23 hours ago
(ዘ-ሐበሻ ስፖርት) የካርሎ አንቸሎቲ የጋዜጣዊ መግለጫ ሊጠናቀቅ ሲል.. ጣሊያናዊው አሰልጣኝ ሁሌም በሚታወቁበት የሰከነ እና ጥልቅ በሆነ መንገድ ማንም ሊያነሳው ያልደፈረውን ጉዳይ አንስተው መናገር ጀመሩ። በግንቦት ወር መገባደጃ ላይ ብራዚል ከፓናማ ጋር ለምታደርገው የወዳጅነት ጨዋታ አስቀድሞ፣ አዲሱ የብራዚል ብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ አንቸሎቲ እንዲህ አሉ፡...
"ሰዎች አሁን ላይ ብራዚል ኮከብ ተጫዋች የላትም ሲሉ እሰማለሁ። ምናልባት እውነት ሊሆን ይችላል። እንደ ፔሌ፣ ሮማሪዮ ወይም ሮናልዶ አይነት ተጫዋች ላይኖረን ይችላል፤ ነገር ግን የጋራ ኃላፊነት ስሜት ሊኖረን ይችላል፣ ያ ደግሞ እጅግ ኃይለኛ መሳሪያ ነው።"
ይህ የአንቸሎቲ ንግግር የብዙዎችን ቀልብ የሳበው፣ የሪያል ማድሪዱ ኮከብ ቪኒሽየስ ጁኒየር እስካሁን ድረስ የብሔራዊ ቡድኑ የማይነካ መሪ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ... በተግባር ግን ያ ባለመሆኑ ነው። በ2022ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በክሮኤሺያ በመለያ ምት ተሸንፈው ከወጡ ከአራት ዓመታት በኋላም.... በ25 ዓመቱ አጥቂ ላይ አሁንም በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
ይህ ጥርጣሬ ምን ያህል ከፍ እንዳለ ለማሳየት... በመጋቢት ወር ብራዚል በፈረንሳይ 2ለ1 መሸነፏን ተከትሎ፣ በሀገሪቱ የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ "ቪኒሽየስ በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ መካተት ይገባዋል ወይ?" የሚል የከረረ ክርክር እስከመክፈት ደርሷል። በክለብ ደረጃ ለቪኒሽየስ እጅግ ስኬታማ ጊዜያትን ያመጣው እና ትልቅ ተጽዕኖ የፈጠረው አንቸሎቲ ብሔራዊ ቡድኑን ቢረከብም፣ "ቪኒሽየስ በሪያል ማድሪድ የሚያሳየውን ድንቅ አቋም ለምን በብሔራዊ ቡድን መድገም አቃተው?" የሚለው ጥያቄ አሁንም እንደ ጥላ እየተከተለው ነው።
በእርግጥም ቪኒሽየስ በዚህ የዓለም ዋንጫ ዑደት ውስጥ በብሔራዊ ቡድኑ ብዙ የግብ ተሳትፎ ያደረገ ተጫዋች ነው፤ ሆኖም በ28 ጨዋታዎች 7 ግቦችን እና 6 አሲስቶችን ብቻ ማስመዝገቡ ለሱ ደረጃ አነስተኛ ነው። በ2018 እና 2022 የዓለም ዋንጫዎች የብራዚል ብሔራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ የነበረው ክሌበር ዣቪየር ይህንን ሲያብራራ "በክለብ ደረጃ የምታሳየውን አቋም በብሔራዊ ቡድን መድገም እጅግ ከባድ ነው። ክለብ ውስጥ የተለየ ልምምድ፣ የተለየ የጨዋታ መንገድ እና የዕለት ተዕለት ቆይታ አለ። ግልጹ ምሳሌ የሜሲ እና የአርጀንቲና ጉዳይ ነው። ሜሲ ሁሌም ይተች ነበር፣ ሊሳካለት የቻለው በ2022 ነው። ምክንያቱም አርጀንቲና ቡድን መገንባት ስለቻለች ነው። ለተጫዋች ተገቢውን መዋቅር መፍጠር ወሳኝ ነው" ይላል።
ቪኒሽየስም ይህንን እውነታ አይክድም። በቅርቡ ለካዜ ቲቪ በሰጠው ቃለ ምልልስ ላይ፣ "በክለብ ውስጥ በየሶስት ቀኑ አዲስ ዕድል አለ። ከ10 ጨዋታዎች ሁለቱን መጥፎ ብጫወት ማንም ብዙ አያወራም። በብሔራዊ ቡድን ግን በአንድ ጨዋታ እና በሌላኛው መካከል ያለው ጊዜ ረጅም ነው፤ ጫናውም ሁልጊዜ ከፍተኛ ነው። ሰዎች ሁሌም በምርጥ አቋሜ ላይ እንድገኝ ይጠብቃሉ። ነገር ግን ወደ ዓለም ዋንጫ ሄጄ አራት ወይም አምስት ግቦችን አግብቼ ሻምፒዮን ብንሆን፣ ታሪኩ ሙሉ በሙሉ ይቀየራል። ያኔ መጥፎ በተጫወትኩባቸው ጨዋታዎች ላይ እንኳን ለዓለም ዋንጫ እየተዘጋጀሁ እንደነበር አድርገው ያወራሉ" ብሏል።
ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን መጫወት ለቪኒሽየስ ቀላል ሆኖ አያውቅም። አንድ የቀድሞ የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ እንዳሉት፣ የ2024 የባሎን ዶር ሁለተኛ ደረጃን የያዘው ቪኒሽየስ፣ "ሁሌም ዋናው ተዋናይ የመሆን ከፍተኛ ጉጉት" ያጠቃዋል። ቪኒሽየስ በሙያ ዘመኑ ሁሉ የለመደውም ይሄንኑ የዋና ተዋናይነት ቦታ ነው።
ወደ ሁለተኛው የዓለም ዋንጫው ሲያቀና... ቪኒሽየስ 14 የንግድ ስምምነቶች ያሉት ሲሆን፣ ይህ ከማንኛውም ብራዚላዊ ተጫዋች የላቀ ነው። ከሜዳ ውጪ ይህ ሁሉ ስኬት ቢኖረውም፣ አሁንም ድረስ ኔማር ከብራዚል እግር ኳስ አፍቃሪ ህዝብ ጋር ያለውን አይነት ጥልቅ ስሜታዊ ቁርኝት እና ፍቅር ማግኘት አልቻለም። ይህ ሁኔታ እጅግ አስገራሚ ነው፤ አንደኛው (ኔማር) ኮከብነቱ እያለፈ ቢሆንም አሁንም በህዝቡ ልብ ውስጥ አለ፤ ሌላኛው (ቪኒሽየስ) ደግሞ በብቃቱ ጣሪያ ላይ ቢሆንም ያንን የህዝብ ፍቅር አላገኘም።
የግብይት ባለሙያ እና የቀድሞው የኔማር አማካሪ ኤድዋርዶ ሙሳ ይህንን ሲያብራራ፣ "ቪኒሽየስ በብራዚል ደጋፊዎች ይወደዳል፤ ነገር ግን እንደ ኔማር አይደለም። ኔማር አስቀድሞ በብሔራዊ ቡድኑ ግልጽ የሆነ ታሪክ (Legacy) ሰርቷል፤ የዘመናት ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ነው። ቪኒሽየስ ግን በሪያል ማድሪድ ያሳየውን ብቃት በብሔራዊ ቡድን ገና አላሳየም። ሌላው ነጥብ፣ ኔማር በሳንቶስ ቆይታው ብራዚላውያን በየሳምንቱ አስደናቂ ብቃቱን ይመለከቱ ነበር። ቪኒሽየስ ግን በፍላሜንጎ ቋሚ ተሰላፊ እንኳ ሳይሆን ነው በልጅነቱ ሀገር ለቆ የወጣው" ይላል።
ዳታፎልሃ የተሰኘው የብራዚል የምርምር ተቋም ባወጣው መረጃ፣ አሁንም 53 በመቶ የሚሆኑ ደጋፊዎች አንጋፋው ኔማር በዓለም ዋንጫው ስኳድ ውስጥ መካተቱን ይደግፋሉ።
"አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው"
የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቪኒሽየስን የብሔራዊ ቡድኑ ማዕከል ለማድረግ ብዙ ጥረት አድርጓል። ባለፈው መጋቢት ወር ሮድሪጎ በጉዳት ከዓለም ዋንጫው ውጪ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ ዝነኛዋን ቁጥር 10 ማልያ ለቪኒሽየስ ሰጥተውት ነበር። ዓላማው ግልጽ ነበር... ቪኒሽየስ የብራዚል ፊት እንዲሆን ማድረግ። ነገር ግን ኔማር ባልተጠበቀ ሁኔታ ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ሲመለስ፣ የ34 ዓመቱ የሳንቶስ አጥቂ ዳግም የቁጥር 10 ማልያውን ተረክቧል።
ምንም እንኳን ኔማር ማልያውን ቢወስድም፣...በቅርብ ጊዜያት እያስተናገደው ያለው ተደጋጋሚ የአካል ብቃት ችግር ቀድሞ ይጣልበት የነበረውን ተስፋ አደብዝዞታል። አሁን የብዙዎች አይን ያረፈው ቪኒሽየስ ላይ ነው። ብራዚል 6ኛዋን የዓለም ዋንጫ ለማንሳት በምታደርገው ጉዞ ላይ ቪኒሽየስ የጥርጣሬ ደመናን ገፎ ደምቆ መውጣት ይኖርበታል።
ቪኒሽየስም ለዚህ የትኩረት ማዕከልነት ዝግጁ መሆኑን ይናገራል። "አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው፤ ምክንያቱም በሪያል ማድሪድ አምስት ወይም ስድስት ምርጥ የውድድር ዘመናትን አሳልፌያለሁ፣ ከዓለማችን ምርጥ ተጫዋቾች ተርታም ተሰልፌያለሁ። ይህ ደግሞ በተፈጥሮ ተጨማሪ ኃላፊነት ያመጣል። እኔም የምፈልገው ይሄንኑ ኃላፊነት ነው። አቅሜ የት ድረስ እንደሆነ አውቃለሁ፤ ምክንያቱም የኔ ጣሪያ ሁሌም በጣም ከፍተኛ ነው" በማለት ቆራጥነቱን አሳይቷል። ይህ የዓለም ዋንጫ ቪኒሽየስ የብራዚል ደጋፊዎችን ልብ ሙሉ በሙሉ የሚያሸንፍበት ይሆን? ጊዜ የሚመልሰው ይሆናል።
"ሰዎች አሁን ላይ ብራዚል ኮከብ ተጫዋች የላትም ሲሉ እሰማለሁ። ምናልባት እውነት ሊሆን ይችላል። እንደ ፔሌ፣ ሮማሪዮ ወይም ሮናልዶ አይነት ተጫዋች ላይኖረን ይችላል፤ ነገር ግን የጋራ ኃላፊነት ስሜት ሊኖረን ይችላል፣ ያ ደግሞ እጅግ ኃይለኛ መሳሪያ ነው።"
ይህ የአንቸሎቲ ንግግር የብዙዎችን ቀልብ የሳበው፣ የሪያል ማድሪዱ ኮከብ ቪኒሽየስ ጁኒየር እስካሁን ድረስ የብሔራዊ ቡድኑ የማይነካ መሪ ይሆናል ተብሎ ሲጠበቅ... በተግባር ግን ያ ባለመሆኑ ነው። በ2022ቱ የዓለም ዋንጫ ሩብ ፍጻሜ በክሮኤሺያ በመለያ ምት ተሸንፈው ከወጡ ከአራት ዓመታት በኋላም.... በ25 ዓመቱ አጥቂ ላይ አሁንም በርካታ ጥያቄዎች ይነሳሉ።
