3 days ago
የደቡብ አፍሪካው ስታንቢክ ባንክ በኢትዮጵያ በብቸኝነት በባለቤትነት የሚያስተዳድረውን ራሱን የቻለ ባንክ ለማቋቋም እያሰበ መኾኑ ተሠማ።
ባንኩ ራሱን የቻለ ባንክ ለማቋቋም ያሰበው፣ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኩባንያ የኢንቨስትመንት ወጪ እየቀነሠና ገቢው እየጨመረ መሄዱን እንደ ጥሩ ምሳሌ በመውሠድ እንደኾነ የአገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
ስታንቢክ ባንክ የግዙፉ የደቡብ አፍሪካ ስታንዳርድ ባንክ አንድ ካል ነው።
ብሄራዊ ባንክ ያወጣው ሕግ፣ በአገር ውስጥ ባንክ የአክሲዮን ድርሻ መግዛት የሚፈልጉ የውጭ ባንኮች ድርሻቸው ከ49 በመቶ እንዳይበልጥ ገደብ ይጥላል።
Seledadotio
Seledadotio
ባንኩ ራሱን የቻለ ባንክ ለማቋቋም ያሰበው፣ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኩባንያ የኢንቨስትመንት ወጪ እየቀነሠና ገቢው እየጨመረ መሄዱን እንደ ጥሩ ምሳሌ በመውሠድ እንደኾነ የአገሪቱ የዜና ምንጮች ዘግበዋል።
ስታንቢክ ባንክ የግዙፉ የደቡብ አፍሪካ ስታንዳርድ ባንክ አንድ ካል ነው።
ብሄራዊ ባንክ ያወጣው ሕግ፣ በአገር ውስጥ ባንክ የአክሲዮን ድርሻ መግዛት የሚፈልጉ የውጭ ባንኮች ድርሻቸው ከ49 በመቶ እንዳይበልጥ ገደብ ይጥላል።
Seledadotio
Seledadotio
4 days ago
ከባንክ ሰልፍ ወደ አንድ ንክኪ፦ የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ እውነታዎች
**********************
ዛሬ መረጃ እና ገንዘብ ፍጥነታቸውን ጨምረው በእጅ ስልካችን ውስጥ የገቡበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በትናንቱ የወረቀት የገንዘብ ቁጠባ ደብተር እና በባንክ ቅርንጫፎች ረጅም ሰልፍ የምናውቃት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ በአንድ ንክኪ ወደሚፈጸም ዘመናዊ የዲጂታል አሠራር ተሸጋግራለች።
ይህ ሽግግር የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ደኅንነት እና ነፃነት የማስከበር የ"ዲጂታል ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት" ጉዳይ ነው።
ለመሆኑ ሀገራችን በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ አማካኝነት እያካሄደችው ያለው ይህ አብዮት የት ደረሰ?
የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቴክኖሎጂን በመግዛት ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ሕዝብ፣ መንግሥት፣ ባንክ እና ቴሌኮም ተደምረው የሚፈጥሩት አዲስ ሀገራዊ አቅም ነው።
ቴሌብር ወይም የፋይዳ መታወቂያ ብቻቸውን የፋይናንስ ክፍተትን ሊሞሉ አይችሉም። ነገር ግን የፋይዳ መታወቂያ ከግብር ሥርዓቱ እና ከባንክ ጋር ሲተሳሰር የተሟላ የዲጂታል መሠረተ-ልማት ይሆናል።
ይህን መሠረት ይበልጥ ለማጠናከር የአፍሪካ የመጀመሪያው የሆነው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ኢንስቲትዩት መቋቋሙ እና አሁን ደግሞ የሰው ሠራሽ ዩኒቨርሲቲ በሂደት ላይ መሆኑ ሀገራችን በዕውቀት ላይ ለተመሠረተው የነገ ኢኮኖሚ እየተዘጋጀች መሆኗን በተጨባጭ ያሳያል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የ"5 ሚሊዮን ኮደሮች" የዘመቻ ሥልጠና ሀገራችንን ለነገው ተወዳዳሪነት እያበቃት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ኢንዱስትሪውን ከመጭበርበር እና ከደኅንነት ሥጋት ለመጠበቅ የ"ፋይዳ" ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሂሳብ ጋር ማገናኘትን ግዴታ ማድረጉ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት ከ40 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆን የቻሉ ሲሆን፣ የቁጥጥር ሥርዓቱም በጊዜ ገደብ እየተተገበረ ይገኛል።
በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና 25 ዋና ዋና ከተሞች የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የነበረ ሲሆን፣ ያላገናኙ ደንበኞች ላይ የወጪ እገዳ ተጥሏል።
በተቀሩት ከተሞች እና የገጠር ቅርንጫፎች ደግሞ የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን፣ በተመሳሳይ የወጪ እገዳ ይጣልባቸዋል።
በውጭ ለሚኖሩ ዳያስፖራዎች ግን የ2 ዓመት ማቅለያ የተሰጣቸው በመሆኑ ጊዜያዊ እገዳ ሳይጣልባቸው መደበኛ ግብይት መቀጠል ይችላሉ።
በሌላ በኩል የቴሌኮም ዘርፉ ክፍት መደረግ እና የሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባት የቴሌኮም ሞኖፖልን በመስበር ጤናማ ውድድር ፈጥሯል።
ይህ ውድድር የ3G ኔትወርክ ሽፋንን በ50 በመቶ ሲያሳድግ፣ የ4G የሕዝብ ተደራሽነትን በ8 እጥፍ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ቁጥር 87.1 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 49 ሚሊዮንን አልፏል።
የብሮድባንድ ኢንተርኔት ተደራሽነትም በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 20 በመቶ በታች አሁን ወደ 45 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር ዝርጋታም 23 ሺህ 26 ኪሎ ሜትር ደርሷል።
ከዚህም በላይ የሀገራችን የሞባይል ክፍያ አካውንት በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 12.2 ሚሊዮን አሁን ወደ 139.5 ሚሊዮን አድጓል።
በዚህ ዘርፍ የዲጂታል ክፍያ ፈርቀዳጅ የሆነው ቴሌብር የደንበኞቹን ቁጥር 58.61 ሚሊዮን ያደረሰ ሲሆን፣ በቴሌብር የተቀመጠው የጥቃቅን ቁጠባ መጠን 34.41 ቢሊዮን ብር ደርሶ ከመደበኛ ባንክ ውጭ ለነበሩ 16 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጥቃቅን ብድር ማድረስ ተችሏል።
ሳፋሪኮም በበኩሉ ኤም-ፔሳን (M-Pesa) ከኢትዮ ስዊች ጋር በማዋሃድ የደንበኞቹን ቁጥር ከ5.2 ሚሊዮን በላይ አድርሷል።
ይህን ዕመርታ በስትራቴጂ ለመምራት የወጣው የBRIDGE 2030 ዕቅድ ደግሞ እስከ 2022 ዓ.ም ድረስ የዲጂታል ክፍያዎችን አጠቃላይ ዋጋ ከሀገራችን ጠቅላላ ምርት (GDP) አንፃር 750 በመቶ ለማድረስ አልሟል።
ኢኮኖሚውን ከጥቁር ገበያ አደጋ ለመታደግ እና የፍራንኮ ቫሉታ አሠራርን ግልጽ ለማድረግ በአዲሱ መመሪያ (FVD/01/2018 ዓ.ም) መሠረት ግዙፍ መዋቅራዊ ለውጥ ተደርጓል።
ማንኛውም የፍራንኮ ቫሉታ ግብይት ከግንቦት 2018 ዓ.ም ጀምሮ FEMoUS በተባለው የብሔራዊ ባንክ እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተቀናጀ የዲጂታል ሥርዓት ውስጥ ማለፍ ግዴታ ሆኖ መደበኛ ያልሆኑ ነጋዴዎች እንዳይጠቀሙበት ተከልክሏል።
በዚህ አሠራር መሠረት የሐኪም ማዘዣ እና የጤና ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ ያላቸው ለሕክምና የሚሆኑ አስቸኳይ መድኃኒቶች ምንም የዋጋ ገደብ የሌላቸው ሲሆን፣ ለዳያስፖራዎች እና የውጭ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ፈቃድ እስከ 10 ሺህ ዶላር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚመጡ ዜጎች በነዋሪነት ፈቃድ እስከ 5 ሺህ ዶላር (ከቀረጥ ነፃ)፥ እንዲሁም ለንግድ ናሙናዎች ከሕጋዊ የንግድ ሥራ ጋር የሚያስተሳስር የጉምሩክ ሰነድ በማቅረብ እስከ 4 ሺህ ዶላር የገንዘብ ጣሪያ ተቀምጦባቸዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ከብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ጋር በመሆን 657 ሕገወጥ የባንክ ሂሳቦችን ያገደ ሲሆን፣ ሸጌ፣ አዱሊስ፣ ታጅ እና ረመዳ የተባሉ 4 ሕገወጥ የሐዋላ ድርጅቶች እንዲዘጉ አድርጓል።
ብሔራዊ የገንዘብ ሉዓላዊነትን ለማስከበር እንደ ባይናንስ (Binance) እና ሜክስክስሲ (MEXC) ያሉ የክሪፕቶ መገበያያ መድረኮች ከኢትዮጵያ ገበያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ተደርጓል።
ይህ ደፋር እርምጃ የሀገር ውስጥ መረጃ ማከማቻ አሠራር ከመዘርጋቱ እና የዳታ ማስተላለፊያ ፍጥነት ከ500 ጊጋ ባይት በሰከንድ ወደ 3 ቴራ ባይት በሰከንድ ከፍ ካለበት ስኬት ጋር ተዳምሮ የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለመታደግ አስችሏል።
ይህም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን በማገዝ የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን ወደ 2.7 ቢሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል እና የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት እንዲፈጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር የሚያስተምረን ትልቁ እውነት ቴክኖሎጂ በራሱ ብቻ ተዓምር እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛ እና ዘላቂ ልማት የሚረጋገጠው ቴክኖሎጂ ከተቋማዊ ውህደት፣ ከሕግ ቁጥጥር እና ከሕዝብ ተሳትፎ ጋር በ"መደመር" ፍልስፍና ሲቀናጅ ብቻ ነው።
ይህ ቅንጅት በተሳካ ሁኔታ ሲቀጥል፣ ዲጂታል ኢኮኖሚው ሀገርን ወደ ብሔራዊ ብልጽግና የሚመራ እውነተኛ የልማት ጎዳና መሆኑ ይረጋገጣል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #digitaleconomy #banking #digitalfinance #digitalethiopia #ebc
**********************
ዛሬ መረጃ እና ገንዘብ ፍጥነታቸውን ጨምረው በእጅ ስልካችን ውስጥ የገቡበት ዘመን ላይ ደርሰናል።
በትናንቱ የወረቀት የገንዘብ ቁጠባ ደብተር እና በባንክ ቅርንጫፎች ረጅም ሰልፍ የምናውቃት ኢትዮጵያ፣ ዛሬ በአንድ ንክኪ ወደሚፈጸም ዘመናዊ የዲጂታል አሠራር ተሸጋግራለች።
ይህ ሽግግር የቅንጦት ጉዳይ ሳይሆን የሀገርን የኢኮኖሚ ደኅንነት እና ነፃነት የማስከበር የ"ዲጂታል ኢኮኖሚ ሉዓላዊነት" ጉዳይ ነው።
ለመሆኑ ሀገራችን በ"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ስትራቴጂ አማካኝነት እያካሄደችው ያለው ይህ አብዮት የት ደረሰ?
የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታ ቴክኖሎጂን በመግዛት ብቻ የሚመጣ ሳይሆን ሕዝብ፣ መንግሥት፣ ባንክ እና ቴሌኮም ተደምረው የሚፈጥሩት አዲስ ሀገራዊ አቅም ነው።
ቴሌብር ወይም የፋይዳ መታወቂያ ብቻቸውን የፋይናንስ ክፍተትን ሊሞሉ አይችሉም። ነገር ግን የፋይዳ መታወቂያ ከግብር ሥርዓቱ እና ከባንክ ጋር ሲተሳሰር የተሟላ የዲጂታል መሠረተ-ልማት ይሆናል።
ይህን መሠረት ይበልጥ ለማጠናከር የአፍሪካ የመጀመሪያው የሆነው የሰው ሠራሽ አስተውሎት (AI) ኢንስቲትዩት መቋቋሙ እና አሁን ደግሞ የሰው ሠራሽ ዩኒቨርሲቲ በሂደት ላይ መሆኑ ሀገራችን በዕውቀት ላይ ለተመሠረተው የነገ ኢኮኖሚ እየተዘጋጀች መሆኗን በተጨባጭ ያሳያል።
ከዚሁ ጋር ተያይዞ የ"5 ሚሊዮን ኮደሮች" የዘመቻ ሥልጠና ሀገራችንን ለነገው ተወዳዳሪነት እያበቃት ይገኛል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ኢንዱስትሪውን ከመጭበርበር እና ከደኅንነት ሥጋት ለመጠበቅ የ"ፋይዳ" ብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሂሳብ ጋር ማገናኘትን ግዴታ ማድረጉ ይታወቃል።
በአሁኑ ወቅት ከ40 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት መሆን የቻሉ ሲሆን፣ የቁጥጥር ሥርዓቱም በጊዜ ገደብ እየተተገበረ ይገኛል።
በዚህም መሠረት በአዲስ አበባ፣ ሐረሪ እና 25 ዋና ዋና ከተሞች የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሚያዝያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም የነበረ ሲሆን፣ ያላገናኙ ደንበኞች ላይ የወጪ እገዳ ተጥሏል።
በተቀሩት ከተሞች እና የገጠር ቅርንጫፎች ደግሞ የመጨረሻው የጊዜ ገደብ ሰኔ 23 ቀን 2018 ዓ.ም ሲሆን፣ በተመሳሳይ የወጪ እገዳ ይጣልባቸዋል።
በውጭ ለሚኖሩ ዳያስፖራዎች ግን የ2 ዓመት ማቅለያ የተሰጣቸው በመሆኑ ጊዜያዊ እገዳ ሳይጣልባቸው መደበኛ ግብይት መቀጠል ይችላሉ።
በሌላ በኩል የቴሌኮም ዘርፉ ክፍት መደረግ እና የሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ መግባት የቴሌኮም ሞኖፖልን በመስበር ጤናማ ውድድር ፈጥሯል።
ይህ ውድድር የ3G ኔትወርክ ሽፋንን በ50 በመቶ ሲያሳድግ፣ የ4G የሕዝብ ተደራሽነትን በ8 እጥፍ ማሳደግ ችሏል።
በአሁኑ ወቅት የኢትዮ ቴሌኮም ደንበኞች ቁጥር 87.1 ሚሊዮን የደረሰ ሲሆን፣ የሞባይል ኢንተርኔት ተጠቃሚዎች ቁጥር 49 ሚሊዮንን አልፏል።
የብሮድባንድ ኢንተርኔት ተደራሽነትም በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 20 በመቶ በታች አሁን ወደ 45 በመቶ ያደገ ሲሆን፣ የፋይበር ኦፕቲክስ መስመር ዝርጋታም 23 ሺህ 26 ኪሎ ሜትር ደርሷል።
ከዚህም በላይ የሀገራችን የሞባይል ክፍያ አካውንት በ2012 ዓ.ም ከነበረበት 12.2 ሚሊዮን አሁን ወደ 139.5 ሚሊዮን አድጓል።
በዚህ ዘርፍ የዲጂታል ክፍያ ፈርቀዳጅ የሆነው ቴሌብር የደንበኞቹን ቁጥር 58.61 ሚሊዮን ያደረሰ ሲሆን፣ በቴሌብር የተቀመጠው የጥቃቅን ቁጠባ መጠን 34.41 ቢሊዮን ብር ደርሶ ከመደበኛ ባንክ ውጭ ለነበሩ 16 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የጥቃቅን ብድር ማድረስ ተችሏል።
ሳፋሪኮም በበኩሉ ኤም-ፔሳን (M-Pesa) ከኢትዮ ስዊች ጋር በማዋሃድ የደንበኞቹን ቁጥር ከ5.2 ሚሊዮን በላይ አድርሷል።
ይህን ዕመርታ በስትራቴጂ ለመምራት የወጣው የBRIDGE 2030 ዕቅድ ደግሞ እስከ 2022 ዓ.ም ድረስ የዲጂታል ክፍያዎችን አጠቃላይ ዋጋ ከሀገራችን ጠቅላላ ምርት (GDP) አንፃር 750 በመቶ ለማድረስ አልሟል።
ኢኮኖሚውን ከጥቁር ገበያ አደጋ ለመታደግ እና የፍራንኮ ቫሉታ አሠራርን ግልጽ ለማድረግ በአዲሱ መመሪያ (FVD/01/2018 ዓ.ም) መሠረት ግዙፍ መዋቅራዊ ለውጥ ተደርጓል።
ማንኛውም የፍራንኮ ቫሉታ ግብይት ከግንቦት 2018 ዓ.ም ጀምሮ FEMoUS በተባለው የብሔራዊ ባንክ እና ጉምሩክ ኮሚሽን የተቀናጀ የዲጂታል ሥርዓት ውስጥ ማለፍ ግዴታ ሆኖ መደበኛ ያልሆኑ ነጋዴዎች እንዳይጠቀሙበት ተከልክሏል።
በዚህ አሠራር መሠረት የሐኪም ማዘዣ እና የጤና ሚኒስቴር የድጋፍ ደብዳቤ ያላቸው ለሕክምና የሚሆኑ አስቸኳይ መድኃኒቶች ምንም የዋጋ ገደብ የሌላቸው ሲሆን፣ ለዳያስፖራዎች እና የውጭ ባለሀብቶች በኢንቨስትመንት ፈቃድ እስከ 10 ሺህ ዶላር፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሚመጡ ዜጎች በነዋሪነት ፈቃድ እስከ 5 ሺህ ዶላር (ከቀረጥ ነፃ)፥ እንዲሁም ለንግድ ናሙናዎች ከሕጋዊ የንግድ ሥራ ጋር የሚያስተሳስር የጉምሩክ ሰነድ በማቅረብ እስከ 4 ሺህ ዶላር የገንዘብ ጣሪያ ተቀምጦባቸዋል።
በተጨማሪም መንግሥት ከብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት (NISS) ጋር በመሆን 657 ሕገወጥ የባንክ ሂሳቦችን ያገደ ሲሆን፣ ሸጌ፣ አዱሊስ፣ ታጅ እና ረመዳ የተባሉ 4 ሕገወጥ የሐዋላ ድርጅቶች እንዲዘጉ አድርጓል።
