1 month ago
የወፍ ዋሻ ጥብቅ ደን ብሔራዊ ፓርክ ሆኖ እንዲተዳደር ተወሰነ
*******************
የአማራ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኘው የወፍ ዋሻ ጥብቅ ደን፣ ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በብሔራዊ ፓርኮች የአስተዳደር ሥርዓት እንዲመራ የቀረበውን የደንብ ረቂቅ ሙሉ በሙሉ አጽድቋል።
የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ኃላፊ አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ እንደገለጹት፤ የወፍ ዋሻ ጥብቅ ደን ከ8 ሺህ 732 ሄክታር በላይ ስፋት ያለው ሲሆን፣ በአንኮበር፣ በባሶና ወራና እንዲሁም በጣርማ በር ወረዳዎች በሚዋሰኑ 15 የገጠር ቀበሌዎች የተከበበ ደን ነው።
ጥብቅ ደኑ የበርካታ ብዝኃ-ሕይወት ሀብቶች መኖሪያ በመሆኑ፣ ጥበቃና ልማት እየተደረገለት ወደ ብሔራዊ ፓርክነት እንዲያድግ ተከታታይ ሳይንሳዊ ጥናቶች ሲካሄዱበት መቆየታቸውን ኃላፊው አብራርተዋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ጥብቅ ደኑ ያለውን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት መሠረት በማድረግ በርካታ የጥበቃና የልማት ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን የገለጹት አቶ ተስፋሁን፤ ስፍራው በክልሉና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮች ጋር እኩል ጥበቃና ልማት እንዲደረግለት የሚያስችል የጥበቃና ልማት ደንብ በማዘጋጀት ለክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት አቅርበው ሲያስፈጽሙ መቆየታቸውን ገልጸዋል።
አካባቢው በብሔራዊ ፓርክነት በይፋ ተመዝግቦ የቀጣይ የቱሪዝም ተስፋ እንዲሆን ውሳኔ በመተላለፉ፣ የባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ኃላፊ ለክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት የላቀ ምስጋና አቅርበዋል።
የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን በአሁኑ ወቅት በክልሉ ውስጥ አምስት ብሔራዊ ፓርኮችን እና ሰባት የማኅበረሰብ ጥብቅ ስፍራዎችን በበላይነት በማስተዳደር የጥበቃና ልማት ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል።
#ethiopia #northshewa #wofwashapark #nationalpark #biodiversity #ecotourism
*******************
የአማራ ክልል መሥተዳድር ምክር ቤት በሰሜን ሸዋ ዞን የሚገኘው የወፍ ዋሻ ጥብቅ ደን፣ ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በብሔራዊ ፓርኮች የአስተዳደር ሥርዓት እንዲመራ የቀረበውን የደንብ ረቂቅ ሙሉ በሙሉ አጽድቋል።
የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን ዋና ኃላፊ አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ እንደገለጹት፤ የወፍ ዋሻ ጥብቅ ደን ከ8 ሺህ 732 ሄክታር በላይ ስፋት ያለው ሲሆን፣ በአንኮበር፣ በባሶና ወራና እንዲሁም በጣርማ በር ወረዳዎች በሚዋሰኑ 15 የገጠር ቀበሌዎች የተከበበ ደን ነው።
ጥብቅ ደኑ የበርካታ ብዝኃ-ሕይወት ሀብቶች መኖሪያ በመሆኑ፣ ጥበቃና ልማት እየተደረገለት ወደ ብሔራዊ ፓርክነት እንዲያድግ ተከታታይ ሳይንሳዊ ጥናቶች ሲካሄዱበት መቆየታቸውን ኃላፊው አብራርተዋል።
ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ጥብቅ ደኑ ያለውን እምቅ የተፈጥሮ ሀብት መሠረት በማድረግ በርካታ የጥበቃና የልማት ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን የገለጹት አቶ ተስፋሁን፤ ስፍራው በክልሉና በሀገር አቀፍ ደረጃ ከሚገኙ ብሔራዊ ፓርኮች ጋር እኩል ጥበቃና ልማት እንዲደረግለት የሚያስችል የጥበቃና ልማት ደንብ በማዘጋጀት ለክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት አቅርበው ሲያስፈጽሙ መቆየታቸውን ገልጸዋል።
አካባቢው በብሔራዊ ፓርክነት በይፋ ተመዝግቦ የቀጣይ የቱሪዝም ተስፋ እንዲሆን ውሳኔ በመተላለፉ፣ የባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ ኃላፊ ለክልሉ መሥተዳድር ምክር ቤት የላቀ ምስጋና አቅርበዋል።
የአማራ ክልል የአካባቢ እና ደን ጥበቃ ባለሥልጣን በአሁኑ ወቅት በክልሉ ውስጥ አምስት ብሔራዊ ፓርኮችን እና ሰባት የማኅበረሰብ ጥብቅ ስፍራዎችን በበላይነት በማስተዳደር የጥበቃና ልማት ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል።
#ethiopia #northshewa #wofwashapark #nationalpark #biodiversity #ecotourism
3 months ago
ሰሜን ሽዋ በአምስት አመት ያስመዘገበው ውጤት
https://youtu.be/gAHKt6lrq...