ይህ ጥርጣሬ ምን ያህል ከፍ እንዳለ ለማሳየት... በመጋቢት ወር ብራዚል በፈረንሳይ 2ለ1 መሸነፏን ተከትሎ፣ በሀገሪቱ የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች ላይ "ቪኒሽየስ በመጀመሪያ አሰላለፍ ውስጥ መካተት ይገባዋል ወይ?" የሚል የከረረ ክርክር እስከመክፈት ደርሷል። በክለብ ደረጃ ለቪኒሽየስ እጅግ ስኬታማ ጊዜያትን ያመጣው እና ትልቅ ተጽዕኖ የፈጠረው አንቸሎቲ ብሔራዊ ቡድኑን ቢረከብም፣ "ቪኒሽየስ በሪያል ማድሪድ የሚያሳየውን ድንቅ አቋም ለምን በብሔራዊ ቡድን መድገም አቃተው?" የሚለው ጥያቄ አሁንም እንደ ጥላ እየተከተለው ነው።
በእርግጥም ቪኒሽየስ በዚህ የዓለም ዋንጫ ዑደት ውስጥ በብሔራዊ ቡድኑ ብዙ የግብ ተሳትፎ ያደረገ ተጫዋች ነው፤ ሆኖም በ28 ጨዋታዎች 7 ግቦችን እና 6 አሲስቶችን ብቻ ማስመዝገቡ ለሱ ደረጃ አነስተኛ ነው። በ2018 እና 2022 የዓለም ዋንጫዎች የብራዚል ብሔራዊ ቡድን ምክትል አሰልጣኝ የነበረው ክሌበር ዣቪየር ይህንን ሲያብራራ "በክለብ ደረጃ የምታሳየውን አቋም በብሔራዊ ቡድን መድገም እጅግ ከባድ ነው። ክለብ ውስጥ የተለየ ልምምድ፣ የተለየ የጨዋታ መንገድ እና የዕለት ተዕለት ቆይታ አለ። ግልጹ ምሳሌ የሜሲ እና የአርጀንቲና ጉዳይ ነው። ሜሲ ሁሌም ይተች ነበር፣ ሊሳካለት የቻለው በ2022 ነው። ምክንያቱም አርጀንቲና ቡድን መገንባት ስለቻለች ነው። ለተጫዋች ተገቢውን መዋቅር መፍጠር ወሳኝ ነው" ይላል።
ቪኒሽየስም ይህንን እውነታ አይክድም። በቅርቡ ለካዜ ቲቪ በሰጠው ቃለ ምልልስ ላይ፣ "በክለብ ውስጥ በየሶስት ቀኑ አዲስ ዕድል አለ። ከ10 ጨዋታዎች ሁለቱን መጥፎ ብጫወት ማንም ብዙ አያወራም። በብሔራዊ ቡድን ግን በአንድ ጨዋታ እና በሌላኛው መካከል ያለው ጊዜ ረጅም ነው፤ ጫናውም ሁልጊዜ ከፍተኛ ነው። ሰዎች ሁሌም በምርጥ አቋሜ ላይ እንድገኝ ይጠብቃሉ። ነገር ግን ወደ ዓለም ዋንጫ ሄጄ አራት ወይም አምስት ግቦችን አግብቼ ሻምፒዮን ብንሆን፣ ታሪኩ ሙሉ በሙሉ ይቀየራል። ያኔ መጥፎ በተጫወትኩባቸው ጨዋታዎች ላይ እንኳን ለዓለም ዋንጫ እየተዘጋጀሁ እንደነበር አድርገው ያወራሉ" ብሏል።
ለብራዚል ብሔራዊ ቡድን መጫወት ለቪኒሽየስ ቀላል ሆኖ አያውቅም። አንድ የቀድሞ የብሔራዊ ቡድን አሰልጣኝ እንዳሉት፣ የ2024 የባሎን ዶር ሁለተኛ ደረጃን የያዘው ቪኒሽየስ፣ "ሁሌም ዋናው ተዋናይ የመሆን ከፍተኛ ጉጉት" ያጠቃዋል። ቪኒሽየስ በሙያ ዘመኑ ሁሉ የለመደውም ይሄንኑ የዋና ተዋናይነት ቦታ ነው።
ወደ ሁለተኛው የዓለም ዋንጫው ሲያቀና... ቪኒሽየስ 14 የንግድ ስምምነቶች ያሉት ሲሆን፣ ይህ ከማንኛውም ብራዚላዊ ተጫዋች የላቀ ነው። ከሜዳ ውጪ ይህ ሁሉ ስኬት ቢኖረውም፣ አሁንም ድረስ ኔማር ከብራዚል እግር ኳስ አፍቃሪ ህዝብ ጋር ያለውን አይነት ጥልቅ ስሜታዊ ቁርኝት እና ፍቅር ማግኘት አልቻለም። ይህ ሁኔታ እጅግ አስገራሚ ነው፤ አንደኛው (ኔማር) ኮከብነቱ እያለፈ ቢሆንም አሁንም በህዝቡ ልብ ውስጥ አለ፤ ሌላኛው (ቪኒሽየስ) ደግሞ በብቃቱ ጣሪያ ላይ ቢሆንም ያንን የህዝብ ፍቅር አላገኘም።
የግብይት ባለሙያ እና የቀድሞው የኔማር አማካሪ ኤድዋርዶ ሙሳ ይህንን ሲያብራራ፣ "ቪኒሽየስ በብራዚል ደጋፊዎች ይወደዳል፤ ነገር ግን እንደ ኔማር አይደለም። ኔማር አስቀድሞ በብሔራዊ ቡድኑ ግልጽ የሆነ ታሪክ (Legacy) ሰርቷል፤ የዘመናት ከፍተኛ ግብ አስቆጣሪ ነው። ቪኒሽየስ ግን በሪያል ማድሪድ ያሳየውን ብቃት በብሔራዊ ቡድን ገና አላሳየም። ሌላው ነጥብ፣ ኔማር በሳንቶስ ቆይታው ብራዚላውያን በየሳምንቱ አስደናቂ ብቃቱን ይመለከቱ ነበር። ቪኒሽየስ ግን በፍላሜንጎ ቋሚ ተሰላፊ እንኳ ሳይሆን ነው በልጅነቱ ሀገር ለቆ የወጣው" ይላል።
ዳታፎልሃ የተሰኘው የብራዚል የምርምር ተቋም ባወጣው መረጃ፣ አሁንም 53 በመቶ የሚሆኑ ደጋፊዎች አንጋፋው ኔማር በዓለም ዋንጫው ስኳድ ውስጥ መካተቱን ይደግፋሉ።
"አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው"
የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን ቪኒሽየስን የብሔራዊ ቡድኑ ማዕከል ለማድረግ ብዙ ጥረት አድርጓል። ባለፈው መጋቢት ወር ሮድሪጎ በጉዳት ከዓለም ዋንጫው ውጪ መሆኑ ሲረጋገጥ፣ ዝነኛዋን ቁጥር 10 ማልያ ለቪኒሽየስ ሰጥተውት ነበር። ዓላማው ግልጽ ነበር... ቪኒሽየስ የብራዚል ፊት እንዲሆን ማድረግ። ነገር ግን ኔማር ባልተጠበቀ ሁኔታ ወደ ብሔራዊ ቡድኑ ሲመለስ፣ የ34 ዓመቱ የሳንቶስ አጥቂ ዳግም የቁጥር 10 ማልያውን ተረክቧል።
ምንም እንኳን ኔማር ማልያውን ቢወስድም፣...በቅርብ ጊዜያት እያስተናገደው ያለው ተደጋጋሚ የአካል ብቃት ችግር ቀድሞ ይጣልበት የነበረውን ተስፋ አደብዝዞታል። አሁን የብዙዎች አይን ያረፈው ቪኒሽየስ ላይ ነው። ብራዚል 6ኛዋን የዓለም ዋንጫ ለማንሳት በምታደርገው ጉዞ ላይ ቪኒሽየስ የጥርጣሬ ደመናን ገፎ ደምቆ መውጣት ይኖርበታል።
ቪኒሽየስም ለዚህ የትኩረት ማዕከልነት ዝግጁ መሆኑን ይናገራል። "አሁን ሁሉም የሚያወራው ስለእኔ ነው፤ ምክንያቱም በሪያል ማድሪድ አምስት ወይም ስድስት ምርጥ የውድድር ዘመናትን አሳልፌያለሁ፣ ከዓለማችን ምርጥ ተጫዋቾች ተርታም ተሰልፌያለሁ። ይህ ደግሞ በተፈጥሮ ተጨማሪ ኃላፊነት ያመጣል። እኔም የምፈልገው ይሄንኑ ኃላፊነት ነው። አቅሜ የት ድረስ እንደሆነ አውቃለሁ፤ ምክንያቱም የኔ ጣሪያ ሁሌም በጣም ከፍተኛ ነው" በማለት ቆራጥነቱን አሳይቷል። ይህ የዓለም ዋንጫ ቪኒሽየስ የብራዚል ደጋፊዎችን ልብ ሙሉ በሙሉ የሚያሸንፍበት ይሆን? ጊዜ የሚመልሰው ይሆናል።
3 days ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
Sponsored by
Surafel
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
28 days ago
A day to remember! The Ethiopian Airlines historic 8km run was just as vibrant and successful as our 80-year journey. Starting from the Old Airport and finishing at our Headquarters, the event perfectly mirrored the vibrant legacy of our airline. Thank you to everyone who participated and made this milestone a part of your own history. Congratulations to all the winners! #flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
1 month ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
1 month ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
1 month ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
1 month ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
Sponsored by
Surafel
1 month ago
Ethiopian Airlines celebrates its 80th anniversary with a Static Airshow and a Global Cultural Day. The events were graced by His Excellency Dr. Alemu Sime Transport and logistics Minister, high level government officials, ambassadors, board members, Mr. Mesfin Tasew Ethiopian Airlines Group CEO, and the airline’s executives.
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
The two events highlighted the airlines’ eight decades of fleet legacy and its role as a significant link, fostering global cultural exchange. #flyethiopian #80yearsofexcellence
1 month ago
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት
𝐄𝐢𝐠𝐡𝐭𝐲 𝐲𝐞𝐚𝐫𝐬 𝐨𝐟 𝐮𝐧𝐢𝐭𝐲, 𝐨𝐧𝐞 𝐬𝐭𝐚𝐦𝐩 𝐟𝐨𝐫 𝐭𝐡𝐞 𝐟𝐮𝐭𝐮𝐫𝐞.
Issued by Ethiopost to honor the 80th Anniversary of the United Nations and Ethiopia’s proud legacy as a founding member — under the theme “To Live Together in Peace.”
