት ክፍል የተፈጥሮ ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና ተመራማሪ በመሆን ፒኤችዲያቸውን አጠናቀዋል።
ዋና ዋና የምርምር ዘርፎች
ፕሮፌሰር ፅጌ በዋናነት በወባ በሽታ (Malaria) ዙሪያ በርካታ ዓለም አቀፍ ምርምሮችን አድርገዋል። በተለይም
በኢትዮጵያ በድርቅ ለተጠቁ አካባቢዎች የአኖፊሊስ ስቴፈንሲ (Anopheles stephensi) የወባ ትንኝ ስርጭትን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት (Early Warning System) በመቅረጽ ላይ ይገኛሉ።
በፕላዝሞዲየም ቫይቫክስ (P. vivax) ወባ ሳቢያ በሚከሰት የደም ማነስ (Anemia) እና ተያያዥ የጤና ችግሮች ላይ ሰፊ ጥናት አሳትመዋል።
ሽልማቶችና ዓለም አቀፍ እውቅናዎች
ባበረከቱት ከፍተኛ የሳይንስ አስተዋፅኦ በርካታ ዓለም አቀፍ የክብር ሽልማቶችንና የምርምር ፈንዶችን አግኝተዋል
የኦደብሊውኤስዲ (OWSD) ሽልማት፦ በታዳጊ ሀገራት ውስጥ ካሉ 15 ድንቅ ሴት ሳይንቲስቶች አንዷ በመሆን የ2024 የቅድመ-ሥራ ዘመን ፌሎውሺፕ (Early Career Fellowship) አሸናፊ ሆነዋል።
የሎሪያል-ዩኔስኮ (L'Oréal-UNESCO) ሽልማት፦ እ.ኤ.አ. በ2012 ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት ለውጤታማ ሴት ሳይንቲስቶች የሚሰጠውን ሽልማት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ተቀብለዋል።
የዓለም ጤና ድርጅት (WHO/TDR) ፌሎውሺፕ፦ በስፔን ባርሴሎና ግሎባል ጤና ኢንስቲትዩት የክሊኒካዊ ምርምር ፌሎውሺፕ አጠናቀዋል።
የጀርመን አካዳሚክ ልውውጥ (DAAD)፦ የ ProGrant እና የሀገር ውስጥ ስኮላርሺፕ አሸናፊ ነበሩ።
Via: Doch HD
4 months ago
የፊቼ ጫምባላላ በዓል በአዲስ አበባ በልዩ ድምቀት ተከበረ!
#fastmereja I የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫና በዩኔስኮ (UNESCO) በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የፊቼ ጫምባላላ በዓል በዛሬዉ እለት በወዳጅነት አደባባይ በድምቀት ተከበረ።
በዓሉ በመዲናዋ ለ7ኛ ጊዜ የሚከበር ሲሆን ዋና ዓላማውም የሰላም፣ የእርቅና የአንድነት እሴቶችን ለሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ማጋራት እንደሆነ ተገልፆ በዓሉ ለሰው ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትና ለተፈጥሮም ጭምር ሰላምን የሚመኝ ጥልቅ ባህላዊ ትርጉም ያለው መሆኑም ተመላክቷል።
ፊቼ ጨምበላላ ትልቅ የመንፈሳዊና የቁሳዊ ባህል እሴት የሚታይበት በዓል መሆኑን እና፤ የጨረቃንና የከዋክብትን ፈለግና ዑደት ለዘመናት የቀመረ ነባር ሀገር በቀል የእውቀት መገለጫ መሆኑን አስረድተዉ በበዓሉ ላይ የሚታየው የባህሎች መስተጋብርም ኢትዮጵያ የምታልማትን የጋራና ማንነት የሚያንፀባርቅ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትርዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ገልፀዋል።
በዓሉ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ መሪነትና ድጋፍ በየዓመቱ እየተከበረ የቆየ ሲሆን፣ አሁን ላይ ለከተማዋ ተጨማሪ ድምቀት የሚሰጥ ትልቅ ህዝባዊ ፌስቲቫል ለመሆን መብቃቱ ነዉ የተገለፀዉ።
በዛሬዉ እለት በተከናወነዉ መርሀ-ግብር ላይ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሲዳማ ማህበረሰብ አባቶች፣ አባ ገዳዎችና ሀደ ሲንቄዎች እንዲሁም በርካታ የሲዳማ ተወላጆች ታድመዋል።
#ኹነት
#fastmereja I የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫና በዩኔስኮ (UNESCO) በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት የተመዘገበው የፊቼ ጫምባላላ በዓል በዛሬዉ እለት በወዳጅነት አደባባይ በድምቀት ተከበረ።
በዓሉ በመዲናዋ ለ7ኛ ጊዜ የሚከበር ሲሆን ዋና ዓላማውም የሰላም፣ የእርቅና የአንድነት እሴቶችን ለሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ማጋራት እንደሆነ ተገልፆ በዓሉ ለሰው ልጅ ብቻ ሳይሆን ለእንስሳትና ለተፈጥሮም ጭምር ሰላምን የሚመኝ ጥልቅ ባህላዊ ትርጉም ያለው መሆኑም ተመላክቷል።
ፊቼ ጨምበላላ ትልቅ የመንፈሳዊና የቁሳዊ ባህል እሴት የሚታይበት በዓል መሆኑን እና፤ የጨረቃንና የከዋክብትን ፈለግና ዑደት ለዘመናት የቀመረ ነባር ሀገር በቀል የእውቀት መገለጫ መሆኑን አስረድተዉ በበዓሉ ላይ የሚታየው የባህሎች መስተጋብርም ኢትዮጵያ የምታልማትን የጋራና ማንነት የሚያንፀባርቅ መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትርዴኤታ ረዳት ፕሮፌሰር ነብዩ ባዬ ገልፀዋል።
በዓሉ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ ከተማ መሪነትና ድጋፍ በየዓመቱ እየተከበረ የቆየ ሲሆን፣ አሁን ላይ ለከተማዋ ተጨማሪ ድምቀት የሚሰጥ ትልቅ ህዝባዊ ፌስቲቫል ለመሆን መብቃቱ ነዉ የተገለፀዉ።
በዛሬዉ እለት በተከናወነዉ መርሀ-ግብር ላይ የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የሲዳማ ማህበረሰብ አባቶች፣ አባ ገዳዎችና ሀደ ሲንቄዎች እንዲሁም በርካታ የሲዳማ ተወላጆች ታድመዋል።
#ኹነት
Sponsored by
Surafel
5 months ago
''የቡና ዛፍ፣የፍቅር ዛፍ ነው''
📌2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል በአድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ!
#ethiopia | የኢትዮጵያን ጥልቅ የቡና ባህልና ለሀገር አንድነት ያለውን ፋይዳ የሚያሳይ 2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል ታሪካዊ በሆነው በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት ተከናውኗል።
በዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አዘጋጅነት "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ይህ ፌስቲቫል፣ ከቡና መጠጣት ስነ-ስርዓት ባለፈ ትልቅ ሀገራዊ ግብን ያነገበ ነው።
የፌስቲቫሉ ዋና ዋና ክንውኖች
* የዩኔስኮ (UNESCO) ንቅናቄ፦ የዋርካ ኮፊ መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሰአዳ ሙስጠፋ እንደገለጹት፣ ይህ ፌስቲቫል የኢትዮጵያ የቡና ባህል በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት አካልና ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
* ባህላዊ ውበት፦ የአስራ አንዱም ክልሎች ልዩ የቡና አፈላል ስነ-ስርዓት፣ ማራኪ ባህላዊ አልባሳትና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ ለዕይታ ቀርቧል።
* ጥበብና ባዛር፦ ከቡናው መዓዛ ጋር ተደምሮ የስዕል ኤግዚቢሽኖች፣ የእደ-ጥበብ ስራዎች ባዛር እና የተለያዩ ዝግጅቶች መርሃ-ግብሩን አድምቀውታል።
በተጨማሪም በነገረ ቡና ላይ ያተኮረ ውይይት የተከናወነ ሲሆን ''የቡና ዛፍ፣የፍቅር ዛፍ ነው'' የሚሉ እና ልዩ ልዩ ሃሳቦችን በውስጣቸው የያዙ የውይይት ሃሳቦች ተነስተዋል።
የክብር እንግዶች
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች፣ የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች፣ የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች ተገኝተው የኢትዮጵያን የቡና ጥበብ ታዝበዋል።
ይህ ፌስቲቫል ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን፣ ቡናን ከማህበራዊ ትስስርና ከኢኮኖሚ እድገት ጋር አቀናጅታ የያዘች ድንቅ ሀገር መሆኗን ለዓለም ዳግም ያስመሰከረ ሆኖ አልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #coffeeculture #warkacoffee #adwamemorial #unesco #ethiopiancoffee #unity #economicgrowth #addisababa
📌2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል በአድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ!
#ethiopia | የኢትዮጵያን ጥልቅ የቡና ባህልና ለሀገር አንድነት ያለውን ፋይዳ የሚያሳይ 2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል ታሪካዊ በሆነው በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት ተከናውኗል።
በዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር አዘጋጅነት "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል የተካሄደው ይህ ፌስቲቫል፣ ከቡና መጠጣት ስነ-ስርዓት ባለፈ ትልቅ ሀገራዊ ግብን ያነገበ ነው።
የፌስቲቫሉ ዋና ዋና ክንውኖች
* የዩኔስኮ (UNESCO) ንቅናቄ፦ የዋርካ ኮፊ መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሰአዳ ሙስጠፋ እንደገለጹት፣ ይህ ፌስቲቫል የኢትዮጵያ የቡና ባህል በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት አካልና ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ ነው።
* ባህላዊ ውበት፦ የአስራ አንዱም ክልሎች ልዩ የቡና አፈላል ስነ-ስርዓት፣ ማራኪ ባህላዊ አልባሳትና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ ለዕይታ ቀርቧል።
* ጥበብና ባዛር፦ ከቡናው መዓዛ ጋር ተደምሮ የስዕል ኤግዚቢሽኖች፣ የእደ-ጥበብ ስራዎች ባዛር እና የተለያዩ ዝግጅቶች መርሃ-ግብሩን አድምቀውታል።
በተጨማሪም በነገረ ቡና ላይ ያተኮረ ውይይት የተከናወነ ሲሆን ''የቡና ዛፍ፣የፍቅር ዛፍ ነው'' የሚሉ እና ልዩ ልዩ ሃሳቦችን በውስጣቸው የያዙ የውይይት ሃሳቦች ተነስተዋል።
የክብር እንግዶች
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች፣ የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች፣ የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች ተገኝተው የኢትዮጵያን የቡና ጥበብ ታዝበዋል።
ይህ ፌስቲቫል ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን፣ ቡናን ከማህበራዊ ትስስርና ከኢኮኖሚ እድገት ጋር አቀናጅታ የያዘች ድንቅ ሀገር መሆኗን ለዓለም ዳግም ያስመሰከረ ሆኖ አልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #coffeeculture #warkacoffee #adwamemorial #unesco #ethiopiancoffee #unity #economicgrowth #addisababa
5 months ago
2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ፌስቲቫል በአድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ!
#fastmereja I ዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል 2ኛውን የኢትዮጵያ የቡና ባህል ቀን ፌስቲቫል በዛሬዉ እለት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት አክብሯል።
ይህ ፌስቲቫል ዝም ብሎ የቡና መጠጫ ፕሮግራም ብቻ ሳይሆን የሀገር ኩራት የሆነውን የቡና ባህላችንን በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረግበት ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ መሆኑን የዋርካ ኮፊ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሰአዳ ሙስጠፋ ገልፀዋል።
በዛሬዉ መርሀ-ግብር የአስራ አንዱም ክልሎች ውብ የቡና ባህል አልባሳት እና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ፣በእናቶቻችን እጅ የሚፈሉ ጣፋጭ ቡናዎችና የባህል የቡና ቁርሶች፣የስዕል ኤግዚቢሽን፣ የእደ ጥበብ ስራዎች ባዛርና ልዩ ልዩ ጌሞች እንዲሁም ሌሎች መርሀ-ግብሮች ተከናዉነዋል።
በፌስቲቫሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ዲፕሎማቶች፣በአዲስ አበባ የሚገኙ የኤምባሲ አምባሳደሮች፣የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች እንዲሁም የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል።
#ኹነት
#fastmereja I ዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል 2ኛውን የኢትዮጵያ የቡና ባህል ቀን ፌስቲቫል በዛሬዉ እለት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት አክብሯል።
ይህ ፌስቲቫል ዝም ብሎ የቡና መጠጫ ፕሮግራም ብቻ ሳይሆን የሀገር ኩራት የሆነውን የቡና ባህላችንን በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረግበት ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ መሆኑን የዋርካ ኮፊ መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ ሰአዳ ሙስጠፋ ገልፀዋል።
በዛሬዉ መርሀ-ግብር የአስራ አንዱም ክልሎች ውብ የቡና ባህል አልባሳት እና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ፣በእናቶቻችን እጅ የሚፈሉ ጣፋጭ ቡናዎችና የባህል የቡና ቁርሶች፣የስዕል ኤግዚቢሽን፣ የእደ ጥበብ ስራዎች ባዛርና ልዩ ልዩ ጌሞች እንዲሁም ሌሎች መርሀ-ግብሮች ተከናዉነዋል።
በፌስቲቫሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ዲፕሎማቶች፣በአዲስ አበባ የሚገኙ የኤምባሲ አምባሳደሮች፣የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች እንዲሁም የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸዉ እንግዶች ተገኝተዋል።
#ኹነት
6 months ago
☕️ የኢትዮጵያ የቡና ባህል ቀን ፌስቲቫል በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ሊካሄድ ነው! 🇪🇹✨
#ethiopia | ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን፣ ለዓለም ልዩ የሆነ የቡና ሥነ-ሥርዓት ባህል ያበረከተች ሀገር ናት።
ይህንን የቆየ ማህበራዊ መስተጋብራችንን ለማክበርና ይበልጥ ለማስተዋወቅ የተዘጋጀው ታላቁ ፌስቲቫል ለ2ኛ ጊዜ ሊካሄድ ዝግጅቱን አጠናቋል።
የፌስቲቫሉ ዋና ዋና ነጥቦች፦
📅 ቅዳሜ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም.
📍 በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም
👥 ከ2 ሺህ 5 መቶ እስከ 3 ሺህ የሚደርሱ የህብረተሰብ ክፍሎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
🎯 ዓላማው፦ የቡና ሥነ-ሥርዓት ባህላችንን ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ፣ ለዓለም ለማስተዋወቅና በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ ግፊት ለማድረግ ነው።
የዋርካ ቡና ኃ/የተ/የግል ማህበር መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሰዓዳ ሙስጠፋ እንደገለጹት፤ ይህ ፌስቲቫል ቡና ከኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ባለፈ ያለውን ጥልቅ ማህበራዊ ትስስር የሚያሳይ ነው።
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ሁሉም የሕብረተሰብ ክፍል በመታደም የኢትዮጵያን የቡና ባህል እንዲያደምቅ ጥሪ ቀርቧል።
ኑ! የጥቁር ወርቃችንን ሽታና የሥነ-ሥርዓቱን ውበት አብረን እናጣጥም! ☕️🌿
#ethiopiancoffee #coffeeculturefestival #unesco #warkacoffee #adwamuseum #addisababa #ethiopia #coffeeceremony #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ኢትዮጵያ የቡና መገኛ ብቻ ሳትሆን፣ ለዓለም ልዩ የሆነ የቡና ሥነ-ሥርዓት ባህል ያበረከተች ሀገር ናት።
ይህንን የቆየ ማህበራዊ መስተጋብራችንን ለማክበርና ይበልጥ ለማስተዋወቅ የተዘጋጀው ታላቁ ፌስቲቫል ለ2ኛ ጊዜ ሊካሄድ ዝግጅቱን አጠናቋል።
የፌስቲቫሉ ዋና ዋና ነጥቦች፦
📅 ቅዳሜ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም.