ብሔራዊ የገንዘብ ሉዓላዊነትን ለማስከበር እንደ ባይናንስ (Binance) እና ሜክስክስሲ (MEXC) ያሉ የክሪፕቶ መገበያያ መድረኮች ከኢትዮጵያ ገበያ ሙሉ በሙሉ እንዲወጡ ተደርጓል።
ይህ ደፋር እርምጃ የሀገር ውስጥ መረጃ ማከማቻ አሠራር ከመዘርጋቱ እና የዳታ ማስተላለፊያ ፍጥነት ከ500 ጊጋ ባይት በሰከንድ ወደ 3 ቴራ ባይት በሰከንድ ከፍ ካለበት ስኬት ጋር ተዳምሮ የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለመታደግ አስችሏል።
ይህም የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙን በማገዝ የብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሬ ክምችትን ወደ 2.7 ቢሊዮን ዶላር ከፍ እንዲል እና የማክሮ-ኢኮኖሚ መረጋጋት እንዲፈጠር ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል።
የኢትዮጵያ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሽግግር የሚያስተምረን ትልቁ እውነት ቴክኖሎጂ በራሱ ብቻ ተዓምር እንደማያመጣ ነው።
እውነተኛ እና ዘላቂ ልማት የሚረጋገጠው ቴክኖሎጂ ከተቋማዊ ውህደት፣ ከሕግ ቁጥጥር እና ከሕዝብ ተሳትፎ ጋር በ"መደመር" ፍልስፍና ሲቀናጅ ብቻ ነው።
ይህ ቅንጅት በተሳካ ሁኔታ ሲቀጥል፣ ዲጂታል ኢኮኖሚው ሀገርን ወደ ብሔራዊ ብልጽግና የሚመራ እውነተኛ የልማት ጎዳና መሆኑ ይረጋገጣል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #digitaleconomy #banking #digitalfinance #digitalethiopia #ebc
26 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያን የቴሌኮም ዘርፍ ከጎረቤት ሀገራት ጋር ተወዳዳሪ ለማድረግ፣ ሀገሪቱ ተጨማሪ 5 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ኢንቨስትመንት እና የሶስተኛ ቴሌኮም ኦፕሬተር ወደ ገበያው መግባት በእጅጉ እንደሚያስፈልጋት ተጠቆመ። የቀድሞው የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ እና የአሁኑ የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት ዋና ኃላፊ ዶክተር አንዱዓለም አድማሴ ለሪፖርተር ጋዜጣ በሰጡት ቃለ ምልልስ፣ የዘርፉን መዋቅራዊና መሰረተ ልማታዊ ክፍተቶች በግልጽ አብራርተዋል። ሀገሪቱ ለያዘችው የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ራዕይ መሳካት፣ የቴሌኮም ማማዎችን ቁጥር አሁን ካለበት በሶስት እጥፍ ማሳደግ የግድ እንደሚልም አሳስበዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው የቴሌኮም መሰረተ ልማት ከሕዝብ ቁጥሩ አኳያ ሲመዘን እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ኃላፊው በቁጥራዊ መረጃ ሞግተዋል። ለምሳሌ ያህል፣ አንጋፋው ኢትዮ ቴሌኮም ወደ 10 ሺሕ የሚጠጉ ማማዎች ያሉት ሲሆን፣ ሳፋሪኮም በበኩሉ 3,500 ማማዎች አሉት። ከሳፋሪኮም ማማዎች ውስጥ 40 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮ ቴሌኮም የተከራያቸው ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹን ደግሞ ራሱ የገነባቸው ናቸው። በአጠቃላይ የሁለቱም ኦፕሬተሮች የቴሌኮም ማማዎች ድምር ከ15 ሺሕ በታች ነው። በጎረቤት ሀገራት ካለው የማማ እና የሕዝብ ቁጥር ንጽጽር አንጻር ሲታይ ይህ ቁጥር እጅግ አነስተኛ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ አሁን ካላት የሕዝብ ብዛት አኳያ ተጨማሪ 30 ሺሕ አዳዲስ ማማዎች ያስፈልጓታል። ይህንን ግዙፍ ክፍተት ለመሙላት ደግሞ የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት (PPP) ወሳኝ ሚና እንዳለው ዶክተር አንዱዓለም አስረድተዋል።
ከዚህም ባሻገር፣ በቴሌኮም ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የፖሊሲ እና የአሠራር ለውጥ ሊደረግ እንደሚገባ ባለሙያው ክሪቲካል የሆነ ሐሳብ ሰንዝረዋል። እስካሁን ባለው አሠራር የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የመሰረተ ልማት ግንባታውንም ሆነ የቴሌኮም አገልግሎት አቅርቦቱን አጣምረው እየሠሩ ይገኛሉ። ይህ አሠራር ኦፕሬተሮችን ከዋናው ተልዕኳቸው እንዲዘናጉ እንደሚያደርጋቸው ኃላፊው ያምናሉ። በመሆኑም፣ የመሰረተ ልማት አውታሮችን (ማማዎችን) ብቻ የሚገነቡ ገለልተኛ ኩባንያዎች ፈቃድ አግኝተው ወደ ገበያው ሊገቡ ይገባል። ይህ አሠራር ቢተገበር፣ ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ ኦፕሬተሮቹ ማማዎቻቸውን ለእነዚህ ገለልተኛ ኩባንያዎች በመሸጥ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የካፒታል ገንዘብ ማሰባሰብ ይችላሉ። አዳዲሶቹም ሆነ ነባሮቹ ኦፕሬተሮች ማማ ከመገንባት ውጣ ውረድ ተላቀው፣ ከመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ማማዎቹን እየተከራዩ ጥራት ያለው የቴሌኮም አገልግሎት መስጠት ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል ሲሉ ተንትነዋል።
ወደ ሀገሪቱ የገባው ሁለተኛው ኦፕሬተር ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ለቴሌኮም ፈቃድ ከከፈለው 850 ሚሊዮን ዶላር እና ለኤም-ፔሳ (M-Pesa) ፈቃድ ካወጣው 50 ሚሊዮን ዶላር በተጨማሪ፣ እስካሁን በሥራ ማስኬጃ እንቅስቃሴዎች ላይ ብቻ ወደ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ መዋዕለ ንዋይ አፍስሷል። ኩባንያው ባለፉት ሶስት የሥራ ዓመታት ውስጥ 12 ቢሊዮን ብር ግብር ለመንግሥት ገቢ አድርጓል። የዘርፉን ዕድገት ይበልጥ ለማፋጠንና ጤናማ ፉክክር ለመፍጠር የሶስተኛ ኦፕሬተር መግባት ቁልፍ መሆኑ ቢታመንም፣ በሁሉም ኦፕሬተሮች መካከል ፍትሐዊ የውድድር ሜዳ መኖሩን ማረጋገጥ ቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት። ለዚህም ሲባል፣ የኢትዮጵያ የኢንተርኔት መለያ ጎራ (ዶሜይን - .et) በአንድ ኦፕሬተር ሥር ከመሆን ይልቅ፣ ሙሉ በሙሉ ገለልተኛ በሆነ ተቆጣጣሪ አካል ሥር ሊተዳደር እንደሚገባ ዶክተር አንዱዓለም በአጽንዖት አሳስበዋል።
በአሁኑ ወቅት በሀገሪቱ ያለው የቴሌኮም መሰረተ ልማት ከሕዝብ ቁጥሩ አኳያ ሲመዘን እጅግ ዝቅተኛ መሆኑን ኃላፊው በቁጥራዊ መረጃ ሞግተዋል። ለምሳሌ ያህል፣ አንጋፋው ኢትዮ ቴሌኮም ወደ 10 ሺሕ የሚጠጉ ማማዎች ያሉት ሲሆን፣ ሳፋሪኮም በበኩሉ 3,500 ማማዎች አሉት። ከሳፋሪኮም ማማዎች ውስጥ 40 በመቶ የሚሆኑት ከኢትዮ ቴሌኮም የተከራያቸው ሲሆኑ፣ ቀሪዎቹን ደግሞ ራሱ የገነባቸው ናቸው። በአጠቃላይ የሁለቱም ኦፕሬተሮች የቴሌኮም ማማዎች ድምር ከ15 ሺሕ በታች ነው። በጎረቤት ሀገራት ካለው የማማ እና የሕዝብ ቁጥር ንጽጽር አንጻር ሲታይ ይህ ቁጥር እጅግ አነስተኛ በመሆኑ፣ ኢትዮጵያ አሁን ካላት የሕዝብ ብዛት አኳያ ተጨማሪ 30 ሺሕ አዳዲስ ማማዎች ያስፈልጓታል። ይህንን ግዙፍ ክፍተት ለመሙላት ደግሞ የመንግሥትና የግል ዘርፍ አጋርነት (PPP) ወሳኝ ሚና እንዳለው ዶክተር አንዱዓለም አስረድተዋል።
ከዚህም ባሻገር፣ በቴሌኮም ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የፖሊሲ እና የአሠራር ለውጥ ሊደረግ እንደሚገባ ባለሙያው ክሪቲካል የሆነ ሐሳብ ሰንዝረዋል። እስካሁን ባለው አሠራር የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የመሰረተ ልማት ግንባታውንም ሆነ የቴሌኮም አገልግሎት አቅርቦቱን አጣምረው እየሠሩ ይገኛሉ። ይህ አሠራር ኦፕሬተሮችን ከዋናው ተልዕኳቸው እንዲዘናጉ እንደሚያደርጋቸው ኃላፊው ያምናሉ። በመሆኑም፣ የመሰረተ ልማት አውታሮችን (ማማዎችን) ብቻ የሚገነቡ ገለልተኛ ኩባንያዎች ፈቃድ አግኝተው ወደ ገበያው ሊገቡ ይገባል። ይህ አሠራር ቢተገበር፣ ኢትዮ ቴሌኮምን ጨምሮ ኦፕሬተሮቹ ማማዎቻቸውን ለእነዚህ ገለልተኛ ኩባንያዎች በመሸጥ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የካፒታል ገንዘብ ማሰባሰብ ይችላሉ። አዳዲሶቹም ሆነ ነባሮቹ ኦፕሬተሮች ማማ ከመገንባት ውጣ ውረድ ተላቀው፣ ከመሰረተ ልማት አቅራቢዎች ማማዎቹን እየተከራዩ ጥራት ያለው የቴሌኮም አገልግሎት መስጠት ላይ ብቻ ትኩረት እንዲያደርጉ ያስችላቸዋል ሲሉ ተንትነዋል።
ወደ ሀገሪቱ የገባው ሁለተኛው ኦፕሬተር ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ለቴሌኮም ፈቃድ ከከፈለው 850 ሚሊዮን ዶላር እና ለኤም-ፔሳ (M-Pesa) ፈቃድ ካወጣው 50 ሚሊዮን ዶላር በተጨማሪ፣ እስካሁን በሥራ ማስኬጃ እንቅስቃሴዎች ላይ ብቻ ወደ 2 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ መዋዕለ ንዋይ አፍስሷል። ኩባንያው ባለፉት ሶስት የሥራ ዓመታት ውስጥ 12 ቢሊዮን ብር ግብር ለመንግሥት ገቢ አድርጓል። የዘርፉን ዕድገት ይበልጥ ለማፋጠንና ጤናማ ፉክክር ለመፍጠር የሶስተኛ ኦፕሬተር መግባት ቁልፍ መሆኑ ቢታመንም፣ በሁሉም ኦፕሬተሮች መካከል ፍትሐዊ የውድድር ሜዳ መኖሩን ማረጋገጥ ቀዳሚ ተግባር መሆን አለበት። ለዚህም ሲባል፣ የኢትዮጵያ የኢንተርኔት መለያ ጎራ (ዶሜይን - .et) በአንድ ኦፕሬተር ሥር ከመሆን ይልቅ፣ ሙሉ በሙሉ ገለልተኛ በሆነ ተቆጣጣሪ አካል ሥር ሊተዳደር እንደሚገባ ዶክተር አንዱዓለም በአጽንዖት አሳስበዋል።
1 month ago
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በበጀት ዓመቱ 15.9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን ገለጸ
ኩባንያው በበጀት ዓመቱ ውስጥ ባከናወናቸው መጠነ ሰፊ የኢንቨስትመንት እና የማስፋፊያ ሥራዎች ሳቢያ፣ ዓመታዊ ገቢው 15.9 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታውቋል።
ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ130.9 በመቶ ዕድገት የታየበት መሆኑን የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኤርሚያስ እሸቱ ገልጸው፤ ኩባንያው በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ ያለውን ሚና እያጠናከረ መምጣቱን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት የሳፋሪኮም ንቁ ደንበኞች ቁጥር 13.6 ሚሊዮን መድረሱን ሰብሳቢው ጠቅሰው፤ ይህም የ54.2 በመቶ የደንበኞች ዕድገት ያሳየ መሆኑንና የዳታ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥርም 10.7 ሚሊዮን መድረሱን ገልጸዋል።
ከኢንተርኔት ፍጆታ የሚገኘው ገቢ የኩባንያው የጀርባ አጥንት እየሆነ መምጣቱን አቶ ኤርሚያስ ጠቁመው፤ ከመደበኛው የቴሌኮም አገልግሎት ባሻገር፣ የኤም-ፔሳ (M-PESA) የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር በበጀት ዓመቱ ውስጥ በ119.4 በመቶ በመጨመር 5.2 ሚሊዮን መድረሱን አክለዋል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የ4ጂ ኔትወርክ ተደራሽነቱን ወደ 59 በመቶ በማሳደግ የደንበኞቹን የዲጂታል ተሞክሮ እያሻሻለ መሆኑን ሰብሳቢው አንስተው፤ በመሠረተ ልማት ዝርጋታ ላይ 2.6 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ግዙፍ መዋዕለ ንዋይ በሀገሪቱ በማፍሰስ፣ ለአገሪቱ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) የ1.5 በመቶ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
ኩባንያው በበጀት ዓመቱ ውስጥ ባከናወናቸው መጠነ ሰፊ የኢንቨስትመንት እና የማስፋፊያ ሥራዎች ሳቢያ፣ ዓመታዊ ገቢው 15.9 ቢሊዮን ብር መድረሱን አስታውቋል።
ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የ130.9 በመቶ ዕድገት የታየበት መሆኑን የሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የቦርድ ሰብሳቢ አቶ ኤርሚያስ እሸቱ ገልጸው፤ ኩባንያው በኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ ያለውን ሚና እያጠናከረ መምጣቱን ተናግረዋል።
በአሁኑ ወቅት የሳፋሪኮም ንቁ ደንበኞች ቁጥር 13.6 ሚሊዮን መድረሱን ሰብሳቢው ጠቅሰው፤ ይህም የ54.2 በመቶ የደንበኞች ዕድገት ያሳየ መሆኑንና የዳታ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥርም 10.7 ሚሊዮን መድረሱን ገልጸዋል።
ከኢንተርኔት ፍጆታ የሚገኘው ገቢ የኩባንያው የጀርባ አጥንት እየሆነ መምጣቱን አቶ ኤርሚያስ ጠቁመው፤ ከመደበኛው የቴሌኮም አገልግሎት ባሻገር፣ የኤም-ፔሳ (M-PESA) የዲጂታል ፋይናንስ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ቁጥር በበጀት ዓመቱ ውስጥ በ119.4 በመቶ በመጨመር 5.2 ሚሊዮን መድረሱን አክለዋል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የ4ጂ ኔትወርክ ተደራሽነቱን ወደ 59 በመቶ በማሳደግ የደንበኞቹን የዲጂታል ተሞክሮ እያሻሻለ መሆኑን ሰብሳቢው አንስተው፤ በመሠረተ ልማት ዝርጋታ ላይ 2.6 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ ግዙፍ መዋዕለ ንዋይ በሀገሪቱ በማፍሰስ፣ ለአገሪቱ አጠቃላይ የአገር ውስጥ ምርት (GDP) የ1.5 በመቶ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልጸዋል።
seledadotio
seledadotio
1 month ago
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ የስልክ ጥሪ ማጭበርበሮች ደንበኞች እንዲጠነቀቁ አሳሰበ
#ethiopia | ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በቅርቡ በደንበኞቹ ላይ እየተሞከረ ስላለው አዲስ ዓይነት የማጭበርበር ስልት አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። አጭበርባሪዎቹ የተለያዩ የውጭ አገራት ስልክ ቁጥሮችን በመጠቀም ወደ ደንበኞች ስልክ በመደወልና ወዲያውኑ በማቋረጥ (Missed Call በማድረግ) ደንበኞች መልሰው እንዲደውሉ ለማድረግ ጥረት እያደረጉ መሆኑ ተገልጿል።
እንደ ተቋሙ ገለጻ፣ አጭበርባሪዎቹ በብዛት የሚጠቀሙባቸው የዓለም አቀፍ ስልክ ቁጥር መነሻዎች (Prefixes) የሚከተሉት ናቸው፦
+601
+993
+371
+370
+255
+375
+381
ለእነዚህ የማጭበርበሪያ ጥሪዎች መልሰው በሚደውሉበት ወቅት፦
ጥሪው የሚስተናገደው በዓለም አቀፍ ታሪፍ በመሆኑ ከመደበኛው የጥሪ ዋጋ በእጅጉ የላቀ ክፍያ ያስከፍላል።
ይህም ደንበኞችን ለአላስፈላጊ እና ከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ ይዳርጋል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ደንበኞቹ ለማያውቋቸው የዓለም አቀፍ ጥሪዎች መልሰው እንዳይደውሉና ራሳቸውን ከአጭበርባሪዎች እንዲጠብቁ ጥብቅ መልዕክቱን አስተላልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#safaricomethiopia #scamalert #digitalsafety #ethiopia #technews #safaricom #ጥንቃቄ #ሳፋሪኮም #ኢትዮጵያ