1 month ago
የሲኤንኤን (CNN) መስራች ቴድ ተርነር አረፉ
#ethiopia | የዓለማችንን የዜና አቀራረብ እና የሚዲያ አጠቃቀም የቀየሩት ዝነኛው ባለሀብት ቴድ ተርነር በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተቋማቸው ሲኤንኤን (CNN) አረጋግጧል።
በፈረንጆቹ 1980 የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ጣቢያ በመመስረት የሚታወቁት ተርነር፣ በወቅቱ የማይታሰብ የነበረውን የ"ቀጥታ ስርጭት" የዜና ጥበብ ለዓለም በማስተዋወቅ የሚዲያ ታሪክን የለወጡ ታላቅ ሰው ነበሩ።
ዜና በየሰዓቱ እና በየደቂቃው ለዓለም መድረስ እንዳለበት በማመን የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ኔትወርክ መስርተዋል።
ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) 1 ቢሊዮን ዶላር በመለገስ በሰብአዊ መብት እና በአካባቢ ጥበቃ ላይ ከፍተኛ አሻራ አሳርፈዋል።
ከተለያዩ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በተጨማሪ በስፖርቱ ዓለምም እንደ አትላንታ ብሬቭስ ያሉ ተቋማት ባለቤት በመሆን ስማቸው ገዝፎ የሚነሳ ሰው ነበሩ።
ቴድ ተርነር በቢዝነስና በሚዲያ ዓለም ካሳዩት ብቃት ባሻገር፣ በግልጽ የመናገር ስልታቸውና በፈጠራ የታጀበ አመራራቸው በብዙዎች ዘንድ ዘላቂ ክብርን አትርፎላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#tedturner #cnn #mediaicon #legacy #breakingnews #restinpeace #ethiopia #የሚዲያ_ታሪክ
#ethiopia | የዓለማችንን የዜና አቀራረብ እና የሚዲያ አጠቃቀም የቀየሩት ዝነኛው ባለሀብት ቴድ ተርነር በ87 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ተቋማቸው ሲኤንኤን (CNN) አረጋግጧል።
በፈረንጆቹ 1980 የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ጣቢያ በመመስረት የሚታወቁት ተርነር፣ በወቅቱ የማይታሰብ የነበረውን የ"ቀጥታ ስርጭት" የዜና ጥበብ ለዓለም በማስተዋወቅ የሚዲያ ታሪክን የለወጡ ታላቅ ሰው ነበሩ።
ዜና በየሰዓቱ እና በየደቂቃው ለዓለም መድረስ እንዳለበት በማመን የመጀመሪያውን የ24 ሰዓት የዜና ኔትወርክ መስርተዋል።
ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት (UN) 1 ቢሊዮን ዶላር በመለገስ በሰብአዊ መብት እና በአካባቢ ጥበቃ ላይ ከፍተኛ አሻራ አሳርፈዋል።
ከተለያዩ የቴሌቪዥን ጣቢያዎች በተጨማሪ በስፖርቱ ዓለምም እንደ አትላንታ ብሬቭስ ያሉ ተቋማት ባለቤት በመሆን ስማቸው ገዝፎ የሚነሳ ሰው ነበሩ።
ቴድ ተርነር በቢዝነስና በሚዲያ ዓለም ካሳዩት ብቃት ባሻገር፣ በግልጽ የመናገር ስልታቸውና በፈጠራ የታጀበ አመራራቸው በብዙዎች ዘንድ ዘላቂ ክብርን አትርፎላቸዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu
#tedturner #cnn #mediaicon #legacy #breakingnews #restinpeace #ethiopia #የሚዲያ_ታሪክ
2 months ago
Ethiopia's Diplomatic Influence on the Rise, Foreign Ministry Reports
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
#fastmereja | The Ministry of Foreign Affairs (MoFA) has announced that recent diplomatic activities have significantly bolstered Ethiopia’s international standing and secured its national interests.
In a press briefing today, MoFA Spokesperson Ambassador Nebiat Getachew highlighted that official visits by the Presidents of Burundi, Liberia, South Sudan, and Mozambique have confirmed Ethiopia’s growing regional influence. During these summits, agreements were signed to share Ethiopia's expertise in agriculture, the Green Legacy Initiative, Artificial Intelligence (AI), and digitization.
High-level delegations from Europe and beyond have expressed strong interest in collaborating with Ethiopia in renewable energy, mining, and tourism.
Ethiopia’s April chairmanship of the AU Peace and Security Council was utilized to showcase the country’s leadership in AI development as a model for Africa.
Regarding recent attacks on citizens in South Africa, the government is monitoring the situation through its embassy in Pretoria, expecting local authorities to hold perpetrators accountable. Efforts also continue to support citizens in Saudi Arabia.
"The diplomatic activities undertaken have confirmed the diplomatic demand for Ethiopia, which is currently passing through a phase of holistic transformation." Ambassador Nebiat Getachew
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ከመቃብር በላይ የሚውል መልካም ስም
በአሰላ የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ መታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ!
#ethiopia | ባለፉት ጥቂት ሰዓታት በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ አንድ ታሪካዊ ክስተት ተከናውኗል።
በሀገርና በቤተክርስቲያን ዘንድ እጅግ የሚከበሩትና "መጋቤ በረከት" የሚል ማዕረግ የተሰጣቸው የታላቁ አባት የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ የመታሰቢያ ህንፃ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
የልጆች ስጦታ፦
እኚህ ታላቅ አባት ካረፉ አንድ ዓመት ሲሞላቸው ልጆቻቸው ከአባታቸው የተረከቡትን በጎነት ለታሪክ እንዲተርፍ ከ62 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን ባለ ሁለት ወለል ሙዚየም ገንብተው ለምረቃ አብቅተዋል።
"ጊዳድ" መጽሐፍ፦
የአባታቸውን የህይወት ጉዞ፣ የንግድ ስኬትና የቤተሰብ አመራር ጥበብ የሚዳስሰው "ጊዳድ" የተሰኘው መጽሐፍ በጸሐፊ ሌሊሳ ኢድሪስ ተዘጋጅቶ በአማርኛና በአፋን ኦሮሞ ለንባብ በቅቷል።
ታሪካዊ ምስክርነት፦
ሙዚየሙ የአባቱን መልካም ስራዎች የሚገልጹ ፎቶግራፎች፣ ቁሳቁሶችና መረጃዎችን የያዘ ሲሆን፤ አዳራሽና ቢሮዎችንም ያካተተ ዘመናዊ ህንፃ ነው።
መጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ (1949 - 2017 ዓ.ም)
በአርሲ ዞን ተወልደው በንግዱ ዓለም ስኬታማ የነበሩ ሲሆን፤ አምስት ልጆችን በስነ-ምግባር አሳድገው ለሀገር ያበቁ ታላቅ አባት ናቸው።
በቤተክርስቲያን ግንባታ፣ በማህበራዊ ልማትና በሽምግልና ስራቸው "የቱሩፋት አበጋዝ" ተብለው ይወደሳሉ።
እውነትን በመናገርና ችግረኞችን በመርዳት የሚታወቁት እኚህ አባት፣ በ68 ዓመታቸው ሚያዚያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ማረፋቸው ይታወሳል።
ሀብት ለራስ ብቻ ሳይሆን እንዲህ ለታሪክና ለወገን ሲተርፍ ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል። የመጋቤ በረከት ግርማ ልጆች ለአባታቸው ያደረጉት ይህ ተግባር፣ ማንኛውም ሰው በህይወት ዘመኑ የሚዘራው በጎነት እንዲህ በክብር እንደሚታጨድ ማሳያ ነው። አሰላ ዛሬ የአንድ ብርቱ አባት ታሪክ ህያው ሆኖ ሲታደስ ውላለች!
መልካም ስራ ከመቃብር በላይ ይውላል!
#getu #megabebereketgirma #asella #legacy #gidatbook #ethiopianhistory #ethiopianorthodox #arsi #inspiration #መጋቤበረከትግርማ #አሰላ #ታሪክ #ጊዳድ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
በአሰላ የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ መታሰቢያ ሙዚየም ተመረቀ!
#ethiopia | ባለፉት ጥቂት ሰዓታት በአርሲ ዞን አሰላ ከተማ ደብረ ብስራት ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን ግቢ ውስጥ አንድ ታሪካዊ ክስተት ተከናውኗል።
በሀገርና በቤተክርስቲያን ዘንድ እጅግ የሚከበሩትና "መጋቤ በረከት" የሚል ማዕረግ የተሰጣቸው የታላቁ አባት የመጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ የመታሰቢያ ህንፃ ሙዚየም በታላቅ ድምቀት ተመርቋል።
የልጆች ስጦታ፦
እኚህ ታላቅ አባት ካረፉ አንድ ዓመት ሲሞላቸው ልጆቻቸው ከአባታቸው የተረከቡትን በጎነት ለታሪክ እንዲተርፍ ከ62 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበትን ባለ ሁለት ወለል ሙዚየም ገንብተው ለምረቃ አብቅተዋል።
"ጊዳድ" መጽሐፍ፦
የአባታቸውን የህይወት ጉዞ፣ የንግድ ስኬትና የቤተሰብ አመራር ጥበብ የሚዳስሰው "ጊዳድ" የተሰኘው መጽሐፍ በጸሐፊ ሌሊሳ ኢድሪስ ተዘጋጅቶ በአማርኛና በአፋን ኦሮሞ ለንባብ በቅቷል።
ታሪካዊ ምስክርነት፦
ሙዚየሙ የአባቱን መልካም ስራዎች የሚገልጹ ፎቶግራፎች፣ ቁሳቁሶችና መረጃዎችን የያዘ ሲሆን፤ አዳራሽና ቢሮዎችንም ያካተተ ዘመናዊ ህንፃ ነው።
መጋቤ በረከት ግርማ ደምሴ (1949 - 2017 ዓ.ም)
በአርሲ ዞን ተወልደው በንግዱ ዓለም ስኬታማ የነበሩ ሲሆን፤ አምስት ልጆችን በስነ-ምግባር አሳድገው ለሀገር ያበቁ ታላቅ አባት ናቸው።
በቤተክርስቲያን ግንባታ፣ በማህበራዊ ልማትና በሽምግልና ስራቸው "የቱሩፋት አበጋዝ" ተብለው ይወደሳሉ።
እውነትን በመናገርና ችግረኞችን በመርዳት የሚታወቁት እኚህ አባት፣ በ68 ዓመታቸው ሚያዚያ 19 ቀን 2017 ዓ.ም ማረፋቸው ይታወሳል።
ሀብት ለራስ ብቻ ሳይሆን እንዲህ ለታሪክና ለወገን ሲተርፍ ትልቅ ትርጉም ይኖረዋል። የመጋቤ በረከት ግርማ ልጆች ለአባታቸው ያደረጉት ይህ ተግባር፣ ማንኛውም ሰው በህይወት ዘመኑ የሚዘራው በጎነት እንዲህ በክብር እንደሚታጨድ ማሳያ ነው። አሰላ ዛሬ የአንድ ብርቱ አባት ታሪክ ህያው ሆኖ ሲታደስ ውላለች!
መልካም ስራ ከመቃብር በላይ ይውላል!