📍 በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም
👥 ከ2 ሺህ 5 መቶ እስከ 3 ሺህ የሚደርሱ የህብረተሰብ ክፍሎች ይገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።
🎯 ዓላማው፦ የቡና ሥነ-ሥርዓት ባህላችንን ለቀጣይ ትውልድ ለማስተላለፍ፣ ለዓለም ለማስተዋወቅና በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ ግፊት ለማድረግ ነው።
የዋርካ ቡና ኃ/የተ/የግል ማህበር መስራችና ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሰዓዳ ሙስጠፋ እንደገለጹት፤ ይህ ፌስቲቫል ቡና ከኢኮኖሚያዊ ፋይዳው ባለፈ ያለውን ጥልቅ ማህበራዊ ትስስር የሚያሳይ ነው።
በዚህ ታላቅ መድረክ ላይ ሁሉም የሕብረተሰብ ክፍል በመታደም የኢትዮጵያን የቡና ባህል እንዲያደምቅ ጥሪ ቀርቧል።
ኑ! የጥቁር ወርቃችንን ሽታና የሥነ-ሥርዓቱን ውበት አብረን እናጣጥም! ☕️🌿
#ethiopiancoffee #coffeeculturefestival #unesco #warkacoffee #adwamuseum #addisababa #ethiopia #coffeeceremony #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
2ኛው የኢትዮጵያ የቡና ባህል ቀን ፌስቲቫል በአድዋ ድል መታሰቢያ ይካሄዳል!
📅 የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 አዲስ አበባ
ዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል 2ኛውን የኢትዮጵያ የቡና ባህል ቀን ፌስቲቫል የፊታችን የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት እንደሚከበር ተገለፀ።
ይህ ፌስቲቫል ዝም ብሎ የቡና መጠጫ ፕሮግራም ብቻ ሳይሆን የሀገር ኩራት የሆነውን የቡና ባህላችንን በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረግበት ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ መሆን ተገልጿል።
በእለቱ የአስራ አንዱም ክልሎች ውብ የቡና ባህል አልባሳት እና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ፣በእናቶቻችን እጅ የሚፈሉ ጣፋጭ ቡናዎችና የባህል የቡና ቁርሶች፣የስዕል ኤግዚቢሽን፣ የእደ ጥበብ ስራዎች ባዛርና ልዩ ልዩ ጌሞች እንዲሁም ስለ ቡና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ከባለሙያዎች ጋር የፓናል ዉይይት እንደሚኖር ነዉ የተገለፀዉ።
በእለቱም ከ2500-3000 የከተማዋ ነዋሪዎችና የዉጭ ሀገር ጎብኚዎች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በፌስቲቫሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ ዲፕሎማቶች፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የኤምባሲ አምባሳደሮች፣ የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች እንዲሁም የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች ይገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።
እንዲሁም በዛሬዉ መርሀ-ግብር ዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማ እና የኢትዮጵያ ኤክስፖርት ማርኬት (EEM) በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸዉን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
#fastmereja | #ፋስት_መረጃ
----------------------------
ፈጣን • ታማኝ • ተደራሽ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቤተሰብ ይሁኑ፦
🔘 ቴሌግራም፦ https://t.me/fastmereja
📅 የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም
📍 አዲስ አበባ
ዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማህበር "የቡና ባህላችን ለሀገራዊ አንድነታችንና ለኢኮኖሚ እድገታችን" በሚል መሪ ቃል 2ኛውን የኢትዮጵያ የቡና ባህል ቀን ፌስቲቫል የፊታችን የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም በድምቀት እንደሚከበር ተገለፀ።
ይህ ፌስቲቫል ዝም ብሎ የቡና መጠጫ ፕሮግራም ብቻ ሳይሆን የሀገር ኩራት የሆነውን የቡና ባህላችንን በዓለም አቀፉ የቅርስ ተቋም (UNESCO) እንዲመዘገብ የሚደረግበት ትልቅ ሀገራዊ ንቅናቄ መሆን ተገልጿል።
በእለቱ የአስራ አንዱም ክልሎች ውብ የቡና ባህል አልባሳት እና የቁሳቁስ አውደ-ርዕይ፣በእናቶቻችን እጅ የሚፈሉ ጣፋጭ ቡናዎችና የባህል የቡና ቁርሶች፣የስዕል ኤግዚቢሽን፣ የእደ ጥበብ ስራዎች ባዛርና ልዩ ልዩ ጌሞች እንዲሁም ስለ ቡና ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ከባለሙያዎች ጋር የፓናል ዉይይት እንደሚኖር ነዉ የተገለፀዉ።
በእለቱም ከ2500-3000 የከተማዋ ነዋሪዎችና የዉጭ ሀገር ጎብኚዎች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በፌስቲቫሉ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የክልል ተወካዮች፣ ዲፕሎማቶች፣ በአዲስ አበባ የሚገኙ የኤምባሲ አምባሳደሮች፣ የቅርስ ጥበቃ ባለሙያዎች እንዲሁም የቡና ላኪዎችና ተመራማሪዎች ይገኛሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል።
እንዲሁም በዛሬዉ መርሀ-ግብር ዋርካ ኮፊ ኃ/የተ/የግ/ማ እና የኢትዮጵያ ኤክስፖርት ማርኬት (EEM) በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸዉን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል።
#fastmereja | #ፋስት_መረጃ
----------------------------
ፈጣን • ታማኝ • ተደራሽ
መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ቤተሰብ ይሁኑ፦
🔘 ቴሌግራም፦ https://t.me/fastmereja
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የጥበብ ደም ማነስ፦ የ18 በመቶው እውነታ እና የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት የህልውና አደጋ
በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የታየው የዩኒቨርሲቲዎች መስፋፋት በብዙዎች ዘንድ "የቁጥር አብዮት" ተብሎ ሲወደስ ቆይቷል። ከመሬት እንደሚበቅል እንጉዳይ በየክልሉ የተተከሉ ዘመናዊ ሕንፃዎች፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን እቅፍ አድርገው ሲቀበሉ ማየት ለሀገር ተስፋ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ሰሞኑን በትምህርት ሚኒስቴር ይፋ የተደረገው አንድ መርዶ መሰል መረጃ የዚህን አብዮት ውስጣዊ ይዘት ፍንትው አድርጎ አሳይቷል፦
የኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መምህራን የዶክትሬት ዲግሪ (PhD) ስብጥር 18 በመቶ ብቻ ነው።
ይህ ቁጥር ተራ አኃዝ አይደለም፤ የሀገሪቱን የዕውቀት ማገር የነቀነቀ፣ ጥበብ በደረቀበት ምድር ላይ የቆምን መሆናችንን የሚያሳብቅ "የአእምሮ ደም ማነስ" ምልክት ነው። 82 በመቶው የሀገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት የሚመራው ገና በሁለተኛ ዲግሪና በለጋ ወጣት መምህራን መሆኑ፣ የነገዋን ኢትዮጵያ የሚረከበው ትውልድ በምን ዓይነት የዕውቀት ጥራት ላይ እንዳለ ያሳስባል።
1. የቁጥሮች ቋንቋ እና የዓለም አቀፉ መድረክ መርዶ
በዓለም አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ትምህርት ጥራት የሚለካው በሕንጻዎች ርዝመት ወይም በተማሪዎች ብዛት ሳይሆን፣ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚመነጨው አዲስ ዕውቀት (Knowledge Production) ነው። የዓለም ባንክ እና የዩኔስኮ (UNESCO) ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ አንድ ሀገር ወደ ኢንዱስትሪ ሽግግር ለማምራትና በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን ቢያንስ 40% እና ከዚያ በላይ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ያስፈልጓታል።
የኢትዮጵያን 18% ከጎረቤት ሀገራት ተሞክሮ ጋር ስናነጻጽረው እውነታው ይበልጥ ልብ አንጠልጣይ ይሆናል። ለምሳሌ ኬንያ ይህንን ቁጥር ከ35% በላይ ለማድረስ ያደረገችው ጥረት በምስራቅ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል (Silicon Savannah) እንድትሆን አስችሏታል። ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ቁጥሩን ወደ 50% በማስጠጋቷ አህጉራዊ የምርምር ቁንጮ ለመሆን በቅታለች። በኢትዮጵያ ግን አሁንም 82 በመቶው ትምህርት የሚሰጠው በወጣት መምህራን መሆኑ፣ ተማሪዎች ከአዲስ የምርምር ግኝቶች ይልቅ የቆዩ ንድፈ-ሀሳቦችን ብቻ እንዲቀሰሙ አድርጓቸዋል።
ይህ ሁኔታ "ዕውር ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ጉድጓድ ይገባሉ" የሚለውን ስጋት እውን ያደርገዋል።
2. የእውቀት ነፃነት ወይስ የዲግሪ ክምችት?
ታላቁ የግሪክ ፈላስፋ ፕላቶ በ"ሪፐብሊክ" መጽሐፉ ላይ "ፈላስፋ ነገሥታት" ሀገርን መምራት እንዳለባቸው ሲሰብክ፣ እውቀት ከሥልጣን ጋር መጣመር እንዳለበት ያምን ነበር። በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች "እውነትን" ከመፈለግ ይልቅ "ምስክር ወረቀት" ለማተም የሚሯሯጡ ፋብሪካዎች ሲመስሉ ይስተዋላል።
ከልብ ለማስተማር የሚተጉም ተቋማትም እንዳሉ መካድ የለብንም።
ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪውን ለነፃነትና ለፈጠራ ከማዘጋጀት ይልቅ፣ ለሥራ ቅጥር ወረፋ ሲያዝጋጁ ብዙ ጊዜ ተስተውለዋል።
ጀርመናዊው ፈላስፋ ማርቲን ሄይዴገር ስለ ቴክኖሎጂ ሲተነትን፣ ቴክኖሎጂ መሣሪያ ብቻ ሳይሆን "የመግለጫ መንገድ" ነው ይላል።
ኢትዮጵያ 1,200 መምህራንን ወደ ህንድ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች (IIT) ለመላክ ማቀዷ፣ ሄይዴገር እንደሚለው "የሰው ኃይል ክምችት" የመፍጠር ትልቅ ጥረት ነው። ሆኖም ሚዛናዊው ጥያቄ፦ እነዚህ መምህራን ሲመለሱ የህንድን ቴክኖሎጂ ይዘው ይመጣሉ ወይስ የኢትዮጵያን ችግር በቴክኖሎጂ የሚፈታ አእምሮ?
ለውጡ የሚመጣው በዲግሪው ብዛት ሳይሆን በዲግሪው ውስጥ ባለው የነፃነት መንፈስ ነው።
3. የሀገራት ተሞክሮ፦ የደቡብ ኮሪያ እና የህንድ ትምህርት
ኢትዮጵያ ልትማርባቸው የሚገቡ ሁለት ታላላቅ ተሞክሮዎች አሉ። አንደኛው የደቡብ ኮሪያ ተዓምር ነው። በ1960ዎቹ ኮሪያ ከኢትዮጵያ በታች የነበረች ደሃ ሀገር ነበረች። ምስጢራቸው ግን መምህራኖቻቸውን ወደ ውጭ መላክ ብቻ አልነበረም፤ የተመለሱት ምሁራን በሀገራቸው "የመንግስት ሳይንቲስት" ተብለው ትልቅ ክብርና ደመወዝ እንዲያገኙ ማድረጋቸው ነው።
ዛሬ ኮሪያ የሳምሰንግና የሃዩንዳይ ባለቤት የሆነችው በዚያ የጥራት መሠረት ላይ ነው።
በሌላ በኩል የህንድ ተሞክሮ ድብልቅ ነው። ህንድ ዛሬ የዓለም የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን የቻለችው በ IIT አማካኝነት ቢሆንም፣ በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ምርጥ ምሁራኖቿን ለሲሊኮን ቫሊ (USA) አሳልፋ ትሰጣለች (Brain Drain)።
ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር የጀመረችው ስምምነት ተስፋ ሰጪ ቢሆንም፣ ምሁራኑን በሀገር ውስጥ የሚያቆይ (Retention) ሥርዓት ካልተዘረጋ ግን "ለሰው ሀገር ነፃ የሰው ኃይል ማሰልጠን" ይሆንብናል።
4. ልበ አንጠልጣዩ እውነታ፦ ለምን አይመለሱም?
ኢትዮጵያ ባለፉት 20 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ መምህራንን ወደ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ እና እስያ ልካለች። ተመልሰው ሀገራቸውን ከማገልገል ይልቅ በሄዱበት መቅረትን የመረጡ እንዳሉ የአደባባይ ሀቅ ነው። ለምን?
የደመወዝ ማነስ፦ የአንድ የPhD መምህር የወር ደመወዝ ኑሮን ለማሸነፍ በመክበዱ
የምርምር መርገጥ፦ ለምርምር የሚመደበው በጀት ከጠቅላላ ሀገራዊ ምርት (GDP) ከ 0.5% በታች መሆኑ።
የአካዳሚክ ነፃነት፦ ዩኒቨርሲቲዎች ከፖለቲካ ተጽዕኖ ነፃ አለመሆናቸው።
5. የመፍትሔ አቅጣጫ
መንግስት አሁን የጀመረው የ1,200 መምህራን ስልጠና "የደም ልገሳ" ያህል አስፈላጊ ነው። ነገር ግን ደም የተለገሰው ሰውዬ ውስጣዊ ቁስሉ ካልታከመ ደሙ መፍሰሱ አይቀሬ ነው። ለውጡ እንዲመጣ የሚከተሉት ነጥቦች በቅንጅት መተግበር አለባቸው፦
የምሁራን ክብርና ማበረታቻ፦ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ጥሩ የኑሮ ሁኔታ ሊመቻችላቸው ይገባል።
ከፖለቲካ ነፃ የሆነ አመራር፦ ዩኒቨርሲቲዎች ለዕውቀት ብቻ ታማኝ የሆኑ አመራሮች ያስፈልጓቸዋል።
የምርምር በጀት ማሳደግ፦ ራሳችንን ለመፍጠር ደግሞ ለምርምር የሚሆን ገንዘብ መመደብ ግዴታ ነው።
ማጠቃለያ
የ18 በመቶው እውነታ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ያለበትን ከባድ ችግር ቢያሳይም፣ አሁን የተጀመሩት እንቅስቃሴዎች ግን እንደ "ለውጥ ማለዳ" ሊታዩ ይችላሉ። ኢትዮጵያ በኮንክሪት ሕንጻዎች መኩራቷን ትታ፣ በአእምሮ ግንባታ ላይ ካልተረባረበች፣ ዩኒቨርሲቲዎቻችን ወደፊት "የመቃብር ስፍራዎች" መሆናቸው አይቀሬ ነው። 1,200 መምህራን ብቻ ሳይሆኑ፣ 1,200 የነፃነት እና የፈጠራ አውድማዎች ያስፈልጉናል።
በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የታየው የዩኒቨርሲቲዎች መስፋፋት በብዙዎች ዘንድ "የቁጥር አብዮት" ተብሎ ሲወደስ ቆይቷል። ከመሬት እንደሚበቅል እንጉዳይ በየክልሉ የተተከሉ ዘመናዊ ሕንፃዎች፣ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎችን እቅፍ አድርገው ሲቀበሉ ማየት ለሀገር ተስፋ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ሰሞኑን በትምህርት ሚኒስቴር ይፋ የተደረገው አንድ መርዶ መሰል መረጃ የዚህን አብዮት ውስጣዊ ይዘት ፍንትው አድርጎ አሳይቷል፦
የኢትዮጵያ የከፍተኛ ትምህርት መምህራን የዶክትሬት ዲግሪ (PhD) ስብጥር 18 በመቶ ብቻ ነው።
ይህ ቁጥር ተራ አኃዝ አይደለም፤ የሀገሪቱን የዕውቀት ማገር የነቀነቀ፣ ጥበብ በደረቀበት ምድር ላይ የቆምን መሆናችንን የሚያሳብቅ "የአእምሮ ደም ማነስ" ምልክት ነው። 82 በመቶው የሀገሪቱ ከፍተኛ ትምህርት የሚመራው ገና በሁለተኛ ዲግሪና በለጋ ወጣት መምህራን መሆኑ፣ የነገዋን ኢትዮጵያ የሚረከበው ትውልድ በምን ዓይነት የዕውቀት ጥራት ላይ እንዳለ ያሳስባል።
1. የቁጥሮች ቋንቋ እና የዓለም አቀፉ መድረክ መርዶ
በዓለም አቀፍ ደረጃ የከፍተኛ ትምህርት ጥራት የሚለካው በሕንጻዎች ርዝመት ወይም በተማሪዎች ብዛት ሳይሆን፣ በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ በሚመነጨው አዲስ ዕውቀት (Knowledge Production) ነው። የዓለም ባንክ እና የዩኔስኮ (UNESCO) ጥናቶች እንደሚያሳዩት፣ አንድ ሀገር ወደ ኢንዱስትሪ ሽግግር ለማምራትና በዓለም አቀፍ ገበያ ተወዳዳሪ ለመሆን ቢያንስ 40% እና ከዚያ በላይ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ያስፈልጓታል።
የኢትዮጵያን 18% ከጎረቤት ሀገራት ተሞክሮ ጋር ስናነጻጽረው እውነታው ይበልጥ ልብ አንጠልጣይ ይሆናል። ለምሳሌ ኬንያ ይህንን ቁጥር ከ35% በላይ ለማድረስ ያደረገችው ጥረት በምስራቅ አፍሪካ የቴክኖሎጂ ማዕከል (Silicon Savannah) እንድትሆን አስችሏታል። ደቡብ አፍሪካ ደግሞ ቁጥሩን ወደ 50% በማስጠጋቷ አህጉራዊ የምርምር ቁንጮ ለመሆን በቅታለች። በኢትዮጵያ ግን አሁንም 82 በመቶው ትምህርት የሚሰጠው በወጣት መምህራን መሆኑ፣ ተማሪዎች ከአዲስ የምርምር ግኝቶች ይልቅ የቆዩ ንድፈ-ሀሳቦችን ብቻ እንዲቀሰሙ አድርጓቸዋል።
ይህ ሁኔታ "ዕውር ዕውርን ቢመራው ሁለቱም ጉድጓድ ይገባሉ" የሚለውን ስጋት እውን ያደርገዋል።
2. የእውቀት ነፃነት ወይስ የዲግሪ ክምችት?
