Logo
Getu Temesgen
ጊፍት ሪል ስቴት በ15 በመቶ ቅናሽ ለፋሲካ በዓል የአፓርትመንትና የንግድ ቤቶችን ለሽያጭ አቀረበ
#ethiopia | ጊፍት ሪል ስቴት በ15 በመቶ ቅናሽ ለፋሲካ በዓል የአፓርትመንትና የንግድ ቤቶችን ለሽያጭ አቅርቧል።

​ድርጅቱ ደንበኞች የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ በ2 በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ ቤት መግዛት እንዲችሉ የሚያስችል ኦክሽን አዘጋጅቷል።

​የሽያጭ ኦክሽኑ ከመጋቢት 19 እስከ ሚያዝያ 19 ቀን 2018 ዓ.ም የሚካሄድ ሲሆን 1500 ቤቶች ለሽያጭ ቀርበዋል።

​አንጋፋው ጊፍት ሪል ስቴት፤ ሦስት መንደሮችን ጨርሶ ለህብረተሰቡ ባስረከበት ማግስት ፤ አራተኛውን የጊፍት ሜትሮፖሊታን መንደር "የዋና ከተማችን ዋና ከተማ" በሆነው ቦሌ ላንጋኖ ላይ 4 ሺህ ቤቶችን በጥራት በመገንባት ላይ ይገኛል።

​ከነዚህ መካከል የ12 ሺህ ቤቶች ማስፋፊያ አካል የሆኑ በሁለተኛና ሶስተኛ ዙሮች የሚገነቡ 8 ሺህ የመኖሪያ እና የንግድ ቤቶች እንዲሁም በ6 ኪሎ ፣ በቦሌ መድኃኒዓለም ፣ በፈረንሳይ ፣ በ22 ማዞሪያ ፣ በተክለሃይማኖት ፣ በቢ.ኤም.ሲ እና በሌሎች አካባቢዎች 4 ሺህ በአጠቃላይ ከ16 ሺህ በላይ ቤቶች ተዋውቀዋል።

​ለኑሮ ምቹ በሆኑት መንደሮቻችን ፤ ትምህርት ቤቶች ፣ የህክምና ተቋማት ፣ ሞሎች ፣ የመዝናኛ ስፍራዎች ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር ተካተዋል።

​ጊፍት ሪል ስቴት እስካሁን በ165 ሺህ ካ.ሜ ላይ በሲ.ኤም.ሲ እና ፈረንሳይ ቤት ሦስት ትላልቅ መንደሮችን ገንብቶ ለማህበረሰቡ በማስረከብ ተአማኒነትን አትርፏል።

​ጊፍት ሪል ስቴት
ማህበረሰቡን እንንከባከባለን!

​#giftrealestate #easteroffer #realestateethiopia #homeownership #addisababahousing #giftmetropolitan #investinethiopia #ethiopianrealestate

2 months ago

No replys yet!

Be the first to share what you think — your comment will appear here.