#getu #megabebereketgirma #asella #legacy #gidatbook #ethiopianhistory #ethiopianorthodox #arsi #inspiration #መጋቤበረከትግርማ #አሰላ #ታሪክ #ጊዳድ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
አዲስ አበባን የአህጉሪቱ የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የሚያደርገው ታላቁ ፌስቲቫል ይፋ ሆነ!
#fastmereja :"የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ታላቁ የክራፍት አዲስ(CRAFT Addis 2026) ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም.ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
በዘሌማን (Zeleman) ኮሚኒኬሽን አዘጋጅነት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ፍሎዉለስ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር የሚቀርበው ይህ መድረክ፤ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽንን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና ንጉሥ ማልትን በአጋርነት ያሳተፈ ሲሆን፣ ዓላማውም የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት፣ “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ የለውጥ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው 'የክብርኮንሰርት' (Legacy Concert) ሲሆን ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡበት እንዲሁም ፈጣሪዎችን በቀጥታ ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ "የክራፍት ገበያ" ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ የፈጠራ ባለሙያዎች እና በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መካከል ከ100 በላይ የንግድ ስምምነቶች እንዲፈረሙ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን በተጨማሪም ባለሙያዎች ሥራቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያቀርቡ የሚያስችል የዲጂታል የሥራ ዕድል መድረክ(Digital Freelance Platform) ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
#fastmereja :"የሥነ-ፈጠራ ጥበባት ለለውጥ" በሚል መሪ ታላቁ የክራፍት አዲስ(CRAFT Addis 2026) ፌስቲቫል ከሚያዝያ 22 እስከ 24 ቀን 2018 ዓ.ም.ለሶስት ተከታታይ ቀናት በአድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም እንደሚካሄድ በዛሬዉ እለት በተሰጠ መግለጫ ተገለፀ።
በዘሌማን (Zeleman) ኮሚኒኬሽን አዘጋጅነት ከአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽን እና ፍሎዉለስ ኤቨንትስ ጋር በመተባበር የሚቀርበው ይህ መድረክ፤ የአዲስ አበባ ቱሪዝም ኮሚሽንን፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን እና ንጉሥ ማልትን በአጋርነት ያሳተፈ ሲሆን፣ ዓላማውም የአፍሪካን የሥነ-ፈጠራ ኢንዱስትሪ ወደ ተጨባጭ የኢኮኖሚ አቅም መቀየር እንደሆነ ተገልጿል።
ዘሌማን በአፍሪካ የሥነ-ፈጠራ ዘርፍ ያለውን የ20 ዓመታት ልምድ በመጠቀም ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል፣ ከመደበኛ ትርኢቶች ባለፈ የገበያ ተደራሽነት እና የቢዝነስ ትስስር ላይ ትኩረት እንደሚያረግ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘሌማን ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ዘላለም ወልደማርያም እንደገለጹት፣ “የክራፍት ዋነኛ ግብ የአፍሪካን የፈጠራ ምናብ ከተሰጥኦ ወደ ተቋም፣ ከሥነ-ፈጠራ ደግሞ ወደ ዘላቂ ብልጽግና የሚያሸጋግሩ የለውጥ መንገዶችን መገንባት ነው'' ብለዋል።
ፌስቲቫሉ ከ10,000 በላይ ተሳታፊዎችን በአካል፣ ከ3 እስከ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎችን ደግሞ በዲጂታል አማራጮች ተደራሽ ያደርጋል ተብሎ የሚጠበቅ ሲሆን ይህም አዲስ አበባን በአህጉሪቱ እያደገ የመጣው የሥነ-ፈጠራ ማዕከል የማድረግ ራዕይን እንደሚያሳካ ነዉ የተገለፀዉ።
የዘንድሮው ፌስቲቫል ልዩ ትኩረት የሚሰጠው የኢትዮ-ጃዝ አባት በሆኑት በክቡር ዶክተር ሙላቱ አስታጥቄ ለሚቀርበው 'የክብርኮንሰርት' (Legacy Concert) ሲሆን ዶክተር ሙላቱ 10 አባላት ያሉትና በዓለም አቀፍ ደረጃ ዝነኛ የሆነውን የ'Steps Ahead' ባንዳቸውን ከለንደን በማምጣት ታሪካዊ የሙዚቃ ድግስ የሚያቀርቡ መሆኑም በመግለጫዉ ተገልጿል።
ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው በዚህ መርሃ-ግብር ላይ በአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (Al)፣ በኢንቨስትመንት እና በሥነ-ፈጠራ ኢኮኖሚ ዙሪያ የፓናል ውይይቶች፣
በፋሽን፣ በፊልም፣ በዲጂታል ጥበባት (AR/VR) እና በቪዲዮ ጨዋታዎች (Gaming) ላይ ያተኮሩ ማስተር ክላሶች የሚቀርቡበት እንዲሁም ፈጣሪዎችን በቀጥታ ከገዢዎች ጋር የሚያገናኝ "የክራፍት ገበያ" ኤግዚቢሽን እንደሚካሄድ ተገልጿል።
ፌስቲቫሉ ሲጠናቀቅ በአፍሪካ የፈጠራ ባለሙያዎች እና በዓለም አቀፍ ኩባንያዎች መካከል ከ100 በላይ የንግድ ስምምነቶች እንዲፈረሙ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ሲሆን በተጨማሪም ባለሙያዎች ሥራቸውን በዓለም አቀፍ ደረጃ እንዲያቀርቡ የሚያስችል የዲጂታል የሥራ ዕድል መድረክ(Digital Freelance Platform) ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል።
ዝግጅቱ በመጨረሻው ቀን የአዲስ አበባን የቱሪስት መዳረሻዎች እና የፈጠራ ማዕከላትን በሚያስጎበኝ ልዩ የከተማ ጉብኝት ፍጻሜውን እንደሚያገኝ ተነግሯል።
3 months ago
የምስራች ለባለባጃጆች
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ሊቀይር ነው!
#ethiopia | የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስመጣትና በመገጣጠም የሚታወቀው አብሪ ሞተርስ (Abri Motors)፣ በሀገራችን ያሉ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ከቻይናው Jingshan Mining and Supply Chain Technology PLC ጋር ተፈራርሟል።
አንዲት የነዳጅ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ፣ ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር ወደ 10 ሺህ ብር ዝቅ ለማድረግ ታቅዷል።
ባለባጃጆች የኤሌክትሪክ ባትሪውን በመግዛት ወይም በኪራይ መጠቀም ይችላሉ።
ባትሪ ለመሙላት የሚባክነውን 4 ሰዓት ለማስቀረት፣ አንዱን ባትሪ ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላ ተሞልቶ የተዘጋጀ ባትሪ የሚቀይሩበት (Battery Swapping) አሠራር ተመቻችቷል።
የመንግሥትን የነዳጅ ጥገኝነት የመቀነስና የ"ግሪን ሌጋሲ" (Green Legacy) መርሐ ግብርን ዳር ለማድረስ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ መኪናዎችን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር፣ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማቅረብና ምቹ የብድር አገልግሎቶችን በማመቻቸት የሚታወቅ ሀገር በቀል ድርጅት ነው።
#getu #abrimotors #electricbajaj #greenenergy #ethiopia #transportation #techinnovation #sustainabletransport #addisababa #fueltoelectric #አብሪሞተርስ #የኤሌክትሪክባጃጅ #ቴክኖሎጂ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ሊቀይር ነው!
#ethiopia | የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በማስመጣትና በመገጣጠም የሚታወቀው አብሪ ሞተርስ (Abri Motors)፣ በሀገራችን ያሉ የነዳጅ ተጠቃሚ ባጃጆችን ወደ ኤሌክትሪክ ለመቀየር የሚያስችል ታሪካዊ ስምምነት ከቻይናው Jingshan Mining and Supply Chain Technology PLC ጋር ተፈራርሟል።
አንዲት የነዳጅ ባጃጅ በወር እስከ 24 ሺህ ብር ለነዳጅ የምታወጣውን ወጪ፣ ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር ወደ 10 ሺህ ብር ዝቅ ለማድረግ ታቅዷል።
ባለባጃጆች የኤሌክትሪክ ባትሪውን በመግዛት ወይም በኪራይ መጠቀም ይችላሉ።
ባትሪ ለመሙላት የሚባክነውን 4 ሰዓት ለማስቀረት፣ አንዱን ባትሪ ተጠቅመው ሲጨርሱ ሌላ ተሞልቶ የተዘጋጀ ባትሪ የሚቀይሩበት (Battery Swapping) አሠራር ተመቻችቷል።
የመንግሥትን የነዳጅ ጥገኝነት የመቀነስና የ"ግሪን ሌጋሲ" (Green Legacy) መርሐ ግብርን ዳር ለማድረስ ትልቅ እገዛ ያደርጋል።
አብሪ ሞተርስ የነዳጅ መኪናዎችን ወደ ኤሌክትሪክ በመቀየር፣ አዳዲስ የኤሌክትሪክ መኪናዎችን በማቅረብና ምቹ የብድር አገልግሎቶችን በማመቻቸት የሚታወቅ ሀገር በቀል ድርጅት ነው።
#getu #abrimotors #electricbajaj #greenenergy #ethiopia #transportation #techinnovation #sustainabletransport #addisababa #fueltoelectric #አብሪሞተርስ #የኤሌክትሪክባጃጅ #ቴክኖሎጂ #ኢትዮጵያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
4 months ago
🕊️ የሩጫ ንግሥት፤ የመሠረት ደፋር እናት እናመሰግናለን🕯️
#ethiopia | ይህ ዜና ለኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ፣ የሩጫ ንግሥቷ መሠረት ደፋር እና ለመላው ቤተሰቦቿ እንዲሁም ለአድናቂዎቿ እጅግ አሳዛኝ ነው።
ወይዘሮ አስቴር መንገሻ ለሀገር ኩራት የሆነችውን መሰረት ደፋርን ብቻ ሳይሆን፣ ስድስት ልጆችንና 18 የልጅ ልጆችን አፍርተውና ለቁም ነገር አብቅተው ያለፉ ማኅፀነ ለምለም እናት ነበሩ።