ታላቁ የግሪክ ፈላስፋ ፕላቶ በ"ሪፐብሊክ" መጽሐፉ ላይ "ፈላስፋ ነገሥታት" ሀገርን መምራት እንዳለባቸው ሲሰብክ፣ እውቀት ከሥልጣን ጋር መጣመር እንዳለበት ያምን ነበር። በኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲዎች "እውነትን" ከመፈለግ ይልቅ "ምስክር ወረቀት" ለማተም የሚሯሯጡ ፋብሪካዎች ሲመስሉ ይስተዋላል።
ከልብ ለማስተማር የሚተጉም ተቋማትም እንዳሉ መካድ የለብንም።
ዩኒቨርሲቲዎች ተማሪውን ለነፃነትና ለፈጠራ ከማዘጋጀት ይልቅ፣ ለሥራ ቅጥር ወረፋ ሲያዝጋጁ ብዙ ጊዜ ተስተውለዋል።
ጀርመናዊው ፈላስፋ ማርቲን ሄይዴገር ስለ ቴክኖሎጂ ሲተነትን፣ ቴክኖሎጂ መሣሪያ ብቻ ሳይሆን "የመግለጫ መንገድ" ነው ይላል።
ኢትዮጵያ 1,200 መምህራንን ወደ ህንድ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩቶች (IIT) ለመላክ ማቀዷ፣ ሄይዴገር እንደሚለው "የሰው ኃይል ክምችት" የመፍጠር ትልቅ ጥረት ነው። ሆኖም ሚዛናዊው ጥያቄ፦ እነዚህ መምህራን ሲመለሱ የህንድን ቴክኖሎጂ ይዘው ይመጣሉ ወይስ የኢትዮጵያን ችግር በቴክኖሎጂ የሚፈታ አእምሮ?
ለውጡ የሚመጣው በዲግሪው ብዛት ሳይሆን በዲግሪው ውስጥ ባለው የነፃነት መንፈስ ነው።
3. የሀገራት ተሞክሮ፦ የደቡብ ኮሪያ እና የህንድ ትምህርት
ኢትዮጵያ ልትማርባቸው የሚገቡ ሁለት ታላላቅ ተሞክሮዎች አሉ። አንደኛው የደቡብ ኮሪያ ተዓምር ነው። በ1960ዎቹ ኮሪያ ከኢትዮጵያ በታች የነበረች ደሃ ሀገር ነበረች። ምስጢራቸው ግን መምህራኖቻቸውን ወደ ውጭ መላክ ብቻ አልነበረም፤ የተመለሱት ምሁራን በሀገራቸው "የመንግስት ሳይንቲስት" ተብለው ትልቅ ክብርና ደመወዝ እንዲያገኙ ማድረጋቸው ነው።
ዛሬ ኮሪያ የሳምሰንግና የሃዩንዳይ ባለቤት የሆነችው በዚያ የጥራት መሠረት ላይ ነው።
በሌላ በኩል የህንድ ተሞክሮ ድብልቅ ነው። ህንድ ዛሬ የዓለም የቴክኖሎጂ ማዕከል ለመሆን የቻለችው በ IIT አማካኝነት ቢሆንም፣ በየዓመቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ምርጥ ምሁራኖቿን ለሲሊኮን ቫሊ (USA) አሳልፋ ትሰጣለች (Brain Drain)።
ኢትዮጵያ ከህንድ ጋር የጀመረችው ስምምነት ተስፋ ሰጪ ቢሆንም፣ ምሁራኑን በሀገር ውስጥ የሚያቆይ (Retention) ሥርዓት ካልተዘረጋ ግን "ለሰው ሀገር ነፃ የሰው ኃይል ማሰልጠን" ይሆንብናል።
4. ልበ አንጠልጣዩ እውነታ፦ ለምን አይመለሱም?
ኢትዮጵያ ባለፉት 20 ዓመታት በሺዎች የሚቆጠሩ መምህራንን ወደ አውሮፓ፣ ሰሜን አሜሪካ እና እስያ ልካለች። ተመልሰው ሀገራቸውን ከማገልገል ይልቅ በሄዱበት መቅረትን የመረጡ እንዳሉ የአደባባይ ሀቅ ነው። ለምን?
የደመወዝ ማነስ፦ የአንድ የPhD መምህር የወር ደመወዝ ኑሮን ለማሸነፍ በመክበዱ
የምርምር መርገጥ፦ ለምርምር የሚመደበው በጀት ከጠቅላላ ሀገራዊ ምርት (GDP) ከ 0.5% በታች መሆኑ።
የአካዳሚክ ነፃነት፦ ዩኒቨርሲቲዎች ከፖለቲካ ተጽዕኖ ነፃ አለመሆናቸው።
5. የመፍትሔ አቅጣጫ
መንግስት አሁን የጀመረው የ1,200 መምህራን ስልጠና "የደም ልገሳ" ያህል አስፈላጊ ነው። ነገር ግን ደም የተለገሰው ሰውዬ ውስጣዊ ቁስሉ ካልታከመ ደሙ መፍሰሱ አይቀሬ ነው። ለውጡ እንዲመጣ የሚከተሉት ነጥቦች በቅንጅት መተግበር አለባቸው፦
የምሁራን ክብርና ማበረታቻ፦ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው መምህራን ጥሩ የኑሮ ሁኔታ ሊመቻችላቸው ይገባል።
ከፖለቲካ ነፃ የሆነ አመራር፦ ዩኒቨርሲቲዎች ለዕውቀት ብቻ ታማኝ የሆኑ አመራሮች ያስፈልጓቸዋል።
የምርምር በጀት ማሳደግ፦ ራሳችንን ለመፍጠር ደግሞ ለምርምር የሚሆን ገንዘብ መመደብ ግዴታ ነው።
ማጠቃለያ
የ18 በመቶው እውነታ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ትምህርት ያለበትን ከባድ ችግር ቢያሳይም፣ አሁን የተጀመሩት እንቅስቃሴዎች ግን እንደ "ለውጥ ማለዳ" ሊታዩ ይችላሉ። ኢትዮጵያ በኮንክሪት ሕንጻዎች መኩራቷን ትታ፣ በአእምሮ ግንባታ ላይ ካልተረባረበች፣ ዩኒቨርሲቲዎቻችን ወደፊት "የመቃብር ስፍራዎች" መሆናቸው አይቀሬ ነው። 1,200 መምህራን ብቻ ሳይሆኑ፣ 1,200 የነፃነት እና የፈጠራ አውድማዎች ያስፈልጉናል።
6 months ago
🌼 የፍቅርና የምስጋና ስጦታ የሆነው የጌዴኦ ህዝብ "ዳራሮ" በዓል በሸራተን አዲስ ደመቀ!
#ethiopia | "ወደ ዩኔስኮ ለመግባት ዝግጅት እየተደረገ ነው"
በጌዴኦ ማህበረሰብ ዘንድ እንደ አዲስ ዓመት እና የዘመን መለወጫ የሚከበረው ታላቁ “ዳራሮ” በዓል፤ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል በድምቀት ተከብሯል።
ዳራሮ ምንድን ነው?
✅ የጌዴኦ ህዝብ ከአሮጌው ዘመን ወደ አዲስ ዘመን መሸጋገሩን የሚያበስርበት፣
✅ ማህበረሰቡ ለአባ ገዳዎች ስጦታ ይዞ በመቅረብ ምርቃት የሚቀበልበት፣
✅ ለፈጣሪ ምስጋና እና ለቀጣይ ዘመን ምርት ጸሎት የሚደረግበት፣
✅ የሰላም፣ የስጦታ እና የምስጋና በዓል ነው።
በሸራተን አዲስ በተዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ፤ በዓሉ በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ አስፈላጊው የመረጃ ማደራጀት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።
ዋናው በዓል የፊታችን አርብ ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም በዲላ ከተማ በድምቀት ይከበራል።
እንኳን አደረሳችሁ!
#dararo #gedeo #newyear #culture #sheratonaddis #unesco #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | "ወደ ዩኔስኮ ለመግባት ዝግጅት እየተደረገ ነው"
በጌዴኦ ማህበረሰብ ዘንድ እንደ አዲስ ዓመት እና የዘመን መለወጫ የሚከበረው ታላቁ “ዳራሮ” በዓል፤ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል በድምቀት ተከብሯል።
ዳራሮ ምንድን ነው?
✅ የጌዴኦ ህዝብ ከአሮጌው ዘመን ወደ አዲስ ዘመን መሸጋገሩን የሚያበስርበት፣
✅ ማህበረሰቡ ለአባ ገዳዎች ስጦታ ይዞ በመቅረብ ምርቃት የሚቀበልበት፣
✅ ለፈጣሪ ምስጋና እና ለቀጣይ ዘመን ምርት ጸሎት የሚደረግበት፣
✅ የሰላም፣ የስጦታ እና የምስጋና በዓል ነው።
በሸራተን አዲስ በተዘጋጀው መርሐ ግብር ላይ፤ በዓሉ በዩኔስኮ (UNESCO) የማይዳሰስ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ አስፈላጊው የመረጃ ማደራጀት ስራ እየተከናወነ መሆኑ ተገልጿል።
ዋናው በዓል የፊታችን አርብ ጥር 30 ቀን 2018 ዓ.ም በዲላ ከተማ በድምቀት ይከበራል።
እንኳን አደረሳችሁ!