#ethiopia | ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በቅርቡ በደንበኞቹ ላይ እየተሞከረ ስላለው አዲስ ዓይነት የማጭበርበር ስልት አስቸኳይ ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል። አጭበርባሪዎቹ የተለያዩ የውጭ አገራት ስልክ ቁጥሮችን በመጠቀም ወደ ደንበኞች ስልክ በመደወልና ወዲያውኑ በማቋረጥ (Missed Call በማድረግ) ደንበኞች መልሰው እንዲደውሉ ለማድረግ ጥረት እያደረጉ መሆኑ ተገልጿል።
እንደ ተቋሙ ገለጻ፣ አጭበርባሪዎቹ በብዛት የሚጠቀሙባቸው የዓለም አቀፍ ስልክ ቁጥር መነሻዎች (Prefixes) የሚከተሉት ናቸው፦
+601
+993
+371
+370
+255
+375
+381
ለእነዚህ የማጭበርበሪያ ጥሪዎች መልሰው በሚደውሉበት ወቅት፦
ጥሪው የሚስተናገደው በዓለም አቀፍ ታሪፍ በመሆኑ ከመደበኛው የጥሪ ዋጋ በእጅጉ የላቀ ክፍያ ያስከፍላል።
ይህም ደንበኞችን ለአላስፈላጊ እና ከፍተኛ የገንዘብ ኪሳራ ይዳርጋል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ደንበኞቹ ለማያውቋቸው የዓለም አቀፍ ጥሪዎች መልሰው እንዳይደውሉና ራሳቸውን ከአጭበርባሪዎች እንዲጠብቁ ጥብቅ መልዕክቱን አስተላልፏል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#safaricomethiopia #scamalert #digitalsafety #ethiopia #technews #safaricom #ጥንቃቄ #ሳፋሪኮም #ኢትዮጵያ
1 month ago
የሳፋሪኮም ማስጠንቀቂያ
#fastmereja I ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ደንበኞቹ በማያውቋቸው ዓለም አቀፍ ስልኮች አማካኝነት ለከፍተኛ የገንዘብ ብክነትና ለማጭበርበር ድርጊት እንዳይጋለጡ አስቸኳይ የጥንቃቄ መልዕክት አስተላለፈ። አጭበርባሪዎቹ ደንበኞች ተመልሰው እንዲደውሉ በማድረግ ከፍተኛ የውጭ አገር ጥሪ ክፍያ (International Tariff) እንዲቆረጥባቸው የሚያደርግ ስልት እየተጠቀሙ መሆኑ ታውቋል።
የኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ዘርፍ ተዋናዩ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ባወጣው መረጃ መሠረት፣ ግለሰቦች በማያውቋቸው የውጭ አገር ስልክ ቁጥሮች አማካኝነት "Missed Call" ወይም የጥሪ ምልክት በማድረግ ደንበኞች ተመልሰው እንዲደውሉ የማሳሳት ስራ እየተሰሩ ይገኛሉ።
እንደ ተቋሙ ገለጻ፣ በተለይም በ +601፣ +993፣ +371፣ +370፣ +255፣ +375፣ እና +381 መሪ ኮዶች የሚጀምሩ ስልኮች ለማጭበርበሪያነት በስፋት እየተዋሉ መሆኑ ተለይቷል። ደንበኞች ለእነዚህ ጥሪዎች ምላሽ በሚሰጡበት ወይም ተመልሰው በሚደውሉበት ወቅት፣ ጥሪው የሚታሰበው በዓለም አቀፍ ከፍተኛ ታሪፍ በመሆኑ በሂሳባቸው ላይ ያለውን የገንዘብ መጠን ወይም የአየር ሰዓት በአጭር ጊዜ ውስጥ ይበላል።
ይህ አይነቱ ማጭበርበር በዓለም አቀፍ ደረጃ "Wangiri Fraud" በመባል የሚታወቅ ሲሆን፣ አጭበርባሪዎቹ ከቴሌኮም ኦፕሬተሮች ጋር በሚኖራቸው የገቢ ክፍፍል ስምምነት ተጠቃሚ የሚሆኑበት መንገድ ነው። በመሆኑም ህብረተሰቡ ለማያውቃቸው የውጭ አገር ጥሪዎች ተመልሶ በመደወል አላስፈላጊ ለሆነ ኪሳራ እንዳይጋለጥ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
#fastmereja I ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ደንበኞቹ በማያውቋቸው ዓለም አቀፍ ስልኮች አማካኝነት ለከፍተኛ የገንዘብ ብክነትና ለማጭበርበር ድርጊት እንዳይጋለጡ አስቸኳይ የጥንቃቄ መልዕክት አስተላለፈ። አጭበርባሪዎቹ ደንበኞች ተመልሰው እንዲደውሉ በማድረግ ከፍተኛ የውጭ አገር ጥሪ ክፍያ (International Tariff) እንዲቆረጥባቸው የሚያደርግ ስልት እየተጠቀሙ መሆኑ ታውቋል።
የኢትዮጵያ የኮሙኒኬሽን ዘርፍ ተዋናዩ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ባወጣው መረጃ መሠረት፣ ግለሰቦች በማያውቋቸው የውጭ አገር ስልክ ቁጥሮች አማካኝነት "Missed Call" ወይም የጥሪ ምልክት በማድረግ ደንበኞች ተመልሰው እንዲደውሉ የማሳሳት ስራ እየተሰሩ ይገኛሉ።
እንደ ተቋሙ ገለጻ፣ በተለይም በ +601፣ +993፣ +371፣ +370፣ +255፣ +375፣ እና +381 መሪ ኮዶች የሚጀምሩ ስልኮች ለማጭበርበሪያነት በስፋት እየተዋሉ መሆኑ ተለይቷል። ደንበኞች ለእነዚህ ጥሪዎች ምላሽ በሚሰጡበት ወይም ተመልሰው በሚደውሉበት ወቅት፣ ጥሪው የሚታሰበው በዓለም አቀፍ ከፍተኛ ታሪፍ በመሆኑ በሂሳባቸው ላይ ያለውን የገንዘብ መጠን ወይም የአየር ሰዓት በአጭር ጊዜ ውስጥ ይበላል።
ይህ አይነቱ ማጭበርበር በዓለም አቀፍ ደረጃ "Wangiri Fraud" በመባል የሚታወቅ ሲሆን፣ አጭበርባሪዎቹ ከቴሌኮም ኦፕሬተሮች ጋር በሚኖራቸው የገቢ ክፍፍል ስምምነት ተጠቃሚ የሚሆኑበት መንገድ ነው። በመሆኑም ህብረተሰቡ ለማያውቃቸው የውጭ አገር ጥሪዎች ተመልሶ በመደወል አላስፈላጊ ለሆነ ኪሳራ እንዳይጋለጥ ማሳሰቢያ ተሰጥቷል።
3 months ago
የብርነሽ ደሴ ተከታታይ ድል
የ2018 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ በድምቀት ተጠናቀቀ
#ethiopia | ዛሬ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ "በመላ ኑሪ በኮንፊደንስ ሩጪ" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የሴቶች ታላቁ ሩጫ ላይ አትሌት ብርነሽ ደሴ ለተከታታይ ዓመት አሸናፊ ሆናለች።
ካለፈው ዓመት ክብሯን ያስጠበቀችው ብርነሽ ደሴ (ከፀደይ ባንክ) 15:22:91 በመግባት 1ኛ ስትሆን፣ ሮቤ ዲዳ 2ኛ እንዲሁም ሰናይት ጌታቸው 3ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
የከንቲባዋ መልዕክት፦ ውድድሩን ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ "ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ ይችላሉም!" በሚል አነቃቂ ንግግር አአድርገዋል።
ለአሸናፊዋ አትሌት የሚሰጠው የገንዘብ ሽልማት ካለፈው ዓመት በዕጥፍ አድጎ 100 ሺህ ብር ተበርክቶላታል።
ተሳትፎ፦ በውድድሩ ላይ 16 ሺህ ሴቶች የተሳተፉ ሲሆን፣ የውድድሩ አምባሳደር አትሌት መሰረት ደፋርን ጨምሮ ታላላቅ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና አትሌቶች ተገኝተዋል።
ይህ የ23ኛው ዓመት የሴቶች ታላቁ ሩጫ፣ ሴቶች ያላቸውን በራስ መተማመንና ብቃት ለዓለም ያሳዩበት ደማቅ የድል ቀን ሆኖ ተመዝግቧል።
#getu #ethiopia #womenrun #greatethiopianrun #safaricom #addisababa #athletics #adanechabiebie #birneshdesse #meseretdefar #ቅድሚያለሴቶች #የሴቶችሩጫ #ታላቁሩጫ #አሸናፊዎች #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የ2018 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ በድምቀት ተጠናቀቀ
#ethiopia | ዛሬ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ "በመላ ኑሪ በኮንፊደንስ ሩጪ" በሚል መሪ ቃል በተካሄደው የሴቶች ታላቁ ሩጫ ላይ አትሌት ብርነሽ ደሴ ለተከታታይ ዓመት አሸናፊ ሆናለች።
ካለፈው ዓመት ክብሯን ያስጠበቀችው ብርነሽ ደሴ (ከፀደይ ባንክ) 15:22:91 በመግባት 1ኛ ስትሆን፣ ሮቤ ዲዳ 2ኛ እንዲሁም ሰናይት ጌታቸው 3ኛ ደረጃን ይዘው አጠናቀዋል።
የከንቲባዋ መልዕክት፦ ውድድሩን ያስጀመሩት የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ "ሴቶች በጥበብ ይኖራሉ፤ በራስ መተማመን ይሠራሉ፤ ይችላሉም!" በሚል አነቃቂ ንግግር አአድርገዋል።
ለአሸናፊዋ አትሌት የሚሰጠው የገንዘብ ሽልማት ካለፈው ዓመት በዕጥፍ አድጎ 100 ሺህ ብር ተበርክቶላታል።
ተሳትፎ፦ በውድድሩ ላይ 16 ሺህ ሴቶች የተሳተፉ ሲሆን፣ የውድድሩ አምባሳደር አትሌት መሰረት ደፋርን ጨምሮ ታላላቅ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና አትሌቶች ተገኝተዋል።
ይህ የ23ኛው ዓመት የሴቶች ታላቁ ሩጫ፣ ሴቶች ያላቸውን በራስ መተማመንና ብቃት ለዓለም ያሳዩበት ደማቅ የድል ቀን ሆኖ ተመዝግቧል።
#getu #ethiopia #womenrun #greatethiopianrun #safaricom #addisababa #athletics #adanechabiebie #birneshdesse #meseretdefar #ቅድሚያለሴቶች #የሴቶችሩጫ #ታላቁሩጫ #አሸናፊዎች #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ኢትዮጵያዊ የሚዲያ ተቋም አለም አቀፍ ሽልማት አሸነፈ
#ethiopia |በደቡብ አፍሪካ ጆንሀንስበርግ በተካሄደው የ2026 SABRE ሽልማት
ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ አሸናፊ ሆኗል።
ይህ ሽልማት ኢትዮጵያ በሀገራዊ የሽልማት ውድድር ላይ ስታሸንፍ የመጀመሪያው በመሆኑ፣ ለሀገሪቱ የፈጠራ እና የኮሚኒኬሽን ዘርፍ ታሪካዊ ምዕራፍ ነው::
ተቋሙ በዓለም አቀፍ ደረጃ ምርጥ የህዝብ ግንኙነት (PR) ስራዎችን ለመመዘን የሚሰጠውን እና የዓለማችን ትልቅ የሽልማት መርሃ-ግብር የሆነውን የ2026 SABRE ሽልማትን ነው ማሸነፍ የቻለው::
ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ በ2026 SABRE ሽልማት በምስራቅ አፍሪካ ምርጥ ኤጀንሲ በመባል በይፋ አሸናፊ ሆኗል::
ይህ ታዋቂ ሽልማት መጋቢት 8 ቀን በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ‘ዘ ኬንት ማልሮዝ አርክ’ በተካሄደ ደማቅ የሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ ተበርክቷል::
ሽልማቱ ለስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ የተበረከተለት ለሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሰራው አዲስና ፈጠራ የታከለበት የዘመቻ ስራ ነው::
በብራንዲንግ፣ በስም ዝና እና በተሳትፎ ዘርፍ የላቀ ውጤትን የሚመዝነው SABRE ሽልማት በዓለም አቀፍ ደረጃ በህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ትልቁ የሽልማት ውድድር ነው::
በዘንድሮው የአፍሪካ ደረጃ ውድድር ላይ ከ500 በላይ ስራዎች የቀረቡ ሲሆን፣ ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ ስራው 120 ኤጀንሲዎች ካለፉበት ጠንካራ ስራዎች ዝርዝር ውስጥ ቀዳሚ በመሆን አሸንፏል::
ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ የኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ኤጀንሲዎች በአህጉራዊ መድረኮች ላይ ተሳታፊ ብቻ ሳይሆኑ በስትራቴጂካዊ ልህቀትም መሪ መሆናቸውን ያስመሰከረ ነው::
ይህ ሽልማት ለስፖትላይት ለተለመደው የአገልግሎት አሰጣጥ ዘዴው መጥቶ፣ ከዓለም አቀፍ ኩባንያዎች፣ መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት እና ታላቅ ራዕይ ካላቸው አጋሮች ጋር በመሆን ተደራሽነታቸውን የሚያሰፉበት እና ዘላቂ ተጽዕኖ የሚፈጥሩበት ስልታዊ የእድገት መድረክ መሆኑን ያረጋገጠ ነው ተብሏል::
አስቸጋሪ በሆነው የውድድር ገበያ ውስጥ፣ ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ ተቋማት ዓላማቸውን ያሳኩ ዘንድ የሚያስፈልጋቸውን ሙያዊ ድጋፍ እና መሠረት ልማት እንደሚያቀርብ ተገልጿል::
ይህ ሽልማት በሀገሪቱ እያደገ ላለው የሚዲያ እና የማርኬቲንግ ዘርፍ ዓለም አቀፍ እውቅናን ያጎናጸፈ ነው::
ስፖትላይት የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች ከሀገር አልፎ ተጽዕኖ መፍጠር የሚችሉ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ስራዎችን መስራት እንደሚቻል በተግባር ማሳየቱን ነው የተገለፀው።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#getutemesgen #spotlightcommunications #sabreawards #publicrelations #marketingsuccess #ethiopia #eastafrica #safaricomethiopia #awardwinner
#ethiopia |በደቡብ አፍሪካ ጆንሀንስበርግ በተካሄደው የ2026 SABRE ሽልማት
ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ አሸናፊ ሆኗል።
ይህ ሽልማት ኢትዮጵያ በሀገራዊ የሽልማት ውድድር ላይ ስታሸንፍ የመጀመሪያው በመሆኑ፣ ለሀገሪቱ የፈጠራ እና የኮሚኒኬሽን ዘርፍ ታሪካዊ ምዕራፍ ነው::
ተቋሙ በዓለም አቀፍ ደረጃ ምርጥ የህዝብ ግንኙነት (PR) ስራዎችን ለመመዘን የሚሰጠውን እና የዓለማችን ትልቅ የሽልማት መርሃ-ግብር የሆነውን የ2026 SABRE ሽልማትን ነው ማሸነፍ የቻለው::
ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ በ2026 SABRE ሽልማት በምስራቅ አፍሪካ ምርጥ ኤጀንሲ በመባል በይፋ አሸናፊ ሆኗል::
ይህ ታዋቂ ሽልማት መጋቢት 8 ቀን በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ ‘ዘ ኬንት ማልሮዝ አርክ’ በተካሄደ ደማቅ የሽልማት ስነ-ስርዓት ላይ ተበርክቷል::
ሽልማቱ ለስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ የተበረከተለት ለሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሰራው አዲስና ፈጠራ የታከለበት የዘመቻ ስራ ነው::
በብራንዲንግ፣ በስም ዝና እና በተሳትፎ ዘርፍ የላቀ ውጤትን የሚመዝነው SABRE ሽልማት በዓለም አቀፍ ደረጃ በህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ትልቁ የሽልማት ውድድር ነው::
በዘንድሮው የአፍሪካ ደረጃ ውድድር ላይ ከ500 በላይ ስራዎች የቀረቡ ሲሆን፣ ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ ስራው 120 ኤጀንሲዎች ካለፉበት ጠንካራ ስራዎች ዝርዝር ውስጥ ቀዳሚ በመሆን አሸንፏል::
ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ የኢትዮጵያ የህዝብ ግንኙነት ኤጀንሲዎች በአህጉራዊ መድረኮች ላይ ተሳታፊ ብቻ ሳይሆኑ በስትራቴጂካዊ ልህቀትም መሪ መሆናቸውን ያስመሰከረ ነው::
ይህ ሽልማት ለስፖትላይት ለተለመደው የአገልግሎት አሰጣጥ ዘዴው መጥቶ፣ ከዓለም አቀፍ ኩባንያዎች፣ መንግስታዊ ካልሆኑ ተቋማት እና ታላቅ ራዕይ ካላቸው አጋሮች ጋር በመሆን ተደራሽነታቸውን የሚያሰፉበት እና ዘላቂ ተጽዕኖ የሚፈጥሩበት ስልታዊ የእድገት መድረክ መሆኑን ያረጋገጠ ነው ተብሏል::
አስቸጋሪ በሆነው የውድድር ገበያ ውስጥ፣ ስፖትላይት ኮሚኒኬሽን እና ማርኬቲንግ ተቋማት ዓላማቸውን ያሳኩ ዘንድ የሚያስፈልጋቸውን ሙያዊ ድጋፍ እና መሠረት ልማት እንደሚያቀርብ ተገልጿል::
ይህ ሽልማት በሀገሪቱ እያደገ ላለው የሚዲያ እና የማርኬቲንግ ዘርፍ ዓለም አቀፍ እውቅናን ያጎናጸፈ ነው::
ስፖትላይት የሀገር ውስጥ ተጫዋቾች ከሀገር አልፎ ተጽዕኖ መፍጠር የሚችሉ ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ስራዎችን መስራት እንደሚቻል በተግባር ማሳየቱን ነው የተገለፀው።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen
#getutemesgen #spotlightcommunications #sabreawards #publicrelations #marketingsuccess #ethiopia #eastafrica #safaricomethiopia #awardwinner