ሀገርን የሚያስጠሩ ጀግኖችን ያፈሩትና ለ54 ዓመታት በፍቅርና በሰላም ትዳራቸውን የመሩት ማኅፀነ ለምለሟ እናት ወይዘሮ አስቴር መንገሻ በተወለዱ በ71 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
📜 አጭር የሕይወት ታሪክ፦
ልደት፦
በ1947 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል፣ ኢጄሬ ወረዳ (አዲስ ዓለም) ተወለዱ።
ትዳርና ቤተሰብ፦
በ1964 ዓ.ም ከአቶ ደፋር ቶላ ጋር ትዳር መስርተው ለ54 ዓመታት በጽኑ ፍቅር ዘልቀዋል። የ6 ልጆች እናትና የ18 የልጅ ልጆች አያት ለመሆን በቅተዋል።
የጀግኖች እናት፦
የዓለምን የሩጫ መድረክ የገዛችውንና በኦሎምፒክና በዓለም ሻምፒዮና ወርቅ ለሀገሯ ያስገኘችውን የሩጫ ንግሥት አትሌት መሰረት ደፋርን ለኢትዮጵያ ያበረከቱ ታላቅ እናት ነበሩ። ሌሎች ልጆቻቸውም በሙሉ በሕክምናው ዘርፍ ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ አሳድገዋል።
መሰረት ደፋር እ.ኤ.አ በ2007 የአለም ምርጥ አትሌት ተብላ እንድትመረጥና ስሟ በታሪክ መዝገብ ላይ በወርቅ እንዲሰፍር ያደረጉትን ዋና ዋና ስኬቶች እንዲህ ማጠቃለል ይቻላል፦
የአትሌት መሰረት ደፋር ታሪካዊ ስኬቶች በአጭሩ
የአለም ክብረ ወሰኖች (World Records):
5,000 ሜትር፦ በኦስሎ (ኖርዌይ) 14:16.63 በመግባት ቀዳሚ ሆናለች።
2 ማይል፦ በካሊፎርኒያ እና በቤልጅየም (8:58.58) በመግባት በአለም ለመጀመሪያ ጊዜ ከ9 ደቂቃ በታች የሮጠች የኢትዮጵያ ጀግና ሴት ናት።
3,000 ሜትር (የቤት ውስጥ/Indoor): በጀርመን ስቱትጋርት 8:23.72 በመግባት ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
የኦሎምፒክ ድሎች:
እ.ኤ.አ በ2004 በአቴንስ ኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ።
እ.ኤ.አ በ2012 በለንደን ኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ።
ታሪካዊ እውቅና:
እ.ኤ.አ በ2007 የአለም አቀፍ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን (IAAF) የአመቱ ምርጥ ሴት አትሌት ሽልማት ባለቤት።
አንዲት እናት ለሀገር የምታበረክተው ከሁሉ የላቀ ስጦታ፣ ሀገሩን የሚወድና ስሟን ከፍ የሚያደርግ ጀግና ትውልድ መፍጠር ነው፤ ወይዘሮ አስቴር ይህንን በተግባር አሳይተዋል።
ሀገራዊ አገልግሎት፦
ወይዘሮ አስቴር ራሳቸውም ሰላም አስከባሪ በመሆን ሀገራቸውን ያገለገሉ ጀግና ነበሩ።
መንፈሳዊ ሕይወት፦
ፈሪሃ እግዚአብሔር ያላቸው፣ በቤተክርስቲያን ሥርዓት የተጉና የሰማይ መንገዳቸውን በቅዱስ ቁርባን የጠረጉ እናት ነበሩ።
🥀 የስንብት ሥነ-ሥርዓት፦
ወይዘሮ አስቴር ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሀገር ውስጥና በውጭ ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይተው፣ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም አርፈዋል።
የቀብር ሥነ-ሥርዓታቸውም (የካቲት 15/2018 ዓ.ም) በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen) ለጀግናዋ አትሌት መሰረት ደፋርና ለመላው ቤተሰቦቿ፣ ወዳጅ ዘመዶቿ መጽናናትን ይመኛል።
ፈጣሪ የነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን! 🙏🇪🇹
#መሰረትደፋር #ወይዘሮአስቴርመንገሻ #የሐዘንመግለጫ #meseretdefar #ethiopia #legacy #restinpeace #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ይህ ዜና ለኢትዮጵያ የቁርጥ ቀን ልጅ፣ የሩጫ ንግሥቷ መሠረት ደፋር እና ለመላው ቤተሰቦቿ እንዲሁም ለአድናቂዎቿ እጅግ አሳዛኝ ነው።
ወይዘሮ አስቴር መንገሻ ለሀገር ኩራት የሆነችውን መሰረት ደፋርን ብቻ ሳይሆን፣ ስድስት ልጆችንና 18 የልጅ ልጆችን አፍርተውና ለቁም ነገር አብቅተው ያለፉ ማኅፀነ ለምለም እናት ነበሩ።
ሀገርን የሚያስጠሩ ጀግኖችን ያፈሩትና ለ54 ዓመታት በፍቅርና በሰላም ትዳራቸውን የመሩት ማኅፀነ ለምለሟ እናት ወይዘሮ አስቴር መንገሻ በተወለዱ በ71 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም አርፈዋል።
📜 አጭር የሕይወት ታሪክ፦
ልደት፦
በ1947 ዓ.ም በኦሮሚያ ክልል፣ ኢጄሬ ወረዳ (አዲስ ዓለም) ተወለዱ።
ትዳርና ቤተሰብ፦
በ1964 ዓ.ም ከአቶ ደፋር ቶላ ጋር ትዳር መስርተው ለ54 ዓመታት በጽኑ ፍቅር ዘልቀዋል። የ6 ልጆች እናትና የ18 የልጅ ልጆች አያት ለመሆን በቅተዋል።
የጀግኖች እናት፦
የዓለምን የሩጫ መድረክ የገዛችውንና በኦሎምፒክና በዓለም ሻምፒዮና ወርቅ ለሀገሯ ያስገኘችውን የሩጫ ንግሥት አትሌት መሰረት ደፋርን ለኢትዮጵያ ያበረከቱ ታላቅ እናት ነበሩ። ሌሎች ልጆቻቸውም በሙሉ በሕክምናው ዘርፍ ሀገራቸውን እንዲያገለግሉ አሳድገዋል።
መሰረት ደፋር እ.ኤ.አ በ2007 የአለም ምርጥ አትሌት ተብላ እንድትመረጥና ስሟ በታሪክ መዝገብ ላይ በወርቅ እንዲሰፍር ያደረጉትን ዋና ዋና ስኬቶች እንዲህ ማጠቃለል ይቻላል፦
የአትሌት መሰረት ደፋር ታሪካዊ ስኬቶች በአጭሩ
የአለም ክብረ ወሰኖች (World Records):
5,000 ሜትር፦ በኦስሎ (ኖርዌይ) 14:16.63 በመግባት ቀዳሚ ሆናለች።
2 ማይል፦ በካሊፎርኒያ እና በቤልጅየም (8:58.58) በመግባት በአለም ለመጀመሪያ ጊዜ ከ9 ደቂቃ በታች የሮጠች የኢትዮጵያ ጀግና ሴት ናት።
3,000 ሜትር (የቤት ውስጥ/Indoor): በጀርመን ስቱትጋርት 8:23.72 በመግባት ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
የኦሎምፒክ ድሎች:
እ.ኤ.አ በ2004 በአቴንስ ኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ።
እ.ኤ.አ በ2012 በለንደን ኦሎምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ።
ታሪካዊ እውቅና:
እ.ኤ.አ በ2007 የአለም አቀፍ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን (IAAF) የአመቱ ምርጥ ሴት አትሌት ሽልማት ባለቤት።
አንዲት እናት ለሀገር የምታበረክተው ከሁሉ የላቀ ስጦታ፣ ሀገሩን የሚወድና ስሟን ከፍ የሚያደርግ ጀግና ትውልድ መፍጠር ነው፤ ወይዘሮ አስቴር ይህንን በተግባር አሳይተዋል።
ሀገራዊ አገልግሎት፦
ወይዘሮ አስቴር ራሳቸውም ሰላም አስከባሪ በመሆን ሀገራቸውን ያገለገሉ ጀግና ነበሩ።
መንፈሳዊ ሕይወት፦
ፈሪሃ እግዚአብሔር ያላቸው፣ በቤተክርስቲያን ሥርዓት የተጉና የሰማይ መንገዳቸውን በቅዱስ ቁርባን የጠረጉ እናት ነበሩ።
🥀 የስንብት ሥነ-ሥርዓት፦
ወይዘሮ አስቴር ባደረባቸው ሕመም ምክንያት በሀገር ውስጥና በውጭ ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ቆይተው፣ የካቲት 14 ቀን 2018 ዓ.ም አርፈዋል።
የቀብር ሥነ-ሥርዓታቸውም (የካቲት 15/2018 ዓ.ም) በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል።
ጌጡ ተመስገን (Getu Temesgen) ለጀግናዋ አትሌት መሰረት ደፋርና ለመላው ቤተሰቦቿ፣ ወዳጅ ዘመዶቿ መጽናናትን ይመኛል።
ፈጣሪ የነፍሳቸውን በአፀደ ገነት ያኑርልን! 🙏🇪🇹
#መሰረትደፋር #ወይዘሮአስቴርመንገሻ #የሐዘንመግለጫ #meseretdefar #ethiopia #legacy #restinpeace #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
ለፍትህ፣ ለእኩልነት እና ለሰው ልጅ ክብር ሲታገሉ የኖሩት ታላቁ ሰው ጄሲ ጃክሰን ብለዋል
#ethiopia | ታዋቂው የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና የፖለቲካ መሪ ሬቨረንድ ጄሲ ጃክሰን በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
ጃክሰን ከዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር ጎን ቆመው የጀመሩትን የነጻነት ትግል፣ ለብዙ አስርተ ዓመታት በጽናት በመቀጠል በሚሊዮኖች ልብ ውስጥ የተስፋ ብርሃን የለኮሱ ታላቅ ሰው ነበሩ።
የማይረሳ አሻራ
* የነጻነት ታጋይ፦ በዘረኝነት እና በጭቆና ላይ ያሳዩት የማይበገር ጽናት።
* ቀዳሚ መሪ፦ ለጥቁር አሜሪካውያን በፖለቲካው መድረክ በር የከፈቱ እና "Rainbow Coalition" በሚለው ንቅናቄያቸው ብዙሃኑን ያስተባበሩ።
* የሰላም መልዕክተኛ፦ በአለም ዙሪያ ለታሰሩና ለተገፉ ወገኖች ድምፅ በመሆን የኖ
የተኖረ ህይወት ማለት እንዲህ ነው—ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌሎች ብርሃን ሆኖ ማለፍ።
ነፍስ ይማር
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #jessejackson #civilrightsicon #restinpower #legacy #humanrights #justice #jessejacksonrip
#ethiopia | ታዋቂው የሰብዓዊ መብት ተሟጋችና የፖለቲካ መሪ ሬቨረንድ ጄሲ ጃክሰን በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተሰምቷል።
ጃክሰን ከዶክተር ማርቲን ሉተር ኪንግ ጁኒየር ጎን ቆመው የጀመሩትን የነጻነት ትግል፣ ለብዙ አስርተ ዓመታት በጽናት በመቀጠል በሚሊዮኖች ልብ ውስጥ የተስፋ ብርሃን የለኮሱ ታላቅ ሰው ነበሩ።
የማይረሳ አሻራ
* የነጻነት ታጋይ፦ በዘረኝነት እና በጭቆና ላይ ያሳዩት የማይበገር ጽናት።
* ቀዳሚ መሪ፦ ለጥቁር አሜሪካውያን በፖለቲካው መድረክ በር የከፈቱ እና "Rainbow Coalition" በሚለው ንቅናቄያቸው ብዙሃኑን ያስተባበሩ።
* የሰላም መልዕክተኛ፦ በአለም ዙሪያ ለታሰሩና ለተገፉ ወገኖች ድምፅ በመሆን የኖ
የተኖረ ህይወት ማለት እንዲህ ነው—ለራስ ብቻ ሳይሆን ለሌሎች ብርሃን ሆኖ ማለፍ።
ነፍስ ይማር
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #jessejackson #civilrightsicon #restinpower #legacy #humanrights #justice #jessejacksonrip
6 months ago
በአውሮፓ ስዊድን ሁለት መፅሐፍት ነገ ሊመረቁ ነው
(ዕዝራ እጅጉ ተወዳጅ ሚድያ)
#ethiopia | በቀሲስ ዶክተር መንግሥቱ ጎበዜ የተዘጋጁ ሁለት መጽሐፎች በነገው ዕለት በስዊድን ስቶክሆልም እንደሚመረቁ ታወቀ። አንደኛው መፅሐፍ ኢትዮጵያ ታትሞ ለገበያ ይቀርባል።
መፅሐፎቹም The Church and the Crown in Ethiopia: A Historical Journey እና
The Legacy of Fath and Heritage: The Historic Church of Ethiopia የሚል ርዕስ ያላቸው ሲሆን በመጀመሪያ የታሰበው አንድ መጽሐፍ ለማዘጋጀት እንደነበር ዶክተር መንግሥቱ ለተወዳጅ ሚድያ ተናግረዋል። "ነገር ግን ጽሑፉ በመብዛቱ ወይንም ወደ ሺህ ገጽ በመቃረቡ ለሁለት ሊከፈል ችሏል። መጻሕፍቱን ለመጻፍም ከሦስት ዓመታት በላይ ወስዷል።"ሲሉ የመፅሐፉ አዘጋጅ መግለጫ ሰጥተዋል።
የመጀመሪያው መጽሐፍ ከቅድመ ክርስትና እስከ 2016 ዓ.ም ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ታሪክና ከመንግሥት ጋር ለረጅም ዘመናት የነበራትን ግንኙነት የሚያስቃኝ መሆኑንም ደራሲው ከስዊድን ሆነው በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ሁለተኛው መጽሐፍ ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ማንነት፣ መሠረተ እምነት፣ ሥርዐተ አምልኮ፣ ቅርስ፣ ሀገራዊ አስተዋጽኦና መሰል ጉዳዮችን ያካትታል ብለዋል።
ዶክተር መንግሥቱ መጻሕፍቱን አሳትሞ ለማስነበብ መነሻ የሆናቸውን ምክንያት ሲያስረዱ " በተለያዩ የአውሮፓ አካባቢዎች ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማወቅና ለመረዳት ፍላጎትና ተነሳሽነት በመኖሩ ነው ብለዋል።
በተጨማሪም ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለመምጣት የሚፈልጉና ቀድመው የተቀላቅሉ የውጭ ሀገር ዜጎች ስለ ቤተክርስቲያኗ የሚያውቁበት በውጭ አገር ቋንቋ የተዘጋጀ በቂ ጽሑፍ ባለመኖሩ የዚህ መጽሐፍ መዘጋጀት ወሳኝ ነበር ብለዋል።
የኢትዮጵያን ቤተክርስቲያን በተመለከተ አንዳንድ የተዛቡና የተሳሳቱ ምልከታዎችን ለማስተካከል መፅሐፉ እንደሚያግዝ ተነግሯል። ከኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ታሪክ ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ታሪክ ነክ ጥያቄዎችና ውዝግቦች ተገቢውን መልስና ግንዛቤ የሚሰጥ መፅሐፍም ነው።
በውጭ ዓለም የአማርኛ ቋንቋን በቅጡ የማይረዱ በርካታ ኦርቶዶክሳዊያን የሀበሻ ልጆች መፅሐፉን ገዝተው ሊያነቡም እንደሚችሉ ደራሲው ይናገራሉ።
መጻሕፍቱ ከዚህ ቀደም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጋር በተያያዘ ከተጻፉት መጽሐፍት ልዩ የሚያደርጋቸው ምንድነው ተብለው ደራሲው ሲጠየቁ
1. በዐይነትም በይዘትም በርካታ ርዕሰ ጉዳዮች የተካተቱ መሆናቸው፤
2. ከቅድመ ክርስትና እስከ 2016 ዓ.ም ያለውን ረጅም የታሪክ ዘመን የሚሸፍን መሆኑ፤
3. በጥናት መልክ የቀረቡ፤ በርካታ የግርጌ ማስታወሻዎችንና ማጣቀሻ ጽሑፎችን የያዙና ለተማራማሪዎችም ለአጠቃላይ አንባቢዎች እንዲያገለግሉ ሁነው መዘጋጀታቸው፤
4. ከኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ታሪክ ጋር በተያያዘ ለአወዛጋቢ ጉዳዮች ማብራሪያ የተሠጠበት በመሆኑ፤
5. ከቤተክርስቲያኗ ታሪክ በተጨማሪ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክና ቅርስ በቂ ግንዛቤ ለማግኘት ዕድል የሚፈጥሩ በመሆናቸው ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል።
የመጽሐፉ ደራሲ ቀሲስ ዶ/ር መንግሥቱ ጎበዜ በታሪክ፣ በአርኪኦሎጂ፣ በቅርስ አስተዳደርና በቱሪዝም የተማሩና የምርምር ሥራዎቻቸውን ያከናወኑ ናቸው።
በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ፣ በደቡብ አፍሪካ (ኬፕታውን ዩኒቨርሲቲ) እና በስዊድን (ሉንድ ዩኒቨርሲቲ) ሀገራት የከፍተኛ ትምህርታቸውን የተከታተሉ፤
· በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአርኪኦሎጂና የቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል በረዳት ፕሮፌሰርነት ያገለገሉ፤
· በኢጣልያ ሀገር በፍሎረንስ ከተማ ከሚገኘው የአሜሪካው የሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ተቋም ድኅረ ዶክትሬታቸውን የሠሩ ታላቅ ምሁር ናቸው።
በታሪክ፣ በቅርስ አስተዳደርና በቱሪዝም ዘርፎች ዙሪያ ሰባት መጻሕፍት የጻፉ የኢትዮጵያ- ፈረንሳይ የቅዱስ ላሊበላ የቅርስ ጥበቃ ፕሮጀክት በአስተባባሪነት የሠሩ፤
· የቅዱስ ላሊበላ የቅርስ አጠባበቅና የቱሪዝም ጥናት ተቋም እንዲመሠረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ናቸው።
· በማኅበረ ቅዱሳን የጥናትና ምርምር ማዕከል በዳይሬክተርነት አገልግለዋል።
· በስዊድን ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሉንድ ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ነጻ የክህነት አገልግሎት የሚሰጡም ናቸው።
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ታሪክ ላይ የሚሠራ ተቋም እንደመሆኑ የዶክተር መንግሥቱን መፅሀፍ በማስተዋወቅ እና ተገቢውን መግለጫ ለመስጠት በደራሲው ኃላፊነት የተሰጠው ሲሆን ብቸኛ የሚድያ አጋርና የመረጃ ምንጭ ሆኖ ስለ መፅሐፉ ግንዛቤ እንደሚያስጨብጥ ታውቋል።
(ዕዝራ እጅጉ ተወዳጅ ሚድያ)
#ethiopia | በቀሲስ ዶክተር መንግሥቱ ጎበዜ የተዘጋጁ ሁለት መጽሐፎች በነገው ዕለት በስዊድን ስቶክሆልም እንደሚመረቁ ታወቀ። አንደኛው መፅሐፍ ኢትዮጵያ ታትሞ ለገበያ ይቀርባል።
መፅሐፎቹም The Church and the Crown in Ethiopia: A Historical Journey እና
The Legacy of Fath and Heritage: The Historic Church of Ethiopia የሚል ርዕስ ያላቸው ሲሆን በመጀመሪያ የታሰበው አንድ መጽሐፍ ለማዘጋጀት እንደነበር ዶክተር መንግሥቱ ለተወዳጅ ሚድያ ተናግረዋል። "ነገር ግን ጽሑፉ በመብዛቱ ወይንም ወደ ሺህ ገጽ በመቃረቡ ለሁለት ሊከፈል ችሏል። መጻሕፍቱን ለመጻፍም ከሦስት ዓመታት በላይ ወስዷል።"ሲሉ የመፅሐፉ አዘጋጅ መግለጫ ሰጥተዋል።
የመጀመሪያው መጽሐፍ ከቅድመ ክርስትና እስከ 2016 ዓ.ም ያለውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ታሪክና ከመንግሥት ጋር ለረጅም ዘመናት የነበራትን ግንኙነት የሚያስቃኝ መሆኑንም ደራሲው ከስዊድን ሆነው በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል።
ሁለተኛው መጽሐፍ ደግሞ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንን ማንነት፣ መሠረተ እምነት፣ ሥርዐተ አምልኮ፣ ቅርስ፣ ሀገራዊ አስተዋጽኦና መሰል ጉዳዮችን ያካትታል ብለዋል።
ዶክተር መንግሥቱ መጻሕፍቱን አሳትሞ ለማስነበብ መነሻ የሆናቸውን ምክንያት ሲያስረዱ " በተለያዩ የአውሮፓ አካባቢዎች ስለ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለማወቅና ለመረዳት ፍላጎትና ተነሳሽነት በመኖሩ ነው ብለዋል።
በተጨማሪም ወደ ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ለመምጣት የሚፈልጉና ቀድመው የተቀላቅሉ የውጭ ሀገር ዜጎች ስለ ቤተክርስቲያኗ የሚያውቁበት በውጭ አገር ቋንቋ የተዘጋጀ በቂ ጽሑፍ ባለመኖሩ የዚህ መጽሐፍ መዘጋጀት ወሳኝ ነበር ብለዋል።
የኢትዮጵያን ቤተክርስቲያን በተመለከተ አንዳንድ የተዛቡና የተሳሳቱ ምልከታዎችን ለማስተካከል መፅሐፉ እንደሚያግዝ ተነግሯል። ከኢትዮጵያና ከኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ታሪክ ጋር በተያያዘ ለሚነሱ ታሪክ ነክ ጥያቄዎችና ውዝግቦች ተገቢውን መልስና ግንዛቤ የሚሰጥ መፅሐፍም ነው።
በውጭ ዓለም የአማርኛ ቋንቋን በቅጡ የማይረዱ በርካታ ኦርቶዶክሳዊያን የሀበሻ ልጆች መፅሐፉን ገዝተው ሊያነቡም እንደሚችሉ ደራሲው ይናገራሉ።
መጻሕፍቱ ከዚህ ቀደም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ጋር በተያያዘ ከተጻፉት መጽሐፍት ልዩ የሚያደርጋቸው ምንድነው ተብለው ደራሲው ሲጠየቁ
1. በዐይነትም በይዘትም በርካታ ርዕሰ ጉዳዮች የተካተቱ መሆናቸው፤
2. ከቅድመ ክርስትና እስከ 2016 ዓ.ም ያለውን ረጅም የታሪክ ዘመን የሚሸፍን መሆኑ፤
3. በጥናት መልክ የቀረቡ፤ በርካታ የግርጌ ማስታወሻዎችንና ማጣቀሻ ጽሑፎችን የያዙና ለተማራማሪዎችም ለአጠቃላይ አንባቢዎች እንዲያገለግሉ ሁነው መዘጋጀታቸው፤
4. ከኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ታሪክ ጋር በተያያዘ ለአወዛጋቢ ጉዳዮች ማብራሪያ የተሠጠበት በመሆኑ፤
5. ከቤተክርስቲያኗ ታሪክ በተጨማሪ ስለ ኢትዮጵያ ታሪክና ቅርስ በቂ ግንዛቤ ለማግኘት ዕድል የሚፈጥሩ በመሆናቸው ነው በማለት ምላሽ ሰጥተዋል።
የመጽሐፉ ደራሲ ቀሲስ ዶ/ር መንግሥቱ ጎበዜ በታሪክ፣ በአርኪኦሎጂ፣ በቅርስ አስተዳደርና በቱሪዝም የተማሩና የምርምር ሥራዎቻቸውን ያከናወኑ ናቸው።
በአዲስ አበባ ዪኒቨርሲቲ፣ በደቡብ አፍሪካ (ኬፕታውን ዩኒቨርሲቲ) እና በስዊድን (ሉንድ ዩኒቨርሲቲ) ሀገራት የከፍተኛ ትምህርታቸውን የተከታተሉ፤
· በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአርኪኦሎጂና የቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍል በረዳት ፕሮፌሰርነት ያገለገሉ፤
· በኢጣልያ ሀገር በፍሎረንስ ከተማ ከሚገኘው የአሜሪካው የሀርቫርድ ዩኒቨርሲቲ የምርምር ተቋም ድኅረ ዶክትሬታቸውን የሠሩ ታላቅ ምሁር ናቸው።
በታሪክ፣ በቅርስ አስተዳደርና በቱሪዝም ዘርፎች ዙሪያ ሰባት መጻሕፍት የጻፉ የኢትዮጵያ- ፈረንሳይ የቅዱስ ላሊበላ የቅርስ ጥበቃ ፕሮጀክት በአስተባባሪነት የሠሩ፤
· የቅዱስ ላሊበላ የቅርስ አጠባበቅና የቱሪዝም ጥናት ተቋም እንዲመሠረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከቱ ናቸው።
· በማኅበረ ቅዱሳን የጥናትና ምርምር ማዕከል በዳይሬክተርነት አገልግለዋል።
· በስዊድን ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ የሉንድ ደብረ መዊዕ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ነጻ የክህነት አገልግሎት የሚሰጡም ናቸው።
ተወዳጅ ሚድያ እና ኮምዩኒኬሽን ታሪክ ላይ የሚሠራ ተቋም እንደመሆኑ የዶክተር መንግሥቱን መፅሀፍ በማስተዋወቅ እና ተገቢውን መግለጫ ለመስጠት በደራሲው ኃላፊነት የተሰጠው ሲሆን ብቸኛ የሚድያ አጋርና የመረጃ ምንጭ ሆኖ ስለ መፅሐፉ ግንዛቤ እንደሚያስጨብጥ ታውቋል።
7 months ago
☎️ ❤️ +971 52 786 6251
Luxury Meets Legacy, Fikardis Nekatibeb x Brook Real Estate
We’re proud to have the legendary artist Fikardis Nekatibeb join us in promoting Dubai’s finest properties exclusively through Brook Real Estate.
