1 month ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
1 month ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
ዛሬ ስቅለቱን እያሰብን የበረከት ስራ እንስራ የአባታችንን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
የ አባታችን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ ስጋውን የቆረሰውና ደሙን ያፈሰሰው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
የሰብአዊነት ጥሪ
ለኮንሶ ወገኖቻችን እንድረስላቸው!
#ethiopia | የጥንካሬና የታታሪነት ተምሳሌት የሆነው የኮንሶ ሕዝብ፣ በሰገን ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ምክንያት አስቸጋሪ መከራ ውስጥ ይገኛል።
ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው በሸራ ተጠልለው የነበሩ ወገኖች፣ በደረሰው ከባድ ዝናብና ጎርፍ መጠለያቸው በሙሉ ተወስዶባቸዋል።
በዚህ የክረምት ዝናብ ወቅት መጠለያ ማጣት የሕፃናትና የእናቶችን ሕይወት ለከፋ አደጋ አጋልጧል።
ኮንሶ ሁልጊዜም ለችግሮች አገር በቀል መፍትሔ በማምጣት የሚታወቅ ድንቅ ሕዝብ ነው። ዛሬ ግን ይህ የታታሪ ሕዝብ ልጆች የእኛን እጅ ይሻሉ።
የክልሉና የዞኑ መንግሥታት ዘላቂ ማቋቋሚያ ሥራ ቢጀምሩም፣ ወቅቱ አጣዳፊ በመሆኑ የእኛ ድጋፍ ወሳኝ ነው።
በሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ ስም በተከፈተው የባንክ አካውንት አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ከወገኖቻችን ጎን እንቁም፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000418082438
🔹 አድራሻ፦ የሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ
መከራን በጋራ ማለፍ ባህላችን ነው!
የቻልነውን በማበርከት፣ ካልቻልን ደግሞ ይህን መረጃ ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን።
ለጀግናው፤ ለታታሪው የኮንሶ ሕዝብ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
5,000.00 ( አምስት ሺህ ብር ) ድጋፍ አድርገናል።
እንመጣለን - ኾንሶ ኻኖ
#getu #savekonso #segenzuria #floodrelief #humanitariancall #ethiopiahelp #konsopeople #supportethiopia #emergencyaid #ኮንሶ #ሰገንዙሪያ #ሰብአዊነት #ድረሱልን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
ለኮንሶ ወገኖቻችን እንድረስላቸው!
#ethiopia | የጥንካሬና የታታሪነት ተምሳሌት የሆነው የኮንሶ ሕዝብ፣ በሰገን ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የጎርፍ አደጋ ምክንያት አስቸጋሪ መከራ ውስጥ ይገኛል።
ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በግጭት ምክንያት ተፈናቅለው በሸራ ተጠልለው የነበሩ ወገኖች፣ በደረሰው ከባድ ዝናብና ጎርፍ መጠለያቸው በሙሉ ተወስዶባቸዋል።
በዚህ የክረምት ዝናብ ወቅት መጠለያ ማጣት የሕፃናትና የእናቶችን ሕይወት ለከፋ አደጋ አጋልጧል።
ኮንሶ ሁልጊዜም ለችግሮች አገር በቀል መፍትሔ በማምጣት የሚታወቅ ድንቅ ሕዝብ ነው። ዛሬ ግን ይህ የታታሪ ሕዝብ ልጆች የእኛን እጅ ይሻሉ።
የክልሉና የዞኑ መንግሥታት ዘላቂ ማቋቋሚያ ሥራ ቢጀምሩም፣ ወቅቱ አጣዳፊ በመሆኑ የእኛ ድጋፍ ወሳኝ ነው።
በሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ ስም በተከፈተው የባንክ አካውንት አቅማችን የፈቀደውን በማድረግ ከወገኖቻችን ጎን እንቁም፦
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000418082438
🔹 አድራሻ፦ የሰገን ዙሪያ ወረዳ የመልሶ ማቋቋሚያ
መከራን በጋራ ማለፍ ባህላችን ነው!
የቻልነውን በማበርከት፣ ካልቻልን ደግሞ ይህን መረጃ ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን።
ለጀግናው፤ ለታታሪው የኮንሶ ሕዝብ Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ
5,000.00 ( አምስት ሺህ ብር ) ድጋፍ አድርገናል።
እንመጣለን - ኾንሶ ኻኖ
#getu #savekonso #segenzuria #floodrelief #humanitariancall #ethiopiahelp #konsopeople #supportethiopia #emergencyaid #ኮንሶ #ሰገንዙሪያ #ሰብአዊነት #ድረሱልን #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel