1 month ago
የወጣቱን እስጢፋኖስ አምሃን ሕይወት እንታደግ
#ethiopia | የ17 ዓመቱ ወጣትና የ11ኛ ክፍል ተማሪው እስጢፋኖስ አምሃ፣ በደም ካንሰር (Leukemia) ህመም ምክንያት በከባድ ፈተና ውስጥ ይገኛል።
ለ6 ወራት በኬሞቴራፒ ታክሞ ወደ ጤናው ተመልሶ የነበረ ቢሆንም፣ በሽታው በድጋሜ በማገርሸቱ በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት ሐኪሞች አዝዘዋል።
የህክምና ወጪ
ለህክምናው ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል። ይህ መጠን ለቤተሰቡ ከአቅም በላይ በመሆኑ የእናንተን የደጋግ ወገኖቹን እገዛ ይፈልጋል።
እናቱ ዝናሽ ተፈራ እንዲህ ይላሉ
"የልጄን ህይወት ለመታደግ የእናንተን እገዛ እፈልጋለሁ... በሃገር ውስጥም ሆነ በውጪ ሀገር የምትገኙ ደጋግ ወገኖቼ በቻላችሁት ሁሉ እንድታግዙኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃችኋለሁ።"
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000760949918
GoFundMe: https://gofund.me/47505f93...
ለተጨማሪ መረጃ፦
0968 881906
0930 288790
0923 669504
0911 158119
ወገኖቼ፣
ዛሬ የቡና ደጋፊዎች ደም በመለገስና ዮሚፍ ለንደን ላይ ታሪክ በመስራት ያስደሰቱን ቀን ነው። ይህንን ደስታችንን ሙሉ የምናደርገው ደግሞ እንደ እስጢፋኖስ ያሉ ተስፋ ያላቸው ወጣቶችን ከሞት አፋፍ ስንታደግ ነው።
7 ሚሊዮን ብር ለቤተሰቡ ትልቅ ቢሆንም፣ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ግን ተባብረን የማናሸንፈው ቁጥር አይደለም።
እባካችሁ በጸሎትም በገንዘብም ከጎኑ እንቁም!"
አንድ ሰው ለብዙዎች፣ ብዙዎች ለአንድ ሰው!
#getu #saveestifanos #helpestifanos #leukemiaawareness #ethiopianhumanity #emergencyappeal #healthcareethiopia #ድረሱልን #እስጢፋኖስአምሃ #ሰብአዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | የ17 ዓመቱ ወጣትና የ11ኛ ክፍል ተማሪው እስጢፋኖስ አምሃ፣ በደም ካንሰር (Leukemia) ህመም ምክንያት በከባድ ፈተና ውስጥ ይገኛል።
ለ6 ወራት በኬሞቴራፒ ታክሞ ወደ ጤናው ተመልሶ የነበረ ቢሆንም፣ በሽታው በድጋሜ በማገርሸቱ በአስቸኳይ ወደ ውጭ ሀገር ሄዶ መታከም እንዳለበት ሐኪሞች አዝዘዋል።
የህክምና ወጪ
ለህክምናው ከ7 ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል። ይህ መጠን ለቤተሰቡ ከአቅም በላይ በመሆኑ የእናንተን የደጋግ ወገኖቹን እገዛ ይፈልጋል።
እናቱ ዝናሽ ተፈራ እንዲህ ይላሉ
"የልጄን ህይወት ለመታደግ የእናንተን እገዛ እፈልጋለሁ... በሃገር ውስጥም ሆነ በውጪ ሀገር የምትገኙ ደጋግ ወገኖቼ በቻላችሁት ሁሉ እንድታግዙኝ በፈጣሪ ስም እጠይቃችኋለሁ።"
ድጋፍ ለማድረግ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000760949918
GoFundMe: https://gofund.me/47505f93...
