8 days ago
የእንጦጦ ሐመረ ኖኅ ቅድስት ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም የሚያስገነባውን ሕንፃ
የፕሮጀክቱ ዓላማ
(Project Overview)
የገዳሙ አበው መነኮሳት እና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ማረፊያ ቤት።
2. ሕንፃው በውስጡ የሚያካታታቸው
(Building Facilities)
* የአበው መነኮሳት እና ሊቃውንት ማረፊያ
* ክርስትና መጠመቂያ ቤት
* ሙዚየም
* የተለያዩ አዳራሾች
* ለቢሮ አገልግሎት የሚሆኑ ክፍሎች
3. የባንክ ሂሳብ ቁጥሮችና መዋጮ ማድረጊያ
(Donation Accounts)
ሀ) የገዳሙ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003517504
አባይ ባንክ፡ 9841111014325318
አጭር ቁጥር፡ 1612
ለ) የልማት ኮሚቴ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003780779
አባይ ባንክ፡ 9841011002322017
አጭር ቁጥር፡ 1216
4. ወቅታዊ ሁኔታ
(Current Status)
በስተቀኝ በኩል በሚታዩት ፎቶዎች ላይ እንደሚታየው ሕንፃው አሁን ያለበት የስትራክቸርና የሲቪል ግንባታ ደረጃ ("አሁን ያለበት ደረጃ") ይታያል።
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ሁላችሁንም በበረከቷ ትጎብኛችሁ፤ አሜን!
የፕሮጀክቱ ዓላማ
(Project Overview)
የገዳሙ አበው መነኮሳት እና ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ማረፊያ ቤት።
2. ሕንፃው በውስጡ የሚያካታታቸው
(Building Facilities)
* የአበው መነኮሳት እና ሊቃውንት ማረፊያ
* ክርስትና መጠመቂያ ቤት
* ሙዚየም
* የተለያዩ አዳራሾች
* ለቢሮ አገልግሎት የሚሆኑ ክፍሎች
3. የባንክ ሂሳብ ቁጥሮችና መዋጮ ማድረጊያ
(Donation Accounts)
ሀ) የገዳሙ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003517504
አባይ ባንክ፡ 9841111014325318
አጭር ቁጥር፡ 1612
ለ) የልማት ኮሚቴ አካውንት
ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፡ 1000003780779
አባይ ባንክ፡ 9841011002322017
አጭር ቁጥር፡ 1216
4. ወቅታዊ ሁኔታ
(Current Status)
በስተቀኝ በኩል በሚታዩት ፎቶዎች ላይ እንደሚታየው ሕንፃው አሁን ያለበት የስትራክቸርና የሲቪል ግንባታ ደረጃ ("አሁን ያለበት ደረጃ") ይታያል።
እናታችን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ሁላችሁንም በበረከቷ ትጎብኛችሁ፤ አሜን!
9 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
9 days ago
Rural Connectivity: Empowering Communities and Bridging the Digital Divide!
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
Ethio telecom has successfully completed the first year of its Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, marking significant progress in bridging Ethiopia’s digital divide. At the heart of this strategy is our commitment to inclusive, sustainable and transformative rural connectivity, ensuring that geography, distance and limited access to electricity do not prevent communities from participating in the digital economy.
During the fiscal year, we deployed 195 new rural mobile sites, reaching communities located, on average, 14.3 kilometres from the nearest town and 10.6 kilometres from the nearest existing mobile site. This demonstrates our deliberate focus on connecting Ethiopia’s most remote and underserved areas.
This expansion extended connectivity and digital access to 117 woredas and 492 kebeles and villages, enabling more than 1.53 million people to benefit from reliable communications, digital platforms and inclusive financial services.
To address power limitations in remote areas, we deployed 22 additional Rural Solution sites, specifically designed to serve communities with limited or no access to the national electricity grid. We also significantly expanded our green energy infrastructure, increasing installed solar power capacity from 27 MW to 39.72 MW, an additional 12.72 MW in just one year. This investment strengthens network resilience, reduces dependence on conventional energy sources and advances our environmental sustainability commitments.
Connectivity must also translate into meaningful access to essential services. Through our Rural Agent Project, we onboarded 812 new agents across 17 regions, achieving a 58% active-agent rate and bringing telebirr and other essential digital financial services closer to previously underserved communities. Going forward, we will focus on further improving agent activation, productivity and service availability.
We also advanced the fiberization of rural wireless sites, strengthening network capacity, reliability and service quality while preparing rural communities for growing digital demand.
Under the Next Horizon: Digital & Beyond 2028 Strategy, we remain committed to building resilient, green and scalable digital infrastructure, connecting the unconnected, empowering rural communities and ensuring that every citizen, everywhere, can participate in and benefit from Ethiopia’s digital future.