#dararo #gedeo #newyear #culture #sheratonaddis #unesco #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
7 months ago
🕊️ የጥምቀት በዓል ዙሪያ የከተማ አስተዳደሩ እና የቤተክርስቲያኗ አባቶች መከሩ
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መጪውን የጥምቀት በዓል አከባበር አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች እና ከበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጉን አስታወቀ።
✨ "የዓለም ሀብት የሆነው በዓል" — ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከውይይቱ በኋላ ባስተላለፉት መልእክት፣ የጥምቀት በዓል የሃይማኖቱ ተከታዮች በዓል ብቻ ሳይሆን በዩኔስኮ የተመዘገበ "የዓለም ሀብት" መሆኑን ገልጸዋል። በዓሉ የከተማዋ የድምቀት ምንጭ እና የበርካታ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች መዳረሻ መሆኑንም አክለዋል።
🏗️ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች
በውይይቱ ላይ የተነሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ሃይማኖታዊ እሴት፦ በዓሉ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ እና ፍፁም ባማረ መልኩ በሁሉም ስፍራዎች እንዲከበር ስምምነት ላይ ተደርሷል።
* የዝግጅት ሂደት፦ አጠቃላይ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተሳካ ሁኔታ እየተከናወኑ መሆኑ ተረጋግጧል።
* ሁለንተናዊ ድጋፍ፦ የከተማ አስተዳደሩ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርግ ከንቲባዋ አረጋግጠዋል።
አስተዳደሩ እንደሌሎች የአደባባይ በዓላት ሁሉ፣ ጥምቀትም የአዲስ አበባን ሰላምና ውበት ለዓለም በሚያሳይ መልኩ እንዲከበር በቁርጠኝነት እንደሚሰራ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ጥምቀት #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #ባህልናቱሪዝም #ኦርቶዶክስ #ከንቲባአዳነች #epiphany #timket #addisababa #ethiopia #unesco
#ethiopia | የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር መጪውን የጥምቀት በዓል አከባበር አስመልክቶ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች እና ከበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ጋር ውጤታማ ውይይት ማድረጉን አስታወቀ።
✨ "የዓለም ሀብት የሆነው በዓል" — ከንቲባ አዳነች አቤቤ
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከውይይቱ በኋላ ባስተላለፉት መልእክት፣ የጥምቀት በዓል የሃይማኖቱ ተከታዮች በዓል ብቻ ሳይሆን በዩኔስኮ የተመዘገበ "የዓለም ሀብት" መሆኑን ገልጸዋል። በዓሉ የከተማዋ የድምቀት ምንጭ እና የበርካታ ዓለም አቀፍ ጎብኚዎች መዳረሻ መሆኑንም አክለዋል።
🏗️ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች
በውይይቱ ላይ የተነሱ ዋና ዋና ነጥቦች፦
* ሃይማኖታዊ እሴት፦ በዓሉ ሃይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ እና ፍፁም ባማረ መልኩ በሁሉም ስፍራዎች እንዲከበር ስምምነት ላይ ተደርሷል።
* የዝግጅት ሂደት፦ አጠቃላይ የቅድመ ዝግጅት ስራዎች በተሳካ ሁኔታ እየተከናወኑ መሆኑ ተረጋግጧል።
* ሁለንተናዊ ድጋፍ፦ የከተማ አስተዳደሩ በዓሉ በሰላም እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ እንደሚያደርግ ከንቲባዋ አረጋግጠዋል።
አስተዳደሩ እንደሌሎች የአደባባይ በዓላት ሁሉ፣ ጥምቀትም የአዲስ አበባን ሰላምና ውበት ለዓለም በሚያሳይ መልኩ እንዲከበር በቁርጠኝነት እንደሚሰራ አስታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ጥምቀት #አዲስአበባ #ኢትዮጵያ #ባህልናቱሪዝም #ኦርቶዶክስ #ከንቲባአዳነች #epiphany #timket #addisababa #ethiopia #unesco
7 months ago
🍽️ ክትፎን ጨምሮ አራት የጉራጌ ዕሴቶች ወደ ዩኔስኮ (UNESCO) ሊያመሩ ነው
#ethiopia | የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ፣ ታዋቂውን የጉራጌ ክትፎን ጨምሮ አራት የጉራጌ ባህላዊ እሴቶችን በዓለም የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ ለማስመዝገብ ጥናት መጀመሩን አስታወቀ።
🥩 ክትፎ፦ ከምግብነት በላይ የሆነ የማንነት መገለጫ
የጉራጌ ክትፎ በዩኔስኮ ቅድሚያ ከተሰጣቸው እሴቶች መካከል ቀዳሚው ነው። ክትፎ ለጉራጌ ማህበረሰብ ምግብ ብቻ ሳይሆን የእንግዳ መቀበያ፣ የማህበራዊ ትስስር እና የጥበብ መገለጫ ነው። በአሁኑ ወቅት የክትፎ አዘገጃጀት፣ ከቆጮ፣ ከሚጥሚጣ እና ከንጥር ቅቤ ጋር ያለው ቁርኝት በጥልቀት እየተጠና ይገኛል።
📜 ሊመዘገቡ የታጩት አራት የኩራት ምንጮች፦
* የክትፎ አዘገጃጀት ጥበብ፦ ልዩ የሆነው የማክተፍ፣ የቅመማ ቅመም አጠቃቀምና የማቅረብ ስነስርዓት።
* ባህላዊ የክብ ቤት አሰራር፦ ያለ ሚስማር የሚገነባውና ለዘመናት የሚቆየው፣ የምህንድስና ጥበብ የታየበት የቤት አሰራር።
* የጎርደና የዳኝነት ስርአት፦ ለማህበራዊ ሰላምና ፍትህ የሚጠቀሙበት ጥንታዊና ውጤታማ የዳኝነት ስርዓት።
* የጀፎረ (መንደር) አወቃቀር፦ ለጋራ መስተጋብር በሚመች መልኩ የሚሰሩ ሰፋፊ መንገዶችና ማራኪ የመንደር አቀማመጥ።
📍 የጥናቱ ሂደት ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
የመምሪያው ኃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመረጋ እንደገለጹት፣ ለኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቷል። ጥናቱ እንደተጠናቀቀ ሰነዱ በቀጥታ በፈረንሳይ ፓሪስ ለሚገኘው የዩኔስኮ ዋና መስሪያ ቤት ለውሳኔ ይላካል።
ከዚህ በተጨማሪ በዞኑ የሚገኙ ዕድሜ ጠገብ መስጂዶች፣ ጥንታዊ ኪታቦች፣ ገዳማትና ታሪካዊ ዋሻዎች ለቱሪስት መስህብነት እንዲውሉ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ጉራጌ #ክትፎ #ዩኔስኮ #ቅርስ #ኢትዮጵያ #ባህል #ቱሪዝም #የጉራጌባህል #gurage #kitfo #unesco #ethiopianheritage #tourismethiopia
#ethiopia | የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ፣ ታዋቂውን የጉራጌ ክትፎን ጨምሮ አራት የጉራጌ ባህላዊ እሴቶችን በዓለም የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ ለማስመዝገብ ጥናት መጀመሩን አስታወቀ።
🥩 ክትፎ፦ ከምግብነት በላይ የሆነ የማንነት መገለጫ
የጉራጌ ክትፎ በዩኔስኮ ቅድሚያ ከተሰጣቸው እሴቶች መካከል ቀዳሚው ነው። ክትፎ ለጉራጌ ማህበረሰብ ምግብ ብቻ ሳይሆን የእንግዳ መቀበያ፣ የማህበራዊ ትስስር እና የጥበብ መገለጫ ነው። በአሁኑ ወቅት የክትፎ አዘገጃጀት፣ ከቆጮ፣ ከሚጥሚጣ እና ከንጥር ቅቤ ጋር ያለው ቁርኝት በጥልቀት እየተጠና ይገኛል።
📜 ሊመዘገቡ የታጩት አራት የኩራት ምንጮች፦
* የክትፎ አዘገጃጀት ጥበብ፦ ልዩ የሆነው የማክተፍ፣ የቅመማ ቅመም አጠቃቀምና የማቅረብ ስነስርዓት።
* ባህላዊ የክብ ቤት አሰራር፦ ያለ ሚስማር የሚገነባውና ለዘመናት የሚቆየው፣ የምህንድስና ጥበብ የታየበት የቤት አሰራር።
* የጎርደና የዳኝነት ስርአት፦ ለማህበራዊ ሰላምና ፍትህ የሚጠቀሙበት ጥንታዊና ውጤታማ የዳኝነት ስርዓት።
* የጀፎረ (መንደር) አወቃቀር፦ ለጋራ መስተጋብር በሚመች መልኩ የሚሰሩ ሰፋፊ መንገዶችና ማራኪ የመንደር አቀማመጥ።
📍 የጥናቱ ሂደት ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
የመምሪያው ኃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመረጋ እንደገለጹት፣ ለኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቷል። ጥናቱ እንደተጠናቀቀ ሰነዱ በቀጥታ በፈረንሳይ ፓሪስ ለሚገኘው የዩኔስኮ ዋና መስሪያ ቤት ለውሳኔ ይላካል።
ከዚህ በተጨማሪ በዞኑ የሚገኙ ዕድሜ ጠገብ መስጂዶች፣ ጥንታዊ ኪታቦች፣ ገዳማትና ታሪካዊ ዋሻዎች ለቱሪስት መስህብነት እንዲውሉ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ጉራጌ #ክትፎ #ዩኔስኮ #ቅርስ #ኢትዮጵያ #ባህል #ቱሪዝም #የጉራጌባህል #gurage #kitfo #unesco #ethiopianheritage #tourismethiopia
7 months ago
የጉራጌ ክትፎ ወደ ዩኔስኮ የዓለም ቅርስነት! 🇪🇹🍲✨
ታዋቂው የጉራጌ ክትፎን ጨምሮ አራት የጉራጌ ባህላዊ እሴቶችን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (UNESCO) በዓለም የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ ለማስመዝገብ ጥናት መጀመሩን የዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።
🔹 ለምን ክትፎ ቅድሚያ ተሰጠው?
ክትፎ ከምግብነቱ ባለፈ የጉራጌ ማህበረሰብ መገለጫ፣ የእንግዳ መቀበያ እና የማህበራዊ ትስስር እሴት በመሆኑ ነው። በአሁኑ ወቅት የክትፎ አዘገጃጀት፣ የሚያስፈልጉ ግብዓቶች (እንደ ቆጮ፣ ሚጥሚጣ እና ንጥር ቅቤ) ያላቸውን ጥበብ በማካተት ሰፊ ጥናት እየተደረገ ይገኛል።
🔹 ሊመዘገቡ የታጩ አራት እሴቶች፦
1️⃣ የጉራጌ ክትፎ አዘገጃጀት፦ ልዩ የሆነው የማክተፍ እና የቅመማ ቅመም ጥበብ።
2️⃣ ባህላዊ የቤት አሰራር (ክብ ቤት)፦ ያለ ሚስማር የሚገነባውና ለዘመናት የሚቆየው የቤት አሰራር ጥበብ።
3️⃣ ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት (የጎርደና ስርአት)፦ ማህበራዊ ሰላምን ለማስፈን የሚጠቀሙበት ጥንታዊ የፍትህ ስርአት።
4️⃣ የጉራጌ መንደር (ጀፎረ) አሰራር፦ ለጋራ መስተጋብር በሚመች መልኩ የሚሰሩ ሰፋፊ መንገዶችና የመንደር አወቃቀር።
📍 የጥናቱ ሂደት
የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመረጋ እንደገለጹት፣ ለኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቷል። ጥናቱ እንደተጠናቀቀም ሰነዱ ለዩኔስኮ ዋና መስሪያ ቤት ለውሳኔ ይላካል።
🔹 ሌሎች የሚጠበቁ ቅርሶች
በዞኑ የሚገኙ ታሪካዊ ዋሻዎች፣ በዕድሜ ጠገብ መስጂዶች የሚገኙ ጥንታዊ ኪታቦች እና በገዳማት የሚገኙ ንዋየ ቅድሳት ለቱሪስት መስህብነት እንዲውሉና ጥበቃ እንዲደረግላቸው በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ብስራት ራዲዮ
ታዋቂው የጉራጌ ክትፎን ጨምሮ አራት የጉራጌ ባህላዊ እሴቶችን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (UNESCO) በዓለም የማይዳሰሱ ቅርሶች ዝርዝር ውስጥ ለማስመዝገብ ጥናት መጀመሩን የዞኑ ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ።
🔹 ለምን ክትፎ ቅድሚያ ተሰጠው?
ክትፎ ከምግብነቱ ባለፈ የጉራጌ ማህበረሰብ መገለጫ፣ የእንግዳ መቀበያ እና የማህበራዊ ትስስር እሴት በመሆኑ ነው። በአሁኑ ወቅት የክትፎ አዘገጃጀት፣ የሚያስፈልጉ ግብዓቶች (እንደ ቆጮ፣ ሚጥሚጣ እና ንጥር ቅቤ) ያላቸውን ጥበብ በማካተት ሰፊ ጥናት እየተደረገ ይገኛል።
🔹 ሊመዘገቡ የታጩ አራት እሴቶች፦
1️⃣ የጉራጌ ክትፎ አዘገጃጀት፦ ልዩ የሆነው የማክተፍ እና የቅመማ ቅመም ጥበብ።
2️⃣ ባህላዊ የቤት አሰራር (ክብ ቤት)፦ ያለ ሚስማር የሚገነባውና ለዘመናት የሚቆየው የቤት አሰራር ጥበብ።
3️⃣ ባህላዊ የዳኝነት ስርዓት (የጎርደና ስርአት)፦ ማህበራዊ ሰላምን ለማስፈን የሚጠቀሙበት ጥንታዊ የፍትህ ስርአት።
4️⃣ የጉራጌ መንደር (ጀፎረ) አሰራር፦ ለጋራ መስተጋብር በሚመች መልኩ የሚሰሩ ሰፋፊ መንገዶችና የመንደር አወቃቀር።
📍 የጥናቱ ሂደት
የጉራጌ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ ኃላፊ ወይዘሮ መሰረት አመረጋ እንደገለጹት፣ ለኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን የቀረበው ጥያቄ ተቀባይነት አግኝቷል። ጥናቱ እንደተጠናቀቀም ሰነዱ ለዩኔስኮ ዋና መስሪያ ቤት ለውሳኔ ይላካል።
🔹 ሌሎች የሚጠበቁ ቅርሶች
በዞኑ የሚገኙ ታሪካዊ ዋሻዎች፣ በዕድሜ ጠገብ መስጂዶች የሚገኙ ጥንታዊ ኪታቦች እና በገዳማት የሚገኙ ንዋየ ቅድሳት ለቱሪስት መስህብነት እንዲውሉና ጥበቃ እንዲደረግላቸው በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል።
ብስራት ራዲዮ
7 months ago
በባሌ ዞን የሚገኘውን ታሪካዊውን የድሬ ሼክ ሁሴን መካነ መቃብር እና የኢሬቻ በዓልን በዓለም አቀፉ የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ድርጅት (UNESCO) በቋሚ ቅርስነት ለማስመዝገብ ሰፋፊ ስራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የኦሮሚያ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ።