Invest with us and enjoy unmatched privileges:
🏅 Gold Coin Reward
🛂 Golden Visa & Residence Visa Assistance
🏠 Property Consulting & Management Services
This isn’t just about buying property_ it’s about owning your place in Dubai’s golden future.
Choose Brook Real Estate.
Where prestige, trust, and opportunity come together.
#fikardis Nekatibeb #brookrealestate #dubailuxuryhomes #investindubai #goldenvisa #goldreward #luxuryliving #dubaiproperty #smartinvestment #brookexperience #realestatedubai #celebrityendorsement
Sponsored by
Surafel
9 months ago
ውይይይ ሬዲዮ እኮ! የልቤና ሱሴም ነው! "ያለሽቦ ቃል ሚያሳልፍ የንፋስ ስልክ የተባለው 'ሬዲዮ'-የኢትዮጵያው 90ኛ የልደት ሻማውን ለኮሰ።
#ethiopia | መስከረም 2/1928 ዓ.ም ግርማዊ ጃንሆይ ለመጀመሪያ ጊዜ በሬዲዮ ስርጭቱ ንግግር አደረጉ፤ ልዕልት ጸሐይ በእንግሊዝኛ መልዕክት አስተላልፈውበታል፤ ኢጣሊያም ኢትዮጵያን ልትወር ያንዣበበችበት ዋዜማ ነበር።
ሬዲዮው በ9 ሀገራዊና በ3 የውጭ ቋንቋዎች ዜናና ፕሮግራሞችን እንደሚያስተላልፍ ያመሳከርኩት የታሪክ ሰነድ ያመለክታል።
በሞያ ብቃት የተገራሁበትን የድሮ ቤቴን ዛሬም ቢሆን በአፍሪካ ብዙዎች ከኋላው ተፈጥረው ቢቀድሙትም ከነጉድለቶቹ እወደዋለሁ።
ዋናው የኢትዮጵያ የሕዝብ ሀብት ነው ፥ ሲቀጥል ፈር ቀዳጁ የሀገር ልጆች የመሰረቱት አፍሪካዊ ሚዲያ መሆኑ እና ከሕዝብ ጋር ተሳስሮ ክፉና ደጉን እየተጋራ የዘለቀም ስለሆነ።
የኢጣሊያ አንሶልዶ ኩባንያ በሰራው የንፋስ ስልክ ጣቢያ ስርጭት የጀመረው ሬዲዮ እስከ1956 ዓ.ም ድረስ በአጭር ሞገድ ማሰራጨቱ ፉጨትና ጩኸት ስለሚቀላቀልበት በጥራት አይሰማም ነበር።
ሬዲዮን ጨምሮ ቴሌቪዥንና ጋዜጣ ያኔ ድሮ ዋነኞቹ የመረጃ ምንጮች (mainstream media)፥ ቀጥሎ የተለመዱ የዜና አገልግሎት መስጫዎች (traditional media) ሲባል ቆየና ከ10 አመት ወዲህ ስያሜው በውርስ መገናኛ ብዙኀንነት (በ-legacy media) ይጠራሉ።
ቀደምቱ ሚዲያ ፈተና ተጋርጦባቸው እየተንገዳገዱ ነው። የታዳሚያን በሩጫ በተሞላ አኗኗራቸው ሳቢያ ቤት ቁጭ ብለው ሚዲያ የመጠበቅ ዝንባሌ ከመቅረቱ ጋር የተያያዘው የባህሪ ለውጥ መምጣቱ (Shift in audience behaviour) አንዱ ነው።
ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂው እንቅስቃሴን የዋጁ መረጃን በፈለጉት ጊዜና ቦታ እጅ መዳፍ ላይ
ማምጣቱ (Swift changes in technology) ሌላው በጥንቶቹ ሚዲያ ላይ የተደቀነ ፈተና ነው።
በተጨማሪም የገበያ ውድድሩ አቅጣጫ ከፍጥነት፥ ተደራሽነት፥ ዋጋ፥ ጥራትና አዋጭነት አኳያ በአማራጭ ብዛት ትኩረቱ መለወጡ (Shift in Market competition) አስተማማኝ ዘላቂ ገቢን ለማረጋገጥ እየተፈተኑ ነው።
እናም የዲጂታል ቴክኖሎጂው ፈጣን ለውጥ -"If you can't change, the change will change you" - ወቅቱን በሚዋጅ መልኩ ካልተለወጥክ - ለውጡ ራሱ ይለውጥሃል ነው ቅኔው።
እናም ውድድሩ ትንቅንቅ በሆነበት ዘመን የዕድሜ ረዥምነት ላይ ብዙ ከመመፃደቅ ያለፈ ፋይዳው የቀጠለ (Relevant) እና የገቢ አዋጭነቱ አዝላቂ (Viable) የሆነ ተጨባጭ ስራን መስራት ይጠይቃል።
እናም የአናሎግ ዘመኖቹ የሕትመትና የብሮድካስት ሚዲያዎች በቴክኖሎጂ የዝማኔ ለውጥ ከመጡት የዲጂታልና የማህበራዊ ሚዲያዎች እንዲሁም ከሰው ሰራሽ አስተውሎት ጋር የተዋጁ አሰራሮች ጋር አጣጥሞ የማስኬድ ስልትን መከተል የግድ ይላቸዋል፤አሰራሩም Media convergence strategy በሚል ይጠራል።
ሬዲዮ ለሚለው ቃል ወካይ አማርኛ ሲሰጠው - "ያለሽቦ ቃል የሚያሳልፍ መኪና" ተብሎ ተተርጉሟል።
የመሰረት ድንጋይ በተቀመጠበት ቦታ የተጻፈ-'በንፋስ የሚሄድ ስልክ' የሚል ነበርና ዛሬ አካባቢውም 'ንፋስ ስልክ' የሚል መጠሪያውን ይዞ ቀረ።
በኢትዮጵያ ሬዲዮ-ዜና ፋይል፥የሰሞኑ ታላቅ ዜናና ዓለም በዚህ ሳምንት እጅግ ተወዳጅ ከነበሩት የዜናና መዋዕለ ዜና መካከል ይጠቀሳሉ።
ከፕሮግራሞች መካከል "የእሁድ ጠዋት" ፥ "የቅዳሜ ከሰአት መዝናኛ" ፥ "ኢትዮጵያን እንቃኛት"፥ "የኪነ - ጥበባት ምሽት"፥ "ከመድሀፍት ዓለም"፥"ከአድማስ ባሻገር"፥ "አውደ ገጠር" እና "ኢኮኖሚያችን" ጥቂቶቹ ናቸው።
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሲመሰረት ሂደቱን የቀረጸው የኢትዮጵያ ሬዲዮ ነው፤ የመሪዎቹ ንግግሮች የታሪካዊ ሁነት (Historical events Speech) ተብሎ በኢትዮጵያ ሬዲዮ የድምፅ ማህደር ተሰድሮ ይገኛል።
የጥበቡ ሰውና የሸገር ሬዲዮ አንዱ መስራች ተፈሪ አለሙ፥ ከያኒውና የኢትዮ ኤፍ.ኤም ሬዲዮ አንዱ መስራች ሰራዊት ፍቅሬ እና ጋዜጠኛ መሳይ አለማየሁ ታሪክን ከትናንት፥ ዛሬና መጪውንም አክለን ተወያየን።
የእናትፋንታ ውቤ ውይይቱን ስትመራ መሳይዬ የድሮ የስቱዲዮ ማጋፈሩ ታውሶት እንደ እኛ እንግዳ ብቻ አልነበረም።
ቀዳማዊ አፄ ኃ/ሥላሴ ሐምሌ 14/ 1923 ዓ.ም በነፋስ ስልክ ለሬዲዮ ጣቢያ መቋቋም የመሰረት ድንጋይ አኖሩ፤ ጣቢያው ተመርቆ አገልግሎት የጀመረው ግን በ1927 ዓ.ም ነው።
ስርጭቱ ኢትዮጵያን እንዲሸፍን ተጠንቶ በ9 ከተሞች የሬዲዮ ማሰራጫ ጣቢያ ቢሰራ ተብሎ ታቀደ - በ1956 ዓ.ም።
ይሁንና የአካባቢ ሽፍታ በቀላል መሳሪያ ጣቢያውን ተቆጣጥሮ "ንጉሥ ሆኛለሁ" ቢል ችግር ይፈጥራል ተባለ።
ስለዚህ ጣቢያዎቹ አ/አ፥ ሐረር እና አስመራ ላይ ብቻ ተቋቁመዋል።
ስርጭቱ ርቆ ስለማይወጣም የአዲስ አበባው ሬዲዮ በሚል ይተረብ ነበር።
የትራንስሚተር ድክመቱ ፍሪኩዌንሲ እንዳይረጋ ሆኖ ሞያተኛውንም ለፍቶ መና ሲያደርገው ቆይቷል።
በ1959ዓ.ም ግን ቀ/ኃ/ሥላሴ 35ኛ የዘውድ በአላቸው ወቅት የሚዲየም ዌቭ ማሰራጫ መርቀው ከፈቱ።
አዲሱን የማሰራጫና መቅረጫ መሣሪያዎች ተጠቅሞ በምዕራብ አፍሪካና ለምዕራብ አውሮፖ በእንግሊዝኛና ፈረንሣይኛ፤ ለምስራቅና መካከለኛው እስያ በአረብኛ፤ እንዲሁም ለመካከለኛው እና ለምስራቅ አፍሪካ በስዋህሊ ቋንቋዎች ፕሮግራሞችን በማስተላለፍ የተደራሽነቱን አድማስ አሰፋ።
እናም ይህ ከአፍሪካም አልፎ አለም አቀፍ ሚዲያ ለመሆን አልሞ ብዙ ርቀት የተጓዘው በነፃዪቱ ኢትዮጵያ የተመሰረተው የኢትዮጵያ ሬድዮ ዛሬ ከዕድሜ ቆጠራ በዘለቀ ይህን ራዕይ የት አደረሰው?
