1 day ago
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ፤አደረሰን🙏
የፍልሰታ ጾም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፍልሰቷንና ክብሯን በማሰብ የሚጾም የጸሎት፣ የንስሐ፣ የምልጃና የምሕረት ጾም ነው። ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። በእነዚህ የተቀደሱ ቀናት ምእመናን በጾም፣ በስግደት፣ በጸሎትና በምጽዋት በመትጋት የእግዚአብሔርን ምሕረት ይለምናሉ፤ “እምነት ያለው ሥራ ይኑረው” እንዲል ቃሉ፣ ጾም ከምጽዋት ጋር ሲታጀብ በፊቱ የተወደደ መሥዋዕት ይሆናል።
“ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም” በከባድ ንፋስና ዝናብ ምክንያት ቤተ መቅደሱ ፈርሶ ይገኛል፣ መነኮሳቱም በድርቅና በርሃብ ከባድ ፈተና ውስጥ ናቸው።
መሬቱ ደርቋል፣ ከጸሎት መልስ የሚቀመስ እህል ጠፍቷል፣ መነኮሳቱ በረሃብና በችግር እየተፈተኑ የዕለት ሕይወታቸውን ለመግፋት በእጅጉ ተቸግረዋል።
የምግብ እጥረት ችግር በየቀኑ እየበረታባቸው ነው። ይህ የእነርሱ ብቻ ፈተና ሳይሆን የሁላችንም ፈተና ነው፤ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፥26) ላይ፡- «አንድም ብልት ቢሰቃይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሰቃያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል» ይላል፡፡በዚህ ምዕራፍ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እያንዳንዱ ምእመን የአንዱ መከራ የሁሉም መከራ፣ የአንዱም ክብር የሁሉም ደስታ መሆኑን ያስተምራል።
ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ ጾም ከምጽዋትና ከርኅራኄ እንደማይለይ ታስተምረናለች፡፡እግዚአብሔርም፦ "የምወደው ጾም ይህ አይደለምን?… ለተራበ እንጀራህን መቁረስ፣ ድሆችንም ወደ ቤትህ ማስገባት ነው።" ይላል (ኢሳይያስ 58፥6–7) ። በዚህ ቅዱስ ወቅት የጾማችን ፍሬ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ ሊገለጥ ይገባል።
"በጎ ማድረግንና መለገስን አትርሱ፤ እንዲህ ያለውን መሥዋዕት እግዚአብሔር ይወዳልና።"(ዕብራውያን 13፥16) እንዲል ቃሉ፤በዚህ የፍልሰታ ጾም የጸሎታችንን ፍሬ በምጽዋት እናሳይ፤ ለቤተ መቅደሱ መልሶ መገንባት፣ ለመነኮሳቱ ምግብና መሠረታዊ ፍላጎቶች ማሟላት በአቅማችን እንረባረብ።
ዛሬ የምንሰጠው ትንሽ ድጋፍ የተራበን ያጸናል፣ የፈረሰውን ያቆማል፣ በልባቸው ተስፋን ያበራል። እንግዲህ በዚህ የተቀደሰ የፍልሰታ ጾም ወቅት በጸሎት፣ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ አንድ እንሁን፤ ገዳማዊያኑን ስንደግፍ እኛም የበረከቱ ተሳታፊ እንሆናለንና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፡- ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡- 1000766349227
አቢሲንያ ባንክ ፡- 262281132
ለበለጠ መረጃ:- 0944672222 ወይም 0916106921
የፍልሰታ ጾም በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ፍልሰቷንና ክብሯን በማሰብ የሚጾም የጸሎት፣ የንስሐ፣ የምልጃና የምሕረት ጾም ነው። ጾመ ፍልሰታ የእመቤታችን የቅድስት ድንግል ማርያም ሥጋዋ ከሞትና መቃብር መለየትና ማረግን ያመለክታል። በእነዚህ የተቀደሱ ቀናት ምእመናን በጾም፣ በስግደት፣ በጸሎትና በምጽዋት በመትጋት የእግዚአብሔርን ምሕረት ይለምናሉ፤ “እምነት ያለው ሥራ ይኑረው” እንዲል ቃሉ፣ ጾም ከምጽዋት ጋር ሲታጀብ በፊቱ የተወደደ መሥዋዕት ይሆናል።
“ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም” በከባድ ንፋስና ዝናብ ምክንያት ቤተ መቅደሱ ፈርሶ ይገኛል፣ መነኮሳቱም በድርቅና በርሃብ ከባድ ፈተና ውስጥ ናቸው።
መሬቱ ደርቋል፣ ከጸሎት መልስ የሚቀመስ እህል ጠፍቷል፣ መነኮሳቱ በረሃብና በችግር እየተፈተኑ የዕለት ሕይወታቸውን ለመግፋት በእጅጉ ተቸግረዋል።
የምግብ እጥረት ችግር በየቀኑ እየበረታባቸው ነው። ይህ የእነርሱ ብቻ ፈተና ሳይሆን የሁላችንም ፈተና ነው፤ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ (1ኛ ቆሮንቶስ 12፥26) ላይ፡- «አንድም ብልት ቢሰቃይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሰቃያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል» ይላል፡፡በዚህ ምዕራፍ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እያንዳንዱ ምእመን የአንዱ መከራ የሁሉም መከራ፣ የአንዱም ክብር የሁሉም ደስታ መሆኑን ያስተምራል።
ቤተ ክርስቲያን እውነተኛ ጾም ከምጽዋትና ከርኅራኄ እንደማይለይ ታስተምረናለች፡፡እግዚአብሔርም፦ "የምወደው ጾም ይህ አይደለምን?… ለተራበ እንጀራህን መቁረስ፣ ድሆችንም ወደ ቤትህ ማስገባት ነው።" ይላል (ኢሳይያስ 58፥6–7) ። በዚህ ቅዱስ ወቅት የጾማችን ፍሬ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ ሊገለጥ ይገባል።
"በጎ ማድረግንና መለገስን አትርሱ፤ እንዲህ ያለውን መሥዋዕት እግዚአብሔር ይወዳልና።"(ዕብራውያን 13፥16) እንዲል ቃሉ፤በዚህ የፍልሰታ ጾም የጸሎታችንን ፍሬ በምጽዋት እናሳይ፤ ለቤተ መቅደሱ መልሶ መገንባት፣ ለመነኮሳቱ ምግብና መሠረታዊ ፍላጎቶች ማሟላት በአቅማችን እንረባረብ።
ዛሬ የምንሰጠው ትንሽ ድጋፍ የተራበን ያጸናል፣ የፈረሰውን ያቆማል፣ በልባቸው ተስፋን ያበራል። እንግዲህ በዚህ የተቀደሰ የፍልሰታ ጾም ወቅት በጸሎት፣ በምጽዋትና በፍቅር ሥራ አንድ እንሁን፤ ገዳማዊያኑን ስንደግፍ እኛም የበረከቱ ተሳታፊ እንሆናለንና፡፡
ድጋፍ ለማድረግ፡- ቤተ ቅዱሳን ፈትለወርቅ ማርያም የእናቶች ገዳም
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡- 1000766349227
አቢሲንያ ባንክ ፡- 262281132
ለበለጠ መረጃ:- 0944672222 ወይም 0916106921
4 days ago
ሊዮኔል ሜሲ በስፔን በሰደድ እሳት ለወደሙ አካባቢዎች 80 ሺህ ዩሮ ለገሰ
#ethiopia | የእግር ኳስ ኮከቡ ሊዮኔል ሜሲ በስፔን ማድሪድ ሴራ ኦኤስቴ ክልል በሰደድ እሳት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚያግዝ 80 ሺህ ዩሮ መለገሱን የማድሪድ ማህበር ፕሬዝዳንት ዩሮፕ ፕሬስን ጠቅሰው አስታውቀዋል።
አደጋው ወደ 30 ሺህ ሄክታር የሚጠጋ የደን መሬት ያወደመ ሲሆን የሜሲ ድጋፍም የወደሙትን አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ሜሲ ከዚህ ቀደም በስፔን ለተከሰቱ የሰደድ እሳት አደጋዎች ለቀይ መስቀል ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን በቫሌንሲያ ለተከሰተው የጎርፍ አደጋ እና በቬኔዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎችም ከባለቤቱ አንቶኔላ ጋር በመሆን እርዳታ አበርክቷል።
በተጨማሪም በጋራሃን ፋውንዴሽን በኩል 500 ሺህ ዩሮ በመለገስ በካንሰር ለተጠቁ ህጻናትና ለአርጀንቲና ሆስፒታሎች ያደረገው ድጋፍ የሚጠቀስ ሲሆን ሜሲ በሜዳ ውስጥ ባለው ድንቅ የእግር ኳስ ብቃቱ ብቻ ሳይሆን ከሜዳ ውጭ በሚያሳየው ታላቅ የሰብአዊነት ተግባር ይታወቃል ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የእግር ኳስ ኮከቡ ሊዮኔል ሜሲ በስፔን ማድሪድ ሴራ ኦኤስቴ ክልል በሰደድ እሳት የተጎዱ አካባቢዎችን መልሶ ለመገንባት የሚያግዝ 80 ሺህ ዩሮ መለገሱን የማድሪድ ማህበር ፕሬዝዳንት ዩሮፕ ፕሬስን ጠቅሰው አስታውቀዋል።
አደጋው ወደ 30 ሺህ ሄክታር የሚጠጋ የደን መሬት ያወደመ ሲሆን የሜሲ ድጋፍም የወደሙትን አካባቢዎች መልሶ ለማቋቋም በሚደረገው ጥረት ውስጥ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል።
ሜሲ ከዚህ ቀደም በስፔን ለተከሰቱ የሰደድ እሳት አደጋዎች ለቀይ መስቀል ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን በቫሌንሲያ ለተከሰተው የጎርፍ አደጋ እና በቬኔዙዌላ የመሬት መንቀጥቀጥ ተጎጂዎችም ከባለቤቱ አንቶኔላ ጋር በመሆን እርዳታ አበርክቷል።
በተጨማሪም በጋራሃን ፋውንዴሽን በኩል 500 ሺህ ዩሮ በመለገስ በካንሰር ለተጠቁ ህጻናትና ለአርጀንቲና ሆስፒታሎች ያደረገው ድጋፍ የሚጠቀስ ሲሆን ሜሲ በሜዳ ውስጥ ባለው ድንቅ የእግር ኳስ ብቃቱ ብቻ ሳይሆን ከሜዳ ውጭ በሚያሳየው ታላቅ የሰብአዊነት ተግባር ይታወቃል ።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
6 days ago
የፍልሰታ አስራቴን ለመድኃኔዓለም ህንፃ ማስፈፀሚያ
ፆመ ፍልሰታን የፈረሰውን ቤተክርስቲያን ህንፃ በማስፈፀም በረከት እንድናገኝ ጥሪ ቀርቧል
በሰሜን ሸዋ ሃገረ ስብከት በቀይት ወረዳ ሥር የሚገኘው የመለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያን ከተመሠረተ ከ60 ዓመታት በላይ ያስቆጠረ ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ነገር ግን እስካሁን እድሳት ባለመደረጉ ምክንያት ጣሪያው እያፈሰሰ ግድግዳው በስብሶ የቤተክርስቲያኑ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው ቤተክርስቲያኑ ሊወድቅ ተቃርቦ በነበረበት ሰአት እናንተ ደጋግ ክርስቲያኖች ባደረጋችሁት እርዳታ የቤተክርስቲያኑን እድሳት ጀምረናል።
በመሆኑም ይህ ቤተክርስቲያን እድሳቱ በገንዘብ እጥረት ምክንያት ስለቆመ
ታቦቱን በጊዜያዊነት በማይመች ለታቦቱ ማረፊያ ብቻ ወደተዘጋጀች መቃኞ ስላለ ምእመናን በዝናብና በፀሐይ እያስቀደሰ ስለሆነ ቤተክርስቲያኑ ተጠናቆ ታቦታቱ ወደዋናው መቅደስ እንዲገቡ የእኛን ልጆቿን ድጋፍ ትሻለች
ስለዚህ በኢትዮጵያም ሆነ በውጭ አገር የምትኖሩ የቤተክርስቲያን ልጆች፣ በአቅማችሁ መጠን በመለገስ የእጣን፣ የጧፍ፣ የዘቢብ፣ በመርዳት ፆመ ፍልሰታን እንድናስቀድስ እንዲሁም የህንፃ ቤተክርስቲያናችንን እንድናስፈፅም የአቅማችሁን ድጋፍ እንድታደርጉልን እንጠይቃለን።
የድጋፍ አካውንት:
መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን
1000756255626
ስልክ: 0920950007
የክርስትናስምዎን በመላክ አባቶች በፀሎት ያስቡዋችኋል
13 days ago
በሰው ህይወት ማዳን የሚለካው ደም ልገሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምቱ ወራት ወጣቶችና ተማሪዎች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እረፍት ላይ የሚገኙበት ወቅት በመሆኑ በርካታ ማህበረሰቡን የሚጠቅሙ የበጎ አድራጎት ስራዎች ይከናወናሉ፡፡
ከዚህም መካከል በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሰማራት የሰው ህይወትን ለመታደግ የሚያስችለው የደም ልገሳ ነው፡፡ ደም ልገሳ በበጎ ፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ለሰዎች የመድረስ እና የመደጋገፍ ሂደት ነው፡፡
በጤና ተቋማት ለበርካታ ጊዜያት የደም እጥረት እያጋጠመው እንደሆነ ይናገራል፤ በመሆኑም በማንኛውም ሰዓት በመሄድ ከሚለገሰው በተጨማሪ ማህበረሰቡን ለማነቃቃት የሚጠቅሙ የደም ልገሳ መርሀ ግብሮችን ያዘጋጃል፡፡
ቀደም ባሉት ጊዜያት ሰዎች ደም መለገስን ከእምነት ጋር የሚጋጭ ነገር አድርገው በማሰብ፣ ራሳቸውን ከሂደቱ ያገልሉ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን የተለያዩ ግንዛቤ የመፍጠር ስራዎች በመሰራታቸው የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች መጠን እያደገ መጥቷል፡፡
የሰው ልጅ ተፈጥሮው ደግነት እንደሆነ ይታመናል፤ ተጋግዞና ተደግፎ በጋራ በመቆም ሀገር መገንባትን ይዞ የሚነሳው የመደመር ፍልስፍና መከፋፈልና በጋራ አለመቆም ለሀገር እንደማይበጅ በማስቀመጥ የመደጋገፍና የመረዳዳት ባህል ማዳበር እንዳለብን ይጠቁማል፡፡
ሰዎች በአካባቢው ባለ ማህበረሰብ ይቀረፃሉ፣ ለነገሮች ያለንን እይታ፣ በጎ ነገር ማድረግን ለማህበረሰብ መቆምን ከምንኖርበት አካባቢ እንማራለን። ኢትዮጵያውያን ባህላችንና የአኗኗር ስርአታችን አብሮነትን የተደገፈ ነው፡፡
የመተጋገዝ፣ የመረዳዳት ብሎም ችግሮችን በጋራ የመፍታት ልምዱ አለን።
አባቶቻችን እንዳሳዩን የኢኮኖሚ ችግሮችን ተሰብስቦ እቁብ በመጣል፣ የሀዘንና የደስታ ጊዜዎችን በምንኖርበት አካባቢ ዕድርና ማህበር በመመስረት መረዳዳትን ባህል አድርገን ዘልቀናል፡፡
ዛሬም የተለመደው የመተጋገዝ ባህላችንን መሰረት አድርገን ደም ስንለግስ ለታመመ ለመድረስ፣ በወሊድ ጊዜ ደም የሚፈሳቸው እናቶችን እንዲሁም ሌሎች በደም እጥረት የተነሳ ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎችን ለመታደግ እንደሆነ በማመን ነው፡፡
ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተቋማዊ ቁመና ይዞ በጋ ከክረምት እንዲተገበር እያደረገ ሲሆን፤ በመላ ሀገሪቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ተሳትፎ ያደርጋሉ።
በዚህም በቢሊየን ብሮች የሚገመቱ አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ ይሰጣል።
ከአገልግሎቶቹ መካከል በገንዘብ ሳይሆን በሰው ህይወት ማዳን የሚገመተው የደም ልገሳ ዋናው ተግባር ነው።
በቤተልሔም ግርማ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የክረምቱ ወራት ወጣቶችና ተማሪዎች እንዲሁም የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች እረፍት ላይ የሚገኙበት ወቅት በመሆኑ በርካታ ማህበረሰቡን የሚጠቅሙ የበጎ አድራጎት ስራዎች ይከናወናሉ፡፡
ከዚህም መካከል በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ በመሰማራት የሰው ህይወትን ለመታደግ የሚያስችለው የደም ልገሳ ነው፡፡ ደም ልገሳ በበጎ ፈቃደኝነት ላይ የተመሰረተ ለሰዎች የመድረስ እና የመደጋገፍ ሂደት ነው፡፡
በጤና ተቋማት ለበርካታ ጊዜያት የደም እጥረት እያጋጠመው እንደሆነ ይናገራል፤ በመሆኑም በማንኛውም ሰዓት በመሄድ ከሚለገሰው በተጨማሪ ማህበረሰቡን ለማነቃቃት የሚጠቅሙ የደም ልገሳ መርሀ ግብሮችን ያዘጋጃል፡፡
ቀደም ባሉት ጊዜያት ሰዎች ደም መለገስን ከእምነት ጋር የሚጋጭ ነገር አድርገው በማሰብ፣ ራሳቸውን ከሂደቱ ያገልሉ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን የተለያዩ ግንዛቤ የመፍጠር ስራዎች በመሰራታቸው የበጎ ፈቃድ ደም ለጋሾች መጠን እያደገ መጥቷል፡፡
የሰው ልጅ ተፈጥሮው ደግነት እንደሆነ ይታመናል፤ ተጋግዞና ተደግፎ በጋራ በመቆም ሀገር መገንባትን ይዞ የሚነሳው የመደመር ፍልስፍና መከፋፈልና በጋራ አለመቆም ለሀገር እንደማይበጅ በማስቀመጥ የመደጋገፍና የመረዳዳት ባህል ማዳበር እንዳለብን ይጠቁማል፡፡
ሰዎች በአካባቢው ባለ ማህበረሰብ ይቀረፃሉ፣ ለነገሮች ያለንን እይታ፣ በጎ ነገር ማድረግን ለማህበረሰብ መቆምን ከምንኖርበት አካባቢ እንማራለን። ኢትዮጵያውያን ባህላችንና የአኗኗር ስርአታችን አብሮነትን የተደገፈ ነው፡፡
የመተጋገዝ፣ የመረዳዳት ብሎም ችግሮችን በጋራ የመፍታት ልምዱ አለን።
አባቶቻችን እንዳሳዩን የኢኮኖሚ ችግሮችን ተሰብስቦ እቁብ በመጣል፣ የሀዘንና የደስታ ጊዜዎችን በምንኖርበት አካባቢ ዕድርና ማህበር በመመስረት መረዳዳትን ባህል አድርገን ዘልቀናል፡፡
ዛሬም የተለመደው የመተጋገዝ ባህላችንን መሰረት አድርገን ደም ስንለግስ ለታመመ ለመድረስ፣ በወሊድ ጊዜ ደም የሚፈሳቸው እናቶችን እንዲሁም ሌሎች በደም እጥረት የተነሳ ህይወታቸውን የሚያጡ ሰዎችን ለመታደግ እንደሆነ በማመን ነው፡፡
ባለፉት ዓመታት የመደመር መንግሥት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተቋማዊ ቁመና ይዞ በጋ ከክረምት እንዲተገበር እያደረገ ሲሆን፤ በመላ ሀገሪቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ተሳትፎ ያደርጋሉ።
በዚህም በቢሊየን ብሮች የሚገመቱ አገልግሎቶች ለህብረተሰቡ ይሰጣል።
ከአገልግሎቶቹ መካከል በገንዘብ ሳይሆን በሰው ህይወት ማዳን የሚገመተው የደም ልገሳ ዋናው ተግባር ነው።
በቤተልሔም ግርማ
Sponsored by
Surafel
14 days ago
በህይወት እያሉ ተመሰገኑ
(በዕዝራ እጅጉ)
.የመዲናዋ ጤና ቢሮ ነፃ ህክምና እንዲያገኙ ወሰነ
#ethiopia | አንጋፋ የሚድያ ባለሙያዎች አዲስ አለም ሓድጉና በልሁ ተረፈ ዛሬ ጋቢ በተደረበላቸው ዕለት ደስታቸውን መቆጣጠር ተስኗቸው ነበር።
በኢትዮጵያ የሚድያ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት እነዚህ ጉምቱ ባለሙያዎች ከ 35 አመት በላይ በትጋት ያገለገሉ ሲሆን በሙያ አጋሮቻቸው ተከበው አድናቆት ሲቸራቸው ውለዋል።
ቅዳሜ ሐምሌ 18 2018 ዓ.ም ከ 4 ሰዓት ጀምሮ በወመዘክር መርስኤሀዘን አዳራሽ በተደረገው መርሀ ግብር የሚድያ ባለሙያዎች እና ወዳጆቻቸው ተገኝተው እኛም አመስጋኞቻችሁ ነን በማለት ለመርሀ ግብሩ ድምቀት ሰጥተዋል።
ባለሙያዎቹን ለማመስገን ራሱን የቻለ ኮሚቴ የተዋቀረ ሲሆን ይህም ኮሚቴ ባለሙያዎቹ በዘለቄታዊነት የሚታገዙበት መንገድ ያመቻቸ ነው።
ለዝግጅቱ መሳካት በተከፈተው የwhat is up ገፅ ኮሚቴው ውስጥ ተግባራቸውን የተወጡት ጥላሁን ካሣ ፣ሀብታሙ ድረስ ፣ሰለሞን ሀይለኢየሱስ፣ዕዝራ እጅጉ (ተወዳጅ ሚድያ)፣ አለም ታደሰ፣ሠናይት ሀይሌ፣እሸቱ ገለቱ፣ ጌጡ ተመስገን እና ግደይ ገብረ ሲሆኑ እነርሱም በዕለቱ እንደተናገሩት ሥራው በአጭር ጊዜ ታስቦ ለስኬት መብቃቱ ደስ ያሰኛቸው መሆኑን ተናግረዋል።
ለአንጋፋ ባለሙያዎቹ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ነፃ ህክምና የሚያገኙበት መንገድ ያመቻቸ ሲሆን ይህ የመረዳዳት ባህል ወደፊትም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተነግሯል።
አዲስ አለም ሓድጉ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በትግርኛ ክፍል በኤዲተርነት እና በጋዜጠኝነት የሠራ ሲሆን ላለፉት 35 አመታትም ሙያውን ወዶና አክብሮ በመሥራት ይታወቃል።
የሚድያ ሰው በልሁ ተረፈ ደግሞ በኢትዮጵያ ሬድዮ ከሳይንስ ማህደር፣ ማንነት ሲፈተሽ እና ዝክረ ሰንበት በተባሉ ፕሮግራሞች ከ30 አመት በላይ የሠራ ሲሆን ሌሎችንም በማብቃት የማይዘነጋ አሻራ ለማኖር የቻለ ነው።
"ሰውን በሕይወት ሳለ እናመስግን "የሚል መርህ ያነገበው ይህ መሰናዶ የሚድያ ባለሙያዎችን በኑሯቸው የማገዝ ፣ በችግራቸው ጊዜ አብሯቸው የመሆን ግብ የሰነቀ ነው። እንዲህ አይነቱ ተግባር ወደፊትም ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሏል።
ሁለቱም ባለሙያዎች አገር የጣለችባቸውን አደራ የተወጡ ብርቱ ባለሙያዎች እንደነበሩ በዕለቱ ምስክርነት የሰጡ ባልደረቦቻቸው የተናገሩ ሲሆን የምስጋና ቀን መዘጋጀቱ አዲስ የሚመጣውንም ባለሙያ የሚያበረታታ ነው ሲሉ ሀሣብ ሰንዝረዋል።
በዕለቱ የሚድያ ሥራን ከ1950ዎቹ ጀምሮ ያስቃኘ አጭር የትዝታ ዘጋቢ ፊልም የቀረበ ሲሆን ተመስጋኞቹ ከዚህ ቀደም አየር ላይ ያዋሏቸው ሥራዎችም በዕለቱ ለታደሙት እንግዶች ቀርበዋል።
በባልደረቦቻቸው የምስጋና ዝግጅት የተደረገላቸው አዲስአለም ሓድጉና በልሁ ተረፈ እንደዛሬ ደስ ብሎንም አያውቅ ፣ ይህን መርሀ ግብር በተሳካ መንገድ ዕውን እንዲሆን የጣራችሁ ሁሉ ፈጣሪ መንገዳችሁን ያቃና ሲሉ መርቀዋል።
የአዘጋጅ ኮሚቴው አባል እሸቱ ገለቱ እንዳለው በኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን የሚሠሩ ባልደረቦች የመጠያየቅ ባህልን ከጀመሩ ሁለት አመት እንደሆናቸው ጠቅሰው ይህ የምስጋና መርሀ ግብር የዚያ መጠያየቅ አካል እንደሆነ ጠቁሟል።
ባለሙያዎች ጡረታ ሲወጡ የሚደገፉበት፣ በተለይም በኢኮኖሚ እገዛ የሚያገኙበት ስልት መነደፍ እንዳለበትም ጋዜጠኛ እሸቱ ጥቆማ ሰጥቷል። በተጨማሪም የጤና ሁኔታቸውን፣ የሚከታተሉበት መንገድ መፈጠር እንዳለበትም ተናግሯል።
ከጡረታ በኃላ ምክር በመስጠት ባለሙያዎቹ ልምዳቸውን ማጋራት አለባቸውም ብሏል።ይህንኑ ትልቅ ርዕይ ለማሳካት መንግሥትና የሚመለከታቸው የሚድያ ማህበራት ሊተባበሩ ይገባልም ሲል ሀሣብ አንስቷል።
የእለቱን የምስጋና መሰናዶ እንዲሳካ አቶ ሠርፀፍሬ ስብሓት አዳራሽ በመስጠት ፣ ጋዜጠኛ ማህደረ ታሪኩ ፕሮጀክተር በመለገስ እንዲሁም አልፋ ውሃ፣ ለታዳሚዎች የመስተንግዶ ውሃ በማቅረብ መርሀ ግብሩ የተሳካ እንዲሆን አድርገዋል።
(በዕዝራ እጅጉ)
.የመዲናዋ ጤና ቢሮ ነፃ ህክምና እንዲያገኙ ወሰነ
#ethiopia | አንጋፋ የሚድያ ባለሙያዎች አዲስ አለም ሓድጉና በልሁ ተረፈ ዛሬ ጋቢ በተደረበላቸው ዕለት ደስታቸውን መቆጣጠር ተስኗቸው ነበር።
በኢትዮጵያ የሚድያ ታሪክ የማይረሳ አሻራ ያኖሩት እነዚህ ጉምቱ ባለሙያዎች ከ 35 አመት በላይ በትጋት ያገለገሉ ሲሆን በሙያ አጋሮቻቸው ተከበው አድናቆት ሲቸራቸው ውለዋል።
ቅዳሜ ሐምሌ 18 2018 ዓ.ም ከ 4 ሰዓት ጀምሮ በወመዘክር መርስኤሀዘን አዳራሽ በተደረገው መርሀ ግብር የሚድያ ባለሙያዎች እና ወዳጆቻቸው ተገኝተው እኛም አመስጋኞቻችሁ ነን በማለት ለመርሀ ግብሩ ድምቀት ሰጥተዋል።
ባለሙያዎቹን ለማመስገን ራሱን የቻለ ኮሚቴ የተዋቀረ ሲሆን ይህም ኮሚቴ ባለሙያዎቹ በዘለቄታዊነት የሚታገዙበት መንገድ ያመቻቸ ነው።
ለዝግጅቱ መሳካት በተከፈተው የwhat is up ገፅ ኮሚቴው ውስጥ ተግባራቸውን የተወጡት ጥላሁን ካሣ ፣ሀብታሙ ድረስ ፣ሰለሞን ሀይለኢየሱስ፣ዕዝራ እጅጉ (ተወዳጅ ሚድያ)፣ አለም ታደሰ፣ሠናይት ሀይሌ፣እሸቱ ገለቱ፣ ጌጡ ተመስገን እና ግደይ ገብረ ሲሆኑ እነርሱም በዕለቱ እንደተናገሩት ሥራው በአጭር ጊዜ ታስቦ ለስኬት መብቃቱ ደስ ያሰኛቸው መሆኑን ተናግረዋል።