Sponsored by
Surafel
7 months ago
በኢትዮጵያ 334 ተፈጥሯዊ ዋሻዎችን በጥናት የለየው ብቸኛው የዋሻ ተመራማሪ - ናስር አሕመድ
#ethiopia | በኢትዮጵያ የመጀመሪያው፣ በአፍሪካ ደግሞ ሁለተኛው የዋሻ ተመራማሪ (Speleologist) የሆነው ኢትዮጵያዊው ናስር አሕመድ፤ እስካሁን ባደረገው ከፍተኛ ተጋድሎ የሚጠይቅ የምርምር ሥራ 334 ተፈጥሯዊ ዋሻዎችን በጥናት መለየቱን ገለጸ።
ተመራማሪው በዘርፉ ላበረከተው አስተዋጽኦ አህጉሪቱን ወክሎ በጀርመን ሀገር ዕውቅና እና ሽልማት ተሰጥቶታል።
ትምህርት እና ወደ ሀገር ቤት መመለስ
ተወልዶ ያደገው በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ የሆነው ናስር፤ የዋሻ ምርምር ትምህርቱን በፈረንሳይ፣ በጣሊያን እና በጀርመን ሀገራት ተከታትሏል።
በውጭ ዓለም የመኖር እና የመስራት ሰፊ ዕድል ቢኖረውም፤ "ሀገሬ በዚህ ሙያ እኔን ብቻ ስላላት፣ እንደ እኔ ያሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶችን ማፍራት አለብኝ" በሚል ወደ ሀገር ቤት ተመልሶ በኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ በምርምር ሥራ ላይ ተሰማርቶ ይገኛል።
የምርምር ውጤቶች እና ግኝቶች
ናስር እስካሁን ባደረገው ጥናት፡-
334 ተፈጥሯዊ ዋሻዎችን መለየት የቻለ ሲሆን፣ በ200ዎቹ ላይ "Caves in Oromia" የተሰኘ መጽሐፍ አሳትሟል።
ከጥንታዊው የኦሮሞ ሥልጣኔ ጋር የተያያዙ 133 የድንጋይ ላይ ጽሑፎችንና ስዕሎችን በዋሻዎች ውስጥ አግኝቷል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቀውን የሶፍ ዑመር ዋሻ አስመልክቶ ባለ 350 ገጽ መጽሐፍ አዘጋጅቶ ለምረቃ አድርሷል።
በሐረርጌ የሚገኘው እና በስሙ የተሰየመው "ናሲኦል" ዋሻ፤ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዓመታት ዕድሜ እንዳለው በታይዋን ዩኒቨርሲቲ ላቦራቶሪ ተረጋግጧል።
የሙያው አደገኛነት
የዋሻ ምርምር ከፍተኛ የአካል ብቃት እና ድፍረት የሚጠይቅ ሙያ ነው። ናስር እንዳብራራው፣ ወደ ዋሻዎች ለመግባት ከ60 እስከ 100 ሜትር ጥልቀት ያላቸውን ገደሎች በገመድ መውረድ የግድ ይላል።
በሂደቱ የኦክስጅን እጥረት፣ የድንጋይ መደርመስ እና እንደ ዘንዶ ያሉ አደገኛ አራዊት ማጋጠማቸው የተለመደ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ በዘርፉ ከተሰማሩ ተመራማሪዎች መካከል 25 በመቶ የሚሆኑት ለሕይወት መጥፋት እንደሚጋለጡም ተመራማሪው ጠቁሟል።
የወደፊት ተስፋ እና ጥሪ
ዋሻዎች የሀገርን የጥንት የአየር ንብረት ሁኔታ ለማጥናት እና ለግብርና ምርምር ጠቃሚ መረጃዎችን የያዙ ናቸው።
በአሁኑ ወቅት የሶፍ ዑመር ዋሻ በዩኔስኮ (UNESCO) የዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አስፈላጊው የጥናት ሰነድ በናስር እና በቡድኑ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ተመራማሪው መንግሥት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት የዋሻ ምርምር ተቋም እንዲያቋቁም እና ተተኪ ወጣቶችን ለማፍራት እንዲሰራ ጥሪ አቅርቧል።
"የሀገር ሀብትና ዕድገት በዋሻ ውስጥ ተደብቆ ይገኛል፤ ይህንን ሀብት ተንክባክቦ ለትውልድ ማስተላለፍ የሁላችንም ኃላፊነት ነው" ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia | በኢትዮጵያ የመጀመሪያው፣ በአፍሪካ ደግሞ ሁለተኛው የዋሻ ተመራማሪ (Speleologist) የሆነው ኢትዮጵያዊው ናስር አሕመድ፤ እስካሁን ባደረገው ከፍተኛ ተጋድሎ የሚጠይቅ የምርምር ሥራ 334 ተፈጥሯዊ ዋሻዎችን በጥናት መለየቱን ገለጸ።
ተመራማሪው በዘርፉ ላበረከተው አስተዋጽኦ አህጉሪቱን ወክሎ በጀርመን ሀገር ዕውቅና እና ሽልማት ተሰጥቶታል።
ትምህርት እና ወደ ሀገር ቤት መመለስ
ተወልዶ ያደገው በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ኮምቦልቻ ወረዳ የሆነው ናስር፤ የዋሻ ምርምር ትምህርቱን በፈረንሳይ፣ በጣሊያን እና በጀርመን ሀገራት ተከታትሏል።
በውጭ ዓለም የመኖር እና የመስራት ሰፊ ዕድል ቢኖረውም፤ "ሀገሬ በዚህ ሙያ እኔን ብቻ ስላላት፣ እንደ እኔ ያሉ በሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶችን ማፍራት አለብኝ" በሚል ወደ ሀገር ቤት ተመልሶ በኦሮሚያ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ በምርምር ሥራ ላይ ተሰማርቶ ይገኛል።
የምርምር ውጤቶች እና ግኝቶች
ናስር እስካሁን ባደረገው ጥናት፡-
334 ተፈጥሯዊ ዋሻዎችን መለየት የቻለ ሲሆን፣ በ200ዎቹ ላይ "Caves in Oromia" የተሰኘ መጽሐፍ አሳትሟል።
ከጥንታዊው የኦሮሞ ሥልጣኔ ጋር የተያያዙ 133 የድንጋይ ላይ ጽሑፎችንና ስዕሎችን በዋሻዎች ውስጥ አግኝቷል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚታወቀውን የሶፍ ዑመር ዋሻ አስመልክቶ ባለ 350 ገጽ መጽሐፍ አዘጋጅቶ ለምረቃ አድርሷል።
በሐረርጌ የሚገኘው እና በስሙ የተሰየመው "ናሲኦል" ዋሻ፤ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዓመታት ዕድሜ እንዳለው በታይዋን ዩኒቨርሲቲ ላቦራቶሪ ተረጋግጧል።
የሙያው አደገኛነት
የዋሻ ምርምር ከፍተኛ የአካል ብቃት እና ድፍረት የሚጠይቅ ሙያ ነው። ናስር እንዳብራራው፣ ወደ ዋሻዎች ለመግባት ከ60 እስከ 100 ሜትር ጥልቀት ያላቸውን ገደሎች በገመድ መውረድ የግድ ይላል።
በሂደቱ የኦክስጅን እጥረት፣ የድንጋይ መደርመስ እና እንደ ዘንዶ ያሉ አደገኛ አራዊት ማጋጠማቸው የተለመደ ነው።
በዓለም አቀፍ ደረጃ በዘርፉ ከተሰማሩ ተመራማሪዎች መካከል 25 በመቶ የሚሆኑት ለሕይወት መጥፋት እንደሚጋለጡም ተመራማሪው ጠቁሟል።
የወደፊት ተስፋ እና ጥሪ
ዋሻዎች የሀገርን የጥንት የአየር ንብረት ሁኔታ ለማጥናት እና ለግብርና ምርምር ጠቃሚ መረጃዎችን የያዙ ናቸው።
በአሁኑ ወቅት የሶፍ ዑመር ዋሻ በዩኔስኮ (UNESCO) የዓለም ቅርስነት እንዲመዘገብ አስፈላጊው የጥናት ሰነድ በናስር እና በቡድኑ እየተዘጋጀ ይገኛል።
ተመራማሪው መንግሥት ለዘርፉ ትኩረት በመስጠት የዋሻ ምርምር ተቋም እንዲያቋቁም እና ተተኪ ወጣቶችን ለማፍራት እንዲሰራ ጥሪ አቅርቧል።
"የሀገር ሀብትና ዕድገት በዋሻ ውስጥ ተደብቆ ይገኛል፤ ይህንን ሀብት ተንክባክቦ ለትውልድ ማስተላለፍ የሁላችንም ኃላፊነት ነው" ሲል መልዕክቱን አስተላልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
7 months ago
🏇 የአገው ፈረስ ባህል በዩኔስኮ ሊመዘገብ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደረሰ
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀዳሚ የጀግንነትና የጽናት መገለጫ የሆነው የአገው ፈረስ ባህል፣ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ፍሬ እያፈራ ይገኛል። ይህንን ታሪካዊ ሂደት የሚያፋጥን የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
🇪🇹 የጀግንነት እና የጽናት ተምሳሌት
በመድረኩ ላይ የተገኙት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንደገለጹት፣ የአገው ፈረስ ባህል የጥንታዊ አባቶቻችንን የአንድነት፣ የጽናትና የ"አልሸነፍ ባይነት" እሴቶችን ለትውልድ የሚያስተላልፍ ድንቅ ሐብት ነው።
🔍 ቁልፍ ነጥቦች፦
የመመዝገብ ሂደት፦ ባህሉን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት አሁን ላይ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
የአባላት ብዛት፦ ታሪካዊው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በአሁኑ ወቅት ከ 62 ሺህ በላይ አባላትን በማቀፍ በሀገር ፍቅር ስሜት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ታሪካዊ ፋይዳ፦ ማህበሩ አባቶቻችን ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት የከፈሉትን መስዋዕትነት እየዘከረ፣ ለአዲሱ ትውልድ አርበኝነትን እያስተማረ ይገኛል።
📅 የዘንድሮው ክብረ በዓል
86ኛው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል የፊታችን ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው እንጅባራ ከተማ በታላቅ ድምቀት ይከበራል። ይህ በዓል ባህሉን በዓለም አደባባይ ለማስተዋወቅና የቱሪስት መስህብነቱን ለማጠናከር ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #agewhorseculture #unesco #awiagew #heritage #ethiopianculture #enjibara #horsefestival #culturalpride
#ethiopia | የኢትዮጵያ ቀዳሚ የጀግንነትና የጽናት መገለጫ የሆነው የአገው ፈረስ ባህል፣ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ) የማይዳሰስ የሰው ልጆች ወካይ ቅርስ ሆኖ እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ፍሬ እያፈራ ይገኛል። ይህንን ታሪካዊ ሂደት የሚያፋጥን የምክክር መድረክ በባህር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
🇪🇹 የጀግንነት እና የጽናት ተምሳሌት
በመድረኩ ላይ የተገኙት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንደገለጹት፣ የአገው ፈረስ ባህል የጥንታዊ አባቶቻችንን የአንድነት፣ የጽናትና የ"አልሸነፍ ባይነት" እሴቶችን ለትውልድ የሚያስተላልፍ ድንቅ ሐብት ነው።
🔍 ቁልፍ ነጥቦች፦
የመመዝገብ ሂደት፦ ባህሉን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት አሁን ላይ በመጨረሻው ምዕራፍ ላይ እንደሚገኝ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል።
የአባላት ብዛት፦ ታሪካዊው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በአሁኑ ወቅት ከ 62 ሺህ በላይ አባላትን በማቀፍ በሀገር ፍቅር ስሜት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ታሪካዊ ፋይዳ፦ ማህበሩ አባቶቻችን ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነት የከፈሉትን መስዋዕትነት እየዘከረ፣ ለአዲሱ ትውልድ አርበኝነትን እያስተማረ ይገኛል።
📅 የዘንድሮው ክብረ በዓል
86ኛው የአገው ፈረሰኞች ክብረ በዓል የፊታችን ጥር 23 ቀን 2018 ዓ.ም በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው እንጅባራ ከተማ በታላቅ ድምቀት ይከበራል። ይህ በዓል ባህሉን በዓለም አደባባይ ለማስተዋወቅና የቱሪስት መስህብነቱን ለማጠናከር ትልቅ አጋጣሚ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#ethiopia #agewhorseculture #unesco #awiagew #heritage #ethiopianculture #enjibara #horsefestival #culturalpride
8 months ago
የቀይ ባህር እንቁ አሥመራ ሽኮሪና
የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ!
( በታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | በእርግጥም በምስራቅ በፅሎትና ቤተ ጊዮርጊስ ፣ በምዕራብ በፀራራት ፣በሰሜን በአክሪያና ባዕታ አስመራ፣ በደቡብ አዲ ጓእዳ ኮረብታዎች ደጀን የሆኗት በፅዳቷ ፣ በእርጋታዋ ፣ እንደሚፈርጥ እንቁላል በጥንቃቄ በተደረደሩት እፁብ ህንፃዎቿ በተንዠረገጉት ዘንባባዎቿ፣ የአፍሪካ ዘመናዊ ከተማ ፣የቀይ ባህር እንቁ ትመስላለች ።
በዛሬዉ የአፍታ ቱሪዝም ጉብኝታችን ባለፉት ሦስት አስርት አመታት ክፉ ክፉዉን አግዝፈው የሚነግሩን ቤኒቶ ሙሶሊኒም “ፒኮላ ሮማ” ወይም “ትንሿ ሮም” ሲል ያሞካሻት የኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ገብተናል ።
በቆይታችን ደግነትና ባህል አክባሪነት መገለጫው ሰዉን ያለልዩነት የሚወደው ቸርነት ከባህሪዉ የሆነው የአስመራ ህዝብ አለና ወደኋላም ከመነሻዋ ወደፊትም ከገፅታዋ መለስ ቀለስ እያልን በጎዳናዎቿ ሸር ብትን እንላለንና አብራችሁን ዝለቁ ።
ጥንት ከሁለት ሺህ ዓመት በላይ ታሪክ ያለዉ አዶሊስ በዝያን ጊዜ ከነበሩ ከታወቁ የተለያዩ ሃገሮች ጋር ትልቅ የንግድ ግንኙነት የነበረዉ፤ አዶላዉያን በዝያን ጊዜ እስከ ሕንድ አልፈዉ እስከ ቻይና ግንኙነት ያደርጉባት የነበረዉ የወደብ ከተማ ናት የሰሜን ፈርጧ አስመራ።
በአሥመራ በሠምበል አካባቢ የተገኘው የአርኪዮሎጂ ማስረጃ ከተማዋ ስያሜ በ 800 ዓ.ዓ. ይወስደናል ።