3 months ago
ሩጫ ለጤና
የክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጉብኝት
#ethiopia | ነገ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ አስመልክቶ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጎብኝተዋል።
ዓላማ፦ "AKTIVE AGAINST CANCER" የተሰኘው ንቅናቄ በሩጫ ውድድሩ አማካኝነት ሴቶች የካንሰር ህመምን ቀድሞ ለመከላከልና ጤናቸውን ለመጠበቅ እንዲተጉ ግንዛቤ መፍጠር ነው።
ዶክተር ኤርጎጌ እንዲህ ያሉ ትብብሮች ለኢትዮጵያ ሴቶች ትልቅ ትርጉም እንዳላቸው ገልጸው፣ ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ሴቶችን የሚያበረታታ መድረክ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ካንሰርን ለመከላከልና ለማገገም ያለውን ጠቀሜታ ለማስተዋወቅ ከአክቲቭ አጌንስት ካንሰር ጋር ለአራት ዓመታት የሚቆይ ስምምነት መፈራረሙ ተገልጿል።
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለካንሰር ማዕከሉ ላደረገው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና ቀርቦለታል።
ለ23ኛ ጊዜ የሚከናወነው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ፣ ነገ መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ሩጫው ከስፖርታዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለጤናና ለግንዛቤ ያለውን ፋይዳ ለመጋራት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #womenempowerment #cancerawareness #safaricom #greatethiopianrun #health #addisababa #ቅድሚያለሴቶች #ካንሰርንእንከላከል #ታላቁሩጫ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጉብኝት
#ethiopia | ነገ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ አስመልክቶ፣ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ክብርት ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የሚገኘውን የካንሰር ህሙማን ማዕከል ጎብኝተዋል።
ዓላማ፦ "AKTIVE AGAINST CANCER" የተሰኘው ንቅናቄ በሩጫ ውድድሩ አማካኝነት ሴቶች የካንሰር ህመምን ቀድሞ ለመከላከልና ጤናቸውን ለመጠበቅ እንዲተጉ ግንዛቤ መፍጠር ነው።
ዶክተር ኤርጎጌ እንዲህ ያሉ ትብብሮች ለኢትዮጵያ ሴቶች ትልቅ ትርጉም እንዳላቸው ገልጸው፣ ቅድሚያ ለሴቶች ሩጫ ሴቶችን የሚያበረታታ መድረክ መሆኑን አረጋግጠዋል።
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ካንሰርን ለመከላከልና ለማገገም ያለውን ጠቀሜታ ለማስተዋወቅ ከአክቲቭ አጌንስት ካንሰር ጋር ለአራት ዓመታት የሚቆይ ስምምነት መፈራረሙ ተገልጿል።
ሻለቃ አትሌት ኃይሌ ገብረሥላሴ ለካንሰር ማዕከሉ ላደረገው ድጋፍ ከፍተኛ ምስጋና ቀርቦለታል።
ለ23ኛ ጊዜ የሚከናወነው የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ፣ ነገ መነሻና መድረሻውን ቦሌ አትላስ በማድረግ በደማቅ ሁኔታ ይካሄዳል።
ሩጫው ከስፖርታዊ እንቅስቃሴ ባለፈ ለጤናና ለግንዛቤ ያለውን ፋይዳ ለመጋራት ሁላችሁም ተጋብዛችኋል።
#getu #ethiopia #womenempowerment #cancerawareness #safaricom #greatethiopianrun #health #addisababa #ቅድሚያለሴቶች #ካንሰርንእንከላከል #ታላቁሩጫ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
በኢትዮጵያ የሚሰራው ስፖትላይት ኮሙኒኬሽንስ የ2026 የሳብሬን ሽልማት አሸነፈ
የኢትዮጵያው ስፖትላይት ኮሙኒኬሽንስ ኤንድ ማርኬቲንግ፣ በሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ በዓለም ትልቁና ታዋቂው በሆነው የ2026 ሳብሬ አዋርድስ (SABRE Awards) የዓመቱ ምርጥ ተቋም በመሆን ተሸለመ።
ትላንት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው ደማቅ ሥነ-ሥርዓት፣ ተቋሙ ለሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሠራው የፈጠራ ሥራ ነው የዘርፉን ሽልማት ያገኘው።
ይህ ድል ለአንድ የኢትዮጵያ የፈጠራ ድርጅት በፓን-አፍሪካ ደረጃ የመጀመሪያው በመሆኑ ለሀገሪቱ የሚዲያና ማርኬቲንግ ዘርፍ አዲስ ታሪክ ጽፏል።
በውድድሩ ላይ ከ500 በላይ ዕጩዎች የቀረቡ ሲሆን፣ ስፖትላይት በስትራቴጂክ ጥበቡና በዲጂታል ፈጠራው ቀዳሚ ሆኖ ተመርጧል።
የድርጅቱ የስትራቴጂ መሪ አማኑኤል ብዙአየሁ እንደገለጹት፣ ሽልማቱ የኢትዮጵያ ድርጅቶች በዓለም አቀፍ መድረክ መሪ መሆን እንደሚችሉ ማረጋገጫ ነው ብለዋል።
ስፖትላይት ከመደበኛ የማስታወቂያ ሥራ ባለፈ፣ ለታላላቅ ተቋማትና መንግሥታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች የዕድገት አጋር በመሆን ተጽዕኖ ፈጣሪ ሥራዎችን ማቅረቡን እንደሚቀጥልም አክለዋል።
የኢትዮጵያው ስፖትላይት ኮሙኒኬሽንስ ኤንድ ማርኬቲንግ፣ በሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ በዓለም ትልቁና ታዋቂው በሆነው የ2026 ሳብሬ አዋርድስ (SABRE Awards) የዓመቱ ምርጥ ተቋም በመሆን ተሸለመ።
ትላንት በደቡብ አፍሪካ ጆሃንስበርግ በተካሄደው ደማቅ ሥነ-ሥርዓት፣ ተቋሙ ለሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በሠራው የፈጠራ ሥራ ነው የዘርፉን ሽልማት ያገኘው።
ይህ ድል ለአንድ የኢትዮጵያ የፈጠራ ድርጅት በፓን-አፍሪካ ደረጃ የመጀመሪያው በመሆኑ ለሀገሪቱ የሚዲያና ማርኬቲንግ ዘርፍ አዲስ ታሪክ ጽፏል።
በውድድሩ ላይ ከ500 በላይ ዕጩዎች የቀረቡ ሲሆን፣ ስፖትላይት በስትራቴጂክ ጥበቡና በዲጂታል ፈጠራው ቀዳሚ ሆኖ ተመርጧል።
የድርጅቱ የስትራቴጂ መሪ አማኑኤል ብዙአየሁ እንደገለጹት፣ ሽልማቱ የኢትዮጵያ ድርጅቶች በዓለም አቀፍ መድረክ መሪ መሆን እንደሚችሉ ማረጋገጫ ነው ብለዋል።
ስፖትላይት ከመደበኛ የማስታወቂያ ሥራ ባለፈ፣ ለታላላቅ ተቋማትና መንግሥታዊ ላልሆኑ ድርጅቶች የዕድገት አጋር በመሆን ተጽዕኖ ፈጣሪ ሥራዎችን ማቅረቡን እንደሚቀጥልም አክለዋል።
3 months ago
የኬንያው ኬሲቢ በኢትዮጵያ የሚገዛውን ባንክ ለየ
በሀብት መጠኑ የኬንያ ቁንጮ የሆነው ኬሲቢ ግሩፕ፣ የኢትዮጵያን የባንክ ዘርፍ ለመቀላቀል የሚያደርገውን ዝግጅት አጠናቆ የሚገዛውን የሀገር ውስጥ ባንክ መለየቱን በይፋ አስታውቋል። ባንኩ በ2025 ያስመዘገበው የ544 ሚሊዮን ዶላር ሪከርድ ትርፍ ለዚህ ትልቅ ኢንቨስትመንት ጉልበት ሆኖታል። ኬሲቢ አዲስ ባንክ ከመክፈት ይልቅ ነባር ባንክን በመግዛትና የአብላጫ ባለቤትነት ድርሻን በመያዝ፣ የኢትዮጵያን 120 ሚሊዮን ሕዝብ ያቀፈ ግዙፍ ገበያ በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር አቅዷል።
ባንኩ የገዛውን የኢትዮጵያ ባንክ ማንነት በዚህ ዓመት መጨረሻ ይፋ የሚያደርግ ሲሆን፣ አጠቃላይ ሂደቱን እስከ 2026 ማብቂያ አጠናቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ ይጠበቃል። ኬሲቢ እንደ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሁሉ ትኩረቱን በዲጂታልና በሞባይል ባንክ አገልግሎት ላይ በማድረግ ሰፊ የቅርንጫፍ ግንባታ ወጪዎችን ለማስቀረት ወጥኗል። ይህ የኬሲቢ ግስጋሴ እንደ ስታንዳርድ ባንክ እና አብሳ ግሩፕ ያሉ ሌሎች የአፍሪካ የፋይናንስ ግዙፎችም ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት አይናቸውን በጣሉበት ወቅት የተሰማ ትልቅ ዜና ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
በሀብት መጠኑ የኬንያ ቁንጮ የሆነው ኬሲቢ ግሩፕ፣ የኢትዮጵያን የባንክ ዘርፍ ለመቀላቀል የሚያደርገውን ዝግጅት አጠናቆ የሚገዛውን የሀገር ውስጥ ባንክ መለየቱን በይፋ አስታውቋል። ባንኩ በ2025 ያስመዘገበው የ544 ሚሊዮን ዶላር ሪከርድ ትርፍ ለዚህ ትልቅ ኢንቨስትመንት ጉልበት ሆኖታል። ኬሲቢ አዲስ ባንክ ከመክፈት ይልቅ ነባር ባንክን በመግዛትና የአብላጫ ባለቤትነት ድርሻን በመያዝ፣ የኢትዮጵያን 120 ሚሊዮን ሕዝብ ያቀፈ ግዙፍ ገበያ በአጭር ጊዜ ለመቆጣጠር አቅዷል።
ባንኩ የገዛውን የኢትዮጵያ ባንክ ማንነት በዚህ ዓመት መጨረሻ ይፋ የሚያደርግ ሲሆን፣ አጠቃላይ ሂደቱን እስከ 2026 ማብቂያ አጠናቆ ወደ ሥራ እንደሚገባ ይጠበቃል። ኬሲቢ እንደ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ሁሉ ትኩረቱን በዲጂታልና በሞባይል ባንክ አገልግሎት ላይ በማድረግ ሰፊ የቅርንጫፍ ግንባታ ወጪዎችን ለማስቀረት ወጥኗል። ይህ የኬሲቢ ግስጋሴ እንደ ስታንዳርድ ባንክ እና አብሳ ግሩፕ ያሉ ሌሎች የአፍሪካ የፋይናንስ ግዙፎችም ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት አይናቸውን በጣሉበት ወቅት የተሰማ ትልቅ ዜና ሆኗል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ተምሳሌቶቻችን አብረውን ይሮጣሉ!✨
የምንወዳቸው እነዚህ የሚድያ ሰዎች አብረውን መጋቢት 13ን ከእኛ ጋር ያሳልፋሉ!✨
✨በመላ ኑሪ - በኮንፊደንስ ሩጪ ✨
✨የ2018 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ. ✨
#greatethiopianrun #womenfirst5km #safaricom #smiletoinspire #dktethiopia
የምንወዳቸው እነዚህ የሚድያ ሰዎች አብረውን መጋቢት 13ን ከእኛ ጋር ያሳልፋሉ!✨
✨በመላ ኑሪ - በኮንፊደንስ ሩጪ ✨
✨የ2018 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ. ✨
#greatethiopianrun #womenfirst5km #safaricom #smiletoinspire #dktethiopia
3 months ago
#ethiopia
አትሌት መሰረት ደፋር ለ16ሺህ ሴቶች 5ኪ.ሜ. ሩጫን ከ'35 ደቂቃ በታች' የማጠናቀቅ ፈተናን አቀረበች፡፡
የሁለት ጊዜ ኦሊምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤቷ የውድድሩ አምባሳደር መሰረት ደፋር ሴቶች አስቀድመው እንዲለማመዱ እና እንዲሮጡ ለማበረታታት ዓመታዊውን የ35 ደቂቃ በታች ፈተና ይፋ አድርጋለች።
ተሳታፊዎች ይህንን ግብ እንዲመቱና በስፖርት የዳበረ ዘመናዊ የአኗኗር ዘይቤን እንዲለማመዱ ለመርዳት፣ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ4 ተከታታይ ሳምንታት የሚቆይ የስልጠና መርሃ ግብር በማከናወን ላይ ነው።
የውድድሩ መነሻና መድረሻ በቅርቡ እድሳት በተደረገለት ቦሌ አትላስ አካባቢ ይደረጋል።
ዘንድሮም በተምሳሌት ሴቶች (Icons Women) መሐከል የሩጫ ውድድር የሚከናወን ሲሆን፣ የአሸናፊዎች የገንዘብ ሽልማት በስማቸው ለመረጡት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይለገሳል።
ለውድድሩ የተመዘገቡ ተሳታፊዎች ከመጋቢት 2 እስከ 4 ቀን 2018 ከአለም ሲኒማ ጋር ቲሸርታቸውን መውሰድ እንደሚችሉም ታውቋል፡፡
ውድድሩ በሳፋሪኮም፣ ኤም-ፔሳ፣ ዲ.ኬ.ቲ (DKT)፣ ዳሽን ባንከ፣ አከቲቭ (Aktive)፤ የአየርላንድ ኤምባሲ፣ ዩኒሴፍ (UNICEF)፣ ፋብ የውበት ሳሙና፣ ቶፕ ውሃ፣ ህያት ሬጀንሲ፣ ኢቲቪ እና አፍራን ሆስፒታል አጋርነት ይዘጋጃል።
seledadotio
seledadotio
አትሌት መሰረት ደፋር ለ16ሺህ ሴቶች 5ኪ.ሜ. ሩጫን ከ'35 ደቂቃ በታች' የማጠናቀቅ ፈተናን አቀረበች፡፡
የሁለት ጊዜ ኦሊምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤቷ የውድድሩ አምባሳደር መሰረት ደፋር ሴቶች አስቀድመው እንዲለማመዱ እና እንዲሮጡ ለማበረታታት ዓመታዊውን የ35 ደቂቃ በታች ፈተና ይፋ አድርጋለች።
ተሳታፊዎች ይህንን ግብ እንዲመቱና በስፖርት የዳበረ ዘመናዊ የአኗኗር ዘይቤን እንዲለማመዱ ለመርዳት፣ ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ለ4 ተከታታይ ሳምንታት የሚቆይ የስልጠና መርሃ ግብር በማከናወን ላይ ነው።
የውድድሩ መነሻና መድረሻ በቅርቡ እድሳት በተደረገለት ቦሌ አትላስ አካባቢ ይደረጋል።
ዘንድሮም በተምሳሌት ሴቶች (Icons Women) መሐከል የሩጫ ውድድር የሚከናወን ሲሆን፣ የአሸናፊዎች የገንዘብ ሽልማት በስማቸው ለመረጡት የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ይለገሳል።
ለውድድሩ የተመዘገቡ ተሳታፊዎች ከመጋቢት 2 እስከ 4 ቀን 2018 ከአለም ሲኒማ ጋር ቲሸርታቸውን መውሰድ እንደሚችሉም ታውቋል፡፡
ውድድሩ በሳፋሪኮም፣ ኤም-ፔሳ፣ ዲ.ኬ.ቲ (DKT)፣ ዳሽን ባንከ፣ አከቲቭ (Aktive)፤ የአየርላንድ ኤምባሲ፣ ዩኒሴፍ (UNICEF)፣ ፋብ የውበት ሳሙና፣ ቶፕ ውሃ፣ ህያት ሬጀንሲ፣ ኢቲቪ እና አፍራን ሆስፒታል አጋርነት ይዘጋጃል።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
መሰረት ደፋር ለሴቶች የ35 ደቂቃ የሩጫ ፈተና አቀረበች
መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ. የሩጫ ውድድር ምክንያት በማድረግ፣ አትሌት መሰረት ደፋር ተሳታፊዎች ውድድሩን ከ35 ደቂቃ በታች እንዲያጠናቅቁ ጥሪ አቀረበች።
በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት 16 ሺህ ሴቶች በሚሳተፉበት በዚህ ውድድር፣ ተሳታፊዎችን ለማብቃት የ4 ሳምንታት የልምምድ መርሃ ግብር በመከናወን ላይ ይገኛል።
ዘንድሮ ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ይህ ውድድር፣ በስምንት የሥራ ዘርፎች ስኬታማ የሆኑ "ተምሳሌት ሴቶችን" ያሳትፋል።
ከእነዚህም መካከል አርቲስት ቤቲ ጂ፣ ቤተልሄም ደሴ እና መቅደስ ሙሉጌታ ይገኙበታል።
የአሸናፊዎቹ የገንዘብ ሽልማት ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚለገስ ሲሆን፣ የውድድሩ መነሻና መድረሻ ቦሌ አትላስ አካባቢ ይሆናል። ተሳታፊዎች ከመጋቢት 2 እስከ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ቲሸርታቸውን ከአለም ሲኒማ መውሰድ እንደሚችሉ ተገልጿል።
መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የሚካሄደውን የሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5 ኪ.ሜ. የሩጫ ውድድር ምክንያት በማድረግ፣ አትሌት መሰረት ደፋር ተሳታፊዎች ውድድሩን ከ35 ደቂቃ በታች እንዲያጠናቅቁ ጥሪ አቀረበች።
በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት 16 ሺህ ሴቶች በሚሳተፉበት በዚህ ውድድር፣ ተሳታፊዎችን ለማብቃት የ4 ሳምንታት የልምምድ መርሃ ግብር በመከናወን ላይ ይገኛል።
ዘንድሮ ለ22ኛ ጊዜ የሚካሄደው ይህ ውድድር፣ በስምንት የሥራ ዘርፎች ስኬታማ የሆኑ "ተምሳሌት ሴቶችን" ያሳትፋል።
ከእነዚህም መካከል አርቲስት ቤቲ ጂ፣ ቤተልሄም ደሴ እና መቅደስ ሙሉጌታ ይገኙበታል።
የአሸናፊዎቹ የገንዘብ ሽልማት ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚለገስ ሲሆን፣ የውድድሩ መነሻና መድረሻ ቦሌ አትላስ አካባቢ ይሆናል። ተሳታፊዎች ከመጋቢት 2 እስከ 4 ቀን 2018 ዓ.ም. ድረስ ቲሸርታቸውን ከአለም ሲኒማ መውሰድ እንደሚችሉ ተገልጿል።
4 months ago
🏃♀️ የሴቶች ቀን በሩጫ ይከበራል!
የ2018 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ. ምዝገባ ነገ ይጀምራል 🏃♀️
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሴቶችን ስኬትና ጥንካሬ የምናከብርበት፣ 23ኛው ዓመታዊ የ"ቅድሚያ ለሴቶች" 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ምዝገባ ነገ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በይፋ ይጀምራል።
📅 የውድድሩ ቀን፦ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም.
📍 መነሻና መድረሻ፦ ቦሌ አትላስ ሆቴል አቅራቢያ
💰 የመመዝገቢያ ዋጋ፦ 590 ብር
🎁 ልዩ የቅናሽ እድሎች፦
📱 በኤም-ፔሳ (M-Pesa) ለሚመዘገቡ፦ 15% ቅናሽ
💳 በዳሽን ባንክ ሱፐር አፕ ለሚመዘገቡ፦ 10% ቅናሽ
🌟 የዘንድሮው ልዩ ገጽታዎች፦
የውድድሩ አምባሳደር አትሌት መሰረት ደፋር በመክፈቻው ላይ ተገኝታለች።
የዘንድሮው መልዕክት፦ "በመላ ኑሪ - በኮንፊደንስ ሩጪ" (በዲ.ኬ.ቲ ኢትዮጵያ የቀረበ)።
ምዝገባው በኤም-ፔሳ፣ በዳሽን ሱፐር አፕ እና በአራት የሳፋሪኮም ሱቆች ይከናወናል።
የታላቁ ሩጫ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳግማዊት አማረ እንደገለጹት፣ ውድድሩ የሴቶችን ተሳትፎ ከማሳደግ ባለፈ የጤና ግንዛቤን ከማህበረሰብ ተሳትፎ ጋር ለማስተሳሰር ትልቅ ፋይዳ አለው።
እናንት የሀገሬ ሴቶች፤ ጥንካሬያችሁን ለማሳየትና ለጤናችሁ ለመሮጥ ዝግጁ ናችሁ? ነገ ምዝገባ እንዳያመልጣችሁ!
#womenrunethiopia #safaricomethiopia #mpesa #dashanbank #ቅድሚያለሴቶች #greatethiopianrun #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
የ2018 ሳፋሪኮም ቅድሚያ ለሴቶች 5ኪ.ሜ. ምዝገባ ነገ ይጀምራል 🏃♀️
#ethiopia | የኢትዮጵያ ሴቶችን ስኬትና ጥንካሬ የምናከብርበት፣ 23ኛው ዓመታዊ የ"ቅድሚያ ለሴቶች" 5 ኪሎ ሜትር ሩጫ ምዝገባ ነገ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. በይፋ ይጀምራል።
📅 የውድድሩ ቀን፦ እሁድ መጋቢት 13 ቀን 2018 ዓ.ም.
📍 መነሻና መድረሻ፦ ቦሌ አትላስ ሆቴል አቅራቢያ
💰 የመመዝገቢያ ዋጋ፦ 590 ብር
🎁 ልዩ የቅናሽ እድሎች፦
📱 በኤም-ፔሳ (M-Pesa) ለሚመዘገቡ፦ 15% ቅናሽ
💳 በዳሽን ባንክ ሱፐር አፕ ለሚመዘገቡ፦ 10% ቅናሽ
🌟 የዘንድሮው ልዩ ገጽታዎች፦
የውድድሩ አምባሳደር አትሌት መሰረት ደፋር በመክፈቻው ላይ ተገኝታለች።
የዘንድሮው መልዕክት፦ "በመላ ኑሪ - በኮንፊደንስ ሩጪ" (በዲ.ኬ.ቲ ኢትዮጵያ የቀረበ)።
ምዝገባው በኤም-ፔሳ፣ በዳሽን ሱፐር አፕ እና በአራት የሳፋሪኮም ሱቆች ይከናወናል።
የታላቁ ሩጫ ዋና ስራ አስኪያጅ ዳግማዊት አማረ እንደገለጹት፣ ውድድሩ የሴቶችን ተሳትፎ ከማሳደግ ባለፈ የጤና ግንዛቤን ከማህበረሰብ ተሳትፎ ጋር ለማስተሳሰር ትልቅ ፋይዳ አለው።
እናንት የሀገሬ ሴቶች፤ ጥንካሬያችሁን ለማሳየትና ለጤናችሁ ለመሮጥ ዝግጁ ናችሁ? ነገ ምዝገባ እንዳያመልጣችሁ!
#womenrunethiopia #safaricomethiopia #mpesa #dashanbank #ቅድሚያለሴቶች #greatethiopianrun #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
4 months ago
በቴሌኮም አገልግሎቶች ላይ የ5 በመቶ "የአደጋ ሥጋት ፈንድ" ክፍያ ተግባራዊ መደረግ ጀመረ‼️
ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አዲሱን ደንብ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል
የኢትዮጵያ መንግሥት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት፣ በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የ5 በመቶ ክፍያ እንዲሰበሰብ መወሰኑ ይታወሳል። ይህ ውሳኔ ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በሁለቱም ኦፕሬተሮች በኩል ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ቁልፍ ነጥቦች፡-
ተፈፃሚነት፦ በድምፅ (Voice) እና በዳታ (Data) አየር ሰዓት ግዢ ላይ 5 በመቶ ተቀናሽ ተደርጎ ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ ይደረጋል።
ሕጋዊ መሠረት፦
በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት።
ዓላማው፦
በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት በመቀነስ፣ አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን መገንባት።
ይህ ክፍያ በቴሌኮም ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ፣ አየር መንገድ እና ሌሎች 17 የገቢ ምንጮች ላይ የሚሰበሰብ አገራዊ መርሃ ግብር አካል ነው።
የአየር ሰዓት ሲሞሉ ወይም የዳታ ጥቅል ሲገዙ የሚታይባችሁን የዋጋ ለውጥ በዚህ አውድ ተረዱት።
seledadotio
seledadotio
ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አዲሱን ደንብ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል
የኢትዮጵያ መንግሥት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት፣ በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የ5 በመቶ ክፍያ እንዲሰበሰብ መወሰኑ ይታወሳል። ይህ ውሳኔ ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በሁለቱም ኦፕሬተሮች በኩል ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ቁልፍ ነጥቦች፡-
ተፈፃሚነት፦ በድምፅ (Voice) እና በዳታ (Data) አየር ሰዓት ግዢ ላይ 5 በመቶ ተቀናሽ ተደርጎ ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ ይደረጋል።
ሕጋዊ መሠረት፦
በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት።
ዓላማው፦
በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት በመቀነስ፣ አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን መገንባት።
ይህ ክፍያ በቴሌኮም ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ፣ አየር መንገድ እና ሌሎች 17 የገቢ ምንጮች ላይ የሚሰበሰብ አገራዊ መርሃ ግብር አካል ነው።
የአየር ሰዓት ሲሞሉ ወይም የዳታ ጥቅል ሲገዙ የሚታይባችሁን የዋጋ ለውጥ በዚህ አውድ ተረዱት።
seledadotio
seledadotio
4 months ago
የቴሌኮም ኦፕሬተሮች የ5 በመቶ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ክፍያን ተግባራዊ ማድረግ ጀመሩ
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፤ መንግሥት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም ለማጠናከር የሚውለውን የ5 በመቶ ክፍያ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል።
የቴሌኮም ዘርፉ ተዋናዮች የአደጋ ስጋት ፈንድ እንዲሰበስቡ የተወሰነ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ቅዳሜ ገበያ እንዳረጋገጠችው ኩባንያዎቹ ይህንኑ ግዴታ መወጣት ጀምረዋል፡፡
መንግሥት በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት፤ የአገሪቱን የአደጋ መከላከልና የመቋቋም አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ከ17 የገቢ ምንጮች ቋሚ ሀብት ለመሰብሰብ መወሰኑ ይታወሳል።
ከእነዚህ የገቢ ምንጮች መካከል በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የሚጣለው የ5 በመቶ ክፍያ አንዱ ሲሆን፤ ይህም በሁለቱም ኦፕሬተሮች አማካኝነት ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ይህ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ አሰባሰብ በቴሌኮም ዘርፍ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን፤ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ ሽያጭ፣ ከአየር መንገድና ሌሎች የትራንስፖርት ዘርፎች፣ የንግድ ፈቃድ አገልግሎት እንዲሁም ሌሎችን አካቶ በጥቅሉ 17 የገቢ ምንጮችን የሚያካትት አገራዊ መርሃ ግብር ነው።
ፈንዱ በዋናነት በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት ለመቀነስና አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን ለመገንባት የታሰበ መሆኑን መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም አዋጁን ተግባራዊ ማድረግ እንደጀመሩ የተሰማ ሲሆን፣ ከደንበኞቻቸው የአየር ሰዓትና የዳታ ግዢ ላይ የ5 በመቶ ክፍያን ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡
በኢትዮጵያ የሚንቀሳቀሱት ሁለቱም የቴሌኮም ኦፕሬተሮች ማለትም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፤ መንግሥት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም ለማጠናከር የሚውለውን የ5 በመቶ ክፍያ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል።
የቴሌኮም ዘርፉ ተዋናዮች የአደጋ ስጋት ፈንድ እንዲሰበስቡ የተወሰነ መሆኑ የሚታወስ ሲሆን ቅዳሜ ገበያ እንዳረጋገጠችው ኩባንያዎቹ ይህንኑ ግዴታ መወጣት ጀምረዋል፡፡
መንግሥት በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት፤ የአገሪቱን የአደጋ መከላከልና የመቋቋም አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ከ17 የገቢ ምንጮች ቋሚ ሀብት ለመሰብሰብ መወሰኑ ይታወሳል።
ከእነዚህ የገቢ ምንጮች መካከል በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የሚጣለው የ5 በመቶ ክፍያ አንዱ ሲሆን፤ ይህም በሁለቱም ኦፕሬተሮች አማካኝነት ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ይህ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ አሰባሰብ በቴሌኮም ዘርፍ ላይ ብቻ የተገደበ ሳይሆን፤ ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ ሽያጭ፣ ከአየር መንገድና ሌሎች የትራንስፖርት ዘርፎች፣ የንግድ ፈቃድ አገልግሎት እንዲሁም ሌሎችን አካቶ በጥቅሉ 17 የገቢ ምንጮችን የሚያካትት አገራዊ መርሃ ግብር ነው።
ፈንዱ በዋናነት በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት ለመቀነስና አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን ለመገንባት የታሰበ መሆኑን መንግስት ማስታወቁ ይታወሳል፡፡
በመሆኑም ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም አዋጁን ተግባራዊ ማድረግ እንደጀመሩ የተሰማ ሲሆን፣ ከደንበኞቻቸው የአየር ሰዓትና የዳታ ግዢ ላይ የ5 በመቶ ክፍያን ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ የሚያደርጉ ይሆናል፡፡
4 months ago
በቴሌኮም አገልግሎቶች ላይ የ5 በመቶ "የአደጋ ሥጋት ፈንድ" ክፍያ ተግባራዊ መደረግ ጀመረ! 🇪🇹
#ethiopia | ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አዲሱን ደንብ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል
የኢትዮጵያ መንግሥት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት፣ በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የ5 በመቶ ክፍያ እንዲሰበሰብ መወሰኑ ይታወሳል። ይህ ውሳኔ ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በሁለቱም ኦፕሬተሮች በኩል ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ቁልፍ ነጥቦች፡-
ተፈፃሚነት፦ በድምፅ (Voice) እና በዳታ (Data) አየር ሰዓት ግዢ ላይ 5 በመቶ ተቀናሽ ተደርጎ ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ ይደረጋል።
ሕጋዊ መሠረት፦
በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት።
ዓላማው፦
በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት በመቀነስ፣ አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን መገንባት።
ይህ ክፍያ በቴሌኮም ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ፣ አየር መንገድ እና ሌሎች 17 የገቢ ምንጮች ላይ የሚሰበሰብ አገራዊ መርሃ ግብር አካል ነው።
የአየር ሰዓት ሲሞሉ ወይም የዳታ ጥቅል ሲገዙ የሚታይባችሁን የዋጋ ለውጥ በዚህ አውድ ተረዱት።
#ethiopia #telecom #ethiotelecom #safaricomethiopia #economicnews #disasterfund #etbusinessview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ኢትዮ ቴሌኮም እና ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አዲሱን ደንብ ተግባራዊ ማድረግ ጀምረዋል
የኢትዮጵያ መንግሥት የአገሪቱን የአደጋ መከላከል አቅም በራስ አቅም ለመገንባት ባወጣው አዲስ ደንብ መሠረት፣ በቴሌኮም የድምፅና የዳታ አየር ሰዓት ሽያጭ ላይ የ5 በመቶ ክፍያ እንዲሰበሰብ መወሰኑ ይታወሳል። ይህ ውሳኔ ከየካቲት ወር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ በሁለቱም ኦፕሬተሮች በኩል ተግባራዊ መደረግ ጀምሯል።