ለአንጋፋ ባለሙያዎቹ የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ ነፃ ህክምና የሚያገኙበት መንገድ ያመቻቸ ሲሆን ይህ የመረዳዳት ባህል ወደፊትም ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ ተነግሯል።
አዲስ አለም ሓድጉ በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን በትግርኛ ክፍል በኤዲተርነት እና በጋዜጠኝነት የሠራ ሲሆን ላለፉት 35 አመታትም ሙያውን ወዶና አክብሮ በመሥራት ይታወቃል።
የሚድያ ሰው በልሁ ተረፈ ደግሞ በኢትዮጵያ ሬድዮ ከሳይንስ ማህደር፣ ማንነት ሲፈተሽ እና ዝክረ ሰንበት በተባሉ ፕሮግራሞች ከ30 አመት በላይ የሠራ ሲሆን ሌሎችንም በማብቃት የማይዘነጋ አሻራ ለማኖር የቻለ ነው።
"ሰውን በሕይወት ሳለ እናመስግን "የሚል መርህ ያነገበው ይህ መሰናዶ የሚድያ ባለሙያዎችን በኑሯቸው የማገዝ ፣ በችግራቸው ጊዜ አብሯቸው የመሆን ግብ የሰነቀ ነው። እንዲህ አይነቱ ተግባር ወደፊትም ተጠናክሮ ይቀጥላል ተብሏል።
ሁለቱም ባለሙያዎች አገር የጣለችባቸውን አደራ የተወጡ ብርቱ ባለሙያዎች እንደነበሩ በዕለቱ ምስክርነት የሰጡ ባልደረቦቻቸው የተናገሩ ሲሆን የምስጋና ቀን መዘጋጀቱ አዲስ የሚመጣውንም ባለሙያ የሚያበረታታ ነው ሲሉ ሀሣብ ሰንዝረዋል።
በዕለቱ የሚድያ ሥራን ከ1950ዎቹ ጀምሮ ያስቃኘ አጭር የትዝታ ዘጋቢ ፊልም የቀረበ ሲሆን ተመስጋኞቹ ከዚህ ቀደም አየር ላይ ያዋሏቸው ሥራዎችም በዕለቱ ለታደሙት እንግዶች ቀርበዋል።
በባልደረቦቻቸው የምስጋና ዝግጅት የተደረገላቸው አዲስአለም ሓድጉና በልሁ ተረፈ እንደዛሬ ደስ ብሎንም አያውቅ ፣ ይህን መርሀ ግብር በተሳካ መንገድ ዕውን እንዲሆን የጣራችሁ ሁሉ ፈጣሪ መንገዳችሁን ያቃና ሲሉ መርቀዋል።
የአዘጋጅ ኮሚቴው አባል እሸቱ ገለቱ እንዳለው በኢትዮጵያ ሬድዮና ቴሌቪዥን የሚሠሩ ባልደረቦች የመጠያየቅ ባህልን ከጀመሩ ሁለት አመት እንደሆናቸው ጠቅሰው ይህ የምስጋና መርሀ ግብር የዚያ መጠያየቅ አካል እንደሆነ ጠቁሟል።
ባለሙያዎች ጡረታ ሲወጡ የሚደገፉበት፣ በተለይም በኢኮኖሚ እገዛ የሚያገኙበት ስልት መነደፍ እንዳለበትም ጋዜጠኛ እሸቱ ጥቆማ ሰጥቷል። በተጨማሪም የጤና ሁኔታቸውን፣ የሚከታተሉበት መንገድ መፈጠር እንዳለበትም ተናግሯል።
ከጡረታ በኃላ ምክር በመስጠት ባለሙያዎቹ ልምዳቸውን ማጋራት አለባቸውም ብሏል።ይህንኑ ትልቅ ርዕይ ለማሳካት መንግሥትና የሚመለከታቸው የሚድያ ማህበራት ሊተባበሩ ይገባልም ሲል ሀሣብ አንስቷል።
የእለቱን የምስጋና መሰናዶ እንዲሳካ አቶ ሠርፀፍሬ ስብሓት አዳራሽ በመስጠት ፣ ጋዜጠኛ ማህደረ ታሪኩ ፕሮጀክተር በመለገስ እንዲሁም አልፋ ውሃ፣ ለታዳሚዎች የመስተንግዶ ውሃ በማቅረብ መርሀ ግብሩ የተሳካ እንዲሆን አድርገዋል።
14 days ago
የበጎነት ዋጋ በቢሊዮኖች ሲሰላ፡ ያልተነካው የሀገር ውስጥ አቅም
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*****************
(የዕለቱ መልዕክት)
ያለአንዳች ደመወዝ የሚሰራ፣ ነዳጅ የማይጠይቅ፣ ነገር ግን በቢሊዮኖች የሚቆጠር ሀብት በማዳን የሀገርን ሸክም የሚያቀል ግዙፍ የኢኮኖሚ ሞተር አለ ብንልዎስ? ይህ ከርህራሄና ከሰብዓዊነት ካባ ጀርባ የማክሮ ኢኮኖሚውን መዋቅር በፀጥታ እያንቀሳቀሰ የሚገኘው ‘የበጎ ፈቃድ አገልግሎት’ እውነተኛ ገፅታ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ስናስብ፣ አእምሯችን ቀድሞ የሚስለው የበጎ አድራጎትን ሰብዓዊነት ቢሆንም በዘመናዊ የምጣኔ ሀብት እሳቤ ግን ይህ ዘርፍ በቀጥታ በሀገር ጠቅላላ ምርት (GDP) ውስጥ ያልተካተተ ግዙፍ "የህዝብ ካፒታል" ነው።
የዓለም አቀፉ የሰራተኞች ድርጅት (ILO) እና የተባበሩት መንግስታት ሪፖርቶች እንደሚያረጋግጡት የበጎ ፈቃድ ዘርፍ መንግስታት ሊያወጡት የሚችሉትን በጀት የሚተካ እና በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል ያለውን ክፍተት የሚሞላ ከፍተኛ የኢኮኖሚ ሞተር ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ ለዚህ ጥልቅ እሳቤ ባዳ አይደለችም፤ ማህበረሰባችንን ለዘመናት አስተሳስረው ያቆዩት እንደ ደቦ፣ እድር እና እቁብ ያሉ ሀገር በቀል የትብብር ተቋማት የዚሁ ማህበራዊ ካፒታል መገለጫዎች ናቸው።
ኖርጂያን ‘ዱግናድ’ በሚሉት የትብብር ባህላቸው እንዲሁም አሜሪካና ካናዳ በቢሊዮን ዶላሮች በሚገመት የዜጎቻቸው ነፃ አገልግሎት የፈጠሩትን የኢኮኖሚ አቅም፣ እኛም ዛሬ በራሳችን ዐውድ እና ጥበብ በተግባር እያሳየነው እንገኛለን።
በተለይም ከ2010 ዓ.ም ወዲህ "የመደመር ትውልድ" በሚለው ሀገራዊ እሳቤ አማካኝነት ይህ ዘርፍ መሰረታዊ እና መዋቅራዊ ለውጥን አስተናግዷል።
ያለፈውን ስብራት የመጠገን፣ ያለውን የማፅናት እና የነገውን አቅም የመገንባት ጥልቅ ትልም በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ውስጥ በተግባር ሲተረጎም በመንግስት አቅም ብቻ ሊሸፈን የማይችለውን ግዙፍ የልማት ክፍተት በመድፈን ተጨባጭ ማክሮ-ኢኮኖሚያዊ ትርጉም አምጥቷል።
በየዓመቱ በአማካይ ከ20 እስከ 25 ሚሊዮን ዜጎች በሚሳተፉበት በዚህ ሀገራዊ ንቅናቄ የተገኙት ውጤቶች በገንዘብ ሲተመኑ ሀገርን የታደጉበት መጠን እጅግ አስገራሚ ነው። ለአብነት ያህል በክረምት ወራት በተከናወኑ የአቅመ ደካማ ቤቶች እድሳት ስራዎች ከ30 ቢሊዮን ብር በላይ የሚገመት የመንግስት የኮንስትራክሽን እና የማህበራዊ ዋስትና በጀት መታደግ ተችሏል።
ከዚህም ጋር ተያይዞ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ በተተገበረው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች በዜጎች ነፃ ጉልበት በመትከልና በመንከባከብ በዋጋ ሊተመን የማይችል ግዙፍ ሀብት ተፈጥሯል።
ይህ መነቃቃት በጤናውና በትምህርት ዘርፉም ደማቅ አሻራ አሳርፏል፤ በየዓመቱ ከ300 ሺህ ዩኒት በላይ ደም በመለገስ የህክምና ግብዓት ወጪን ከማዳንም ባሻገር የበርካታ ዜጎች ህይወት የታደገ ሲሆን በሚሊዮን የሚቆጠሩ ደብተሮች፣ የማጠናከሪያ ትምህርቶች እና የቁሳቁስ ድጋፎች ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ቤተሰቦችን ጫና በእጅጉ አቅልለዋል።
የዚህ ሁሉ ሀገራዊ ጥረት ትልቁ ድል፣ የበጎ ፈቃድ ስራ ከ"ክረምት የዘመቻ ስራነት" ተላቆ ዓመቱን ሙሉ የሚተገበር ተቋማዊ ባህል እና የኑሮ ዘይቤ መሆኑ ነው። ይህ ወደ ዘላቂነት የተደረገ ሽግግር ወጣቶች ቋሚ የስራ ልምድ፣ የጊዜ አጠቃቀም እና የአመራር ክህሎት እንዲያገኙ በማድረግ ለስራ ገበያው ብቁ እያደረጋቸው ይገኛል።
ይህ ሂደት በተዘዋዋሪ የስራ አጥነትን ጫና ከማቃለሉም ባሻገር፣ አምራች ኢንዱስትሪዎች እና ተቋማት የሰለጠነ እና ስነ-ምግባር ያለው የሰው ኃይል በቀላሉ እንዲያገኙ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል። ከሚያመነጨው ቁሳዊ ትርፍ በዘለለም፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የተለያየ ዳራ፣ ባህል እና እምነት ያላቸውን ዜጎች በአንድ የጋራ ዓላማ በማሰባሰብ "የእኔ" ከሚለው ጠባብ አስተሳሰብ ወደ "የእኛ" ሰፊ ሀገራዊ ማንነት እያሸጋገራቸው ይገኛል።
በዚህ የበጎነት መድረክ አዛውንቶች የህይወት ተሞክሯቸውን ሲያካፍሉ ወጣቱ ደግሞ ጉልበቱንና የዘመኑን እውቀት ይለግሳል፤ ይህ ውብ የትውልድ ቅብብሎሽ ማህበረሰባዊ መተማመንን በማሳደግ በፍትህና ፀጥታ ተቋማት ላይ ያለውን ጫና በእጅጉ ይቀንሳል።
ጠንካራ መተማመን እና ትስስር ያለው ማህበረሰብ ደግሞ ተፈጥሯዊም ሆነ ሰው ሰራሽ ቀውሶችን በጋራ የመቋቋም አቅሙ እጅግ የላቀ ነው።
የኢኮኖሚ እድገት ትክክለኛ ትርጉም እና ጣዕም የሚኖረውም የተሳሰረ እና አንዱ ለአንዱ የሚቆረቆር ጠንካራ ማህበረሰብ ሲኖር ነው። በገንዘብ ሲተመን በቢሊዮኖች የሚገመት ሀብት የፈጠረውን ይህን ግዙፍ ሀገራዊ ካፒታል ይበልጥ ለማሳደግ እና ቀጣይነቱን ለማረጋገጥ ዘመኑ በሚጠይቀው የቴክኖሎጂ ስርአት መደገፍ የግድ ይላል።
በመሆኑም የሚመለከታቸው አካላት የምዝገባ እና የዕውቅና አሰጣጥ ስርአቱን በማዘመን፣ ይህ ያልተነካ የህዝብ ካፒታል በማክሮ ኢኮኖሚ እቅድ ውስጥ እንደ አንድ ራሱን የቻለ የሀብት ምንጭ ተደርጎ በይፋ ሊሰላ እና የበለጠ ሀገራዊ ትኩረት ሊያገኝ ይገባል
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
1 month ago
#ከ100ብር ጀምሮ በመለገስ የበአታ ለማርያምን ቤተመቅደስ ኮሎን እንሙላ🙏
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን የሁል ጊዜ ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራና የመቅደሱ አራቱ ኮሎን ተሞልቷል።
ለዚህም ድጋፋችሁ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንዲሁም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እያመሰገንን ለቀጣዩ የኮሎን ሙሌትና ለሌሎችም ሥራዎች የተለመደውን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ በማድረግ የልዑል እግዚአብሔርን ቤት እንዲሁም የበአታ ለማርያም መታሰቢያ ሠርተን በረከተ ሥጋ ወነፍስ እንድናገኝና ለገጠሩ ምዕመናን አለኝታ እንድንሆን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
👉 degnet0321
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን በእናንተ በውድ ኦርቶዶክሳውያን የሁል ጊዜ ድጋፍና ትብብር የመሠረቱ ሥራና የመቅደሱ አራቱ ኮሎን ተሞልቷል።
ለዚህም ድጋፋችሁ በልዑል እግዚአብሔር ስም እንዲሁም በእመቤታችን በድንግል ማርያም ስም እያመሰገንን ለቀጣዩ የኮሎን ሙሌትና ለሌሎችም ሥራዎች የተለመደውን #ከ100ብር ጀምሮ ድጋፍ በማድረግ የልዑል እግዚአብሔርን ቤት እንዲሁም የበአታ ለማርያም መታሰቢያ ሠርተን በረከተ ሥጋ ወነፍስ እንድናገኝና ለገጠሩ ምዕመናን አለኝታ እንድንሆን ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
❤ድጋፍ ለማድረግ ጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን ህንፃ አሳሪ
#የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000624326281 #አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815 #ዓባይ ባንክ፦ 362111107991610 #አሐዱ ባንክ፦ 0081292811701 #አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101 #ዳሽን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃ፦ 0933055802 ወይም 0911414852
(ድጋፍ ሲያደርጉ የክርስትና ስምዎን መላክዎን አይርሱ - በጸሎት እንድናስብዎት)
🌐 የፌስቡክ ገጽ፦ https://www.facebook.com/d...
"እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና።" (2ኛ ቆሮ. 9:7)
አባቶች በጸሎት እንዲያስቡ የክርስትና ስማችሁን
👉 degnet0321
1 month ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
በጎነት ይከፍላል …
መልካምነት ከህሊና ስለማይጠፋ ማህበረሰባችን “በጎ ማድረግ ለሌሎች ብቻ ሳይሆን ለራሳችንም ትልቅ በረከት፣ ደስታ እና ስኬትን ይዞ ይመጣል” የሚል አስተሳሰብ አለው፡፡
በጎ አድራጊዎች ምንም ዓይነት የግል ጥቅም ወይም ትርፍ ሳይጠብቁ ለሌሎች ወገኖች ደኅንነት፣ ዕድገትና ደስታ ሲሉ በገንዘባቸው፣ በንብረታቸው፣ በእውቀታቸውና በጊዜያቸው ሰብአዊ ድጋፍ ያደርጋሉ።
ይህ ተግባር በተለይ በኢትዮጵያ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር፣ ድህነትን ለመቀነስ እና የመንግሥትን የልማት ክፍተቶች ለመሙላት እጅግ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው።
በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመንግሥትን በጀትና የሰው ኃይል እጥረት በመሙላት ፈጣንና ተደራሽ የልማት ሥራዎች እንዲከናወኑ ያደርጋል። አዳዲስ ክህሎቶችን ለማዳበር፣ የሥራ ልምድ ለማግኘት እና የአእምሮ እርካታን ለመጎናጸፍ ይረዳል። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ወጣቶች አብረው በመሥራታቸው በመካከላቸው አንድነት፣ መከባበርና ብሔራዊ መግባባት እንዲጠናከር ያደርጋል።
በኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ከሃይማኖታዊና ከባህላዊ እሴቶች ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። ዜጎች በባህላዊ የመረዳጃ ማኅበራት አማካኝነት እርስ በርስ ይደጋገፋሉ፡፡ በችግርም ሆነ በደስታ ጊዜ ማኅበረሰቡ በገንዘብና በጉልበት የሚረዳዳባቸው ጠንካራ መዋቅሮች አሉት። የተቸገሩ ሰዎችን ማብላትና መጠለያ መስጠት በማህበራዊ ትስስሮቻችን ውስጥም ቢሆን ትልቅ ቦታ ይይዛል።
በተለይ አሁን አሁን በጎ መዋል ባህል እየሆነ መጥቷል፡፡ በየዓመቱ በክረምት ወራት በሚሊየን የሚቆጠሩ ወጣቶች፣ ተማሪዎችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ ንቅናቄ እየተፈጠረ ነው።
መጠለያ የሌላቸውን ወይም አሮጌ ቤት ያላቸውን አረጋውያን እና አቅመ ደካማ ቤቶች በነፃ ያንጻሉ፤ ያድሳሉ።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን መትከልና መንከባከብም ባህል እየሆነ ነው። በሆስፒታሎች የሚገጥመውን የደም እጥረት ለመቅረፍ ደም በመለገስ የሰዎችን ሕይወት ማዳን እየተቻለ ይገኛል።
በክረምት ወራት ተማሪዎች ቀጣዩን የክፍል ደረጃ በብቃት እንዲጀምሩ ወጣቶችና መምህራን በጎ ፈቃደኞች የክለሳ ትምህርት ይሰጣሉ። ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችም መሠረታዊ እውቀት እንዲጨብጡ ይሰራል፡፡
የሕክምና ባለሙያዎች ራቅ ወዳሉ አካባቢዎች በመጓዝ ለአቅመ ደካሞች የነፃ ሕክምና፣ የምክርና የመድኃኒት አገልግሎቶችን ይሰጣሉ፡፡ ስለ ተላላፊ በሽታዎች፣ ስለ ንጽሕና አጠባበቅ እና ስለ አመጋገብ ሥርዓት ማኅበረሰቡን ያስተምራሉ፡፡
በጎ አድራጎት ጠንካራ ማኅበራዊ ትስስር እና ፍቅርን ለመፍጠር ያግዛል፡፡ በጎነት የአዕምሮ ሰላምንና እርካታን ይሰጣል፡፡ ሌላውን ሰው በመርዳት የሚገኘው ደስታ በገንዘብ ሊገዛ የማይችል የውስጥ ሰላምን ይሰጣል።
የአንድን ሰው ሕይወት መለወጥ ስንችል በሕይወታችን ውስጥ ትልቅ ዓላማ እንዳለን እንዲሰማን ያደርጋል። በራሳችን ላይ ያለንን እምነትና አዎንታዊ አመለካከት ይገነባል።
በጎ ማድረግ በባህሎቻችንና በየሀይማኖቶቻችንም የሚበረታታ ተግባር ነው፡፡“መልካም ያደረገ መልካም ያገኛል” እንደሚባለው፣ በጎነት ሁልጊዜ ተመልሶ ወደ እኛ ይመጣል።
ለሰዎች የምናደርገው ደግነት በተለያዩ አጋጣሚዎች በዕድል፣ በጤና ወይም በስኬት መንገድ ወደ ሕይወታችን ይጎርፋል።
በጎነት ይከፍላል …
መልካምነት ከህሊና ስለማይጠፋ ማህበረሰባችን “በጎ ማድረግ ለሌሎች ብቻ ሳይሆን ለራሳችንም ትልቅ በረከት፣ ደስታ እና ስኬትን ይዞ ይመጣል” የሚል አስተሳሰብ አለው፡፡
በጎ አድራጊዎች ምንም ዓይነት የግል ጥቅም ወይም ትርፍ ሳይጠብቁ ለሌሎች ወገኖች ደኅንነት፣ ዕድገትና ደስታ ሲሉ በገንዘባቸው፣ በንብረታቸው፣ በእውቀታቸውና በጊዜያቸው ሰብአዊ ድጋፍ ያደርጋሉ።
ይህ ተግባር በተለይ በኢትዮጵያ ማኅበራዊ ትስስርን ለማጠናከር፣ ድህነትን ለመቀነስ እና የመንግሥትን የልማት ክፍተቶች ለመሙላት እጅግ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አለው።
በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመንግሥትን በጀትና የሰው ኃይል እጥረት በመሙላት ፈጣንና ተደራሽ የልማት ሥራዎች እንዲከናወኑ ያደርጋል። አዳዲስ ክህሎቶችን ለማዳበር፣ የሥራ ልምድ ለማግኘት እና የአእምሮ እርካታን ለመጎናጸፍ ይረዳል። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ወጣቶች አብረው በመሥራታቸው በመካከላቸው አንድነት፣ መከባበርና ብሔራዊ መግባባት እንዲጠናከር ያደርጋል።
በኢትዮጵያ በጎ አድራጎት ከሃይማኖታዊና ከባህላዊ እሴቶች ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ነው። ዜጎች በባህላዊ የመረዳጃ ማኅበራት አማካኝነት እርስ በርስ ይደጋገፋሉ፡፡ በችግርም ሆነ በደስታ ጊዜ ማኅበረሰቡ በገንዘብና በጉልበት የሚረዳዳባቸው ጠንካራ መዋቅሮች አሉት። የተቸገሩ ሰዎችን ማብላትና መጠለያ መስጠት በማህበራዊ ትስስሮቻችን ውስጥም ቢሆን ትልቅ ቦታ ይይዛል።
በተለይ አሁን አሁን በጎ መዋል ባህል እየሆነ መጥቷል፡፡ በየዓመቱ በክረምት ወራት በሚሊየን የሚቆጠሩ ወጣቶች፣ ተማሪዎችና ባለሙያዎች የሚሳተፉበት ሀገር አቀፍ ንቅናቄ እየተፈጠረ ነው።
መጠለያ የሌላቸውን ወይም አሮጌ ቤት ያላቸውን አረጋውያን እና አቅመ ደካማ ቤቶች በነፃ ያንጻሉ፤ ያድሳሉ።
የአየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም በየዓመቱ በሚሊየን የሚቆጠሩ ችግኞችን መትከልና መንከባከብም ባህል እየሆነ ነው። በሆስፒታሎች የሚገጥመውን የደም እጥረት ለመቅረፍ ደም በመለገስ የሰዎችን ሕይወት ማዳን እየተቻለ ይገኛል።
በክረምት ወራት ተማሪዎች ቀጣዩን የክፍል ደረጃ በብቃት እንዲጀምሩ ወጣቶችና መምህራን በጎ ፈቃደኞች የክለሳ ትምህርት ይሰጣሉ። ማንበብና መጻፍ ለማይችሉ የኅብረተሰብ ክፍሎችም መሠረታዊ እውቀት እንዲጨብጡ ይሰራል፡፡
የሕክምና ባለሙያዎች ራቅ ወዳሉ አካባቢዎች በመጓዝ ለአቅመ ደካሞች የነፃ ሕክምና፣ የምክርና የመድኃኒት አገልግሎቶችን ይሰጣሉ፡፡ ስለ ተላላፊ በሽታዎች፣ ስለ ንጽሕና አጠባበቅ እና ስለ አመጋገብ ሥርዓት ማኅበረሰቡን ያስተምራሉ፡፡
በጎ አድራጎት ጠንካራ ማኅበራዊ ትስስር እና ፍቅርን ለመፍጠር ያግዛል፡፡ በጎነት የአዕምሮ ሰላምንና እርካታን ይሰጣል፡፡ ሌላውን ሰው በመርዳት የሚገኘው ደስታ በገንዘብ ሊገዛ የማይችል የውስጥ ሰላምን ይሰጣል።
የአንድን ሰው ሕይወት መለወጥ ስንችል በሕይወታችን ውስጥ ትልቅ ዓላማ እንዳለን እንዲሰማን ያደርጋል። በራሳችን ላይ ያለንን እምነትና አዎንታዊ አመለካከት ይገነባል።
በጎ ማድረግ በባህሎቻችንና በየሀይማኖቶቻችንም የሚበረታታ ተግባር ነው፡፡“መልካም ያደረገ መልካም ያገኛል” እንደሚባለው፣ በጎነት ሁልጊዜ ተመልሶ ወደ እኛ ይመጣል።
ለሰዎች የምናደርገው ደግነት በተለያዩ አጋጣሚዎች በዕድል፣ በጤና ወይም በስኬት መንገድ ወደ ሕይወታችን ይጎርፋል።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ሰላም፤ እንደምን አደራችሁ?
ባለፉት አመታት የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታዎችን አስገኝቷል፡፡
በኢትዮጵያ ባለፉት አመታት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተለመደው የዕለት ተለት መረዳዳት ባለፈ ሀገር በቀል አቅምን የሚያንቀሳቅስ ትልቅ ብሔራዊ ንቅናቄ እየሆነ መጥቷል፡፡
በኢትዮጵያ ከሚከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እሴቶች ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ ሲሆን አብሮነትን፣ መተሳሰብ እና መረዳዳትን ከማጎልበቱ ባለፈ የሕሊና እርካታ የሚገኝበት መልካም ተግባር ነው፡፡
ይህ ንቅናቄ የሕዝብ ለሕዝብ መተሳሰብን የሚያጠናክር፣ የሀገር አንድነትን የሚያጸና እና የወጣቱን ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ዋነኛ መድረክ ሲሆን፤ በዚህም በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ወገናቸውን የሚያገለግሉበት ዕድል መፍጠር ተችሏል።
ዜጎች የአቅመ ደካሞችን ቤት መጠገን እና መገንባት፣ ደም መለገስ፣ በችግኝ ተከላ መሳተፍን ጨምሮ በሌሎች የአገልግሎት ዘርፎች በመሳተፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ባሕል አድርገው እያሳደጉ ይገኛሉ።
እነዚህ ተግባራት በማሕበረሰቡ ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች በመሙላት ረገድ የማይተካ ሚና አላቸው፤ ይህ አገልግሎት የመንግሥትን የልማት ሸክም ከመቀነስ ባለፈ ጥልቅ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ነው።
ወጣቶች ከሚኖሩበት አካባቢ እንዲሁም ከዚያ አልፈው በሌሎች አካባቢ ጭምር የተለያየ ቋንቋ እና ባህል ካላቸው ማሕበረሰቦች ጋር በጋራ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠት በሕብረሰተቡ መካከል ጠንካራ የመተሳሰብ ድልድይ እንዲገነቡ አስችሏቸዋል።
በአስቸጋሪ የክረምት ወራት የአንዱ ችግር የሌላውም ህመም መሆኑን በመረዳት እርስ በርስ መደጋገፍ የዘመናት አብሮነትን በማደስ ኢትዮጵያዊነትን በጽኑ መሠረት ላይ የሚያቆም ተግባር ሲሆን÷ መተሳሰብ፣ ክፉ ቀናትን በጋራ የማለፍ ባህልን በማዳበር የሀገርን ሰላምና አንድነት በላቀ ደረጃ ያጠናክረዋል።
አሁን ላይ ወጣቱ ትውልድ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚያሳየው ከፍተኛ ተነሳሽነት፣ ስለ ሀገሩ የሚያስብና ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ እየተፈጠረ መሆኑ ማረጋገጫ ነው።
ወጣቶች ዕውቀታቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን ያለምንም ክፍያ ለሀገራቸው በመስጠት፣ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በመገንባት ለሀገር ዕድገት ያላቸውን ቀዳሚ ሚና እየተወጡ ይገኛሉ።
ይህ ንቅናቄ ማሕበራዊ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገርን ኢኮኖሚያዊ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ማቃለል የቻለ ነው፤ ዜጎች በሚሰጡት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ብቻ ከመንግሥት እና ከሕብረተሰቡ ሊወጣ የነበረን በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት እያዳነ ይገኛል።
በኢትዮጵያ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚታየው የዜጎች ከፍተኛ ተነሳሽነት በተለይም ወጣቱ ትውልድ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በገዛ እጁ የሚቀርጽ መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡
በጎ ፈቃድ ብሔራዊ አንድነትን በማጥበቅ እና ሕዝብን ከሕዝብ በማስተሳሰር ረገድ የሚጫወተው ሚና በቀላሉ የሚገመት አይደለም።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ጎሮ ወረዳ የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፈቃድ ዘመቻ ባለፈው ሳምንት በይፋ ሲያስጀምሩ÷ የሚሰራ እጅ፣ የሚናገር አፍ፣ የሚያስብ አእምሮ ሲሰናሰሉ ነው ልማት እና ለውጥ የሚመጣው ብለዋል።
ስለዚህ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎቻችን ከበጀት እና ከልማት በላይ ሆነው፤ በመልካምነት ቁም ነገር ሰርተን እንድናልፍ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ይጠበቅብናል።
ወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎችን እንደ ታላቅ የክብር ሥራ ወስደው ሲሰሩ÷ አዛውንቶች ደግሞ በዚያ ውስጥ ባህልንና ቋንቋን ማስተማር አለባቸው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ከሥራ ውጪ የሚገነባ ሀገር እንደሌለና ተባብሮ መስራት ከተቻለ በታሰበው መንገድ የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጥ ይቻላል፡፡
ባለፉት አመታት የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ጠቀሜታዎችን አስገኝቷል፡፡
በኢትዮጵያ ባለፉት አመታት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተለመደው የዕለት ተለት መረዳዳት ባለፈ ሀገር በቀል አቅምን የሚያንቀሳቅስ ትልቅ ብሔራዊ ንቅናቄ እየሆነ መጥቷል፡፡
በኢትዮጵያ ከሚከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እሴቶች ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ ሲሆን አብሮነትን፣ መተሳሰብ እና መረዳዳትን ከማጎልበቱ ባለፈ የሕሊና እርካታ የሚገኝበት መልካም ተግባር ነው፡፡
ይህ ንቅናቄ የሕዝብ ለሕዝብ መተሳሰብን የሚያጠናክር፣ የሀገር አንድነትን የሚያጸና እና የወጣቱን ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ዋነኛ መድረክ ሲሆን፤ በዚህም በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ወገናቸውን የሚያገለግሉበት ዕድል መፍጠር ተችሏል።
ዜጎች የአቅመ ደካሞችን ቤት መጠገን እና መገንባት፣ ደም መለገስ፣ በችግኝ ተከላ መሳተፍን ጨምሮ በሌሎች የአገልግሎት ዘርፎች በመሳተፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ባሕል አድርገው እያሳደጉ ይገኛሉ።
እነዚህ ተግባራት በማሕበረሰቡ ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች በመሙላት ረገድ የማይተካ ሚና አላቸው፤ ይህ አገልግሎት የመንግሥትን የልማት ሸክም ከመቀነስ ባለፈ ጥልቅ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ነው።
ወጣቶች ከሚኖሩበት አካባቢ እንዲሁም ከዚያ አልፈው በሌሎች አካባቢ ጭምር የተለያየ ቋንቋ እና ባህል ካላቸው ማሕበረሰቦች ጋር በጋራ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠት በሕብረሰተቡ መካከል ጠንካራ የመተሳሰብ ድልድይ እንዲገነቡ አስችሏቸዋል።
በአስቸጋሪ የክረምት ወራት የአንዱ ችግር የሌላውም ህመም መሆኑን በመረዳት እርስ በርስ መደጋገፍ የዘመናት አብሮነትን በማደስ ኢትዮጵያዊነትን በጽኑ መሠረት ላይ የሚያቆም ተግባር ሲሆን÷ መተሳሰብ፣ ክፉ ቀናትን በጋራ የማለፍ ባህልን በማዳበር የሀገርን ሰላምና አንድነት በላቀ ደረጃ ያጠናክረዋል።
አሁን ላይ ወጣቱ ትውልድ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚያሳየው ከፍተኛ ተነሳሽነት፣ ስለ ሀገሩ የሚያስብና ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ እየተፈጠረ መሆኑ ማረጋገጫ ነው።
ወጣቶች ዕውቀታቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን ያለምንም ክፍያ ለሀገራቸው በመስጠት፣ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በመገንባት ለሀገር ዕድገት ያላቸውን ቀዳሚ ሚና እየተወጡ ይገኛሉ።
ይህ ንቅናቄ ማሕበራዊ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገርን ኢኮኖሚያዊ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ማቃለል የቻለ ነው፤ ዜጎች በሚሰጡት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ብቻ ከመንግሥት እና ከሕብረተሰቡ ሊወጣ የነበረን በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት እያዳነ ይገኛል።
በኢትዮጵያ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚታየው የዜጎች ከፍተኛ ተነሳሽነት በተለይም ወጣቱ ትውልድ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በገዛ እጁ የሚቀርጽ መሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡
በጎ ፈቃድ ብሔራዊ አንድነትን በማጥበቅ እና ሕዝብን ከሕዝብ በማስተሳሰር ረገድ የሚጫወተው ሚና በቀላሉ የሚገመት አይደለም።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ጎሮ ወረዳ የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፈቃድ ዘመቻ ባለፈው ሳምንት በይፋ ሲያስጀምሩ÷ የሚሰራ እጅ፣ የሚናገር አፍ፣ የሚያስብ አእምሮ ሲሰናሰሉ ነው ልማት እና ለውጥ የሚመጣው ብለዋል።
ስለዚህ የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎቻችን ከበጀት እና ከልማት በላይ ሆነው፤ በመልካምነት ቁም ነገር ሰርተን እንድናልፍ ንቁ ተሳትፎ ማድረግ ይጠበቅብናል።
ወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድ ሥራዎችን እንደ ታላቅ የክብር ሥራ ወስደው ሲሰሩ÷ አዛውንቶች ደግሞ በዚያ ውስጥ ባህልንና ቋንቋን ማስተማር አለባቸው፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ከሥራ ውጪ የሚገነባ ሀገር እንደሌለና ተባብሮ መስራት ከተቻለ በታሰበው መንገድ የኢትዮጵያን ብልጽግና ማረጋገጥ ይቻላል፡፡
2 months ago
ሰላም! እንደምን አደራችሁ?
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሀገር ግንባታ ምሰሶ...
በኢትዮጵያ ከሚከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እሴቶች ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ ነው፡፡የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን፣ መተሳሰብ እና መረዳዳትን ከማጎልበቱ ባለፈ የሕሊና እርካታ የሚገኝበት መልካም ተግባር ነው፡፡
በኢትዮጵያ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተለመደው የዕለት ተዕለት መረዳዳት ባለፈ ሀገር በቀል አቅምን የሚያንቀሳቅስ ትልቅ ብሔራዊ ንቅናቄ እየሆነ መጥቷል፡፡
ይህ ንቅናቄ የሕዝብ ለሕዝብ መተሳሰብን የሚያጠናክር፣ የሀገር አንድነትን የሚያጸና እና የወጣቱን ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ዋነኛ መድረክ ሲሆን ÷ በዚህም በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ወገናቸውን የሚያገለግሉበት መንገድ መፍጠር ተችሏል።
ዜጎች የአቅመ ደካሞችን ቤት መጠገን እና መገንባት፣ ደም መለገስ፣ በችግኝ ተከላ መሳተፍን ጨምሮ ከ14 በላይ በሚሆኑ የአገልግሎት ዘርፎች በመሳተፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ባሕል አድርገው እያሳደጉ ይገኛሉ።
እነዚህ ተግባራት በማሕበረሰቡ ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች በመሙላት ረገድ የማይተካ ሚና አላቸው፤ ይህ አገልግሎት የመንግሥትን የልማት ሸክም ከመቀነስ ባለፈ ጥልቅ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ነው።
ወጣቶች ከሚኖሩበት አካባቢ እንዲሁም ከዚያ አልፈው በሌሎች አካባቢ ጭምር የተለያየ ቋንቋ እና ባህል ካላቸው ማሕበረሰቦች ጋር በጋራ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠት በሕብረሰተቡ መካከል ጠንካራ የመተሳሰብ ድልድይ እንዲገነቡ አስችሏቸዋል።
በአስቸጋሪ የክረምት ወራት የአንዱ ችግር የሌላውም ህመም መሆኑን በመረዳት እርስ በርስ መደጋገፍ የዘመናት አብሮነትን በማደስ ኢትዮጵያዊነትን በጽኑ መሠረት ላይ የሚያቆም ተግባር ሲሆን÷ መተሳሰብ፣ ክፉ ቀናትን በጋራ የማለፍ ባህልን በማዳበር የሀገርን ሰላምና አንድነት በላቀ ደረጃ ያጠናክረዋል።
አሁን ላይ ወጣቱ ትውልድ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚያሳየው ከፍተኛ ተነሳሽነት፣ ስለ ሀገሩ የሚያስብና ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ እየተፈጠረ መሆኑን ማረጋገጫ ነው።
ወጣቶች እውቀታቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን ያለምንም ክፍያ ለሀገራቸው በመስጠት፣ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በገዛ እጃቸው በመገንባት ለሀገር ዕድገት ያላቸውን ቀዳሚ ተዋናይነት ሚና እየተወጡ ይገኛሉ።
ይህ ንቅናቄ ማሕበራዊ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገርን ኢኮኖሚያዊ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ማቃለል የቻለ ነው ፤ዜጎች በሚሰጡት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ብቻ ከመንግሥት እና ከሕብረተሰቡ ሊወጣ የነበረን በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት ማዳን ተችሏል።
በኢትዮጵያ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚታየው የዜጎች ከፍተኛ ተነሳሽነት በተለይም ወጣቱ ትውልድ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በገዛ እጁ የሚቀርጽ መሆኑን የሚያሳይ ነው ፤በጎ ፈቃድ ብሔራዊ አንድነትን በማጥበቅ እና ሕዝብን ከሕዝብ በማስተሳሰር ረገድ የሚጫወተው ሚና በቀላሉ የሚገመት አይደለም።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ጎሮ ወረዳ ያሳለፍነው ሰኔ11 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ማስጀመራቸው ይታወሳል፡፡
በዚህ ወቅትም ሀገራችንን በጋራ ማንሳት የምንችለው አንዳችን ለሌላችን እጃችንን ስንዘረጋ ብቻ ነው፡፡ የክረምቱ ወቅት ሲደርስ፣ እኛም ለወገኖቻችን የምንዘረጋው የደግነት እጅ አብሮ ይጀግናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በተያዘው ክረምት ወጣቶች ዕውቀታቸውንና ጉልበታቸውን፤ ባለሃብቶች ደግሞ ሃብታቸውን በማዋጣት የዐቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በመገንባት፣ ማዕድ በማጋራት፣ በደም ልገሳ፣ በአረንጓዴ ዐሻራና በሌሎች በጎ ሥራዎች መሳተፍ ይጠበቅባዋል፡፡
የመንግሥት ተቋማትም በቁጠባ ከሚጠቀሙት ሀብታቸው በማዋጣት ይህንን የበጎ አድራጎት ልምድ የማስፋት እና ወደ ላቀ ባህል ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት መስራት አለባቸው፡፡
ስለሆነም ይህንን መልካም ዕሴት ይበልጥ ተቋማዊ በሆነ መንገድ በማደራጀትና የወጣቱን ብሎም የባለሃብቱን ቁርጠኝነት በዘላቂነት በመደገፍ፣ የሀገሪቱን የነገ ጉዞ ብሩህ ማድረግ የሁሉም አካላት የጋራ ሃላፊነት ሊሆን ይገባል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ እውነተኛ ብልጽግናም ሆነ የሀገር ግንባታ እውን የሚሆነው ትልቅ የሀገሪቱ ሃብት የሆኑት ከ130 ሚሊየን በላይ ዜጎች ጉልበታቸውን፣ ሃብታቸውንና እውቀታቸውን ደምረው መጠቀም ሲችሉ ነው፡፡
የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የሀገር ግንባታ ምሰሶ...
በኢትዮጵያ ከሚከናወኑ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እሴቶች ውስጥ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አንዱ ነው፡፡የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን፣ መተሳሰብ እና መረዳዳትን ከማጎልበቱ ባለፈ የሕሊና እርካታ የሚገኝበት መልካም ተግባር ነው፡፡
በኢትዮጵያ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ከተለመደው የዕለት ተዕለት መረዳዳት ባለፈ ሀገር በቀል አቅምን የሚያንቀሳቅስ ትልቅ ብሔራዊ ንቅናቄ እየሆነ መጥቷል፡፡
ይህ ንቅናቄ የሕዝብ ለሕዝብ መተሳሰብን የሚያጠናክር፣ የሀገር አንድነትን የሚያጸና እና የወጣቱን ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ዋነኛ መድረክ ሲሆን ÷ በዚህም በሚሊየን የሚቆጠሩ ዜጎች ወገናቸውን የሚያገለግሉበት መንገድ መፍጠር ተችሏል።
ዜጎች የአቅመ ደካሞችን ቤት መጠገን እና መገንባት፣ ደም መለገስ፣ በችግኝ ተከላ መሳተፍን ጨምሮ ከ14 በላይ በሚሆኑ የአገልግሎት ዘርፎች በመሳተፍ የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን ባሕል አድርገው እያሳደጉ ይገኛሉ።
እነዚህ ተግባራት በማሕበረሰቡ ውስጥ ያሉትን ክፍተቶች በመሙላት ረገድ የማይተካ ሚና አላቸው፤ ይህ አገልግሎት የመንግሥትን የልማት ሸክም ከመቀነስ ባለፈ ጥልቅ የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን የሚያጠናክር ነው።
ወጣቶች ከሚኖሩበት አካባቢ እንዲሁም ከዚያ አልፈው በሌሎች አካባቢ ጭምር የተለያየ ቋንቋ እና ባህል ካላቸው ማሕበረሰቦች ጋር በጋራ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በመስጠት በሕብረሰተቡ መካከል ጠንካራ የመተሳሰብ ድልድይ እንዲገነቡ አስችሏቸዋል።
በአስቸጋሪ የክረምት ወራት የአንዱ ችግር የሌላውም ህመም መሆኑን በመረዳት እርስ በርስ መደጋገፍ የዘመናት አብሮነትን በማደስ ኢትዮጵያዊነትን በጽኑ መሠረት ላይ የሚያቆም ተግባር ሲሆን÷ መተሳሰብ፣ ክፉ ቀናትን በጋራ የማለፍ ባህልን በማዳበር የሀገርን ሰላምና አንድነት በላቀ ደረጃ ያጠናክረዋል።
አሁን ላይ ወጣቱ ትውልድ በክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚያሳየው ከፍተኛ ተነሳሽነት፣ ስለ ሀገሩ የሚያስብና ኃላፊነት የሚሰማው ዜጋ እየተፈጠረ መሆኑን ማረጋገጫ ነው።
ወጣቶች እውቀታቸውን፣ ጉልበታቸውንና ጊዜያቸውን ያለምንም ክፍያ ለሀገራቸው በመስጠት፣ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በገዛ እጃቸው በመገንባት ለሀገር ዕድገት ያላቸውን ቀዳሚ ተዋናይነት ሚና እየተወጡ ይገኛሉ።
ይህ ንቅናቄ ማሕበራዊ ውበት ብቻ ሳይሆን፣ የሀገርን ኢኮኖሚያዊ ጫና በከፍተኛ ደረጃ ማቃለል የቻለ ነው ፤ዜጎች በሚሰጡት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ብቻ ከመንግሥት እና ከሕብረተሰቡ ሊወጣ የነበረን በቢሊየን የሚቆጠር ሀብት ማዳን ተችሏል።
በኢትዮጵያ በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሚታየው የዜጎች ከፍተኛ ተነሳሽነት በተለይም ወጣቱ ትውልድ የነገዋን የበለጸገች ኢትዮጵያን በገዛ እጁ የሚቀርጽ መሆኑን የሚያሳይ ነው ፤በጎ ፈቃድ ብሔራዊ አንድነትን በማጥበቅ እና ሕዝብን ከሕዝብ በማስተሳሰር ረገድ የሚጫወተው ሚና በቀላሉ የሚገመት አይደለም።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የዘንድሮውን የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን፣ ጎሮ ወረዳ ያሳለፍነው ሰኔ11 ቀን 2018 ዓ.ም በይፋ ማስጀመራቸው ይታወሳል፡፡
በዚህ ወቅትም ሀገራችንን በጋራ ማንሳት የምንችለው አንዳችን ለሌላችን እጃችንን ስንዘረጋ ብቻ ነው፡፡ የክረምቱ ወቅት ሲደርስ፣ እኛም ለወገኖቻችን የምንዘረጋው የደግነት እጅ አብሮ ይጀግናል ሲሉ ተናግረዋል፡፡
በተያዘው ክረምት ወጣቶች ዕውቀታቸውንና ጉልበታቸውን፤ ባለሃብቶች ደግሞ ሃብታቸውን በማዋጣት የዐቅመ ደካማ ወገኖችን ቤት በመገንባት፣ ማዕድ በማጋራት፣ በደም ልገሳ፣ በአረንጓዴ ዐሻራና በሌሎች በጎ ሥራዎች መሳተፍ ይጠበቅባዋል፡፡
የመንግሥት ተቋማትም በቁጠባ ከሚጠቀሙት ሀብታቸው በማዋጣት ይህንን የበጎ አድራጎት ልምድ የማስፋት እና ወደ ላቀ ባህል ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት መስራት አለባቸው፡፡
ስለሆነም ይህንን መልካም ዕሴት ይበልጥ ተቋማዊ በሆነ መንገድ በማደራጀትና የወጣቱን ብሎም የባለሃብቱን ቁርጠኝነት በዘላቂነት በመደገፍ፣ የሀገሪቱን የነገ ጉዞ ብሩህ ማድረግ የሁሉም አካላት የጋራ ሃላፊነት ሊሆን ይገባል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ እውነተኛ ብልጽግናም ሆነ የሀገር ግንባታ እውን የሚሆነው ትልቅ የሀገሪቱ ሃብት የሆኑት ከ130 ሚሊየን በላይ ዜጎች ጉልበታቸውን፣ ሃብታቸውንና እውቀታቸውን ደምረው መጠቀም ሲችሉ ነው፡፡
2 months ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
2 months ago
የዶናልድ ትራምፕን ስም ከማዕከሉ ሊወገድ መሆኑ ተሰማ
#ethiopia | ታዋቂው የኪነ ጥበብ ማዕከል የሆነው ‹ኬኔዲ ማዕከል› በፍርድ ቤት በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ስም ከህንፃው የውስጥና የውጭ ክፍሎች እንዲሁም ከድረ-ገጹ ላይ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አንድ የማዕከሉ ባለስልጣን አረጋገጡ።