#ethiopia #northshewa #pmabiyahmed #development #selfreliance
3 months ago
u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12dcu130eu127fu1295 u1260u122bu1237 u12e8u1218u1218u1308u1265 u1309u12deu12cbu1295 u12a0u134bu1325u1293u1208u127d
#ethiopia #northshewa #pmabiyahmed #development ","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"Hashtag","__isEntity":"Hashtag","url":"https://www.facebook.com/h...
ኢትዮጵያ ዜጎቿን በራሷ የመመገብ ጉዞዋን አፋጥናለች
#ethiopia #northshewa #pmabiyahmed #development
3 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የቤተ መቅደሱ መጋረጃ ፣ ምንጣፍ እንዲሁም ንዋየቅድሳቱ በመሉ ከጥቅም ውጪ ሆኗል የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ መቅደሱም ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
በሞቱ ህይወትን የሰጠን በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልንን የአባታችንን የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
አባቶችም በተማፅኖ የመንፈስ ቅዱስ ልጆቻቸውን እርዱን እያሉ ከፊታችን ቆመዋል!
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው በትንሳኤው ትንሳኤያችንን ያወጀልን መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
ዛሬ ስቅለቱን እያሰብን የበረከት ስራ እንስራ የአባታችንን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ በቀራንዮ አደባባይ ስጋውን የቆረሰው ፣ደሙን ያፈሰሰውና የእሾህ አክሊል የደፋው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
🏦 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
የ አባታችን መድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! 🙏✨
የወደቀውን ለማቅናት፣ የፈረሰውን ለመጠገን ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን እንረባረብ!
ከ60 አመት በላይ ያስቆጠረው በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን ዛሬ በከባድ ችግር ላይ ይገኛል። ከእድሜ ብዛት የተነሳ የቤተ መቅደሱ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው፣ ጣሪያውም በማፍሰሱ ምክንያት የአባታችን የመድኃኔዓለም ማደሪያ ሊወድቅ ጥቂት ቀርቶታል።
እንዴት መርዳት እንችላለን?
ስለ እኛ ስጋውን የቆረሰውና ደሙን ያፈሰሰው መድኃኔዓለም፣ ዛሬ የእኛን እጅ ይፈልጋል። ከ 200 ብር ጀምረን የአቅማችንን በመለገስ ይህንን ታሪካዊ መቅደስ ከመፍረስ እንታደግ።
የባንክ አካውንት (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - CBE)፦
1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤ/ክ)
📞 ለበለጠ መረጃ
+251-920-950007
(እባክዎን የክርስትና ስምዎን በቴሌግራም ወይም በዋትሳፕ በዚሁ ስልክ ይላኩላቸው በፀሎት ያስቧችኋል)
እባካችሁ ሼር (Share) በማድረግ ድምፅ ሁኑልኝ! 🙏⛪
#getu #medhanealem #savethechurch #northshewa #ethiopianorthodox #humanitariancall #heritageconservation #ethiopia #የመድኃኔዓለምቤት #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #ጥሪ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
🙏 አስቸኳይ የረድኤት ጥሪ የመድኃኔዓለምን ቤት ከመፍረስ እንታደግ! ✨
«እናንተ ባማረ ቤታችሁ ተቀምጣችሁ የእግዚአብሔር ታቦት በተጎሳቆለ ቤት መኖር ጊዜው ነውን?» (ሐጌ 1፡4)
በሰሜን ሸዋ ሀገረ ስብከት በቀይት ወረዳ የሚገኘው ባሶ ደንጎራ መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን በአሁኑ ወቅት እጅግ አሳሳቢ በሆነ አደጋ ላይ ይገኛል።
የቤተክርስቲያኑ ቋሚ ምሰሶዎች በምስጥ ተበልተው በማለቃቸው ህንጻው በማንኛውም ሰዓት የመፍረስ አደጋ ተደቅኖበታል።
ጣራው በማፍሰሱ ምክንያት ንዋያተ ቅድሳቱ በዝናብ እየበሰበሱና በአይጥ እየተበሉ ይገኛሉ።
ዛሬ የመድኃኔዓለም ዕለት ጥንተ ስቅለቱ እንደመሆኑ፣ ሁላችንም ኦርቶዶክሳውያን በቀራንዮ አደባባይ መከራ ተቀብሎ ነፍሱን አሳልፎ ለሰጠን ለአባታችን ለመድኃኔዓለም ስንል ቢያንስ ከ200 ብር ጀምሮ፤ የፈቀደውን ያህል በመለገስ ይህንን ታሪካዊ ደብር ከመፍረስ እንታደግ።
🔹 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000756255626
(መለጥ ደብረ ፀሐይ መድኃኔዓለም ቤተክርስቲያን)
📞 ለበለጠ መረጃ፦
0920950007
የመድኃኔዓለም ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን! መረጃውን ሼር (Share) በማድረግ ለወገኖቻችን ድምፅ እንሁን።
#getu #medhanealem #orthodoxtewahedo #churchrestoration #northshewa #ethiopia #spiritualcall #bassodengora #መድኃኔዓለም #የረድኤትጥሪ #ሰሜንሸዋ #ቤተክርስቲያን #በረከት #ጌጡተመስገን #getutemesgen
Sponsored by
Surafel
Comments