#ethiotelecom #telebirr #nexthorizon #digitalinclusion #ruralconnectivity #digitalethiopia #gsma #itu #eca
11 days ago
Transform Your Minnesota Backyard!
Looking for the perfect outdoor space to enjoy the beautiful weather? Bekri Remodeling is your trusted local expert for custom deck building across Minnesota!
Whether you need a cozy spot for family gatherings or a stunning, spacious deck for entertaining guests, we bring your vision to life with top-tier craftsmanship and durable materials. We know how much Minnesotans love the outdoors, and your dream backyard oasis is just a phone call away!
Don't wait - let's build your dream deck today!
Call us now at (612) 701-6640 to get started and book your project. #bekriremodeling #minnesotadecks #mndeckbuilder #twincitieshomes #homeimprovement
2 months ago
ትልቅ ሽልማት ከ UAE
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
የ10 ዓመት የጎልደን ቪዛ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ! 🇦🇪 ✨
ከምወዳት ሀገሬ ተነስቼ አለምን ለማየት ጉዞ ስጀምር፣ የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ (UAE) የተጓዝኩባት ሁለተኛዋ ሀገር ነበረች። ከብዙ ሀገራት ጉዞ በኋላ UAE በኮንተንት ክሬተር (Content Creator) ዘርፍ የ 10 አመት ጎልደን ቪዛ ሰታኛለች 🌍✨
በሄድኩበት ሁሉ ሞገስ ሆኖ ከፊቴ እየቀደመ መንገድ ለሚያቀናልኝ በወቅቱ ቅዠት የሚመስለውን ( አለምን ዞራለሁ ) የሚለው የልጅነት መሻቴን ላልከለከለኝ አምላኬ ቅዱስ እግዚአብሔር ክብርና ምስጋና ይሁን።
ይህ የጎልደን ቪዛ ወደፊት ለምሰራቸው በርካታ አለም ዓቀፍ የጉዞ የዶክመንተሪ እና ተያያዥ ስራዎች ከፍተኛ በር ይከፍትልኛል። ሁሌም ከጀርባዬ ሆናችሁ ለኔ ቆሞ መታየት የደከማችሁ፣ በማህበራዊ ሚዲያ ስራዎቼን የምትከታተሉ በሙሉ በስም የማልጠቅሳችሁ ሁሉ ከልብ በመነጨ ምስጋና አመሰግናለሁ🙏
ሽልማቱ እና ስኬቱ የእናንተም ጭምር ነው!! ይህንን እድል የሰጠኝንም የተባበሩት አረብ ኤምሬትስ መንግስት አመሰግናለሁ።
አሁንም ጉዟችን ይቀጥላል! 🙏🏾
A 10-Year Golden Visa from the United Arab Emirates! 🇦🇪 ✨
When I left my beloved country and started my journey to see the world, the United Arab Emirates (UAE) was the second country I ever visited. Now, after traveling to many countries, the UAE has granted me a 10-Year Golden Visa in the Content Creator category! 🌍✨
All glory and praise be to my Holy God, who goes before me to clear my path with grace wherever I go, and who made my childhood dream of "traveling the world" which once seemed like an impossible fantasy a reality.
This Golden Visa will open huge doors for the many international travel documentaries and related projects I will be working on in the future. To everyone who has always had my back, worked hard to see me stand tall, and followed my work on social media even though I can't name you all individually, I thank you from the bottom of my heart. 🙏
This award and success belong to you too!! I also want to thank the government of the United Arab Emirates for granting me this opportunity.