የሬዲዮ ቴክኒክ ክፍሉም በቴሌ ስር ስለነበር - አብዛኞቹን ማስተላለፊያና ማሰራጫ መሳሪያዎችን የመትከልና መጠገን አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው በቴሌኮምዩኒኬሽን መ/ቤት ነበር።
እሸቱ ገለቲ
#ethiopia | መስከረም 2/1928 ዓ.ም ግርማዊ ጃንሆይ ለመጀመሪያ ጊዜ በሬዲዮ ስርጭቱ ንግግር አደረጉ፤ ልዕልት ጸሐይ በእንግሊዝኛ መልዕክት አስተላልፈውበታል፤ ኢጣሊያም ኢትዮጵያን ልትወር ያንዣበበችበት ዋዜማ ነበር።
ሬዲዮው በ9 ሀገራዊና በ3 የውጭ ቋንቋዎች ዜናና ፕሮግራሞችን እንደሚያስተላልፍ ያመሳከርኩት የታሪክ ሰነድ ያመለክታል።
በሞያ ብቃት የተገራሁበትን የድሮ ቤቴን ዛሬም ቢሆን በአፍሪካ ብዙዎች ከኋላው ተፈጥረው ቢቀድሙትም ከነጉድለቶቹ እወደዋለሁ።
ዋናው የኢትዮጵያ የሕዝብ ሀብት ነው ፥ ሲቀጥል ፈር ቀዳጁ የሀገር ልጆች የመሰረቱት አፍሪካዊ ሚዲያ መሆኑ እና ከሕዝብ ጋር ተሳስሮ ክፉና ደጉን እየተጋራ የዘለቀም ስለሆነ።
የኢጣሊያ አንሶልዶ ኩባንያ በሰራው የንፋስ ስልክ ጣቢያ ስርጭት የጀመረው ሬዲዮ እስከ1956 ዓ.ም ድረስ በአጭር ሞገድ ማሰራጨቱ ፉጨትና ጩኸት ስለሚቀላቀልበት በጥራት አይሰማም ነበር።
ሬዲዮን ጨምሮ ቴሌቪዥንና ጋዜጣ ያኔ ድሮ ዋነኞቹ የመረጃ ምንጮች (mainstream media)፥ ቀጥሎ የተለመዱ የዜና አገልግሎት መስጫዎች (traditional media) ሲባል ቆየና ከ10 አመት ወዲህ ስያሜው በውርስ መገናኛ ብዙኀንነት (በ-legacy media) ይጠራሉ።
ቀደምቱ ሚዲያ ፈተና ተጋርጦባቸው እየተንገዳገዱ ነው። የታዳሚያን በሩጫ በተሞላ አኗኗራቸው ሳቢያ ቤት ቁጭ ብለው ሚዲያ የመጠበቅ ዝንባሌ ከመቅረቱ ጋር የተያያዘው የባህሪ ለውጥ መምጣቱ (Shift in audience behaviour) አንዱ ነው።
ፈጣን የዲጂታል ቴክኖሎጂው እንቅስቃሴን የዋጁ መረጃን በፈለጉት ጊዜና ቦታ እጅ መዳፍ ላይ
ማምጣቱ (Swift changes in technology) ሌላው በጥንቶቹ ሚዲያ ላይ የተደቀነ ፈተና ነው።
በተጨማሪም የገበያ ውድድሩ አቅጣጫ ከፍጥነት፥ ተደራሽነት፥ ዋጋ፥ ጥራትና አዋጭነት አኳያ በአማራጭ ብዛት ትኩረቱ መለወጡ (Shift in Market competition) አስተማማኝ ዘላቂ ገቢን ለማረጋገጥ እየተፈተኑ ነው።
እናም የዲጂታል ቴክኖሎጂው ፈጣን ለውጥ -"If you can't change, the change will change you" - ወቅቱን በሚዋጅ መልኩ ካልተለወጥክ - ለውጡ ራሱ ይለውጥሃል ነው ቅኔው።
እናም ውድድሩ ትንቅንቅ በሆነበት ዘመን የዕድሜ ረዥምነት ላይ ብዙ ከመመፃደቅ ያለፈ ፋይዳው የቀጠለ (Relevant) እና የገቢ አዋጭነቱ አዝላቂ (Viable) የሆነ ተጨባጭ ስራን መስራት ይጠይቃል።
እናም የአናሎግ ዘመኖቹ የሕትመትና የብሮድካስት ሚዲያዎች በቴክኖሎጂ የዝማኔ ለውጥ ከመጡት የዲጂታልና የማህበራዊ ሚዲያዎች እንዲሁም ከሰው ሰራሽ አስተውሎት ጋር የተዋጁ አሰራሮች ጋር አጣጥሞ የማስኬድ ስልትን መከተል የግድ ይላቸዋል፤አሰራሩም Media convergence strategy በሚል ይጠራል።
ሬዲዮ ለሚለው ቃል ወካይ አማርኛ ሲሰጠው - "ያለሽቦ ቃል የሚያሳልፍ መኪና" ተብሎ ተተርጉሟል።
የመሰረት ድንጋይ በተቀመጠበት ቦታ የተጻፈ-'በንፋስ የሚሄድ ስልክ' የሚል ነበርና ዛሬ አካባቢውም 'ንፋስ ስልክ' የሚል መጠሪያውን ይዞ ቀረ።
በኢትዮጵያ ሬዲዮ-ዜና ፋይል፥የሰሞኑ ታላቅ ዜናና ዓለም በዚህ ሳምንት እጅግ ተወዳጅ ከነበሩት የዜናና መዋዕለ ዜና መካከል ይጠቀሳሉ።
ከፕሮግራሞች መካከል "የእሁድ ጠዋት" ፥ "የቅዳሜ ከሰአት መዝናኛ" ፥ "ኢትዮጵያን እንቃኛት"፥ "የኪነ - ጥበባት ምሽት"፥ "ከመድሀፍት ዓለም"፥"ከአድማስ ባሻገር"፥ "አውደ ገጠር" እና "ኢኮኖሚያችን" ጥቂቶቹ ናቸው።
የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ሲመሰረት ሂደቱን የቀረጸው የኢትዮጵያ ሬዲዮ ነው፤ የመሪዎቹ ንግግሮች የታሪካዊ ሁነት (Historical events Speech) ተብሎ በኢትዮጵያ ሬዲዮ የድምፅ ማህደር ተሰድሮ ይገኛል።
የጥበቡ ሰውና የሸገር ሬዲዮ አንዱ መስራች ተፈሪ አለሙ፥ ከያኒውና የኢትዮ ኤፍ.ኤም ሬዲዮ አንዱ መስራች ሰራዊት ፍቅሬ እና ጋዜጠኛ መሳይ አለማየሁ ታሪክን ከትናንት፥ ዛሬና መጪውንም አክለን ተወያየን።
የእናትፋንታ ውቤ ውይይቱን ስትመራ መሳይዬ የድሮ የስቱዲዮ ማጋፈሩ ታውሶት እንደ እኛ እንግዳ ብቻ አልነበረም።
ቀዳማዊ አፄ ኃ/ሥላሴ ሐምሌ 14/ 1923 ዓ.ም በነፋስ ስልክ ለሬዲዮ ጣቢያ መቋቋም የመሰረት ድንጋይ አኖሩ፤ ጣቢያው ተመርቆ አገልግሎት የጀመረው ግን በ1927 ዓ.ም ነው።
ስርጭቱ ኢትዮጵያን እንዲሸፍን ተጠንቶ በ9 ከተሞች የሬዲዮ ማሰራጫ ጣቢያ ቢሰራ ተብሎ ታቀደ - በ1956 ዓ.ም።
ይሁንና የአካባቢ ሽፍታ በቀላል መሳሪያ ጣቢያውን ተቆጣጥሮ "ንጉሥ ሆኛለሁ" ቢል ችግር ይፈጥራል ተባለ።
ስለዚህ ጣቢያዎቹ አ/አ፥ ሐረር እና አስመራ ላይ ብቻ ተቋቁመዋል።
ስርጭቱ ርቆ ስለማይወጣም የአዲስ አበባው ሬዲዮ በሚል ይተረብ ነበር።
የትራንስሚተር ድክመቱ ፍሪኩዌንሲ እንዳይረጋ ሆኖ ሞያተኛውንም ለፍቶ መና ሲያደርገው ቆይቷል።
በ1959ዓ.ም ግን ቀ/ኃ/ሥላሴ 35ኛ የዘውድ በአላቸው ወቅት የሚዲየም ዌቭ ማሰራጫ መርቀው ከፈቱ።
አዲሱን የማሰራጫና መቅረጫ መሣሪያዎች ተጠቅሞ በምዕራብ አፍሪካና ለምዕራብ አውሮፖ በእንግሊዝኛና ፈረንሣይኛ፤ ለምስራቅና መካከለኛው እስያ በአረብኛ፤ እንዲሁም ለመካከለኛው እና ለምስራቅ አፍሪካ በስዋህሊ ቋንቋዎች ፕሮግራሞችን በማስተላለፍ የተደራሽነቱን አድማስ አሰፋ።
እናም ይህ ከአፍሪካም አልፎ አለም አቀፍ ሚዲያ ለመሆን አልሞ ብዙ ርቀት የተጓዘው በነፃዪቱ ኢትዮጵያ የተመሰረተው የኢትዮጵያ ሬድዮ ዛሬ ከዕድሜ ቆጠራ በዘለቀ ይህን ራዕይ የት አደረሰው?
የሬዲዮ ቴክኒክ ክፍሉም በቴሌ ስር ስለነበር - አብዛኞቹን ማስተላለፊያና ማሰራጫ መሳሪያዎችን የመትከልና መጠገን አገልግሎት ሲሰጥ የቆየው በቴሌኮምዩኒኬሽን መ/ቤት ነበር።
እሸቱ ገለቲ
Comments