ለተጨማሪ መረጃ፦
0968 881906
0930 288790
0923 669504
0911 158119
ወገኖቼ፣
ዛሬ የቡና ደጋፊዎች ደም በመለገስና ዮሚፍ ለንደን ላይ ታሪክ በመስራት ያስደሰቱን ቀን ነው። ይህንን ደስታችንን ሙሉ የምናደርገው ደግሞ እንደ እስጢፋኖስ ያሉ ተስፋ ያላቸው ወጣቶችን ከሞት አፋፍ ስንታደግ ነው።
7 ሚሊዮን ብር ለቤተሰቡ ትልቅ ቢሆንም፣ ለእኛ ለኢትዮጵያውያን ግን ተባብረን የማናሸንፈው ቁጥር አይደለም።
እባካችሁ በጸሎትም በገንዘብም ከጎኑ እንቁም!"
አንድ ሰው ለብዙዎች፣ ብዙዎች ለአንድ ሰው!
#getu #saveestifanos #helpestifanos #leukemiaawareness #ethiopianhumanity #emergencyappeal #healthcareethiopia #ድረሱልን #እስጢፋኖስአምሃ #ሰብአዊነት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የጥበብ ሰው ሞቱማ ተርፋሳን እንታደግ 🎭
#ethiopia | በአዳማ ሰርከስ መስራችነቱና በዳይሬክተርነቱ የሚታወቀው፣ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በትያትሪካል አርት ተመርቆ ለጥበብ እድገት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ሲያገለግል የቆየው አርቲስት ሞቱማ ተርፋሳ በልብ ህመም ምክንያት በጽኑ ታሞ ይገኛል።
የህክምና ሁኔታው፦
አርቲስት ሞቱማ በአሁኑ ወቅት ጊዜያዊ ህክምና እያደረገ ቢሆንም፣ የህክምና ባለሙያዎች ባደረጉት ምርመራ መሰረት በአስቸኳይ "ፒስ ሜከር" (Pacemaker) እንዲገጠምለትና ከፍተኛ ህክምና እንዲያገኝ ታዟል።
ይህ ህክምና በአፋጣኝ ካልተከናወነ የአራት ልጆች አባት የሆነው የሞቱማ ህይወት አደጋ ላይ እንደሚወድቅ ተገልጿል።
የሚያስፈልገው ወጪ፦
በሀገር ውስጥ ህክምና፦ 2.8 ሚሊዮን ብር
በውጭ ሀገር ህክምና፦ 4 ሚሊዮን ብር
🙏 የወገን ደራሽነት ጥሪ፦
ይህ የጥበብ ባለሙያ ለሀገራችን ጥበብና ለወጣቶች ስልጠና ያበረከተው አስተዋጽኦ ትልቅ ነው። ዛሬ ደግሞ እሱ የእኛን እገዛ ይፈልጋል። የምናደርገው እያንዳንዱ ድጋፍ አንድን አባት፣ አንድን የጥበብ ሰው ወደ ህይወት ይመልሰዋል።
ድጋፍ ለማድረግ (በባንክ አካውንቶቹ)፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000302057242
አዋሽ ባንክ፦ 01320507250200
ስም፦ ሞቱማ ተርፋሳ (Motuma Terfassa)
ስልክ ቁጥር፦ 0911 61 41 76
ዛሬ ለጥበብ ሰው ክብርና ህይወት አብረን እንቁም!