ቁልፍ ነጥቦች፡-
ተፈፃሚነት፦ በድምፅ (Voice) እና በዳታ (Data) አየር ሰዓት ግዢ ላይ 5 በመቶ ተቀናሽ ተደርጎ ለአገራዊ የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ጽሕፈት ቤት ገቢ ይደረጋል።
ሕጋዊ መሠረት፦
በአዋጅ ቁጥር 1386/2017 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 576/2018 መሠረት።
ዓላማው፦
በተፈጥሮና ድንገተኛ አደጋዎች ወቅት በውጭ ዕርዳታ ላይ ያለንን ጥገኝነት በመቀነስ፣ አገር በቀል የአደጋ መከላከያ አቅምን መገንባት።
ይህ ክፍያ በቴሌኮም ዘርፍ ብቻ ሳይሆን ከባንኮች፣ ኢንሹራንስ፣ ነዳጅ፣ አየር መንገድ እና ሌሎች 17 የገቢ ምንጮች ላይ የሚሰበሰብ አገራዊ መርሃ ግብር አካል ነው።
የአየር ሰዓት ሲሞሉ ወይም የዳታ ጥቅል ሲገዙ የሚታይባችሁን የዋጋ ለውጥ በዚህ አውድ ተረዱት።
#ethiopia #telecom #ethiotelecom #safaricomethiopia #economicnews #disasterfund #etbusinessview #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
የዋጋ ማሻሻያ‼️
የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት የቆየው ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ የታሪፍ ለውጥ ሊያደርግ እንደሚችል እየተገለጸ ነው‼️
ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌኮም አገልግሎቶቹን በዝቅተኛ ዋጋ ሲያቀርብ መቆየቱን ተከትሎ ከተለያዩ አካላት የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
ለዘርፉ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለቅዳሜ ገበያ እንደተናገሩት ግዙፉ የቴሌኮም ድርጅት በተለይ እንደ ዓለም ባንክ ካሉ የውጭ አጋሮች እና የቴሌኮም ዘርፉን ከተቀላቀለው ሳፋሪኮም የዋጋ ጭማሪ እንዲያደርግ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
የኢትዮጵያ ቴሌኮም የድምፅ እና የዳታ ዋጋ ዝቅተኛ ሆኖ መቆየት ተገቢ አለመሆኑን በመግለጽ፣ በተለይም የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ የፈጠረው የአስተዳደር ወጪ ጫና፣ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች ዋጋ መጨመር በምክንያትነት እየቀረቡ ቆይተዋል፡፡
የዘርፉን የጥናት ውጤቶች ተከትሎ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ አዋጭነት ጥያቄ ውስጥ መግባቱን መግለጹና የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ ይህ የዋጋ ማሻሻያ በኢትዮ ቴሌኮም በኩል ሊኖር እንደሚችልም ይጠበቃል፡፡
የቴሌኮም ዘርፍ ተቆጣጣሪ ተቋሙ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የዋጋ ማሻሻያው መደረግ እንዳለበት እና የአገልግሎት ዋጋ ከወጪ በታች መሆን እንደሌለበት ማሳወቁ ተሰምቷል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚገልፁት ኢትዮ ቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ክፍት ከመደረጉ በፊት በተለይም እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ከ2011 አንስቶ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ በማድረግ ዲጂታል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት መስራቱ ከፍተኛ እውቅና አትርፎለታል፡፡
የታሪፍ ቅናሹ በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ወደ ዲጂታል የፋይናንስ እና ቴሌኮም ሥርዓት እንዲካተቱ የራሱን አስተዋፅኦ በማድረጉ ደንበኞቹን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ከ37 ሚሊዮን ወደ 85 ሚሊዮን ማሳደጉን በዓመታዊ ሪፖርቱ መግለጹ የሚታወስ ነው።
በቴሌብር አገልግሎት ብቻ በአራት ዓመት ውስጥ ከ55 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አፍርቶ በየዕለቱም 11 ቢሊዮን ብር ግብይት የሚከናወንበት መሆኑም ይታወቃል፡፡
በዚህም በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝቅተኛ ታሪፍ ያለው ቴሌኮም አቅራቢ መሆኑ በGSMA እና በዓለም አቀፉ የቴሌኮም ሕብረት (ITU) ሲገለጽ ቆይቷል፡፡
ሳፋሪኮም በበኩሉ ከ12 ሚሊዮን በላይ ደንበኛ ይዞ እየሰራ መሆኑ ሲታይ የሀገሪቱ የቴሌኮም ዘርፍ 100 ሚሊዮን ደንበኞች ያሉት መሆኑን ያመላክታል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች በተለይ የማክሮ የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የቴሌኮም አንቀሳቃሾች በያዙት ታሪፍ መቀጠል እንደማያስችላቸው ሲገልጹ ነበር፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በበኩሉ የታሪፍ ይጨመር ጥያቄ ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ያለፉት ሦስት ዓመታት ያልተቋረጠ መሆኑን ምንጮች አክለው ገልጸዋል፡፡
በሳምንቱ መጀመሪያ ወጪ በዛብኝ ያለው ሳፋሪኮም እስከ 82 በመቶ የሚደርስ የኢንተርኔት ዋጋ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
seledadotio
seledadotio
የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት የቆየው ኢትዮ ቴሌኮም በቅርቡ የታሪፍ ለውጥ ሊያደርግ እንደሚችል እየተገለጸ ነው‼️
ኢትዮ ቴሌኮም የቴሌኮም አገልግሎቶቹን በዝቅተኛ ዋጋ ሲያቀርብ መቆየቱን ተከትሎ ከተለያዩ አካላት የዋጋ ማሻሻያ እንዲያደርግ ከፍተኛ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
ለዘርፉ ቅርብ የሆኑ ምንጮች ለቅዳሜ ገበያ እንደተናገሩት ግዙፉ የቴሌኮም ድርጅት በተለይ እንደ ዓለም ባንክ ካሉ የውጭ አጋሮች እና የቴሌኮም ዘርፉን ከተቀላቀለው ሳፋሪኮም የዋጋ ጭማሪ እንዲያደርግ ግፊት ሲደረግበት ቆይቷል፡፡
የኢትዮጵያ ቴሌኮም የድምፅ እና የዳታ ዋጋ ዝቅተኛ ሆኖ መቆየት ተገቢ አለመሆኑን በመግለጽ፣ በተለይም የውጭ ምንዛሬ ማሻሻያ የፈጠረው የአስተዳደር ወጪ ጫና፣ የቴክኖሎጂ ግብዓቶች ዋጋ መጨመር በምክንያትነት እየቀረቡ ቆይተዋል፡፡
የዘርፉን የጥናት ውጤቶች ተከትሎ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ የቴሌኮም ዘርፍ አዋጭነት ጥያቄ ውስጥ መግባቱን መግለጹና የዋጋ ማሻሻያ ማድረጉ ይታወሳል፡፡ ይህ የዋጋ ማሻሻያ በኢትዮ ቴሌኮም በኩል ሊኖር እንደሚችልም ይጠበቃል፡፡
የቴሌኮም ዘርፍ ተቆጣጣሪ ተቋሙ የኢትዮጵያ ኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የዋጋ ማሻሻያው መደረግ እንዳለበት እና የአገልግሎት ዋጋ ከወጪ በታች መሆን እንደሌለበት ማሳወቁ ተሰምቷል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች እንደሚገልፁት ኢትዮ ቴሌኮም ዘርፉ ለውድድር ክፍት ከመደረጉ በፊት በተለይም እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ከ2011 አንስቶ ከፍተኛ የዋጋ ቅናሽ በማድረግ ዲጂታል ቴክኖሎጂን ለማስፋፋት መስራቱ ከፍተኛ እውቅና አትርፎለታል፡፡
የታሪፍ ቅናሹ በተለይ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ወደ ዲጂታል የፋይናንስ እና ቴሌኮም ሥርዓት እንዲካተቱ የራሱን አስተዋፅኦ በማድረጉ ደንበኞቹን በእነዚህ ጊዜያት ውስጥ ከ37 ሚሊዮን ወደ 85 ሚሊዮን ማሳደጉን በዓመታዊ ሪፖርቱ መግለጹ የሚታወስ ነው።
በቴሌብር አገልግሎት ብቻ በአራት ዓመት ውስጥ ከ55 ሚሊዮን በላይ ደንበኞች አፍርቶ በየዕለቱም 11 ቢሊዮን ብር ግብይት የሚከናወንበት መሆኑም ይታወቃል፡፡
በዚህም በአፍሪካ እና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝቅተኛ ታሪፍ ያለው ቴሌኮም አቅራቢ መሆኑ በGSMA እና በዓለም አቀፉ የቴሌኮም ሕብረት (ITU) ሲገለጽ ቆይቷል፡፡
ሳፋሪኮም በበኩሉ ከ12 ሚሊዮን በላይ ደንበኛ ይዞ እየሰራ መሆኑ ሲታይ የሀገሪቱ የቴሌኮም ዘርፍ 100 ሚሊዮን ደንበኞች ያሉት መሆኑን ያመላክታል፡፡
የዘርፉ ባለሙያዎች በተለይ የማክሮ የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ የቴሌኮም አንቀሳቃሾች በያዙት ታሪፍ መቀጠል እንደማያስችላቸው ሲገልጹ ነበር፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በበኩሉ የታሪፍ ይጨመር ጥያቄ ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ያለፉት ሦስት ዓመታት ያልተቋረጠ መሆኑን ምንጮች አክለው ገልጸዋል፡፡
በሳምንቱ መጀመሪያ ወጪ በዛብኝ ያለው ሳፋሪኮም እስከ 82 በመቶ የሚደርስ የኢንተርኔት ዋጋ ጭማሪ ማድረጉ ይታወሳል፡፡
seledadotio
seledadotio
6 months ago
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የታሪፍ ማሻሻያ ማድረጉ ተሰማ
ጭማሪ ተደርጎበታል የተባለው የዳታ ጥቅል አገልግሎት ላይ ነው።
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ ይህንን ጭማሪ ያደረገው የኢንቨስትመንት እና የኦፕሬሽናል ወጪዎች ከፍ ማለታቸውን ተከትሎ እንደሆነ ሰምተናል።
ኩባንያው ለጊዜው ጭማሪ ያደረገበት የዳታ ጥቅል አገልግሎት ዋጋ ምን ያህል እንደሆነ አልጠቀሰም።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ኢንተርኔት እያቀረበ ያለው ካወጣው ዋጋ ከእጥፍ በላይ እየቀነሰ ወይም እየከሰረ መሆኑንን መናገሩ ይታወሳል፡፡
ኩባንያው ስራውን እያስፋፋ፣ አገልግሎቱን እያቀረበ ያለውም በባለ አክሲዮኖቼ ድጋፍ ነው ብሎ ነበር፡፡
የኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የሞባይል ኢንተርኔት ዋጋን ተመልክቶ አዲስ ተመን እንደሚያወጣ እንጠብቃለን ፣ ያ ካልሆነ ግን የቴሌኮም ዘርፍ ባለበት ይቆማል የሚል ስጋት አንዳለሁ ኩባንያው ከወራት በፊት መናገሩ ይታወሳል፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ በሐገር ቤት የቴሌኮም ገበያ ለውድድር ክፍት መሆኑን ተከትሎ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ሶስት አመት አሰቆጥሯል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በኬንያው ሳፋሪኮም ለሚመራ "ግሎባል ፓርትነርሽፕ ፎር ኢትዮጵያ" የተሰኘ ጥምረት አካል ነው፡፡
ጥምረቱ የኬንያው ሳፋሪኮም ፤ የዩናይትድ ኪንግደም ቮዳፎን እና ቢአይአይ ግሩፕ፣ የአለም ባንኩ አይ ኤፍ ሲ፣ የደቡብ አፍሪካ ቮዳኮም፣ የጃፓኑ ሱሚቶሞ ያቀፈ ነው።
ጥምረቱም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በደረሰው ስምምነት መሠረት ጨረታ ያሸነፈበትን 850 ሚሊዮን ዶላር ለመንግሥት ከፍሎ የደንበኞች የኔትወርክ ሙከራ በድሬዳዋ ከተማ የጀመረው በነሃሴ ወር 2014 ዓ.ም ነበር፡፡
ኩባንያው የደንበኞቼ ቁጥር 12 ሚሊዮን በላይ ደርሷል፣ ይህም ከፍተኛ ስኬት ነው መለቱ ይታወሳል፡፡
seledadotio
seledadotio
ጭማሪ ተደርጎበታል የተባለው የዳታ ጥቅል አገልግሎት ላይ ነው።
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ ይህንን ጭማሪ ያደረገው የኢንቨስትመንት እና የኦፕሬሽናል ወጪዎች ከፍ ማለታቸውን ተከትሎ እንደሆነ ሰምተናል።
ኩባንያው ለጊዜው ጭማሪ ያደረገበት የዳታ ጥቅል አገልግሎት ዋጋ ምን ያህል እንደሆነ አልጠቀሰም።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ኢንተርኔት እያቀረበ ያለው ካወጣው ዋጋ ከእጥፍ በላይ እየቀነሰ ወይም እየከሰረ መሆኑንን መናገሩ ይታወሳል፡፡
ኩባንያው ስራውን እያስፋፋ፣ አገልግሎቱን እያቀረበ ያለውም በባለ አክሲዮኖቼ ድጋፍ ነው ብሎ ነበር፡፡
የኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የሞባይል ኢንተርኔት ዋጋን ተመልክቶ አዲስ ተመን እንደሚያወጣ እንጠብቃለን ፣ ያ ካልሆነ ግን የቴሌኮም ዘርፍ ባለበት ይቆማል የሚል ስጋት አንዳለሁ ኩባንያው ከወራት በፊት መናገሩ ይታወሳል፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ በሐገር ቤት የቴሌኮም ገበያ ለውድድር ክፍት መሆኑን ተከትሎ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ሶስት አመት አሰቆጥሯል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በኬንያው ሳፋሪኮም ለሚመራ "ግሎባል ፓርትነርሽፕ ፎር ኢትዮጵያ" የተሰኘ ጥምረት አካል ነው፡፡
ጥምረቱ የኬንያው ሳፋሪኮም ፤ የዩናይትድ ኪንግደም ቮዳፎን እና ቢአይአይ ግሩፕ፣ የአለም ባንኩ አይ ኤፍ ሲ፣ የደቡብ አፍሪካ ቮዳኮም፣ የጃፓኑ ሱሚቶሞ ያቀፈ ነው።
ጥምረቱም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በደረሰው ስምምነት መሠረት ጨረታ ያሸነፈበትን 850 ሚሊዮን ዶላር ለመንግሥት ከፍሎ የደንበኞች የኔትወርክ ሙከራ በድሬዳዋ ከተማ የጀመረው በነሃሴ ወር 2014 ዓ.ም ነበር፡፡
ኩባንያው የደንበኞቼ ቁጥር 12 ሚሊዮን በላይ ደርሷል፣ ይህም ከፍተኛ ስኬት ነው መለቱ ይታወሳል፡፡
seledadotio
seledadotio
6 months ago
አነጋጋሪው በሽፍንፍን እስከ 82% የዋጋ ጭማሪ የተደረገበት የሳፋሪኮም ነገር
#ethiopia | ትላንት ታህሳስ 14 ቀን ሳፋሪኮም በማህበራዊ ሚዲያ ባሰራጨው የእንግሊዘኛ ማስታወቂያ ዝርዝር ሳይገልፅ የዴታ ጥቅል ላይ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ጉዳዩም ብዙዎች እያነጋገረ ሲሆን በተለይ ለወትሮው ትንሽ ሲናገር አይደለም የአገር ውስጥ የውጭ ሚዲያን ቀልብ የሚገዛው ግዙፉ ኩባንያ ትላንት ይፋ ያደረገው የጭማሪ መግለጫው ምንም ትኩረት አለመሳቡ ዘርፉን የሚከታተሉትን አስገርሟል።
ሌላው ቢቀር የማህበራዊ ሚዲያን መሰረት ያደረጉ ዜና ዘጋቢዎች ስለጭማሪው ያን ያህል ሳይናገሩ አልፈውታል።