የኦና ባህል ተብሎ የሚጠራውን የአሥመራ ታሪክ በ 800 ዓ.ዓ. እና በኤርትራ ትግሪኛ ቃል ባሕላዊ ታሪክ መሠረት፣ በቀበሳ አምባ ላይ በአስመራ አካባቢ አራት ጎሳዎች ይኖሩ ነበር።
በዘመኑ ተበታትነው የነበሩት ገዛ ጉርቶም። ገዛ ሽሌሌ፣ ገዛ ሴሬንሰር እና ገዛ አስመኤ የተባሉ ግዛቶች ጎሳዎች በአንድነት በመሆን ከተማ በመመስረት "አርባተ አስመራ" የሚል ስም ሰጧት ይባላል ይህም አርባተ አስመራ ማለት በትግርኛ ቋንቋ 'አራቱ ጎሳዎች' ማለት ነው።
ከባህር ጠለል በላይ ከ2,300 ሜትር በላይ ከፍታ ላይ የምትገኝ ሲሆን ከአካባቢው ዝቅተኛ ቦታዎች ሙቀት ጋር የሚቃረን መለስተኛ የአየር ንብረት ያላት አስመራ ግብፆች፤ ቱርኮች፤ጣልያኖች እንጊሊዞች ተዋግተዉባታል። ከተማዋን የጎዳ ማንም ኃይል ግን አልነበረም ወዘናዋ ዛሬም በእርጋታ ተዉቦ ይገኛል ።
ከተማዋና ዙርያዋ ታሪክ ከ 2000 ዓመት ወደኋላ ይወስደናል 2000 አመታት በላይ ስልጣኔ የነበረዉ ታሪካዉ" መጠራ በለዉ ከለዉ" የተባለ በአፍሪቃዉ ቀንድ ላይ ለሚገኙ ሁለቱም ሃገሮች የሥነ-ጽሑፍ የተከሰተበት ታሪካዊ ቦታ ሲሆን በሃዉልቱ ላይ አናባቢ የሌለዉ የግዕዝ ጽሑፍ ሰፍሮ ይገኛል ።
ሰፊ ከተማ የነበረችዉ 17 ኪሎሜትር ስፋት የነበራት ቆሃይቶ እስከ ትልቅ የአፍሪቃ ከተማ ያደርጋታል። ከዚህም ባሻገር በአፍሪቃ እስልምናን ከተቀበሉት አካባቢዎች የመጀመርያዉ የሆነው ዳህላክኬሪስ
ጥንታዊ መቃብሮች ጥንታዊ የዉኃ ማጠራቀምያ ገንዳዎች መገልገያዎች አስመራና ዙርያዋ የረጂም ታሪክ እንዳላት ህያው እማኝ ይሆናሉ ።
ይሁንና የዛሬውን ገፅታ የያዘችው በጎርጎረሳዉያኑ 1930ዎቹ በቅኝ ግዛት ኤርትራን የያዘዉ ኢጣልያዊዉ ፋሺስት ሞሶሎኒ በምስራቅ አፍሪቃ ለሚያካሂደዉ የቅኝ ግዛት ዘመቻ ማዕከል እና መነሻ እንድትሆነዉ ዓይኑን ከጣለባት በኋላ ነበር ።
የጣልያንን መምጣት ተከትሎም አስመራ የምትባለዉ ትንሽ መንደር ሞቅ ደምቅ ማለት ጀመረች ። በአፍሪካ የመጀመሪያው የቴሌቪዥን ስርጭት ፣ የመጀመሪያው Am FM አጭር መካከለኛ ረጂም ሞገድ ራዲዮ ፣
የኤርትራ የባቡር መስመር በጊንዳ ከተማ በኩል በካርሎ ካቫና መሪነት ወደ ምጽዋ የባህር ዳርቻ የሚያመራ ሀዲድ ፣ ሲኒማ
ፋብሪካዎች በብዛት ተገንብተው በአፍሪካ ምድር ላይ የአውሮፓ ዘመናዊነት እውነተኛ ማሳያ ያደርጋታል ።
ሲኒማ ኢምፔሮ፣ የፊያት ታግሊየሮ አገልግሎት ጣቢያ እና የቅዱስ ጆሴፍ ካቴድራል ያሉ ታዋቂ ሕንፃዎች ለዚህ የፈጠራ ኃይል ምስክር ናቸው። ፊያት ታግሊየሮ፣ እንደ አውሮፕላን ለመነሳት ዝግጁ የሆነ አውሮፕላን ቅርጽ ያላቸው የተጠናከረ የኮንክሪት ክንፎቹ ያሉት፣ የዘመኑን የቴክኖሎጂ፣ የእድገት እና የፍጥነት ውበት ያለውን ማራኪነት መገለጫዎች ናቸው ።
ጋዜጠኛ ጆን ጉንተር እ.ኤ.አ. በ 1955 እንደገለጸው "ጣሊያኖች [አስመራን] እንደ ትሪፖሊ በጥሩ ሁኔታ እንደገነቧት ጽፏል።
በሚያማምሩ ሰፊ ጎዳናዎች ፣ ያጌጡ የህዝብ መገልገያ ሕንፃዎች እና የሥልጣኔ ምልክት የሆነው በከተማዋ የተገነባው ዘመናዊ የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓት ... የጣልያኖች የስራ ውጤት መሆኑን ጽፏል።
የኢጣሊያ መንግሥት በአስመራ እና በአስመራ ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች በኢንዱስትሪ ልማት ላይ ኢንቨስት አድርጓል ።
ከሥነ ሕንፃዋ ባሻገር፣የጂኦሜትሪክ ዲሲፕሊን እና የሜዲትራኒያን ጸጋ ድብልቅ አሰራሯ አስመራን ልዩ ውበት ይሰጣታል ።
አስመራ ሙሉ በሙሉ በዘመናዊነት ሀሳብ ዙሪያ ለተቀረፀ የከተማ ፕላን ትታወቃለች፤ ሰፊ አውራ ጎዳናዎች፣ ሥርዓታማ ሰፈሮች፣ ለጋስ የሕዝብ ቦታዎች እና ቀልጣፋ መሠረተ ልማቶች የጣልያኖች የስራ ዉጤት የተመለከተው ፋሽስት ሞሶሎኒም በዝያን ጊዜ አስመራን አፍሪቃዊትዋ ትንሽዋ የሮም ከተማ ሲል አንቆለጳጽሷታል።
ሲኒማ ቤቶቹ ራሳቸዉ ድንቅ ናቸዉ ሲኒማ ኤንፔሮ፤ ሲኒማ ዳንቴ፤ ሲኒማ ካፒቶል፤ ሲኒማ ሮማ፤ ሲኒማ ኦዲዎን የሚባሉ ሲኒማ ቤቶች አሉ።ሁሉም ሲኒማ ቤቶች የተሰሩት በአዉሮጳ ደረጃ ነዉ። ሌሎቹ ሕንጻዎች ቡናማ ሰማያዊ አረንጓዴ ቀለም ያላቸዉ ሲሆኑ የአስመራ ቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስትያን ዉብ ቪላ ቤቶች ፤ ፋብሪካዎች አስመራ የሚገኘዉ ትልቁ መስጊድ የመሳሰሉት ሁሉ የሚያማልሉ ናቸዉ።
ከተማዋ እድለኛ ከተማም ናት 30 እና 40 ዓመት ጦርነት ተካሂዶ ከተማዋ ምንም አልተጎዳችም ከተማዋን የጎዳ ኃይል የለም። በመጀመርያ ከተማ አስመራን በኦቶማን ኤምፓየር በሚባለዉ ዘመን ቱርኩች ያዙ፤ ከዝያ በኋላ ግብጾች ያዙ ከዝያ በኋላ ጣልያኖች ያዙ ከዝያ በኋላ እንጊሊዞች ያዙ። ይህ ሁሉ ትርምስ ሲካሄድ ግን ከተማዋ አልተጎዳችም ።
የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ድርጅት አስመራ የዓለም ቅርስ ሆና እንድትመዘገብ በፖላንድ ዋርሶ ባካሔደው ጉባዔ ላይ የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ ክብር መዝገብ አስፍሯታል ።
በአስመራ የሚገኙትና ቅኝ ግዛቱ ዘመን የተሰሩት ከ 50 በላይ ሕንፃዎች በሙሉ በዓለሙ መንግሥታት የቅርስ መዝገብ በመስፈራቸዉ ኤርትራ ጥንታዊና የባህል ቅሪቶች በሙሉ የተመዘገበላት ቀዳሚዋ የዓለም ሀገር ያደርጋታል ።
UNESCO ስለ ከተማዋ ሲገልፅ
«አስመራ በጣም ዉብ የሆነች ከተማ ናት። ከሁሉ ደግሞ ሕዝብዋ በዉስጥዋ እየኖረ ባህሉን እየጠበቀ ሥነ ሕንጻዉን እየጠበቀ በመሆኑ ነዉ። የአስመራ ሕንጻዎች ለየት ያለ ንድፍና ቅርስ የያዙ ናቸዉ። ጣልያኖቹ በቅኝ ግዛት ወቅት ሃገራቸዉ ዉስጥ የሌለ ነጻነት አስመራ ዉስጥ፤ ቅኝ ሃገር ዉስጥ ነጻነት ተሰምቶአቸዉ ፤ በምህንድስናዉ ረገድ አብዮት ያካሄዱ ይመስላል። ምክንያቱም ኢጣልያ ዉስጥ የማይገኘዉ ሕንጻ አስመራ ዉስጥ አለ።» ሲል ገልጿል ።
አስመራ ከተማ በኪነ ሕንጻ ብቻ ሳይሆን በጽዳትዋ ፤ በአየር ፀባይዋና በተለያዩ ሁኔታዎች ከአፍሪቃ የታወቁ ከተማ በመሆንዋ አስመራ በዓለሙ የቅርስ መዝገብ መመዝገብዋ ለኛ ለኢትዮጵያዉያን ለዓለም ሕዝብ ሁሉ ኩራት ነዉ ሲሉ የወቅቱ የበኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ገልጿል ።
አስመራ ሕያው ሙዚየም እና ሕያው የስልጣኔ ከተማ የአፍሪካን ዘመናዊነት ማሳያ የተረጋጋች እጅግ ማራኪ ብትሆንም ከተማዋ ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ አልሆነችም።
ሜሳረጊያዉን የባለቅኔዉን የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ግጥም እንገባበዝና ለዛሬው ይብቃን ።
አስመራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ
ያውራ ጎዳናሽ ጠለላ ፡
ሁሉን በአክናፉ እየጠራ
አስር ሰዓት ላይ ሲደራ
ለመንገደኛሽ መዝናኛ ፣ሲያጠላ ሲያብብ ሲያፈራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
አደባባይ ሲያነጥፉ
አድባራትና መስኪዱን ፣ ካቴድራሉን በየረድፉ
ገበያውን በየመልኩ ፣ እንደ አውታር እያሰለፉ
በወግ እየደረደሩ ፣በስምረት እያሰመሩ
በውበት እያዳበሩ ፣እያሳመሩ ቢያደሩ
በየክፍሉ በየበሩ በየመልኩ በየተራ
ፋኖሱን እንደ ደመራ
ቡና ቤቱን እንደ ሦራ
ምነው ሁሉ እንደ አንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ፡፡
እሳት ወይ አበባ (ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን )
የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ!
( በታዴ የማመይ ልጅ )
#ethiopia | በእርግጥም በምስራቅ በፅሎትና ቤተ ጊዮርጊስ ፣ በምዕራብ በፀራራት ፣በሰሜን በአክሪያና ባዕታ አስመራ፣ በደቡብ አዲ ጓእዳ ኮረብታዎች ደጀን የሆኗት በፅዳቷ ፣ በእርጋታዋ ፣ እንደሚፈርጥ እንቁላል በጥንቃቄ በተደረደሩት እፁብ ህንፃዎቿ በተንዠረገጉት ዘንባባዎቿ፣ የአፍሪካ ዘመናዊ ከተማ ፣የቀይ ባህር እንቁ ትመስላለች ።
በዛሬዉ የአፍታ ቱሪዝም ጉብኝታችን ባለፉት ሦስት አስርት አመታት ክፉ ክፉዉን አግዝፈው የሚነግሩን ቤኒቶ ሙሶሊኒም “ፒኮላ ሮማ” ወይም “ትንሿ ሮም” ሲል ያሞካሻት የኤርትራ ዋና ከተማ አስመራ ገብተናል ።
በቆይታችን ደግነትና ባህል አክባሪነት መገለጫው ሰዉን ያለልዩነት የሚወደው ቸርነት ከባህሪዉ የሆነው የአስመራ ህዝብ አለና ወደኋላም ከመነሻዋ ወደፊትም ከገፅታዋ መለስ ቀለስ እያልን በጎዳናዎቿ ሸር ብትን እንላለንና አብራችሁን ዝለቁ ።
ጥንት ከሁለት ሺህ ዓመት በላይ ታሪክ ያለዉ አዶሊስ በዝያን ጊዜ ከነበሩ ከታወቁ የተለያዩ ሃገሮች ጋር ትልቅ የንግድ ግንኙነት የነበረዉ፤ አዶላዉያን በዝያን ጊዜ እስከ ሕንድ አልፈዉ እስከ ቻይና ግንኙነት ያደርጉባት የነበረዉ የወደብ ከተማ ናት የሰሜን ፈርጧ አስመራ።
በአሥመራ በሠምበል አካባቢ የተገኘው የአርኪዮሎጂ ማስረጃ ከተማዋ ስያሜ በ 800 ዓ.ዓ. ይወስደናል ።
የኦና ባህል ተብሎ የሚጠራውን የአሥመራ ታሪክ በ 800 ዓ.ዓ. እና በኤርትራ ትግሪኛ ቃል ባሕላዊ ታሪክ መሠረት፣ በቀበሳ አምባ ላይ በአስመራ አካባቢ አራት ጎሳዎች ይኖሩ ነበር።
በዘመኑ ተበታትነው የነበሩት ገዛ ጉርቶም። ገዛ ሽሌሌ፣ ገዛ ሴሬንሰር እና ገዛ አስመኤ የተባሉ ግዛቶች ጎሳዎች በአንድነት በመሆን ከተማ በመመስረት "አርባተ አስመራ" የሚል ስም ሰጧት ይባላል ይህም አርባተ አስመራ ማለት በትግርኛ ቋንቋ 'አራቱ ጎሳዎች' ማለት ነው።
ከባህር ጠለል በላይ ከ2,300 ሜትር በላይ ከፍታ ላይ የምትገኝ ሲሆን ከአካባቢው ዝቅተኛ ቦታዎች ሙቀት ጋር የሚቃረን መለስተኛ የአየር ንብረት ያላት አስመራ ግብፆች፤ ቱርኮች፤ጣልያኖች እንጊሊዞች ተዋግተዉባታል። ከተማዋን የጎዳ ማንም ኃይል ግን አልነበረም ወዘናዋ ዛሬም በእርጋታ ተዉቦ ይገኛል ።
ከተማዋና ዙርያዋ ታሪክ ከ 2000 ዓመት ወደኋላ ይወስደናል 2000 አመታት በላይ ስልጣኔ የነበረዉ ታሪካዉ" መጠራ በለዉ ከለዉ" የተባለ በአፍሪቃዉ ቀንድ ላይ ለሚገኙ ሁለቱም ሃገሮች የሥነ-ጽሑፍ የተከሰተበት ታሪካዊ ቦታ ሲሆን በሃዉልቱ ላይ አናባቢ የሌለዉ የግዕዝ ጽሑፍ ሰፍሮ ይገኛል ።
ሰፊ ከተማ የነበረችዉ 17 ኪሎሜትር ስፋት የነበራት ቆሃይቶ እስከ ትልቅ የአፍሪቃ ከተማ ያደርጋታል። ከዚህም ባሻገር በአፍሪቃ እስልምናን ከተቀበሉት አካባቢዎች የመጀመርያዉ የሆነው ዳህላክኬሪስ
ጥንታዊ መቃብሮች ጥንታዊ የዉኃ ማጠራቀምያ ገንዳዎች መገልገያዎች አስመራና ዙርያዋ የረጂም ታሪክ እንዳላት ህያው እማኝ ይሆናሉ ።
ይሁንና የዛሬውን ገፅታ የያዘችው በጎርጎረሳዉያኑ 1930ዎቹ በቅኝ ግዛት ኤርትራን የያዘዉ ኢጣልያዊዉ ፋሺስት ሞሶሎኒ በምስራቅ አፍሪቃ ለሚያካሂደዉ የቅኝ ግዛት ዘመቻ ማዕከል እና መነሻ እንድትሆነዉ ዓይኑን ከጣለባት በኋላ ነበር ።
የጣልያንን መምጣት ተከትሎም አስመራ የምትባለዉ ትንሽ መንደር ሞቅ ደምቅ ማለት ጀመረች ። በአፍሪካ የመጀመሪያው የቴሌቪዥን ስርጭት ፣ የመጀመሪያው Am FM አጭር መካከለኛ ረጂም ሞገድ ራዲዮ ፣
የኤርትራ የባቡር መስመር በጊንዳ ከተማ በኩል በካርሎ ካቫና መሪነት ወደ ምጽዋ የባህር ዳርቻ የሚያመራ ሀዲድ ፣ ሲኒማ
ፋብሪካዎች በብዛት ተገንብተው በአፍሪካ ምድር ላይ የአውሮፓ ዘመናዊነት እውነተኛ ማሳያ ያደርጋታል ።
ሲኒማ ኢምፔሮ፣ የፊያት ታግሊየሮ አገልግሎት ጣቢያ እና የቅዱስ ጆሴፍ ካቴድራል ያሉ ታዋቂ ሕንፃዎች ለዚህ የፈጠራ ኃይል ምስክር ናቸው። ፊያት ታግሊየሮ፣ እንደ አውሮፕላን ለመነሳት ዝግጁ የሆነ አውሮፕላን ቅርጽ ያላቸው የተጠናከረ የኮንክሪት ክንፎቹ ያሉት፣ የዘመኑን የቴክኖሎጂ፣ የእድገት እና የፍጥነት ውበት ያለውን ማራኪነት መገለጫዎች ናቸው ።
ጋዜጠኛ ጆን ጉንተር እ.ኤ.አ. በ 1955 እንደገለጸው "ጣሊያኖች [አስመራን] እንደ ትሪፖሊ በጥሩ ሁኔታ እንደገነቧት ጽፏል።
በሚያማምሩ ሰፊ ጎዳናዎች ፣ ያጌጡ የህዝብ መገልገያ ሕንፃዎች እና የሥልጣኔ ምልክት የሆነው በከተማዋ የተገነባው ዘመናዊ የፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓት ... የጣልያኖች የስራ ውጤት መሆኑን ጽፏል።
የኢጣሊያ መንግሥት በአስመራ እና በአስመራ ዙሪያ ባሉ አካባቢዎች በኢንዱስትሪ ልማት ላይ ኢንቨስት አድርጓል ።
ከሥነ ሕንፃዋ ባሻገር፣የጂኦሜትሪክ ዲሲፕሊን እና የሜዲትራኒያን ጸጋ ድብልቅ አሰራሯ አስመራን ልዩ ውበት ይሰጣታል ።
አስመራ ሙሉ በሙሉ በዘመናዊነት ሀሳብ ዙሪያ ለተቀረፀ የከተማ ፕላን ትታወቃለች፤ ሰፊ አውራ ጎዳናዎች፣ ሥርዓታማ ሰፈሮች፣ ለጋስ የሕዝብ ቦታዎች እና ቀልጣፋ መሠረተ ልማቶች የጣልያኖች የስራ ዉጤት የተመለከተው ፋሽስት ሞሶሎኒም በዝያን ጊዜ አስመራን አፍሪቃዊትዋ ትንሽዋ የሮም ከተማ ሲል አንቆለጳጽሷታል።
ሲኒማ ቤቶቹ ራሳቸዉ ድንቅ ናቸዉ ሲኒማ ኤንፔሮ፤ ሲኒማ ዳንቴ፤ ሲኒማ ካፒቶል፤ ሲኒማ ሮማ፤ ሲኒማ ኦዲዎን የሚባሉ ሲኒማ ቤቶች አሉ።ሁሉም ሲኒማ ቤቶች የተሰሩት በአዉሮጳ ደረጃ ነዉ። ሌሎቹ ሕንጻዎች ቡናማ ሰማያዊ አረንጓዴ ቀለም ያላቸዉ ሲሆኑ የአስመራ ቅድስተ ማርያም ቤተ ክርስትያን ዉብ ቪላ ቤቶች ፤ ፋብሪካዎች አስመራ የሚገኘዉ ትልቁ መስጊድ የመሳሰሉት ሁሉ የሚያማልሉ ናቸዉ።
ከተማዋ እድለኛ ከተማም ናት 30 እና 40 ዓመት ጦርነት ተካሂዶ ከተማዋ ምንም አልተጎዳችም ከተማዋን የጎዳ ኃይል የለም። በመጀመርያ ከተማ አስመራን በኦቶማን ኤምፓየር በሚባለዉ ዘመን ቱርኩች ያዙ፤ ከዝያ በኋላ ግብጾች ያዙ ከዝያ በኋላ ጣልያኖች ያዙ ከዝያ በኋላ እንጊሊዞች ያዙ። ይህ ሁሉ ትርምስ ሲካሄድ ግን ከተማዋ አልተጎዳችም ።
የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት የሳይንስ እና የባህል ድርጅት አስመራ የዓለም ቅርስ ሆና እንድትመዘገብ በፖላንድ ዋርሶ ባካሔደው ጉባዔ ላይ የአለማችን የመጀመርያዋ የቅርስ ከተማ ክብር መዝገብ አስፍሯታል ።
በአስመራ የሚገኙትና ቅኝ ግዛቱ ዘመን የተሰሩት ከ 50 በላይ ሕንፃዎች በሙሉ በዓለሙ መንግሥታት የቅርስ መዝገብ በመስፈራቸዉ ኤርትራ ጥንታዊና የባህል ቅሪቶች በሙሉ የተመዘገበላት ቀዳሚዋ የዓለም ሀገር ያደርጋታል ።
UNESCO ስለ ከተማዋ ሲገልፅ
«አስመራ በጣም ዉብ የሆነች ከተማ ናት። ከሁሉ ደግሞ ሕዝብዋ በዉስጥዋ እየኖረ ባህሉን እየጠበቀ ሥነ ሕንጻዉን እየጠበቀ በመሆኑ ነዉ። የአስመራ ሕንጻዎች ለየት ያለ ንድፍና ቅርስ የያዙ ናቸዉ። ጣልያኖቹ በቅኝ ግዛት ወቅት ሃገራቸዉ ዉስጥ የሌለ ነጻነት አስመራ ዉስጥ፤ ቅኝ ሃገር ዉስጥ ነጻነት ተሰምቶአቸዉ ፤ በምህንድስናዉ ረገድ አብዮት ያካሄዱ ይመስላል። ምክንያቱም ኢጣልያ ዉስጥ የማይገኘዉ ሕንጻ አስመራ ዉስጥ አለ።» ሲል ገልጿል ።
አስመራ ከተማ በኪነ ሕንጻ ብቻ ሳይሆን በጽዳትዋ ፤ በአየር ፀባይዋና በተለያዩ ሁኔታዎች ከአፍሪቃ የታወቁ ከተማ በመሆንዋ አስመራ በዓለሙ የቅርስ መዝገብ መመዝገብዋ ለኛ ለኢትዮጵያዉያን ለዓለም ሕዝብ ሁሉ ኩራት ነዉ ሲሉ የወቅቱ የበኢትዮጵያ ቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለስልጣን ገልጿል ።
አስመራ ሕያው ሙዚየም እና ሕያው የስልጣኔ ከተማ የአፍሪካን ዘመናዊነት ማሳያ የተረጋጋች እጅግ ማራኪ ብትሆንም ከተማዋ ከቱሪዝም ዘርፉ ተጠቃሚ አልሆነችም።
ሜሳረጊያዉን የባለቅኔዉን የሎሬት ፀጋዬ ገ/መድህን ግጥም እንገባበዝና ለዛሬው ይብቃን ።
አስመራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ
ያውራ ጎዳናሽ ጠለላ ፡
ሁሉን በአክናፉ እየጠራ
አስር ሰዓት ላይ ሲደራ
ለመንገደኛሽ መዝናኛ ፣ሲያጠላ ሲያብብ ሲያፈራ
ምነው ሁሉ እንዳንቺ አስመራ
አደባባይ ሲያነጥፉ
አድባራትና መስኪዱን ፣ ካቴድራሉን በየረድፉ
ገበያውን በየመልኩ ፣ እንደ አውታር እያሰለፉ
በወግ እየደረደሩ ፣በስምረት እያሰመሩ
በውበት እያዳበሩ ፣እያሳመሩ ቢያደሩ
በየክፍሉ በየበሩ በየመልኩ በየተራ
ፋኖሱን እንደ ደመራ
ቡና ቤቱን እንደ ሦራ
ምነው ሁሉ እንደ አንቺ አስመራ
እንደ ከተሞች መዲና አቀያየሱ ቢጠራ፡፡
እሳት ወይ አበባ (ሎሬት ጸጋዬ ገ/መድህን )
9 months ago
የኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርስ አስመዝጋቢ ብሔራዊ ኮሚቴ በይፋ ሥራውን ጀመረ
#ethiopia | ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት ሊመዘገቡ የሚችሉ በርካታ የጽሑፍ ቅርሶች ቢኖሯትም እ.ኤ.አ ከ1997 ወዲህ አዳዲስ የጽሑፍ ቅርሶችን ሳታስመዘግብ ቆይታለች፡፡
ኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶቿን የመጠበቅ፣ የመንከባከብ፣ የማስተዋወቅ እና በዓለም የትውስታ ማኅደር የማስመዝገብ ሥራን የሚያስተባብር ብሔራዊ ኮሚቴ አቋቁማለች።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) ጋር በመተባበር የዓለም የኦዲዮ ቪዥዋል ቅርስ ቀንን በማስመልከት ብሔራዊ ኮሚቴውን በይፋ ሥራ አስጀምሯል።
ክቡር ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብ ሥነ ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ የብሔራዊ ኮሚቴውን የስራ ማስጀመር ፕሮግራም ይፋ አድርገዋል።
የኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶች ጥንታዊነት በዓለም ደረጃ የታወቀ እንደሆነ የገለፁት ሚኒስትር ዴኤታው የኮሚቴው መቋቋም በኢትዮጵያ የባህል ጥበቃ ጉዞ እንደ አንድ የለውጥ እርምጃ ተደርጎ የሚወሰድ ነው ብለዋል።
እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ጥንታዊ ህዝቦች በጠንካራው ባህላቸው ውስጥ ያለውን ፀጋ መርምረውና ጠብቀው የራሳቸውን የትውልድ የፈጠራ በረከት አክለው ለትውልድ የማሻገር ልምድ ካላዳበሩ የነገውን ተስፋ ተጨባጭ ማድረግ እንደሚሳስብ ክቡር ነብዩ (ረ/ፕ) ገልፀዋል።
መንግስት እየሰራቸው ያሉ ግዙፍ የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ይህ ቁም ነገር እንደሚታይ በማዕከል ቅርስን በአግባቡ የማንበር ተግባርን የሚያስተምሩ መሆናቸውን አክለዋል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በዚህ ዘርፍ ትልቅ ሀላፊነት ይዞ እንደሚሰራ ያስገነዘቡት ሚኒስትር ዴኤታው የመንግስትን ራዕይ እና አቅጣጫ ይዞ የሚሰራ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ በUNESCO የክብር መዝገብ ላይ የፅሑፍ ቅርሶችን የሚያስመዘግብ ብሔራዊ ኮሚቴ በማቋቋም መጀመሩ የሚያስመሰግን መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታው አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ሠርጸ ፍሬስብሀት በበኩላቸው ሀገራችን ያሏትን የሰነድ ቱርፋቶች በመጠበቅና በመንከባከብ ለመጭው ትውልድ ለማቆየት ያላትን ቁርጠኝነት የምታድስበት ነው ብለዋል።
ኮሚቴው ከባህል እና ከትምህርት ተቋማት የተውጣጡ አባላት እንዲኖሩት ሆኖ የተቋቋመ ሲሆን አብያተ መዛግብትን፣ አብያተመጻሕፍትን፣ ሙዚዬሞችን፣ ዩኒቨርሲቲዎችን እና ሌሎች የማህበረሰብ ትውስታን የመጠበቅ ሥራ የሚሠሩ ተቋማት ተወካዮችን ያሰባስበ ነው፡፡
በአሁኑ ጊዜ ኮሚቴው እ.ኤ.አ በ 2026-2027 በዓለም የትውስታ ማኅደር እንዲመዘገቡ በእጩነት ሊቀርቡ የሚችሉ የጽሑፍ ቅርሶችን በመለየት እና አስፈላጊ ደጋፊ ሠነዶችን በማዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡
በብሔራዊ ኮሚቴው የስራ ማስጀመር ፕሮግራም ላይ ክቡር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር፣ ክቡር አቶ ስለሺ ግርማ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶች አስመዝጋቢ ብሔራዊ ኮሚቴ የክብር አባል ታድመዋል።
በተጨማሪም ዶ/ር ሪታ ቢሶናዓት ዳይሬክተርና የዩኒስኮ ተወካይ በአዲስ አበባ፣ ሠርፀ ፍሬስብሐት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የብሔራዊ ኮሚቴው ሰብሳቢ፣ ክቡር ፕ/ር አሉላ ፓንክረስት የኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶች አስመዝጋቢ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እና ክቡር ኢሜሪተስ ፕ/ር ባሕሩ ዘውዴ- የታሪክ ተመራማሪ መምህር እና የኢትዮጵያ የታሪክ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት ተገኝተዋል።
#ethiopia | ኢትዮጵያ በዓለም ቅርስነት ሊመዘገቡ የሚችሉ በርካታ የጽሑፍ ቅርሶች ቢኖሯትም እ.ኤ.አ ከ1997 ወዲህ አዳዲስ የጽሑፍ ቅርሶችን ሳታስመዘግብ ቆይታለች፡፡
ኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶቿን የመጠበቅ፣ የመንከባከብ፣ የማስተዋወቅ እና በዓለም የትውስታ ማኅደር የማስመዝገብ ሥራን የሚያስተባብር ብሔራዊ ኮሚቴ አቋቁማለች።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ከተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (UNESCO) ጋር በመተባበር የዓለም የኦዲዮ ቪዥዋል ቅርስ ቀንን በማስመልከት ብሔራዊ ኮሚቴውን በይፋ ሥራ አስጀምሯል።
ክቡር ነብዩ ባዬ (ረ/ፕ) በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር የኪነ ጥበብ ሥነ ጥበብ ፈጠራ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ የብሔራዊ ኮሚቴውን የስራ ማስጀመር ፕሮግራም ይፋ አድርገዋል።
የኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶች ጥንታዊነት በዓለም ደረጃ የታወቀ እንደሆነ የገለፁት ሚኒስትር ዴኤታው የኮሚቴው መቋቋም በኢትዮጵያ የባህል ጥበቃ ጉዞ እንደ አንድ የለውጥ እርምጃ ተደርጎ የሚወሰድ ነው ብለዋል።
እንደ ኢትዮጵያ ያሉ ጥንታዊ ህዝቦች በጠንካራው ባህላቸው ውስጥ ያለውን ፀጋ መርምረውና ጠብቀው የራሳቸውን የትውልድ የፈጠራ በረከት አክለው ለትውልድ የማሻገር ልምድ ካላዳበሩ የነገውን ተስፋ ተጨባጭ ማድረግ እንደሚሳስብ ክቡር ነብዩ (ረ/ፕ) ገልፀዋል።
መንግስት እየሰራቸው ያሉ ግዙፍ የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ ይህ ቁም ነገር እንደሚታይ በማዕከል ቅርስን በአግባቡ የማንበር ተግባርን የሚያስተምሩ መሆናቸውን አክለዋል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት በዚህ ዘርፍ ትልቅ ሀላፊነት ይዞ እንደሚሰራ ያስገነዘቡት ሚኒስትር ዴኤታው የመንግስትን ራዕይ እና አቅጣጫ ይዞ የሚሰራ ብሔራዊ ኮሚቴ መቋቋሙ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
በዓለም አቀፍ ደረጃ በUNESCO የክብር መዝገብ ላይ የፅሑፍ ቅርሶችን የሚያስመዘግብ ብሔራዊ ኮሚቴ በማቋቋም መጀመሩ የሚያስመሰግን መሆኑን ሚኒስትር ዴኤታው አስታውቀዋል።
የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የኮሚቴው ሰብሳቢ አቶ ሠርጸ ፍሬስብሀት በበኩላቸው ሀገራችን ያሏትን የሰነድ ቱርፋቶች በመጠበቅና በመንከባከብ ለመጭው ትውልድ ለማቆየት ያላትን ቁርጠኝነት የምታድስበት ነው ብለዋል።
ኮሚቴው ከባህል እና ከትምህርት ተቋማት የተውጣጡ አባላት እንዲኖሩት ሆኖ የተቋቋመ ሲሆን አብያተ መዛግብትን፣ አብያተመጻሕፍትን፣ ሙዚዬሞችን፣ ዩኒቨርሲቲዎችን እና ሌሎች የማህበረሰብ ትውስታን የመጠበቅ ሥራ የሚሠሩ ተቋማት ተወካዮችን ያሰባስበ ነው፡፡
በአሁኑ ጊዜ ኮሚቴው እ.ኤ.አ በ 2026-2027 በዓለም የትውስታ ማኅደር እንዲመዘገቡ በእጩነት ሊቀርቡ የሚችሉ የጽሑፍ ቅርሶችን በመለየት እና አስፈላጊ ደጋፊ ሠነዶችን በማዘጋጀት ላይ ይገኛል፡፡
በብሔራዊ ኮሚቴው የስራ ማስጀመር ፕሮግራም ላይ ክቡር ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር፣ ክቡር አቶ ስለሺ ግርማ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ እና የኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶች አስመዝጋቢ ብሔራዊ ኮሚቴ የክብር አባል ታድመዋል።
በተጨማሪም ዶ/ር ሪታ ቢሶናዓት ዳይሬክተርና የዩኒስኮ ተወካይ በአዲስ አበባ፣ ሠርፀ ፍሬስብሐት የኢትዮጵያ ቤተ-መዛግብት እና ቤተ-መጻሕፍት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር እና የብሔራዊ ኮሚቴው ሰብሳቢ፣ ክቡር ፕ/ር አሉላ ፓንክረስት የኢትዮጵያ የጽሑፍ ቅርሶች አስመዝጋቢ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ እና ክቡር ኢሜሪተስ ፕ/ር ባሕሩ ዘውዴ- የታሪክ ተመራማሪ መምህር እና የኢትዮጵያ የታሪክ ባለሙያዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት ተገኝተዋል።
10 months ago
አመት እስኪደርስ የሚያጓጓው በአል"አዳብና"
#ethiopia | የጉራጌ ልጃገረዶች እና የወጣት ወንዶች በዓል የሆነው አዳብና ለመጀመርያ ጌዜ በአዲስ አበባ ተከብሯል።
በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማኀበር እና በአክራሚ የሴቶች በጎ አድራጎት ማህበር የሚዘጋጀው አመታዊ የአዳብና በአል በዛሬው እለት ተከብሯል።
በጥምረት አዳብና በፌስቲቫል ደረጃ ለመጀመርያ ጊዜ በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ የብሔሩ ተወላጆች፣ የአካባቢው አመራሮች እንዲሁም የባህልና ቱሪዝም አመራሮች በተገኙበት ተከብሯል።
ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አዳብና በአዲስ አበባ በዛሬው እለት የተከበረ ሲሆን ባሳለፍነው ሳምንት ማለትም መስከረም 24/2018 ዓ.ም በጉራጌ ዞን በኬላ ከተማ በደማቅ ሁኔታ መከበሩ ይታወሳል።
የአዳብና ባህል የልጃገረዶችና ወጣት ወንዶች ጨዋታና መተጫጫ ስነስርዓት ሲሆን ከ800 ዓመታት በፊት በክስታኔ ቤተ-ጉራጌ አካባቢ ለዘመናት ሲከበር ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሸጋገረ ባህል ነው።
አዳብና አንድም ባህላዊ ጨዋታ ነው፤ በሌላ በኩልም የትዳር አጋር ማፈላለጊያ ሆኖ ያገለግላል።
ይህ ስርዓት በሶዶ ክስታኔ ጉራጌ ማኅበረሰብ ዘንድ በየዓመቱ ከመስከረም 16 ጀምሮ እስከ ጥቅምት 5 ድረስ የሚዘልቅ ተወዳጅ የወጣቶች የባህል ጨዋታ ነው።
አዳብና አጋጣሚው የመተጫጫም ጭምር በመሆኑ ሴቷ በባህል አልባሳት እና የተለያዩ ጌጣጌጦች ትዋባለች።
ወንዱም ቢሆን በመረጣት ወጣት ተቀባይነት ለማግኘት ያስችለኛል ባለው መንገድ ዘንጦ መቅረብ ይጠበቅበታል።