እባክዎን ይህንን አጣዳፊ የእርዳታ ጥሪ ለብዙዎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#savemotumaterfassa #artistmotuma #adamacircus #artethiopia #emergencyappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በአዳማ ሰርከስ መስራችነቱና በዳይሬክተርነቱ የሚታወቀው፣ እንዲሁም በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በትያትሪካል አርት ተመርቆ ለጥበብ እድገት ደከመኝ ሰለቸኝ ሳይል ሲያገለግል የቆየው አርቲስት ሞቱማ ተርፋሳ በልብ ህመም ምክንያት በጽኑ ታሞ ይገኛል።
የህክምና ሁኔታው፦
አርቲስት ሞቱማ በአሁኑ ወቅት ጊዜያዊ ህክምና እያደረገ ቢሆንም፣ የህክምና ባለሙያዎች ባደረጉት ምርመራ መሰረት በአስቸኳይ "ፒስ ሜከር" (Pacemaker) እንዲገጠምለትና ከፍተኛ ህክምና እንዲያገኝ ታዟል።
ይህ ህክምና በአፋጣኝ ካልተከናወነ የአራት ልጆች አባት የሆነው የሞቱማ ህይወት አደጋ ላይ እንደሚወድቅ ተገልጿል።
የሚያስፈልገው ወጪ፦
በሀገር ውስጥ ህክምና፦ 2.8 ሚሊዮን ብር
በውጭ ሀገር ህክምና፦ 4 ሚሊዮን ብር
🙏 የወገን ደራሽነት ጥሪ፦
ይህ የጥበብ ባለሙያ ለሀገራችን ጥበብና ለወጣቶች ስልጠና ያበረከተው አስተዋጽኦ ትልቅ ነው። ዛሬ ደግሞ እሱ የእኛን እገዛ ይፈልጋል። የምናደርገው እያንዳንዱ ድጋፍ አንድን አባት፣ አንድን የጥበብ ሰው ወደ ህይወት ይመልሰዋል።
ድጋፍ ለማድረግ (በባንክ አካውንቶቹ)፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000302057242
አዋሽ ባንክ፦ 01320507250200
ስም፦ ሞቱማ ተርፋሳ (Motuma Terfassa)
ስልክ ቁጥር፦ 0911 61 41 76
ዛሬ ለጥበብ ሰው ክብርና ህይወት አብረን እንቁም!
እባክዎን ይህንን አጣዳፊ የእርዳታ ጥሪ ለብዙዎች እንዲደርስ Share በማድረግ ይተባበሩን።
#savemotumaterfassa #artistmotuma #adamacircus #artethiopia #emergencyappeal #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
በሃዘን ለተጎዱ ቤተሰቦች እንድረስላቸው! 💔🙏
"ደስ ከሚላቸው ጋር ደስ ይበላችሁ፤ ከሚያለቅሱም ጋር አልቅሱ" (ሮሜ 12:15)
#ethiopia | በሸገር ከተማ ኮዬ ፈጬ አካባቢ በሚገኘው የኮየ ፈንታ ደብረ ፀሐይ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን በበዓለ ጥምቀት ዕለት በአሳዛኝ የኤሌክትሪክ አደጋ አራት ወጣት አስተባባሪዎችን ማጣታችን ይታወሳል።
እነዚህ ወጣቶች በበዓሉ ድምቀት ሰረገላ በማዘጋጀት እና በማጓጓዝ ላይ እንዳሉ በኤሌክትሪክ ንኪኪ በተከሰተ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ማህበረሰቡን በእጅጉ አሳዝኗል።
ይህ ክስተት የወጣቶቹን ቤተሰቦች ለከፍተኛ ችግር ዳርጓቸዋል። በተለይም፦
ከሟቾች መካከል የአቶ አበበ ተፈራ ባለቤት የ9 ወር ነፍሰ ጡር መሆናቸውና ልጆቻቸውም አሁን ካሉበት ቤት በኪራይ ምክንያት እንዲወጡ መደረጋቸው፤
የሟች አቶ ፍቃዱ ተክለየስ ቤተሰቦች የሚመገቡት የሌላቸው 5 ቤተሰቦች በችግር ላይ መውደቃቸው፤
ሌላኛው ሟች አቶ ሄሮጳ ማሞ የቤተሰቡ አስተዳዳሪና ብቸኛ ደጋፊ በመሆኑ ቤተሰቡ በከፍተኛ ሃዘንና ችግር ውስጥ መገኘቱ ሁኔታውን ይበልጥ አሳዛኝ ያደርገዋል።
ስለሆነም እነዚህን የተቸገሩ ቤተሰቦች ለመርዳት ከጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ለተጎጂ ቤተሰቦች ተብሎ በተከፈተው የጋራ የባንክ አካውንት ድጋፍዎን ማድረግ ይችላሉ፦
💰 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000742754247
💰 አቢሲኒያ ባንክ፦ 249319147
የፊታችን ማክሰኞ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በሚደረገው የቀጥታ ስርጭት ላይ በመሳተፍና ይህን መልዕክት ለሌሎች በማጋራት የድርሻዎን እንዲወጡ በትህትና እንጠይቃለን።
ፈጣሪ ለሟቾች መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን፤ ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ይስጥልን!