ቀላል የማይባል ጭማሪ ነው የተደረገው የሚሉት ውሰጥ አዋቂዎች ሳፋሪኮም ዝርዝሩን ለምን አላወጣም ሲሉ ጥያቄ አንስተዋል።
ስለጭማሪው ለደንበኞች በአግባቡ አላስታወቀም ይልቁንም በማህበራዊ ሚዲያ በእንግሊዘኛ የተሸፋፈነ መግለጫ ነው ብቻ ነው ያወጣው ሲሉ ነው የገለፁት።
ጭማሪው ይፋ ባይደረግም እስከ 82 በመቶ እንደሚደርስ ቅዳሜ ገበያ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
በዚህም መሰረት ዝቅተኛ የሚባለው የዋጋ ጭማሪ ለወርሃዊ የ300 ብር ዋጋ ላለው ጥቅል የተደረገው ሲሆን። ይሄም በ300 ብር ይገዛ የነበረው 6 ጂቢ ኢንተርኔት ወደ 5 ጂቢ የወረደበት ነው።
ከዛ በዘለል ሁሉም በሚባል ደረጃ የእለት፣ ሳምንት እና ወርሃዊ ጥቅሎች በጠቅላላው ከ50 በመቶ እስከ 82 በመቶ ጭማሪ የተደረገባቸው ናቸው። #ቅዳሜገበያ #etbusinessview
#ethiopia | ትላንት ታህሳስ 14 ቀን ሳፋሪኮም በማህበራዊ ሚዲያ ባሰራጨው የእንግሊዘኛ ማስታወቂያ ዝርዝር ሳይገልፅ የዴታ ጥቅል ላይ ጭማሪ ማድረጉን አስታውቋል።
ጉዳዩም ብዙዎች እያነጋገረ ሲሆን በተለይ ለወትሮው ትንሽ ሲናገር አይደለም የአገር ውስጥ የውጭ ሚዲያን ቀልብ የሚገዛው ግዙፉ ኩባንያ ትላንት ይፋ ያደረገው የጭማሪ መግለጫው ምንም ትኩረት አለመሳቡ ዘርፉን የሚከታተሉትን አስገርሟል።
ሌላው ቢቀር የማህበራዊ ሚዲያን መሰረት ያደረጉ ዜና ዘጋቢዎች ስለጭማሪው ያን ያህል ሳይናገሩ አልፈውታል።
ቀላል የማይባል ጭማሪ ነው የተደረገው የሚሉት ውሰጥ አዋቂዎች ሳፋሪኮም ዝርዝሩን ለምን አላወጣም ሲሉ ጥያቄ አንስተዋል።
ስለጭማሪው ለደንበኞች በአግባቡ አላስታወቀም ይልቁንም በማህበራዊ ሚዲያ በእንግሊዘኛ የተሸፋፈነ መግለጫ ነው ብቻ ነው ያወጣው ሲሉ ነው የገለፁት።
ጭማሪው ይፋ ባይደረግም እስከ 82 በመቶ እንደሚደርስ ቅዳሜ ገበያ ያገኘው መረጃ ያሳያል።
በዚህም መሰረት ዝቅተኛ የሚባለው የዋጋ ጭማሪ ለወርሃዊ የ300 ብር ዋጋ ላለው ጥቅል የተደረገው ሲሆን። ይሄም በ300 ብር ይገዛ የነበረው 6 ጂቢ ኢንተርኔት ወደ 5 ጂቢ የወረደበት ነው።
ከዛ በዘለል ሁሉም በሚባል ደረጃ የእለት፣ ሳምንት እና ወርሃዊ ጥቅሎች በጠቅላላው ከ50 በመቶ እስከ 82 በመቶ ጭማሪ የተደረገባቸው ናቸው። #ቅዳሜገበያ #etbusinessview
6 months ago
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የታሪፍ ማሻሻያ ማድረጉ ተሰማ
ጭማሪ ተደርጎበታል የተባለው የዳታ ጥቅል አገልግሎት ላይ ነው።
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ ይህንን ጭማሪ ያደረገው የኢንቨስትመንት እና የኦፕሬሽናል ወጪዎች ከፍ ማለታቸውን ተከትሎ እንደሆነ ሰምተናል።
ኩባንያው ለጊዜው ጭማሪ ያደረገበት የዳታ ጥቅል አገልግሎት ዋጋ ምን ያህል እንደሆነ አልጠቀሰም።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ኢንተርኔት እያቀረበ ያለው ካወጣው ዋጋ ከእጥፍ በላይ እየቀነሰ ወይም እየከሰረ መሆኑንን መናገሩ ይታወሳል፡፡
ኩባንያው ስራውን እያስፋፋ፣ አገልግሎቱን እያቀረበ ያለውም በባለ አክሲዮኖቼ ድጋፍ ነው ብሎ ነበር፡፡
የኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የሞባይል ኢንተርኔት ዋጋን ተመልክቶ አዲስ ተመን እንደሚያወጣ እንጠብቃለን ፣ ያ ካልሆነ ግን የቴሌኮም ዘርፍ ባለበት ይቆማል የሚል ስጋት አንዳለሁ ኩባንያው ከወራት በፊት መናገሩ ይታወሳል፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ በሐገር ቤት የቴሌኮም ገበያ ለውድድር ክፍት መሆኑን ተከትሎ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ሶስት አመት አሰቆጥሯል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በኬንያው ሳፋሪኮም ለሚመራ "ግሎባል ፓርትነርሽፕ ፎር ኢትዮጵያ" የተሰኘ ጥምረት አካል ነው፡፡
ጥምረቱ የኬንያው ሳፋሪኮም ፤ የዩናይትድ ኪንግደም ቮዳፎን እና ቢአይአይ ግሩፕ፣ የአለም ባንኩ አይ ኤፍ ሲ፣ የደቡብ አፍሪካ ቮዳኮም፣ የጃፓኑ ሱሚቶሞ ያቀፈ ነው።
ጥምረቱም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በደረሰው ስምምነት መሠረት ጨረታ ያሸነፈበትን 850 ሚሊዮን ዶላር ለመንግሥት ከፍሎ የደንበኞች የኔትወርክ ሙከራ በድሬዳዋ ከተማ የጀመረው በነሃሴ ወር 2014 ዓ.ም ነበር፡፡
ኩባንያው የደንበኞቼ ቁጥር 12 ሚሊዮን በላይ ደርሷል፣ ይህም ከፍተኛ ስኬት ነው መለቱ ይታወሳል፡፡
ሸገር ሬድዮ
ጭማሪ ተደርጎበታል የተባለው የዳታ ጥቅል አገልግሎት ላይ ነው።
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ ይህንን ጭማሪ ያደረገው የኢንቨስትመንት እና የኦፕሬሽናል ወጪዎች ከፍ ማለታቸውን ተከትሎ እንደሆነ ሰምተናል።
ኩባንያው ለጊዜው ጭማሪ ያደረገበት የዳታ ጥቅል አገልግሎት ዋጋ ምን ያህል እንደሆነ አልጠቀሰም።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ የሞባይል ኢንተርኔት እያቀረበ ያለው ካወጣው ዋጋ ከእጥፍ በላይ እየቀነሰ ወይም እየከሰረ መሆኑንን መናገሩ ይታወሳል፡፡
ኩባንያው ስራውን እያስፋፋ፣ አገልግሎቱን እያቀረበ ያለውም በባለ አክሲዮኖቼ ድጋፍ ነው ብሎ ነበር፡፡
የኮሙኒኬሽን ባለስልጣን የሞባይል ኢንተርኔት ዋጋን ተመልክቶ አዲስ ተመን እንደሚያወጣ እንጠብቃለን ፣ ያ ካልሆነ ግን የቴሌኮም ዘርፍ ባለበት ይቆማል የሚል ስጋት አንዳለሁ ኩባንያው ከወራት በፊት መናገሩ ይታወሳል፡፡
ሳፋሪኮም ኢትዮዽያ በሐገር ቤት የቴሌኮም ገበያ ለውድድር ክፍት መሆኑን ተከትሎ አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ሶስት አመት አሰቆጥሯል።
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በኬንያው ሳፋሪኮም ለሚመራ "ግሎባል ፓርትነርሽፕ ፎር ኢትዮጵያ" የተሰኘ ጥምረት አካል ነው፡፡
ጥምረቱ የኬንያው ሳፋሪኮም ፤ የዩናይትድ ኪንግደም ቮዳፎን እና ቢአይአይ ግሩፕ፣ የአለም ባንኩ አይ ኤፍ ሲ፣ የደቡብ አፍሪካ ቮዳኮም፣ የጃፓኑ ሱሚቶሞ ያቀፈ ነው።
ጥምረቱም ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር በደረሰው ስምምነት መሠረት ጨረታ ያሸነፈበትን 850 ሚሊዮን ዶላር ለመንግሥት ከፍሎ የደንበኞች የኔትወርክ ሙከራ በድሬዳዋ ከተማ የጀመረው በነሃሴ ወር 2014 ዓ.ም ነበር፡፡
ኩባንያው የደንበኞቼ ቁጥር 12 ሚሊዮን በላይ ደርሷል፣ ይህም ከፍተኛ ስኬት ነው መለቱ ይታወሳል፡፡
ሸገር ሬድዮ
6 months ago
ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ያለውን ስራ ለማስፋፋት 138 ሚሊየን ዶላር ተበድሯል
#ethiopia | የቴሌኮም ገበያው ለውጪ ተቋማት ክፍት መሆኑን ተከትሎ ከጥቂት አመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ የገባው ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ያለውን ስራ ለማስፋፋት ከስታንዳርድ ባንክ 138 ሚሊየን ዶላር ተበድሯል።
ሳፋሪኮም ባገኘው ብድር በኢትዮጵያ የዲጂታል አገልግሎቶችን እና መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት እንደሚሰራ ተነግሯል።
ስታንዳርድ ባንክ ሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ሲቀላቀል አማካሪና የገንዘብ ፈንድ ያደረገ ባንክ ሲሆን በሃብት(Assets )የአፍሪካ ግዙፉ ባንክ ነው።
የሳፋሪኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፒተር ንዴግዋ አላማቸው ወጣቶች፣ ስራ ፈጣሪዎች እና የተገለሉ ማህበረሰቦች በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ እንዲሳተፉ በማድረግና በ2030 የታሰበው የጋራ ብልፅግና እንዲደረስ የብዙሃንን ህይወት መለወጥ እንደሆነ ተናግረዋል።
ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ከ10 ሚሊየን በላይ ንቁ ደንበኞችን ያፈራ ሲሆን የ4ጂ የኢንተርኔት አገልግሎቱን ለግማሽ ያህሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ተደራሽ አድርጓል።
ወደ ኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ ከገባ በኋላ ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ የቴሌኮም እና የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎት መሰረተ ልማቶች ላይም ከ2.27 ቢሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስት አድርጓል።#tm
#ethiopia | የቴሌኮም ገበያው ለውጪ ተቋማት ክፍት መሆኑን ተከትሎ ከጥቂት አመታት በፊት ወደ ኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ የገባው ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ያለውን ስራ ለማስፋፋት ከስታንዳርድ ባንክ 138 ሚሊየን ዶላር ተበድሯል።
ሳፋሪኮም ባገኘው ብድር በኢትዮጵያ የዲጂታል አገልግሎቶችን እና መሰረተ ልማቶችን ለማስፋፋት እንደሚሰራ ተነግሯል።
ስታንዳርድ ባንክ ሳፋሪኮም ወደ ኢትዮጵያ ገበያ ሲቀላቀል አማካሪና የገንዘብ ፈንድ ያደረገ ባንክ ሲሆን በሃብት(Assets )የአፍሪካ ግዙፉ ባንክ ነው።
የሳፋሪኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፒተር ንዴግዋ አላማቸው ወጣቶች፣ ስራ ፈጣሪዎች እና የተገለሉ ማህበረሰቦች በኢትዮጵያ ዲጂታል ኢኮኖሚ እንዲሳተፉ በማድረግና በ2030 የታሰበው የጋራ ብልፅግና እንዲደረስ የብዙሃንን ህይወት መለወጥ እንደሆነ ተናግረዋል።
ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ ከ10 ሚሊየን በላይ ንቁ ደንበኞችን ያፈራ ሲሆን የ4ጂ የኢንተርኔት አገልግሎቱን ለግማሽ ያህሉ የኢትዮጵያ ህዝብ ተደራሽ አድርጓል።
ወደ ኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ ከገባ በኋላ ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ የቴሌኮም እና የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎት መሰረተ ልማቶች ላይም ከ2.27 ቢሊየን ዶላር በላይ ኢንቨስት አድርጓል።#tm
6 months ago
ሳፋሪኮም ቴሌኮሙኒኬሽን ኢትዮጵያ በአፍሪካ ግዙፉ ባንክ ከሆነው ከስታንዳርድ ባንክ የ138 ሚሊዮን ዶላር (R2.4 ቢሊዮን) የገንዘብ ድጋፍ ማግኘቱ ተገለጸ።
ይህ ፋይናንስ ኩባንያው በኢትዮጵያ እያካሄደ ያለውን የዲጂታል መሠረተ ልማትና አገልግሎት ማስፋፊያ ሥራ ለማገዝ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
ስታንዳርድ ባንክ ለ ሳፋሪኮም የተሰጠው የብድር ፋሲሊቲ ብቸኛ አደራጅ፣ አበዳሪና ፋሲሊቲ ወኪል ሆኖ እንዲሁም የአማካሪነት ሚና መጫወቱን በሰጠው መግለጫ አሳውቋል።
ይህ ድጋፍ በኬንያ ትልቁ የቴሌኮሙኒኬሽን አቅራቢ የሆነው ሰፋሪኮም በኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ ውስጥ ያለውን ተሳትፎ የበለጠ ለማጠናከር ያስችለዋል።
የቴሌኮሙኒኬሽን ኩባንያው በ2021 በኢትዮጵያ ውስጥ ለመሥራት ፈቃድ ያገኘ ሲሆን ስታንዳርድ ባንክ በአገሪቱ አገልግሎት ሲሰጥ እና አውታረ መረብ ሲዘረጋ አብረው ከሰሩት አማካሪዎችና ፋይናንስ አቅራቢዎች አንዱ እንደነበር መረጃዎች ያመለክታሉ።
Capital Newspaper
ይህ ፋይናንስ ኩባንያው በኢትዮጵያ እያካሄደ ያለውን የዲጂታል መሠረተ ልማትና አገልግሎት ማስፋፊያ ሥራ ለማገዝ ያለመ መሆኑ ተጠቁሟል።
ስታንዳርድ ባንክ ለ ሳፋሪኮም የተሰጠው የብድር ፋሲሊቲ ብቸኛ አደራጅ፣ አበዳሪና ፋሲሊቲ ወኪል ሆኖ እንዲሁም የአማካሪነት ሚና መጫወቱን በሰጠው መግለጫ አሳውቋል።
ይህ ድጋፍ በኬንያ ትልቁ የቴሌኮሙኒኬሽን አቅራቢ የሆነው ሰፋሪኮም በኢትዮጵያ የቴሌኮም ገበያ ውስጥ ያለውን ተሳትፎ የበለጠ ለማጠናከር ያስችለዋል።
የቴሌኮሙኒኬሽን ኩባንያው በ2021 በኢትዮጵያ ውስጥ ለመሥራት ፈቃድ ያገኘ ሲሆን ስታንዳርድ ባንክ በአገሪቱ አገልግሎት ሲሰጥ እና አውታረ መረብ ሲዘረጋ አብረው ከሰሩት አማካሪዎችና ፋይናንስ አቅራቢዎች አንዱ እንደነበር መረጃዎች ያመለክታሉ።
Capital Newspaper
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ በቅርቡ ይፋ ያደረገው ኤምፔሳ ለሁሉም በኢትዮ ቴሌኮም እንዳይሰራ መደረጉን ገለጸ
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከቀናት በፊት በሁሉም ሲምካርዶች የሚሰራ "ኤም-ፔሳ ለሁሉም የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ አድርጎ ነበር።
ይሁንና ይህ መተግበሪያ በኢትዮ ቴሌኮም ሲምካርድ ተጠቃሚዎች የተከፈቱ ተጠቃሚዎች እንዳይሰራ መደረጉን ኩባንያው ባወጣው መግለጫ ላይ ጠቅሷል።
ኩባንያው አክሎም ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ህጋዊ እና የተመዘገበ መሆኑን ጠቅሶ ዜጎች በነጻነት እና በውድድር ላይ የተመሰረተ አገልግሎት የማግኘት መብታቸው እንዲከብር ጠይቋል።
ኢትዮ ቴሌኮም በጉዳዩ ዙሪያ እስካሁን ያወጣው መግለጫ የለም።
የዓለም ባንክ ከወራት በፊት ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ግልጽ እና ምቹ የስራ ከባቢ ባለመፈጠሩ ችግር ውስጥ መሆኑን መግለጹ ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ከቀናት በፊት በሁሉም ሲምካርዶች የሚሰራ "ኤም-ፔሳ ለሁሉም የተሰኘ መተግበሪያ ይፋ አድርጎ ነበር።
ይሁንና ይህ መተግበሪያ በኢትዮ ቴሌኮም ሲምካርድ ተጠቃሚዎች የተከፈቱ ተጠቃሚዎች እንዳይሰራ መደረጉን ኩባንያው ባወጣው መግለጫ ላይ ጠቅሷል።
ኩባንያው አክሎም ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ህጋዊ እና የተመዘገበ መሆኑን ጠቅሶ ዜጎች በነጻነት እና በውድድር ላይ የተመሰረተ አገልግሎት የማግኘት መብታቸው እንዲከብር ጠይቋል።
ኢትዮ ቴሌኮም በጉዳዩ ዙሪያ እስካሁን ያወጣው መግለጫ የለም።
የዓለም ባንክ ከወራት በፊት ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ግልጽ እና ምቹ የስራ ከባቢ ባለመፈጠሩ ችግር ውስጥ መሆኑን መግለጹ ይታወሳል።