አዳብና በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማህበር እና አክራሚ በጎ አድራጎት የሴቶች ማህበር በጋራ ያዘጋጁት ይህ ድንቅ የሆነ የአዳብና ባህል በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት በUNESCO እንዲመዘገብ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተነግሯል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
#ethiopia | የጉራጌ ልጃገረዶች እና የወጣት ወንዶች በዓል የሆነው አዳብና ለመጀመርያ ጌዜ በአዲስ አበባ ተከብሯል።
በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማኀበር እና በአክራሚ የሴቶች በጎ አድራጎት ማህበር የሚዘጋጀው አመታዊ የአዳብና በአል በዛሬው እለት ተከብሯል።
በጥምረት አዳብና በፌስቲቫል ደረጃ ለመጀመርያ ጊዜ በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ የብሔሩ ተወላጆች፣ የአካባቢው አመራሮች እንዲሁም የባህልና ቱሪዝም አመራሮች በተገኙበት ተከብሯል።
ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አዳብና በአዲስ አበባ በዛሬው እለት የተከበረ ሲሆን ባሳለፍነው ሳምንት ማለትም መስከረም 24/2018 ዓ.ም በጉራጌ ዞን በኬላ ከተማ በደማቅ ሁኔታ መከበሩ ይታወሳል።
የአዳብና ባህል የልጃገረዶችና ወጣት ወንዶች ጨዋታና መተጫጫ ስነስርዓት ሲሆን ከ800 ዓመታት በፊት በክስታኔ ቤተ-ጉራጌ አካባቢ ለዘመናት ሲከበር ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሸጋገረ ባህል ነው።
አዳብና አንድም ባህላዊ ጨዋታ ነው፤ በሌላ በኩልም የትዳር አጋር ማፈላለጊያ ሆኖ ያገለግላል።
ይህ ስርዓት በሶዶ ክስታኔ ጉራጌ ማኅበረሰብ ዘንድ በየዓመቱ ከመስከረም 16 ጀምሮ እስከ ጥቅምት 5 ድረስ የሚዘልቅ ተወዳጅ የወጣቶች የባህል ጨዋታ ነው።
አዳብና አጋጣሚው የመተጫጫም ጭምር በመሆኑ ሴቷ በባህል አልባሳት እና የተለያዩ ጌጣጌጦች ትዋባለች።
ወንዱም ቢሆን በመረጣት ወጣት ተቀባይነት ለማግኘት ያስችለኛል ባለው መንገድ ዘንጦ መቅረብ ይጠበቅበታል።
አዳብና በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማህበር እና አክራሚ በጎ አድራጎት የሴቶች ማህበር በጋራ ያዘጋጁት ይህ ድንቅ የሆነ የአዳብና ባህል በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት በUNESCO እንዲመዘገብ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተነግሯል።
ሔኖክ ወ/ገብርኤል
11 months ago
የጉራጌ ልጃገረዶች እና የወጣት ወንዶች በዓል የሆነው አዳብና በአዲስ አበባ ሊከበር ነው።
#fastmereja I አዳብና በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማኀበር እና አክራሚ የሴቶች በጎ አድራጎት ማህበር በጥምረት አዳብና በፌስቲቫል ደረጃ በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ ለማክበር እንደተዘጋጁ ዛሬ መስከረም 09/2018 ዓ.ም በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አዳብና በአዲስ አበባ ጥቅምት 02/2018 ዓ.ም የሚከበር ሲሆን ቀደም ብሎ መስከረም 24/2018 ዓ.ም በጉራጌ ዞን በኬላ ከተማ በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት እንደተደረገ ተነግሯል።
የአዳብና ባህል የልጃገረዶችና ወጣት ወንዶች ጨዋታና መተጫጫ ስነስርዓት ሲሆን 800 ዓመታት በፊት በክስታኔ ቤተ-ጉራጌ አካባቢ ለዘመናት ሲከበር ኖሯል።
አዳብና በከስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማህበር ይህ ድንቅ የሆነ የአዳብና ባህል በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት በUNESCO እንዲመዘገብ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
መላው ኢትዮጵያውያን መስከረም 24 ኬላ እና ጥቅምት 02 በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ የሚከበረውን ፌስቲቫል ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርበዋል።
#ኹነት #ማህበራዊ
#fastmereja I አዳብና በክስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማኀበር እና አክራሚ የሴቶች በጎ አድራጎት ማህበር በጥምረት አዳብና በፌስቲቫል ደረጃ በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ ለማክበር እንደተዘጋጁ ዛሬ መስከረም 09/2018 ዓ.ም በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ ተገልጿል።
ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ አዳብና በአዲስ አበባ ጥቅምት 02/2018 ዓ.ም የሚከበር ሲሆን ቀደም ብሎ መስከረም 24/2018 ዓ.ም በጉራጌ ዞን በኬላ ከተማ በደማቅ ሁኔታ ለማክበር ዝግጅት እንደተደረገ ተነግሯል።
የአዳብና ባህል የልጃገረዶችና ወጣት ወንዶች ጨዋታና መተጫጫ ስነስርዓት ሲሆን 800 ዓመታት በፊት በክስታኔ ቤተ-ጉራጌ አካባቢ ለዘመናት ሲከበር ኖሯል።
አዳብና በከስታኔ ዓለም አቀፍ ወጣቶች ማህበር ይህ ድንቅ የሆነ የአዳብና ባህል በማይዳሰስ የዓለም ቅርስነት በUNESCO እንዲመዘገብ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑ ተገልጿል።
መላው ኢትዮጵያውያን መስከረም 24 ኬላ እና ጥቅምት 02 በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ የሚከበረውን ፌስቲቫል ተሳታፊ እንዲሆኑ ጥሪ ቀርበዋል።
#ኹነት #ማህበራዊ
11 months ago
ኢትዮጵያ ውስጥ 25 የጂኦ ፓርክ ስፍራዎች መኖራቸውን ደርሼበታለሁ - የቱሪዝም ሚኒስቴር
#ethiopia | ባለፉት 10 ዓመት ውስጥ 229 የሚሆኑ ጂኦ ፓርኮች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም (UNESCO) የተመዘገበ ሲሆን አፍሪካ እስካሁን 2 ብቻ በስሟ አስመዝግባለች፡፡
ጌታነህ አዲስ(ዶ/ር) በቱሪዝም ሚኒስቴር የፖሊሲ ተንታኝ (አናሊስት) ናቸው፡፡
ዩኔስኮ በአለም ላይ ያሉ የጂኦሎጂ ስፍራዎች ጠቀሜታን ባሉት መስፈርቶች በመመዘን አለም አቀፍ ቅርስ አድርጎ ይመዘግባቸዋል ያሉ ሲሆን የተደረገው ዳሰሳዊ ጥናት ኢትዮጵያ በዘርፉ ለአለም ቅርስነት የምታበረክተው ሃብት እንዳሏት አሳይቷል ብለዋል፡፡
እስካሁን ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ሀብቱ ቢኖራቸውም በተገቢው መንገድ በዩኔስኮ ያላስመዘገቡበት ምክንያት ስለዘርፉ ያላቸው ግንዛቤ አነስተኛ በመሆኑና በቂ ባለሞያ ስለሌላቸው ነበር ይላሉ፡፡
የቱሪዝም ሚኒስቴር ዳሰሳዊ ጥናት አድርጎ ካገኛቸው 25 ጂኦ ፓርክ ስፍራዎች መካከል 4ቱን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሰነድ ማዘጋጀት ስራ ተጀምሯል ያሉን ጌታነህ አዲስ(ዶ/ር)፤ የሁለቱ ጂኦ ፓርክ ስፍራዎች መረጃ እስከ ህዳር 2018 ድረስ አጠናቅቆ ለዩኔስኮ ለመላክ ታቅዷል፡፡
ጌታነህ አዲስ(ዶ/ር) እንዳሉን አንድ ጂኦ ፓርክ በዩኔስኮ ለመመዝገብ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው መስፈርቶች መካከል አንዱ በአካባቢው ያለው ማህበረሰብ ከዘርፉ እንዴት ተጠቃሚ ይሆናል፣ በአካባቢው የሚኖረው ማህበረሰብ በምን መንገድ ይጠብቀዋል? የሚለው ተጠቃሽ ነው፡፡
ማህበረሰቡ ተጠቃሚ ያላደረገ ጂኦ ፓርክ እውቅና አይሰጠውም ከሌሎች ዩኔስኮ ከሚመዘግባቸው የቅርስ ዓይነቶች ይህ ባህሪው ልዩ ያደርገዋል በማለት ያስረዳሉ፡፡
ዩኔስኮ በየ4 ዓመቱ በጂኦ ፓርክነት የመዘገባቸው ስፍራዎች ክትትል ያደርግባቸዋል ያሉን በቱሪዝም ሚኒስቴር የፖሊሲ ተንታኝ የሆኑት ጌታነህ አዲስ (ዶ/ር) የሰጠውን ፈቃድ የሚያድሰውም ከዛ በኋላ ነው ብለዋል፡፡
በጂኦ ፓርኮች ውስጥ መሰረተ ልማት ሟሟላት አንዱና ዋንኛ መስፈርት ነው መንግስት ለዚህ ሚሆን ዝግጅት ከወዲሁ እያደረገ መሆኑንም ነግረውናል፡፡
የቱሪዝም ሚኒስቴር ብሄራዊ ጂኦ ፓርኮችን ለማቋቋም እቅድ ይዟል፡፡
ይህ እውን ሲሆን በየዓመቱ በዩኔስኮ ጂኦ ፓርኮችን ለማስመዝገብ የቱሪዝም ሚኒስቴር ስራ እንደሚያቀልለት ጠቅሰዋል ሲል ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል፡፡
#ethiopia | ባለፉት 10 ዓመት ውስጥ 229 የሚሆኑ ጂኦ ፓርኮች በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ተቋም (UNESCO) የተመዘገበ ሲሆን አፍሪካ እስካሁን 2 ብቻ በስሟ አስመዝግባለች፡፡
ጌታነህ አዲስ(ዶ/ር) በቱሪዝም ሚኒስቴር የፖሊሲ ተንታኝ (አናሊስት) ናቸው፡፡
ዩኔስኮ በአለም ላይ ያሉ የጂኦሎጂ ስፍራዎች ጠቀሜታን ባሉት መስፈርቶች በመመዘን አለም አቀፍ ቅርስ አድርጎ ይመዘግባቸዋል ያሉ ሲሆን የተደረገው ዳሰሳዊ ጥናት ኢትዮጵያ በዘርፉ ለአለም ቅርስነት የምታበረክተው ሃብት እንዳሏት አሳይቷል ብለዋል፡፡
እስካሁን ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች የአፍሪካ ሀገራት ሀብቱ ቢኖራቸውም በተገቢው መንገድ በዩኔስኮ ያላስመዘገቡበት ምክንያት ስለዘርፉ ያላቸው ግንዛቤ አነስተኛ በመሆኑና በቂ ባለሞያ ስለሌላቸው ነበር ይላሉ፡፡
የቱሪዝም ሚኒስቴር ዳሰሳዊ ጥናት አድርጎ ካገኛቸው 25 ጂኦ ፓርክ ስፍራዎች መካከል 4ቱን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሰነድ ማዘጋጀት ስራ ተጀምሯል ያሉን ጌታነህ አዲስ(ዶ/ር)፤ የሁለቱ ጂኦ ፓርክ ስፍራዎች መረጃ እስከ ህዳር 2018 ድረስ አጠናቅቆ ለዩኔስኮ ለመላክ ታቅዷል፡፡
ጌታነህ አዲስ(ዶ/ር) እንዳሉን አንድ ጂኦ ፓርክ በዩኔስኮ ለመመዝገብ ቅድሚያ ከሚሰጣቸው መስፈርቶች መካከል አንዱ በአካባቢው ያለው ማህበረሰብ ከዘርፉ እንዴት ተጠቃሚ ይሆናል፣ በአካባቢው የሚኖረው ማህበረሰብ በምን መንገድ ይጠብቀዋል? የሚለው ተጠቃሽ ነው፡፡
ማህበረሰቡ ተጠቃሚ ያላደረገ ጂኦ ፓርክ እውቅና አይሰጠውም ከሌሎች ዩኔስኮ ከሚመዘግባቸው የቅርስ ዓይነቶች ይህ ባህሪው ልዩ ያደርገዋል በማለት ያስረዳሉ፡፡
ዩኔስኮ በየ4 ዓመቱ በጂኦ ፓርክነት የመዘገባቸው ስፍራዎች ክትትል ያደርግባቸዋል ያሉን በቱሪዝም ሚኒስቴር የፖሊሲ ተንታኝ የሆኑት ጌታነህ አዲስ (ዶ/ር) የሰጠውን ፈቃድ የሚያድሰውም ከዛ በኋላ ነው ብለዋል፡፡
በጂኦ ፓርኮች ውስጥ መሰረተ ልማት ሟሟላት አንዱና ዋንኛ መስፈርት ነው መንግስት ለዚህ ሚሆን ዝግጅት ከወዲሁ እያደረገ መሆኑንም ነግረውናል፡፡
የቱሪዝም ሚኒስቴር ብሄራዊ ጂኦ ፓርኮችን ለማቋቋም እቅድ ይዟል፡፡
ይህ እውን ሲሆን በየዓመቱ በዩኔስኮ ጂኦ ፓርኮችን ለማስመዝገብ የቱሪዝም ሚኒስቴር ስራ እንደሚያቀልለት ጠቅሰዋል ሲል ሸገር ኤፍ ኤም ዘግቧል፡፡
Sponsored by
Surafel
1 year ago
አሜሪካ ከዩኔስኮ አባልነት ለመልቀቅ መወሰኗን አስታወቀች
#ethiopia | አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ድርጅት UNESCO አባልነት ለመልቀቅ መወሰኗን አስታውቃለች፡፡
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ፣ አሜሪካ ከድርጅቱ የመውጣት ውሳኔ ላይ የደረሰችው፣ ከእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ጋር በተያያዘ ዩኔስኮ እያራመደ ያለው ፖሊሲ፣ የበለጠ ማህበራዊ እና ባህላዊ መከፋፈልን የማስፋፋት አዝማሚያ እንዳለው ስላየች ነው ብሏል።
“ዩኔስኮ” የፍልስጤምን መንግሥት እንደ አባል ሀገር ለመቀበል ያሳለፈው ውሳኔ ከአሜሪካ ፖሊሲ ጋር የሚቃረንና በድርጅቱ ውስጥ የፀረ-እስራኤል ስሜት እንዲስፋፋ አስተዋፅኦ የሚያበረክት እንደሆነም መግለጫው አትቷል።
የአሜሪካ ከድርጅቱ የመልቀቅ ውሳኔም በመጪው የፈረንጆቹ ታህሳስ 2026 መጨረሻ ላይ ተግባራዊ የሚደረግ እንደሚሆን የቻይና ዴይሊ ዘገባ አመላክቷል፡፡
አሜሪካ ከዚህ ቀደም ከድርጅቱ አባልነት ለቃ ዳግም መቀላቀሏን ዘገባው አስታውሷል፡፡ #amn
#ethiopia | አሜሪካ ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና ባህል ድርጅት UNESCO አባልነት ለመልቀቅ መወሰኗን አስታውቃለች፡፡
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዛሬ በሰጠው መግለጫ፣ አሜሪካ ከድርጅቱ የመውጣት ውሳኔ ላይ የደረሰችው፣ ከእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭት ጋር በተያያዘ ዩኔስኮ እያራመደ ያለው ፖሊሲ፣ የበለጠ ማህበራዊ እና ባህላዊ መከፋፈልን የማስፋፋት አዝማሚያ እንዳለው ስላየች ነው ብሏል።
“ዩኔስኮ” የፍልስጤምን መንግሥት እንደ አባል ሀገር ለመቀበል ያሳለፈው ውሳኔ ከአሜሪካ ፖሊሲ ጋር የሚቃረንና በድርጅቱ ውስጥ የፀረ-እስራኤል ስሜት እንዲስፋፋ አስተዋፅኦ የሚያበረክት እንደሆነም መግለጫው አትቷል።
የአሜሪካ ከድርጅቱ የመልቀቅ ውሳኔም በመጪው የፈረንጆቹ ታህሳስ 2026 መጨረሻ ላይ ተግባራዊ የሚደረግ እንደሚሆን የቻይና ዴይሊ ዘገባ አመላክቷል፡፡
አሜሪካ ከዚህ ቀደም ከድርጅቱ አባልነት ለቃ ዳግም መቀላቀሏን ዘገባው አስታውሷል፡፡ #amn
Comments