የህንፃ ግንባታ ሠራተኞች ቅዳሜ ዕለት በማለዳ የፕሬዚዳንቱን ስም ከህንፃው የፊት ለፊት ገጽታ ላይ የማንሳት ስራቸውን የጀመሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ላይ ብይን የሰጡ አንድ ዳኛ በፕሬዚዳንቱ የተመረጡት የማዕከሉ የቦርድ አባላት የዚህን ታሪካዊ ማዕከል ስም የመቀየር ህጋዊ ስልጣን እንደሌላቸው መወሰናቸው ይታወሳል። የዩናይትድ ስቴትስ አውራጃ ዳኛ የሆኑት ክሪስቶፈር ኩፐር ባለፈው ግንቦት 29 ባወጡት የጽሁፍ ውሳኔ፣ "ለኬኔዲ ማዕከል ስሙን የሰጠው ኮንግረስ በመሆኑ፣ ስሙን መቀየር የሚችለውም ኮንግረስ ብቻ ነው" ሲሉ አስገንዝበዋል።
ማዕከሉ ትእዛዙን ለማስቆም ባቀረበው መከራከሪያ ላይ ፣ የትራምፕን ስም ከህንፃው ላይ ማንሳት ቀደም ሲል ይፋ ባልተደረገ የማዕከሉ የመተዳደሪያ ደንብ ለውጥ ምክንያት ለዕድሳት የተሰበሰበ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እንዲመለስ ሊያስገድድ ይችላል ብሏል።
ለፍርድ ቤት የቀረበው ሰነድ እንደሚያስረዳው ይህ አንቀጽ የተቀመጠበት ምክንያት "ለማዕከሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር የለገሱ ወይም ለመለገስ ያሰቡ ግለሰቦች እና ኩባንያዎች ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ የሆኑት 'ትራምፕ' የሚለው ስም በህንፃው ላይ መኖሩን ተከትሎ ነው" በሚል ነው።
ይሁን እንጂ በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ይህ ለውጥ መቼ፣ እንዴት እና የት እንደተደረገ በሰነዱ ላይ የተገለጸ ነገር የለም። የኬኔዲ ማዕከል ደንቡ መቼ እንደተቀየረ እና በትክክል ምን ያህል ገንዘብ አደጋ ላይ እንደወደቀ ለኤን ቢ ሲ ኒውስ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | ታዋቂው የኪነ ጥበብ ማዕከል የሆነው ‹ኬኔዲ ማዕከል› በፍርድ ቤት በተሰጠው ትእዛዝ መሠረት የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን ስም ከህንፃው የውስጥና የውጭ ክፍሎች እንዲሁም ከድረ-ገጹ ላይ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አንድ የማዕከሉ ባለስልጣን አረጋገጡ።
የህንፃ ግንባታ ሠራተኞች ቅዳሜ ዕለት በማለዳ የፕሬዚዳንቱን ስም ከህንፃው የፊት ለፊት ገጽታ ላይ የማንሳት ስራቸውን የጀመሩ ሲሆን፤ ከዚህ ቀደም በጉዳዩ ላይ ብይን የሰጡ አንድ ዳኛ በፕሬዚዳንቱ የተመረጡት የማዕከሉ የቦርድ አባላት የዚህን ታሪካዊ ማዕከል ስም የመቀየር ህጋዊ ስልጣን እንደሌላቸው መወሰናቸው ይታወሳል። የዩናይትድ ስቴትስ አውራጃ ዳኛ የሆኑት ክሪስቶፈር ኩፐር ባለፈው ግንቦት 29 ባወጡት የጽሁፍ ውሳኔ፣ "ለኬኔዲ ማዕከል ስሙን የሰጠው ኮንግረስ በመሆኑ፣ ስሙን መቀየር የሚችለውም ኮንግረስ ብቻ ነው" ሲሉ አስገንዝበዋል።
ማዕከሉ ትእዛዙን ለማስቆም ባቀረበው መከራከሪያ ላይ ፣ የትራምፕን ስም ከህንፃው ላይ ማንሳት ቀደም ሲል ይፋ ባልተደረገ የማዕከሉ የመተዳደሪያ ደንብ ለውጥ ምክንያት ለዕድሳት የተሰበሰበ በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር እንዲመለስ ሊያስገድድ ይችላል ብሏል።
ለፍርድ ቤት የቀረበው ሰነድ እንደሚያስረዳው ይህ አንቀጽ የተቀመጠበት ምክንያት "ለማዕከሉ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር የለገሱ ወይም ለመለገስ ያሰቡ ግለሰቦች እና ኩባንያዎች ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ የሆኑት 'ትራምፕ' የሚለው ስም በህንፃው ላይ መኖሩን ተከትሎ ነው" በሚል ነው።
ይሁን እንጂ በመተዳደሪያ ደንቡ ላይ ይህ ለውጥ መቼ፣ እንዴት እና የት እንደተደረገ በሰነዱ ላይ የተገለጸ ነገር የለም። የኬኔዲ ማዕከል ደንቡ መቼ እንደተቀየረ እና በትክክል ምን ያህል ገንዘብ አደጋ ላይ እንደወደቀ ለኤን ቢ ሲ ኒውስ ለቀረበለት ጥያቄ እስካሁን የሰጠው ምላሽ የለም።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ሰብአዊ ተግባር ሕይወት ይታደጋል፤ ብርሃን ይመልሳል" በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ሚኒስቴሩ ከበጎ ፈቃደኝነት ጋር በተያያዘ ሰፋፊ ስራዎች ሰርቷል።
በዚህም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ60 በላይ ደም ባንኮች መቋቋማቸውን አንስተው÷ የደም ልገሳ አሁን ላይ ባህል እየሆነ መጥቷል ብለዋል።
ደም የመለገስ ተግባር አሁንም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል።
የኢትዮጵያ ደም እና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አሸናፊ ታዘበው በበኩላቸው÷ በበጀት ዓመቱ ከ441 ሺህ ዩኒት በላይ ደም መሰብሰብ መቻሉን ጠቁመዋል።
ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት አንጻር የ19 በመቶ እድገት እንዳለው ገልጸው÷ በበጀት ዓመቱ 338 የዓይን ብሌን ለማሰባሰብ ታቅዶ ከ411 በላይ ማሰባሰብ መቻሉንም ተናግረዋል።
የሰኔ ወር እስከሚጠናቀቅ ድረስ የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እንደሚታሰብ ተመላክቷል።
በቅድስት ብርሃኑ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ሰብአዊ ተግባር ሕይወት ይታደጋል፤ ብርሃን ይመልሳል" በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን እየተከበረ ነው።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ሚኒስቴሩ ከበጎ ፈቃደኝነት ጋር በተያያዘ ሰፋፊ ስራዎች ሰርቷል።
በዚህም በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ60 በላይ ደም ባንኮች መቋቋማቸውን አንስተው÷ የደም ልገሳ አሁን ላይ ባህል እየሆነ መጥቷል ብለዋል።
ደም የመለገስ ተግባር አሁንም ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገንዝበዋል።
የኢትዮጵያ ደም እና ሕብረ ሕዋስ ባንክ አገልግሎት ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አሸናፊ ታዘበው በበኩላቸው÷ በበጀት ዓመቱ ከ441 ሺህ ዩኒት በላይ ደም መሰብሰብ መቻሉን ጠቁመዋል።
ይህም ከባለፈው በጀት ዓመት አንጻር የ19 በመቶ እድገት እንዳለው ገልጸው÷ በበጀት ዓመቱ 338 የዓይን ብሌን ለማሰባሰብ ታቅዶ ከ411 በላይ ማሰባሰብ መቻሉንም ተናግረዋል።
የሰኔ ወር እስከሚጠናቀቅ ድረስ የደም እና የዓይን ብሌን ለጋሾች ቀን በተለያዩ መርሐ ግብሮች እንደሚታሰብ ተመላክቷል።
በቅድስት ብርሃኑ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
2 months ago
የካንሰር ታማሚ ህፃናትን ለመደገፍ ያለመ የጎዳና ሩጫና የደም ልገሳ ሊደረግ ነው
#ethiopia | የተስፋ አዲስ ልጆቻቸውን በካንሰር ያጡ ወላጆች እና በጎ ፈቃደኞች፣ ህክምናው ተደራሽ እንዲሆን በማሰብ ከዛሬ 14 ዓመት በፊት የጀመሩት የበጎ አድራጎት ነው። ዋናው ግቡም ልጆቻቸውን ለማሳከም በብዙ የህክምና ውጣ ውረድ ውስጥ ያለፉ ወላጆች፣ ሌሎችም ተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ያሉትን ለመርዳት በማሰብ ነው። ምንም አይነት ገቢ ወይም ሃብት ያልነበረው ይህ ተስፋ አዲስ፣ በትናንሽ ነገሮች ነበር ጅማሮውን ያደረገው ። ከዚያም ቀስ በቀስ በማደግ፣ አሁን ወደ ሰባት ሆስፒታሎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ታዲያ ይህን አገልገሎት ይበልጥ ለማስፋት ይረዳ ዘንድ ፣ "ተስፋ አዲስ" የበጎ አድራጎት ድርጅት ከአራራይ ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ እና የደም ልገሳ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
የአራራይ ፕሮሞሽን ስራ አስኪያጅ ፣ ወጣት ክብሮም ሃብቱ (ጆን)፣ የካንሰር ታማሚ ህፃናት ህክምና ብዙ ደም እንደሚጠይቅ ገልፀው፣ ህብረተሰቡ ደም በመለገስ እና በሩጫው በመሳተፍ ለህፃናቱ ተስፋ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። የፕሮግራሙ ብራንድ አምባሳደር የሆነው ቲክቶከር ቅዱስ አማኑኤልም፣ ተከታዮቹ በዚህ ቅዱስ ዓላማ ላይ ከጎኑ እንዲቆሙ እና ደም በመለገስ ለህፃናቱ እንዲደርሱ ጥሪውን አስተላልፏል።
የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫው አስተባባሪ እና የአራራይ ፕሮሞሽን ምክትል ስራስካያጅ፣ ወጣት መሃመድ ንጉስ እንደገለፀው፣ ሩጫው የሚካሄደው ሐምሌ 12 /2018 ዓ.ም ሲሆን መነሻው አትላስ አደባባይ ፤በውሃ ልማት አድርጎ መዳረሻውን አትላስ አደባባይ ያደርጋል።
ለሩጫው የሚሆኑ ቲሸርቶች በተስፋ አዲስ የካንሰር ህፃናት ድርጅት ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ፡
መሐመድ፡ 0920875941
ጆን፡ 0914777751
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | የተስፋ አዲስ ልጆቻቸውን በካንሰር ያጡ ወላጆች እና በጎ ፈቃደኞች፣ ህክምናው ተደራሽ እንዲሆን በማሰብ ከዛሬ 14 ዓመት በፊት የጀመሩት የበጎ አድራጎት ነው። ዋናው ግቡም ልጆቻቸውን ለማሳከም በብዙ የህክምና ውጣ ውረድ ውስጥ ያለፉ ወላጆች፣ ሌሎችም ተመሳሳይ ሁኔታ ውስጥ ያሉትን ለመርዳት በማሰብ ነው። ምንም አይነት ገቢ ወይም ሃብት ያልነበረው ይህ ተስፋ አዲስ፣ በትናንሽ ነገሮች ነበር ጅማሮውን ያደረገው ። ከዚያም ቀስ በቀስ በማደግ፣ አሁን ወደ ሰባት ሆስፒታሎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
ታዲያ ይህን አገልገሎት ይበልጥ ለማስፋት ይረዳ ዘንድ ፣ "ተስፋ አዲስ" የበጎ አድራጎት ድርጅት ከአራራይ ፕሮሞሽን ጋር በመተባበር የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ እና የደም ልገሳ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
የአራራይ ፕሮሞሽን ስራ አስኪያጅ ፣ ወጣት ክብሮም ሃብቱ (ጆን)፣ የካንሰር ታማሚ ህፃናት ህክምና ብዙ ደም እንደሚጠይቅ ገልፀው፣ ህብረተሰቡ ደም በመለገስ እና በሩጫው በመሳተፍ ለህፃናቱ ተስፋ እንዲሰጥ ጥሪ አቅርበዋል። የፕሮግራሙ ብራንድ አምባሳደር የሆነው ቲክቶከር ቅዱስ አማኑኤልም፣ ተከታዮቹ በዚህ ቅዱስ ዓላማ ላይ ከጎኑ እንዲቆሙ እና ደም በመለገስ ለህፃናቱ እንዲደርሱ ጥሪውን አስተላልፏል።
የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫው አስተባባሪ እና የአራራይ ፕሮሞሽን ምክትል ስራስካያጅ፣ ወጣት መሃመድ ንጉስ እንደገለፀው፣ ሩጫው የሚካሄደው ሐምሌ 12 /2018 ዓ.ም ሲሆን መነሻው አትላስ አደባባይ ፤በውሃ ልማት አድርጎ መዳረሻውን አትላስ አደባባይ ያደርጋል።
ለሩጫው የሚሆኑ ቲሸርቶች በተስፋ አዲስ የካንሰር ህፃናት ድርጅት ይገኛሉ።
ለበለጠ መረጃ፡
መሐመድ፡ 0920875941
ጆን፡ 0914777751
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
2 months ago
12ኛ ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
የዓለም የደም ለጋሾች ቀን እና
የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች 3ኛ ዓመት በዓል ማክበር
📅 ሰኔ 6 እና 7, 2018 ዓ.ም.