#emergencyappeal #charityethiopia #supportfamilies #humanitarianaid #eotc #communitysupport #ethiopiahelp
"ደስ ከሚላቸው ጋር ደስ ይበላችሁ፤ ከሚያለቅሱም ጋር አልቅሱ" (ሮሜ 12:15)
#ethiopia | በሸገር ከተማ ኮዬ ፈጬ አካባቢ በሚገኘው የኮየ ፈንታ ደብረ ፀሐይ መድኃኒዓለም ቤተክርስቲያን በበዓለ ጥምቀት ዕለት በአሳዛኝ የኤሌክትሪክ አደጋ አራት ወጣት አስተባባሪዎችን ማጣታችን ይታወሳል።
እነዚህ ወጣቶች በበዓሉ ድምቀት ሰረገላ በማዘጋጀት እና በማጓጓዝ ላይ እንዳሉ በኤሌክትሪክ ንኪኪ በተከሰተ አደጋ ህይወታቸው ማለፉ ማህበረሰቡን በእጅጉ አሳዝኗል።
ይህ ክስተት የወጣቶቹን ቤተሰቦች ለከፍተኛ ችግር ዳርጓቸዋል። በተለይም፦
ከሟቾች መካከል የአቶ አበበ ተፈራ ባለቤት የ9 ወር ነፍሰ ጡር መሆናቸውና ልጆቻቸውም አሁን ካሉበት ቤት በኪራይ ምክንያት እንዲወጡ መደረጋቸው፤
የሟች አቶ ፍቃዱ ተክለየስ ቤተሰቦች የሚመገቡት የሌላቸው 5 ቤተሰቦች በችግር ላይ መውደቃቸው፤
ሌላኛው ሟች አቶ ሄሮጳ ማሞ የቤተሰቡ አስተዳዳሪና ብቸኛ ደጋፊ በመሆኑ ቤተሰቡ በከፍተኛ ሃዘንና ችግር ውስጥ መገኘቱ ሁኔታውን ይበልጥ አሳዛኝ ያደርገዋል።
ስለሆነም እነዚህን የተቸገሩ ቤተሰቦች ለመርዳት ከጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ የካቲት 27 ቀን 2018 ዓ.ም የሚቆይ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ ግብር ተዘጋጅቷል።
ለተጎጂ ቤተሰቦች ተብሎ በተከፈተው የጋራ የባንክ አካውንት ድጋፍዎን ማድረግ ይችላሉ፦
💰 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፦ 1000742754247
💰 አቢሲኒያ ባንክ፦ 249319147
የፊታችን ማክሰኞ የካቲት 10 ቀን 2018 ዓ.ም ከቀኑ 11፡00 ጀምሮ በሚደረገው የቀጥታ ስርጭት ላይ በመሳተፍና ይህን መልዕክት ለሌሎች በማጋራት የድርሻዎን እንዲወጡ በትህትና እንጠይቃለን።
ፈጣሪ ለሟቾች መንግስተ ሰማያትን ያውርስልን፤ ለቤተሰቦቻቸውም መጽናናትን ይስጥልን!
#emergencyappeal #charityethiopia #supportfamilies #humanitarianaid #eotc #communitysupport #ethiopiahelp
Sponsored by
Surafel