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የኬንያ መንግስት በሳፋሪኮም ውስጥ ያለውን ድርሻ ሊሸጥ ነው
#ethiopia | ኬንያ በሳፋሪኮም ውስጥ ያላትን የ15% ድርሻ ለደቡብ አፍሪካው ቮዳኮም በ1.6 ቢሊየን ዶላር ልትሸጥ ነው።
ውሳኔው በኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ይፋ ሲሆን የመንግስት ድርጅቶችን በመሸጥ ገንዘብ ማግኘትም ምክንያት ነው ተብሏል።
የኬንያ መንግስት 40 በመቶ ገቢውን እዳ ለመክፈል እያዋለው ሲሆን ይህ ሽያጭም ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ነው።
ቮዳኮም የሳፋሪኮምን የ39.9% ባለድርሻ ሲሆን የኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ከሳፋሪኮም ሽያጭ የሚገኘው ገንዘብ ያለ ተጨማሪ ብድር በመንገድ፣ በኃይል እንደዚሁም በኤርፖርት ስራ ኢንቨስት ለማድረግ ወደተቋቋሙት የብሔራዊ መሰረተ ልማት ፈንድና የሃብት ፈንድ( Sovereign Wealth Fund) ይገባል ብሏል።
የሳፋሪኮም ሽያጭ የፓርላማ ውሳኔ ብቻ ቀርቶታል ሲባል በተጨማሪም በቀጣይ አመት በኬንያ ነዳጅ የማሰራጨት ስራ የሚሰራው መንግስታዊ ተቋም ድርሻ ለህዝብ መሸጥ ይጀምራል።
ግዢው በፓርላማ ከፀደቀ ቮዳኮም የሳፋሪኮምን 55 በመቶ ድርሻ ሲይዝ፣ የኬንያ መንግስት ድርሻ ወደ 20 በመቶ ይቀንሳል። ቀሪው 25 በመቶ ድርሻ ደግሞ በተለያዩ ኢንቨስተሮች የተያዘ ይሆናል።#ሮይተርስ
#ethiopia | ኬንያ በሳፋሪኮም ውስጥ ያላትን የ15% ድርሻ ለደቡብ አፍሪካው ቮዳኮም በ1.6 ቢሊየን ዶላር ልትሸጥ ነው።
ውሳኔው በኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ይፋ ሲሆን የመንግስት ድርጅቶችን በመሸጥ ገንዘብ ማግኘትም ምክንያት ነው ተብሏል።
የኬንያ መንግስት 40 በመቶ ገቢውን እዳ ለመክፈል እያዋለው ሲሆን ይህ ሽያጭም ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ነው።
ቮዳኮም የሳፋሪኮምን የ39.9% ባለድርሻ ሲሆን የኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ከሳፋሪኮም ሽያጭ የሚገኘው ገንዘብ ያለ ተጨማሪ ብድር በመንገድ፣ በኃይል እንደዚሁም በኤርፖርት ስራ ኢንቨስት ለማድረግ ወደተቋቋሙት የብሔራዊ መሰረተ ልማት ፈንድና የሃብት ፈንድ( Sovereign Wealth Fund) ይገባል ብሏል።
የሳፋሪኮም ሽያጭ የፓርላማ ውሳኔ ብቻ ቀርቶታል ሲባል በተጨማሪም በቀጣይ አመት በኬንያ ነዳጅ የማሰራጨት ስራ የሚሰራው መንግስታዊ ተቋም ድርሻ ለህዝብ መሸጥ ይጀምራል።
ግዢው በፓርላማ ከፀደቀ ቮዳኮም የሳፋሪኮምን 55 በመቶ ድርሻ ሲይዝ፣ የኬንያ መንግስት ድርሻ ወደ 20 በመቶ ይቀንሳል። ቀሪው 25 በመቶ ድርሻ ደግሞ በተለያዩ ኢንቨስተሮች የተያዘ ይሆናል።#ሮይተርስ
6 months ago
የኬንያ መንግስት በሳፋሪኮም ውስጥ ያለውን ድርሻ ሊሸጥ ነው
#ethiopia | ኬንያ በሳፋሪኮም ውስጥ ያላትን የ15% ድርሻ ለደቡብ አፍሪካው ቮዳኮም በ1.6 ቢሊየን ዶላር ልትሸጥ ነው።
ውሳኔው በኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ይፋ ሲሆን የመንግስት ድርጅቶችን በመሸጥ ገንዘብ ማግኘትም ምክንያት ነው ተብሏል።
የኬንያ መንግስት 40 በመቶ ገቢውን እዳ ለመክፈል እያዋለው ሲሆን ይህ ሽያጭም ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ነው።
ቮዳኮም የሳፋሪኮምን የ39.9% ባለድርሻ ሲሆን የኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ከሳፋሪኮም ሽያጭ የሚገኘው ገንዘብ ያለ ተጨማሪ ብድር በመንገድ፣ በኃይል እንደዚሁም በኤርፖርት ስራ ኢንቨስት ለማድረግ ወደተቋቋሙት የብሔራዊ መሰረተ ልማት ፈንድና የሃብት ፈንድ( Sovereign Wealth Fund) ይገባል ብሏል።
የሳፋሪኮም ሽያጭ የፓርላማ ውሳኔ ብቻ ቀርቶታል ሲባል በተጨማሪም በቀጣይ አመት በኬንያ ነዳጅ የማሰራጨት ስራ የሚሰራው መንግስታዊ ተቋም ድርሻ ለህዝብ መሸጥ ይጀምራል።
ግዢው በፓርላማ ከፀደቀ ቮዳኮም የሳፋሪኮምን 55 በመቶ ድርሻ ሲይዝ፣ የኬንያ መንግስት ድርሻ ወደ 20 በመቶ ይቀንሳል። ቀሪው 25 በመቶ ድርሻ ደግሞ በተለያዩ ኢንቨስተሮች የተያዘ ይሆናል።
#ሮይተርስ
#ethiopia | ኬንያ በሳፋሪኮም ውስጥ ያላትን የ15% ድርሻ ለደቡብ አፍሪካው ቮዳኮም በ1.6 ቢሊየን ዶላር ልትሸጥ ነው።
ውሳኔው በኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ይፋ ሲሆን የመንግስት ድርጅቶችን በመሸጥ ገንዘብ ማግኘትም ምክንያት ነው ተብሏል።
የኬንያ መንግስት 40 በመቶ ገቢውን እዳ ለመክፈል እያዋለው ሲሆን ይህ ሽያጭም ይህንኑ ታሳቢ ያደረገ ነው።
ቮዳኮም የሳፋሪኮምን የ39.9% ባለድርሻ ሲሆን የኬንያ የፋይናንስ ሚኒስትር ከሳፋሪኮም ሽያጭ የሚገኘው ገንዘብ ያለ ተጨማሪ ብድር በመንገድ፣ በኃይል እንደዚሁም በኤርፖርት ስራ ኢንቨስት ለማድረግ ወደተቋቋሙት የብሔራዊ መሰረተ ልማት ፈንድና የሃብት ፈንድ( Sovereign Wealth Fund) ይገባል ብሏል።
የሳፋሪኮም ሽያጭ የፓርላማ ውሳኔ ብቻ ቀርቶታል ሲባል በተጨማሪም በቀጣይ አመት በኬንያ ነዳጅ የማሰራጨት ስራ የሚሰራው መንግስታዊ ተቋም ድርሻ ለህዝብ መሸጥ ይጀምራል።
ግዢው በፓርላማ ከፀደቀ ቮዳኮም የሳፋሪኮምን 55 በመቶ ድርሻ ሲይዝ፣ የኬንያ መንግስት ድርሻ ወደ 20 በመቶ ይቀንሳል። ቀሪው 25 በመቶ ድርሻ ደግሞ በተለያዩ ኢንቨስተሮች የተያዘ ይሆናል።
#ሮይተርስ
7 months ago
12ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ተካሄደ
#fastmereja I የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ያዘጋጀው 12ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ሥነሥርዓት በታላቁ ቤተመንግሥት በትናንትናው እለት ተከናውኗል::
በሥነሥርዓቱ ላይ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት እና የድርጅቱ የበላይ ጠባቂ ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚ/ር አቶ መላኩ አለበል፣ የንግድና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር ሚ/ር ድኤታ አቶ እንዳለው መኮንን፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ እንዲሁም የኩባንያ ባለቤቶች፣ ሥራ አስፈጻሚዎችና ልዩልዩ እንግዶች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን በጥራት ሽልማት ውድድሩ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ፋብሪካ ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ሃይንከን ኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ የልህቀት ዋንጫ አሸናፊዎች ሆነዋል::
በተጨማሪም ለሦስት ተከታታይ ጊዜያት አንደኛ ደረጃ የልህቀት ዋንጫን በማሸነፉ የሆራይዘን አዲስ ጎማ ፋብሪካ ልዩ የልህቀት ዋንጫ አሸናፊ በመሆን ከክቡር ፕሬዚዳንት እጅ ሽልማታቸውን ተቀብለዋል::
#ኹነት
#fastmereja I የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት ያዘጋጀው 12ኛው ዙር አገር አቀፍ የጥራት ሽልማት ሥነሥርዓት በታላቁ ቤተመንግሥት በትናንትናው እለት ተከናውኗል::
በሥነሥርዓቱ ላይ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት እና የድርጅቱ የበላይ ጠባቂ ታዬ አጽቀሥላሴ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚ/ር አቶ መላኩ አለበል፣ የንግድና ቀጠናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር ሚ/ር ድኤታ አቶ እንዳለው መኮንን፣ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ሳሙኤል ክፍሌ እንዲሁም የኩባንያ ባለቤቶች፣ ሥራ አስፈጻሚዎችና ልዩልዩ እንግዶች በተገኙበት የተከናወነ ሲሆን በጥራት ሽልማት ውድድሩ ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ፣ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ፋብሪካ ፣የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና ሃይንከን ኢትዮጵያ አንደኛ ደረጃ የልህቀት ዋንጫ አሸናፊዎች ሆነዋል::
በተጨማሪም ለሦስት ተከታታይ ጊዜያት አንደኛ ደረጃ የልህቀት ዋንጫን በማሸነፉ የሆራይዘን አዲስ ጎማ ፋብሪካ ልዩ የልህቀት ዋንጫ አሸናፊ በመሆን ከክቡር ፕሬዚዳንት እጅ ሽልማታቸውን ተቀብለዋል::
#ኹነት
Sponsored by
Surafel
7 months ago
ሳፋሪኮም የግማሽ ዓመት ትርፉ በ55 በመቶ መጨመሩን አስታወቀ
የኬንያው ግዙፍ የቴሌኮም ኩባንያ የኢትዮጵያ ኦፕሬሽን ኪሳራው በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነሱ እና በሀገር ውስጥ ገበያ ያለው የተረጋጋ ዕድገት ለትርፉ መጨመር መነሻ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ኩባንያው እስከ መስከረም ወር ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ 65.2 ቢሊዮን የኬንያ ሺሊንግ (506 ሚሊዮን ዶላር) የሥራ ትርፍ አስመዝግቧል። በኢትዮጵያ የደረሰበት ኪሳራ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ59 በመቶ ቀንሷል።
የቡድን የአገልግሎት ገቢም ጤናማ ዕድገት አሳይቶ 199.9 ቢሊዮን ሺሊንግ (1.5 ቢሊዮን ዶላር) ደርሷል። ለዚህ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከተው የሳፋሪኮም የሞባይል የፋይናንስ አገልግሎት የሆነው ኤም-ፔሳ ሲሆን ገቢውም 88.1 ቢሊዮን ሺሊንግ (681.9 ሚሊዮን ዶላር) ሆኖ ተመዝግቧል።
በኢትዮጵያ የታየው የተሻለ አፈጻጸም ሳፋሪኮም ለወደፊት በሀገሪቱ ተደራሽነቱን ለማስፋት እና ለውድድር ክፍት በተደረገው ገበያ ላይ ተስፋ እንዲጥል አዎንታዊ እርምጃ መሆኑ ተዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
የኬንያው ግዙፍ የቴሌኮም ኩባንያ የኢትዮጵያ ኦፕሬሽን ኪሳራው በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነሱ እና በሀገር ውስጥ ገበያ ያለው የተረጋጋ ዕድገት ለትርፉ መጨመር መነሻ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ኩባንያው እስከ መስከረም ወር ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ 65.2 ቢሊዮን የኬንያ ሺሊንግ (506 ሚሊዮን ዶላር) የሥራ ትርፍ አስመዝግቧል። በኢትዮጵያ የደረሰበት ኪሳራ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ59 በመቶ ቀንሷል።
የቡድን የአገልግሎት ገቢም ጤናማ ዕድገት አሳይቶ 199.9 ቢሊዮን ሺሊንግ (1.5 ቢሊዮን ዶላር) ደርሷል። ለዚህ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከተው የሳፋሪኮም የሞባይል የፋይናንስ አገልግሎት የሆነው ኤም-ፔሳ ሲሆን ገቢውም 88.1 ቢሊዮን ሺሊንግ (681.9 ሚሊዮን ዶላር) ሆኖ ተመዝግቧል።
በኢትዮጵያ የታየው የተሻለ አፈጻጸም ሳፋሪኮም ለወደፊት በሀገሪቱ ተደራሽነቱን ለማስፋት እና ለውድድር ክፍት በተደረገው ገበያ ላይ ተስፋ እንዲጥል አዎንታዊ እርምጃ መሆኑ ተዘግቧል።
seledadotio
seledadotio
7 months ago
ሳፋሪኮም በኢትዮጵያ የደረሰበት ኪሳራ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ59 በመቶ ቀንሷል አለ
የኬንያው ግዙፍ የቴሌኮም ኩባንያ የኢትዮጵያ ኦፕሬሽን ኪሳራው በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነሱ እና በሀገር ውስጥ ገበያ ያለው የተረጋጋ ዕድገት ለትርፉ መጨመር መነሻ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ኩባንያው እስከ መስከረም ወር ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ 65.2 ቢሊዮን የኬንያ ሺሊንግ (506 ሚሊዮን ዶላር) የሥራ ትርፍ አስመዝግቧል። በኢትዮጵያ የደረሰበት ኪሳራ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ59 በመቶ ቀንሷል።
የቡድን የአገልግሎት ገቢም ጤናማ ዕድገት አሳይቶ 199.9 ቢሊዮን ሺሊንግ (1.5 ቢሊዮን ዶላር) ደርሷል። ለዚህ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከተው የሳፋሪኮም የሞባይል የፋይናንስ አገልግሎት የሆነው ኤም-ፔሳ ሲሆን ገቢውም 88.1 ቢሊዮን ሺሊንግ (681.9 ሚሊዮን ዶላር) ሆኖ ተመዝግቧል።
በኢትዮጵያ የታየው የተሻለ አፈጻጸም ሳፋሪኮም ለወደፊት በሀገሪቱ ተደራሽነቱን ለማስፋት እና ለውድድር ክፍት በተደረገው ገበያ ላይ ተስፋ እንዲጥል አዎንታዊ እርምጃ መሆኑ ተዘግቧል።
የኬንያው ግዙፍ የቴሌኮም ኩባንያ የኢትዮጵያ ኦፕሬሽን ኪሳራው በከፍተኛ ሁኔታ በመቀነሱ እና በሀገር ውስጥ ገበያ ያለው የተረጋጋ ዕድገት ለትርፉ መጨመር መነሻ መሆኑን አስታውቋል፡፡
ኩባንያው እስከ መስከረም ወር ባሉት ስድስት ወራት ውስጥ 65.2 ቢሊዮን የኬንያ ሺሊንግ (506 ሚሊዮን ዶላር) የሥራ ትርፍ አስመዝግቧል። በኢትዮጵያ የደረሰበት ኪሳራ ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር በ59 በመቶ ቀንሷል።
የቡድን የአገልግሎት ገቢም ጤናማ ዕድገት አሳይቶ 199.9 ቢሊዮን ሺሊንግ (1.5 ቢሊዮን ዶላር) ደርሷል። ለዚህ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረከተው የሳፋሪኮም የሞባይል የፋይናንስ አገልግሎት የሆነው ኤም-ፔሳ ሲሆን ገቢውም 88.1 ቢሊዮን ሺሊንግ (681.9 ሚሊዮን ዶላር) ሆኖ ተመዝግቧል።
በኢትዮጵያ የታየው የተሻለ አፈጻጸም ሳፋሪኮም ለወደፊት በሀገሪቱ ተደራሽነቱን ለማስፋት እና ለውድድር ክፍት በተደረገው ገበያ ላይ ተስፋ እንዲጥል አዎንታዊ እርምጃ መሆኑ ተዘግቧል።
Comments