📍 በኢትዮጵያ 20 + ከተሞች
አንድ የደም ልገሳ እስከ ሦስት ሰዎች ሕይወት ሊያድን ይችላል። በየቀኑ በሆስፒታሎቻችን ውስጥ ለቀዶ ሕክምና፣ ለአደጋ ተጎጂዎች፣ ለካንሰር ታማሚዎች፣ ለእናቶች እና ለሌሎች በርካታ ሕሙማን ደም በአስቸኳይ ያስፈልጋል።
ይህ 12ኛው ዙር የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተስፋ አዲስ ቤተሰቦች ለ3 ዓመታት ሲያከናውኑት የቆየውን የሰብዓዊነት ጉዞ የሚያከብር ሲሆን፣ በዓለም የደም ለጋሾች ቀን ላይም ለሕይወት አዳኝ ለጋሾች የምስጋና መልዕክት ያስተላልፋል።
እርስዎ የሚለግሱት ደም ለአንድ ቤተሰብ ተስፋ፣
ለአንድ ታማሚ ሕይወት፣
ለአንድ እናት ፈገግታ፣
ለአንድ ልጅ ነገን ሊሰጥ ይችላል።
🤝 ሁላችንም በጎ ፈቃደኞች፣ ወጣቶች፣ ቤተሰቦች፣ ተቋማት እና ማኅበረሰቡ በአጠቃላይ በዚህ ታላቅ የሕይወት ማዳን ተግባር እንዲሳተፉ በክብር እንጋብዛለን።
🩸 ደም መለገስ ሕይወት መስጠት ነው!
ኑ! በደማችን አዲስ ታሪክ እንፃፍ! ❤️🩸
#worldblooddonorday #የደም_ልገሳ #ተስፋ_አዲስ_ቤተሰቦች #donatebloodsavelives #20ከተሞች_አንድ_ዓላማ #ሕይወትን_እናድን
2 months ago
በጋዜጠኛ አብዲ ከማል ባለቤት አዲስ የሃገር ውስጥ የሂሳብ ቁጥር መከፈቱን ስለማሳወቅ!
በቅርቡ በሞት የተለየንን የወንድማችን ጋዜጠኛ አብዲ ከማል ቤተሰብን ለማገዝ የአቅማችሁን በመለገስ እንድትተባበሩን በጠየቅናችሁ ጊዜ ብዙዎቻችሁ የሂሳብ ቁጥሩ በባለቤቱ ቢሆን እንደምትመርጡ በቅንነት ሃሳባችሁን ሰጥታችሁ ተመልክተናል። በቅድሚያ ለአብዲና ለቤተሰቡ ላሳያችሁት ወገንተናዊነትና መቆርቆር ከልብ እያመሰገንን ይኸው ፈቃዳችሁን ለመፈጸም ባለቤቱ ሰሚራ ሙዘሚል በአስተባባሪዎች ከተከፈተው የጋራ የሂሳብ ቁጥር በተጨማሪ ለዚሁ አላማ የሚውል የሂሳብ ቁጥር በስሟ አውጥታለች።
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
ሰሚራ ሙዘሚል
1000771271937
እባካችሁን ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
እባካችሁ አደራችንን እንድንወጣ አግዙን!
በቅርቡ በሞት የተለየንን የወንድማችን ጋዜጠኛ አብዲ ከማል ቤተሰብን ለማገዝ የአቅማችሁን በመለገስ እንድትተባበሩን በጠየቅናችሁ ጊዜ ብዙዎቻችሁ የሂሳብ ቁጥሩ በባለቤቱ ቢሆን እንደምትመርጡ በቅንነት ሃሳባችሁን ሰጥታችሁ ተመልክተናል። በቅድሚያ ለአብዲና ለቤተሰቡ ላሳያችሁት ወገንተናዊነትና መቆርቆር ከልብ እያመሰገንን ይኸው ፈቃዳችሁን ለመፈጸም ባለቤቱ ሰሚራ ሙዘሚል በአስተባባሪዎች ከተከፈተው የጋራ የሂሳብ ቁጥር በተጨማሪ ለዚሁ አላማ የሚውል የሂሳብ ቁጥር በስሟ አውጥታለች።
የኢትዮዽያ ንግድ ባንክ
ሰሚራ ሙዘሚል
1000771271937
እባካችሁን ይህ የምታደርጉት አስተዋፅኦ ከሚጠብቃቸው በጣም አስቸጋሪ ጊዜ አንጻር በድንገት አባታቸውን ላጡት ሶስት ልጆቹ ፣ ብቻዋን ለቀረችው ባለቤቱና ለመላው ቤተሰቡ ትርጉሙ ብዙ ነው።
ከሀገር ውጭ ያላችሁ ደግሞ ከዚህ በታች በተያያዘው ሊንክ የበኩላችሁን ‘ጎፈንድሚ’ ላይ ለግሱን።
https://gofund.me/e1bdc8ed...
እባካችሁ አደራችንን እንድንወጣ አግዙን!
3 months ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
Sponsored by
Surafel
3 months ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
👉ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
3 months ago
በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን የተዘጋጀው ይፋዊ የዲጂታል ገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ሊካሄድ ነው
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
📌ተቋማቱ የጋራ ስምምነት ተፈራረሙ
#ethiopia | በአይራብ ዶኔሽን እና በጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን በጋራ የተዘጋጀው ይፋዊ የገቢ ማሰባሰቢያ የመክፈቻ ፕሮግራም በቅርቡ እንደሚካሄድ የተገለጸ ሲሆን፣ ሁለቱ ተቋማትም አብረው ለመሥራት የሚያስችላቸውን የጋራ ስምምነት በይፋ ተፈራርመዋል።
ይህ ልዩ መርሃ-ግብር ደህንነቱ በተጠበቀ፣ ግልጽነት ባለው እና በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በተደገፉ ዲጂታል የለጋሽነት መፍትሄዎች አማካኝነት፣ ተፅዕኖ ፈጣሪ ሰብአዊ እና ማህበረሰባዊ እገዛዎችን በዘላቂነት ለመደገፍ ያለመ ስትራቴጂካዊ የገቢ ማሰባሰብ አጋርነት መጀመሩን አብስረዋል።
በዕለቱም አይራብ ዶኔሽን የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገር ለጋሾች በቴሌብር ሱፐር አፕ እና በአይራብ ዶኔሽን ድረ-ገጽ አማካኝነት በቀላሉና በአስተማማኝ ሁኔታ መዋጮ ማድረግ የሚችሉበትን ምቹ ዲጂታል አሰራር በጉልህ የሚያሳይ ይሆናል።
የአይራብ ቴክ ሶሉሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር (AYRAB TECH SOLUTION PLC) መስራች አቶ ቢኒያም ፈቃዱ እና የጃተኒ አሊ ፋውንዴሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር መሌቻ ሎጄ ህዝቡ እና የሚመለከተው አካል ሁሉ በዚህ ሰብአዊ ስራ ላይ ከጎናቸው እንዲሆንና አጋርነቱን እንዲያጠናክር ጥሪያቸውን አስተላልፈዋል።
ጃታኒ አሊ ፋውንዴሽን በአርቆ አሳቢው ሻለቃ ጃታኒ አሊ ማስታወሻነት የተመሰረተ ሲሆን፣ ማህበረሰቡ ራሱን እንዲችል፣ ጠንካራ የሆነ ማህበረሰብ እንዲገነባ እና ዘላቂ ልማት እንዲፈጠር በትምህርት፣ በውሃ፣ በጤና እና በማህበረሰብ አቅም ግንባታ ላይ በትጋት እየሰራ ነው።
ዛሬ የፋውንዴሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚና በተለያዩ ሀገር የሃላፊነት ቦታዎች የሚያገለግሉ ብዙ ግለሰቦች ሻለቃ ጃታኒ አሊ በተቋቋመው ትምህርት ቤት የተማሩ ሲሆን፣ ይህም የፋውንዴሽኑ ትውልድ የሚቀይር ራዕይ ህያው ማስረጃ ነው።
የእርስዎ ድጋፍ አንድ ልጅ እንዲማር፣ አንድ ቤተሰብ ተስፋ እንዲያገኝ እና አንድ ማህበረሰብ በራሱ እግር እንዲቆም ያግዛል።
ዛሬ ይቀላቀሉ ፣ ይደግፉ ፣ዘላቂ ለውጥ ይፍጠሩ። ሲሉ ጥሪያቸውንም አስተላልፈዋል።
እንዲሁም: በቴሌብር ሱፐር አፕ ላይ በሚገኘው አይራብ(AYRAB) አፕ ላይ እና በአይራብ ዶኔሽን ( https://donate.ayrabtech.c... ) ሊንክ በመግባት በቀላሉ በሃገር ውስጥም ይሁን ከሃገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮዽያ ወዳጆች በቀላሉ የፈለጉትን እና የቻሉትን ያህል መለገስ የሚችሉ መሆኑን አሳውቀዋል።
ይህንን ትልቅ ሰብአዊ እቅድ በይፋ ለመጀመር በሚሰናዳው በዚሁ ደማቅ መርሃ-ግብር ላይ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ በጎ አድራጊዎች፣ የቢዝነስ መሪዎች፣ የሶሻል ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች፣ ታዋቂ የኢትዮጵያ ስብዕናዎች እና ከተለያዩ ዘርፎች የተወጣጡ ደጋፊዎች እንደሚገኙ ታውቋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia #ayrabdonation #jatanialifoundation #digitalfundraising #techforgood #humanitarianaid #telebirr #addisababa #socialimpact #ethiopiannews
3 months ago
ያልታሰበ ደስታ ወደ ቤታችሁ ይግባ በመወለዷ ደስ የተሰኛችሁ ስሟን ጥሩት ልደትሽ ልደታችን ነው በሏት
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
" በእርሷ መወለድ ሁላችን ደስ ተሰኘን
"'የመወለድሽ ዜና እጅግ ግሩም እጅግ ድንቅ ነው ነው """"
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
#ሃይማኖት #ኪዳነምሕረት #ልገሳ #በጎአድራጎት #ኢትዮጵያ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
የሲኤንኤን (CNN) መስራች ቴድ ተርነር አረፉ
#ethiopia | የዓለማችንን የዜና አቀራረብ እና የሚዲያ አጠቃቀም የቀየሩት ዝነኛው ባለሀብት ቴድ ተርነር በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተቋማቸው ሲኤንኤን (CNN) አረጋግጧል።
በፈረንጆቹ 1980 የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ጣቢያ በመመስረት የሚታወቁት ተርነር፣ በወቅቱ የማይታሰብ የነበረውን የ"ቀጥታ ስርጭት" የዜና ጥበብ ለዓለም በማስተዋወቅ የሚዲያ ታሪክን የለወጡ ታላቅ ሰው ነበሩ።
ዜና በየሰዓቱ እና በየደቂቃው ለዓለም መድረስ እንዳለበት በማመን የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ኔትወርክ መስርተዋል።
ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) 1 ቢሊዮን ዶላር በመለገስ በሰብአዊ መብት እና በአካባቢ ጥበቃ ላይ ከፍተኛ አሻራ አሳርፈዋል።
ከተለያዩ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በተጨማሪ በስፖርቱ ዓለምም እንደ አትላንታ ብሬቭስ ያሉ ተቋማት ባለቤት በመሆን ስማቸው ገዝፎ የሚነሳ ሰው ነበሩ።
ቴድ ተርነር በቢዝነስና በሚዲያ ዓለም ካሳዩት ብቃት ባሻገር፣ በግልጽ የመናገር ስልታቸውና በፈጠራ የታጀበ አመራራቸው በብዙዎች ዘንድ ዘላቂ ክብርን አትርፎላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#tedturner #cnn #mediaicon #legacy #breakingnews #restinpeace #ethiopia #የሚዲያ_ታሪክ
#ethiopia | የዓለማችንን የዜና አቀራረብ እና የሚዲያ አጠቃቀም የቀየሩት ዝነኛው ባለሀብት ቴድ ተርነር በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተቋማቸው ሲኤንኤን (CNN) አረጋግጧል።
በፈረንጆቹ 1980 የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ጣቢያ በመመስረት የሚታወቁት ተርነር፣ በወቅቱ የማይታሰብ የነበረውን የ"ቀጥታ ስርጭት" የዜና ጥበብ ለዓለም በማስተዋወቅ የሚዲያ ታሪክን የለወጡ ታላቅ ሰው ነበሩ።
ዜና በየሰዓቱ እና በየደቂቃው ለዓለም መድረስ እንዳለበት በማመን የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ኔትወርክ መስርተዋል።
ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) 1 ቢሊዮን ዶላር በመለገስ በሰብአዊ መብት እና በአካባቢ ጥበቃ ላይ ከፍተኛ አሻራ አሳርፈዋል።
ከተለያዩ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በተጨማሪ በስፖርቱ ዓለምም እንደ አትላንታ ብሬቭስ ያሉ ተቋማት ባለቤት በመሆን ስማቸው ገዝፎ የሚነሳ ሰው ነበሩ።
ቴድ ተርነር በቢዝነስና በሚዲያ ዓለም ካሳዩት ብቃት ባሻገር፣ በግልጽ የመናገር ስልታቸውና በፈጠራ የታጀበ አመራራቸው በብዙዎች ዘንድ ዘላቂ ክብርን አትርፎላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#tedturner #cnn #mediaicon #legacy #breakingnews #restinpeace #ethiopia #የሚዲያ_ታሪክ
3 months ago
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
3 months ago
ከ2ሺህ 400 በላይ ሰዎች የዓይን ብሌን ለመለገስ ቃል ገቡ
በኢትዮጵያ የደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ውስጥ 338 የዓይን ብሌን ለማሰባሰብ ታቅዶ 428 የዓይን ብሌን መሰብሰብ መቻሉን ተገልጿል።ህብረተሰቡን ቃል የማስገባት ስራ ላይ ሰፊ እንቅስቃሴ የተደረገ መሆኑን በኢትዮጵያ የደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ገብረአብ ፍስሃ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለፁት 2 ሺህ 410 ሰዎች ከህልፈታቸው በኋላ የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል መግባታቸውን ተናግረዋል፡፡
ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለ270 ሰዎች ንቅለ ተከላ ዝግጁ ለማድረግ ታቅዶ በአጠቃላይ 313 የዓይን ብሌኖች በአዲስ አበባ እና በጅማ ለተለያዩ የሕክምና ተቋማት ተሰራጭቷል።ከነዚህም ውስጥ 173 ለመንግሥት ተቋማት፣ 134 ደግሞ ለግል ተቋማት ሆስፒታሎች እንዲሰራጭ ተደረጓል፡፡
አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ረጅም ዓመታት ያስቆጠረው የዓይን ባንክ እንደ ሀገር ተደራሽነቱ ውስን መሆኑ በተጨማሪም ህብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ ባለመኖሩ ቃል የሚገቡት ቁጥር አነሰተኛ መሆኑ የባንኩ ችግሮች ናቸው ስራ አስፈፃሚው ተናግረዋል፡፡የተሰበሰቡት የዓይን ብሌኖች ከአራቱ ተላላፊ በሽታዎች ነፃ መሆናቸው በላብራቶሪ ተረጋግጦ ንቅለ ተከላው እንደሚከናወን አቶገብረአብ ፍስሃ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
በኢትዮጵያ የደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት በዘጠኝ ወራት ውስጥ 338 የዓይን ብሌን ለማሰባሰብ ታቅዶ 428 የዓይን ብሌን መሰብሰብ መቻሉን ተገልጿል።ህብረተሰቡን ቃል የማስገባት ስራ ላይ ሰፊ እንቅስቃሴ የተደረገ መሆኑን በኢትዮጵያ የደምና ሕብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት የስትራቴጂክ ጉዳዮች ስራ አስፈፃሚ አቶ ገብረአብ ፍስሃ ለብስራት ሬዲዮ እንደገለፁት 2 ሺህ 410 ሰዎች ከህልፈታቸው በኋላ የዓይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል መግባታቸውን ተናግረዋል፡፡
ባለፉት ዘጠኝ ወራት ለ270 ሰዎች ንቅለ ተከላ ዝግጁ ለማድረግ ታቅዶ በአጠቃላይ 313 የዓይን ብሌኖች በአዲስ አበባ እና በጅማ ለተለያዩ የሕክምና ተቋማት ተሰራጭቷል።ከነዚህም ውስጥ 173 ለመንግሥት ተቋማት፣ 134 ደግሞ ለግል ተቋማት ሆስፒታሎች እንዲሰራጭ ተደረጓል፡፡
አገልግሎት መስጠት ከጀመረ ረጅም ዓመታት ያስቆጠረው የዓይን ባንክ እንደ ሀገር ተደራሽነቱ ውስን መሆኑ በተጨማሪም ህብረተሰቡ በቂ ግንዛቤ ባለመኖሩ ቃል የሚገቡት ቁጥር አነሰተኛ መሆኑ የባንኩ ችግሮች ናቸው ስራ አስፈፃሚው ተናግረዋል፡፡የተሰበሰቡት የዓይን ብሌኖች ከአራቱ ተላላፊ በሽታዎች ነፃ መሆናቸው በላብራቶሪ ተረጋግጦ ንቅለ ተከላው እንደሚከናወን አቶገብረአብ ፍስሃ ጨምረው ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል።
seledadotio
seledadotio
Sponsored by
Surafel
3 months ago
የወጣቱን እስጢፋኖስ አምሃን ሕይወት እንታደግ
#ethiopia | የ17 ዓመቱ ወጣትና የ11ኛ ክፍል ተማሪው እስጢፋኖስ አምሃ፣ በደም ካንሰር (Leukemia) ህመም ምክንያት በከባድ ፈተና ውስጥ ይገኛል።
ለ6 ወራት በኬሞቴራፒ ታክሞ ወደ ጤናው ተመልሶ የነበረ ቢሆንም፣ በሽታው በድጋሜ በማገርሸቱ በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት ሐኪሞች አዝዘዋል።
የህክምና ወጪ
ለህክምናው ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል። ይህ መጠን ለቤተሰቡ ከአቅም በላይ በመሆኑ የእናንተን የደጋግ ወገኖቹን እገዛ ይፈልጋል።
እናቱ ዝናሽ ተፈራ እንዲህ ይላሉ
"የልጄን ህይወት ለመታደግ የእናንተን እገዛ እፈልጋለሁ... በሃገር ውስጥም ሆነ በውጪ ሀገር የምትገኙ ደጋግ ወገኖቼ በቻላችሁት ሁሉ እንድታግዙኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃችኋለሁ።"
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000760949918
GoFundMe: https://gofund.me/47505f93...
ለተጨማሪ መረጃ፦
0968 881906
0930 288790
0923 669504
0911 158119
ወገኖቼ፣
ዛሬ የቡና ደጋፊዎች ደም በመለገስና ዮሚፍ ለንደን ላይ ታሪክ በመስራት ያስደሰቱን ቀን ነው። ይህንን ደስታችንን ሙሉ የምናደርገው ደግሞ እንደ እስጢፋኖስ ያሉ ተስፋ ያላቸው ወጣቶችን ከሞት አፋፍ ስንታደግ ነው።
7 ሚሊዮን ብር ለቤተሰቡ ትልቅ ቢሆንም፣ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ግን ተባብረን የማናሸንፈው ቁጥር አይደለም።
እባካችሁ በጸሎትም በገንዘብም ከጎኑ እንቁም!"
አንድ ሰው ለብዙዎች፣ ብዙዎች ለአንድ ሰው!
#getu #saveestifanos #helpestifanos #leukemiaawareness #ethiopianhumanity #emergencyappeal #healthcareethiopia #ድረሱልን #እስጢፋኖስአምሃ #ሰብአዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የ17 ዓመቱ ወጣትና የ11ኛ ክፍል ተማሪው እስጢፋኖስ አምሃ፣ በደም ካንሰር (Leukemia) ህመም ምክንያት በከባድ ፈተና ውስጥ ይገኛል።
ለ6 ወራት በኬሞቴራፒ ታክሞ ወደ ጤናው ተመልሶ የነበረ ቢሆንም፣ በሽታው በድጋሜ በማገርሸቱ በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት ሐኪሞች አዝዘዋል።
የህክምና ወጪ
ለህክምናው ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል። ይህ መጠን ለቤተሰቡ ከአቅም በላይ በመሆኑ የእናንተን የደጋግ ወገኖቹን እገዛ ይፈልጋል።
እናቱ ዝናሽ ተፈራ እንዲህ ይላሉ
"የልጄን ህይወት ለመታደግ የእናንተን እገዛ እፈልጋለሁ... በሃገር ውስጥም ሆነ በውጪ ሀገር የምትገኙ ደጋግ ወገኖቼ በቻላችሁት ሁሉ እንድታግዙኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃችኋለሁ።"
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000760949918
GoFundMe: https://gofund.me/47505f93...
ለተጨማሪ መረጃ፦
0968 881906
0930 288790
0923 669504
0911 158119
ወገኖቼ፣
ዛሬ የቡና ደጋፊዎች ደም በመለገስና ዮሚፍ ለንደን ላይ ታሪክ በመስራት ያስደሰቱን ቀን ነው። ይህንን ደስታችንን ሙሉ የምናደርገው ደግሞ እንደ እስጢፋኖስ ያሉ ተስፋ ያላቸው ወጣቶችን ከሞት አፋፍ ስንታደግ ነው።
7 ሚሊዮን ብር ለቤተሰቡ ትልቅ ቢሆንም፣ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ግን ተባብረን የማናሸንፈው ቁጥር አይደለም።
እባካችሁ በጸሎትም በገንዘብም ከጎኑ እንቁም!"
አንድ ሰው ለብዙዎች፣ ብዙዎች ለአንድ ሰው!
#getu #saveestifanos #helpestifanos #leukemiaawareness #ethiopianhumanity #emergencyappeal #healthcareethiopia #ድረሱልን #እስጢፋኖስአምሃ #ሰብአዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
ደም በመለገስ የእናቶችን ሕይወት እንታደግ! — ከቡና ደጋፊዎችና ከኮሌጃችን የቀረበ ጥሪ
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ታላቅ የሰብዓዊነት መርሐ ግብር! ኮሌጃችን ከ"ኳስ ሜዳ እና አካባቢው የቡና ደጋፊዎች መረዳጃ ዕድር" ጋር በመተባበር ልዩ የደም ልገሣ መርሐ ግብር አዘጋጅቷል።
ይህ ልገሣ በተለይ በወሊድ ወቅት ደም ለሚያስፈልጋቸው እናቶቻችን ሕይወት መትረፍ ታስቦ የተዘጋጀ ነው። አንድ ጠብታ ደም የአንዲት እናትን ሕይወት፣ የአንድን ቤተሰብ ተስፋ ሊያድን ይችላል።
መቼና የት?
ነገ ሚያዚያ 18/2018 ዓ.ም (እሁድ)
ከጠዋቱ 2፡00 ሰዓት ጀምሮ
በኮሌጁ ቅጥር ግቢ — ዋናው ሕንጻ መግቢያ
የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊነት በስታዲየም ጩኸት ብቻ አይገደብም፤ እንዲህ ባሉ ወሳኝ የሕይወት አድን ተግባራት ላይም ግንባር ቀደም መሆንን ይጠይቃል።
ነገ ጠዋት ሁላችንም በኮሌጃችን ቅጥር ግቢ በመገኘት ደም በመለገስ ለወገኖቻችን አለኝታነታችንን የምናሳይበት ዕለት ነው። እናቶችን ማዳን ትውልድን ማዳን ነው!
ደምዎን ይለግሱ፣ ሕይወት ይታደጉ!
#getu #blooddonation #ethiopiabunna #savemothers #communityservice #addisababa #humanitarian #lifesaving #ደምልገሣ #እናቶችንእናድን #ኢትዮጵያቡና #አዲስአበባ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ለቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ለቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
"ኪዳነ ምሕረት" ብሎ የጻፈውን የልቡን መሻት ትፈጽምለት፤ በምልጃዋ ደስታንና በረከትን ታጎናጽፋችሁ።
አሜን!
በሀድያና ስልጤ ዞን፣ በሶሮ ወረዳ የሚገኘው የቅድስት ኪዳነ ምህረት እና የቅዱስ ሩፋኤል ቤተክርስቲያን የእናንተን እገዛና ድጋፍ ይፈልጋል።
እንዴት መርዳት ይቻላል?
አንድ ሰው 200 ብር ብቻ በመለገስ የዚህ ታላቅ በረከት ተካፋይ መሆን ይችላል።
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000644937128
ደረሰኝና የክርስትና ስም ለመላክ፦ በቴሌግራም በ 0954441078 ላይ ይላኩ።
"የሚሰጥ ሰው ይባረካል!"
እርስዎም ለሌሎች በማጋራት የበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ።
4 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ዳሽን ባንክ የ30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ኤክስፖ ተከፈተ
#ethiopia| ዳሽን ባንክ የምስረታውን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው ልዩ የዳሽን ኤክስፖ በአዲስ አበባ በዋናው መሥሪያ ቤት በድምቀት ተከፍቷል።
ከሚያዝያ 15 እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዘጠኝ ቀናት በሚቆየው በዚህ ዝግጅት ላይ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ኤክስፖው የባንኩን የሦስት አስርተ ዓመታት የጉዞ ታሪክ፣ ስኬቶችና ከደንበኞች ጋር ያለውን የጠበቀ ትስስር የሚያሳዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን ለጎብኚዎች ያቀርባል።
በኤክስፖው መድረክ ላይ ባንኩ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ በተለይም በዲጂታል ባንክ አገልግሎት የቀዳሚነት ሚናውን ያረጋገጠባቸው ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የባንኩን የረጅም ጊዜ የንግድ ልምድ፣ ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር እንዲሁም በሸሪዓ መርህ የሚመራውን የሰላም ባንክ አገልግሎት ስኬቶችን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ባንኩ በፋይናንስ ተደራሽነትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ እያከናወናቸው ያሉትን አዳዲስ አሰራሮችም ለደንበኞቹ በዝርዝር እያስተዋወቀ ይገኛል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ባሻገር ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር መድቦ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ተግባራት በኤክስፖው ላይ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
የአካባቢ ጥበቃ፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚደረጉ ድጋፎች የዚሁ ዝግጅት አካል ናቸው።
እንዲሁም በኤክስፖው ቆይታ "ደም በመለገስ ህይወትን ያድኑ!" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
በ1988 ዓ.ም በ11 ባለራዕይ ግለሰቦች የተመሰረተው ዳሽን ባንክ፣ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ ከ900 በላይ ቅርንጫፎችና ከ8 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን በማፍራት ቀዳሚው የግል ባንክ ለመሆን በቅቷል።
ባንኩ ከ19 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞች የሥራ ዕድል በመፍጠር ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia| ዳሽን ባንክ የምስረታውን 30ኛ ዓመት የወርቅ ኢዮቤልዩ በዓል ምክንያት በማድረግ ያዘጋጀው ልዩ የዳሽን ኤክስፖ በአዲስ አበባ በዋናው መሥሪያ ቤት በድምቀት ተከፍቷል።
ከሚያዝያ 15 እስከ ሚያዝያ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዘጠኝ ቀናት በሚቆየው በዚህ ዝግጅት ላይ የባንኩ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችና ጥሪ የተደረገላቸው የክብር እንግዶች በተገኙበት በይፋ ተጀምሯል።
ኤክስፖው የባንኩን የሦስት አስርተ ዓመታት የጉዞ ታሪክ፣ ስኬቶችና ከደንበኞች ጋር ያለውን የጠበቀ ትስስር የሚያሳዩ ልዩ ልዩ ዝግጅቶችን ለጎብኚዎች ያቀርባል።
በኤክስፖው መድረክ ላይ ባንኩ በኢትዮጵያ የፋይናንስ ኢንዱስትሪ በተለይም በዲጂታል ባንክ አገልግሎት የቀዳሚነት ሚናውን ያረጋገጠባቸው ሥራዎች ለዕይታ ቀርበዋል።
ከዚህም በተጨማሪ የባንኩን የረጅም ጊዜ የንግድ ልምድ፣ ከሀገር ውስጥና ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር ያለውን ትብብር እንዲሁም በሸሪዓ መርህ የሚመራውን የሰላም ባንክ አገልግሎት ስኬቶችን የሚያሳዩ ዝግጅቶች ተካተዋል።
ባንኩ በፋይናንስ ተደራሽነትና በቴክኖሎጂ ሽግግር ረገድ እያከናወናቸው ያሉትን አዳዲስ አሰራሮችም ለደንበኞቹ በዝርዝር እያስተዋወቀ ይገኛል።
ከንግድ እንቅስቃሴው ባሻገር ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት በመቶ ሚሊዮኖች የሚቆጠር ብር መድቦ እያከናወናቸው ያሉ የልማት ተግባራት በኤክስፖው ላይ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል።
የአካባቢ ጥበቃ፣ የአረንጓዴ አሻራ እና ለተለያዩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚደረጉ ድጋፎች የዚሁ ዝግጅት አካል ናቸው።
እንዲሁም በኤክስፖው ቆይታ "ደም በመለገስ ህይወትን ያድኑ!" በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ መርሃ ግብር የተዘጋጀ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ለህዝብ ደህንነት ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ነው።
በ1988 ዓ.ም በ11 ባለራዕይ ግለሰቦች የተመሰረተው ዳሽን ባንክ፣ በአሁኑ ወቅት በመላ ሀገሪቱ ከ900 በላይ ቅርንጫፎችና ከ8 ሚሊዮን በላይ ደንበኞችን በማፍራት ቀዳሚው የግል ባንክ ለመሆን በቅቷል።
ባንኩ ከ19 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞች የሥራ ዕድል በመፍጠር ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ ትልቅ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
📷ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
Comments