Our journey continues! 🙏🏾
2 months ago
የላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት 24 ቦታዎች ላይ የቅርስ ጥገና መደረጉ ተገለፀ
በፈረንሳይ መንግስት የተጀመረው የላሊበላ ፕሮጀክት በውቅር አብያተ ክርስቲያናቱ ውስጥ የተለዩ 24 ቦታዎች አስቸኳይ ጥገና እንደተደረገላቸው የላሊበላ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዲያቆን አድሴ ደምሴ ተናግረዋል።
ለጥገናው ሥራ የፀጥታ ችግር እንቅፋት አለመሆኑን አንስተው ውስጡን የማስዋብ፣ መሰረተ ልማቶችን የማሟላትና ለጎብኚዎች ሳቢ ማድረግ እንደተቻለም ገልፀዋል።
ሌሎች ጥገና የሚያስፈልጋቸው ቅርሶች መኖራቸውን ገልፀው፣ በፈረንሳይ መንግስት የተጀመረው ዘላቂ የላሊበላ ፕሮጀክት ከሶስት ዓመት በላይ የፈጀ ነው ብለዋል።
በአካባቢው ዘላቂ ልማት እንዲኖር ለማድረግ ተጨማሪ ጊዜ ተሰጥቶት ፕሮጀክቱ እንዲቀጥል ተደርጓል ሲሉም አስታውቀዋል።
ዘላቂ የላሊበላ ፕሮጀክት (Sustainable Lalibela Project) በኢትዮጵያና በፈረንሳይ መንግስታት ስምምነት የተጀመረ፣ የዓለም ቅርስ የሆነውን የቅዱስ ላሊበላን ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ለመጠበቅ፣ ለመንከባከብና ለመጠገን የታቀደ መሆኑንም ገልፀዋል።
#አሐዱ
በፈረንሳይ መንግስት የተጀመረው የላሊበላ ፕሮጀክት በውቅር አብያተ ክርስቲያናቱ ውስጥ የተለዩ 24 ቦታዎች አስቸኳይ ጥገና እንደተደረገላቸው የላሊበላ ከተማ አስተዳደር የባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ዲያቆን አድሴ ደምሴ ተናግረዋል።
ለጥገናው ሥራ የፀጥታ ችግር እንቅፋት አለመሆኑን አንስተው ውስጡን የማስዋብ፣ መሰረተ ልማቶችን የማሟላትና ለጎብኚዎች ሳቢ ማድረግ እንደተቻለም ገልፀዋል።
ሌሎች ጥገና የሚያስፈልጋቸው ቅርሶች መኖራቸውን ገልፀው፣ በፈረንሳይ መንግስት የተጀመረው ዘላቂ የላሊበላ ፕሮጀክት ከሶስት ዓመት በላይ የፈጀ ነው ብለዋል።
በአካባቢው ዘላቂ ልማት እንዲኖር ለማድረግ ተጨማሪ ጊዜ ተሰጥቶት ፕሮጀክቱ እንዲቀጥል ተደርጓል ሲሉም አስታውቀዋል።
ዘላቂ የላሊበላ ፕሮጀክት (Sustainable Lalibela Project) በኢትዮጵያና በፈረንሳይ መንግስታት ስምምነት የተጀመረ፣ የዓለም ቅርስ የሆነውን የቅዱስ ላሊበላን ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ለመጠበቅ፣ ለመንከባከብና ለመጠገን የታቀደ መሆኑንም ገልፀዋል።
#አሐዱ
Sponsored by
Surafel
2 months ago
ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው ፕሮጀክት
REALITY PIAZZA PALACE VIEW PROJECT
በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ከፍተኛ የጥራት መስፈርት እየተገነባ ነው!
#ethiopia | ሪያሊቲ ሪል እስቴት “ሪያሊቲ ይለያል - THE DIFFERENCE IS IN DETAILS” በሚለው መርሁ የሚታወቀው ድርጅት፣ በአዲስ አበባ የታሪክ፣ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከላት በሆኑ ቦታዎች አቅራቢያ የሚገኘውን “ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው” ፕሮጀክት በዘመናዊ የአርክቴክቸር ዲዛይንና ዘላቂ የኑሮ ፅንሰ ሀሳብ እያለማ መሆኑን የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ አስታወቁ።
አቶ ዮሐንስ አያይዘው እንደተናገሩት ፕሮጀክቱ በ4,000 ካሬ ሜትር መሬት ላይ የሚገነባ ሲሆን ከ70,000 ሜትር ኪዩብ ወይም 16 ሜትር ( አራት ቤዝመንት) በላይ የቁፋሮ ሥራ ተከናውኗል። በድርጅቱ የፋይናንስ አቅም ፕሮጀክቱን 300 ሚሊዮን ብር በማውጣት መጠነሰፊ ሰፊና የመሠረት ሥራዎቹ በብቃት መጠናቀቃቸውን አስረድተዋል።
ፕሮጀክቱ በከተማዋ ማዕከላዊ ክፍል የሚገኝ ሲሆን፣ ከአድዋ ሙዚየም 853 ሜትር፣ ከቸርችል ጎዳና 465 ሜትር፣ ከፍሬንድሺፕ ፓርክ 240 ሜትር፣ ከዩኒቲ ፓርክ 770 ሜትር እንዲሁም ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 955 ሜትር ርቀት ላይ እንደሚገኝ አቶ ፍጹም ገብሩ የኮንስትራክሽ ቺፍ ኮንስትራክሰሸ ኦፕሬሽኝ ኦፊሰር
ገልጸዋል።
ፕሮጀክቱ ከሼራተን ሆቴል እና ከሊሴ ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት አቅራቢያ መገኘቱ ለነዋሪዎችና ለባለሀብቶች ልዩ የቦታ ጥቅም እንደሚሰጥ አቶ ፍጹም አብራርተዋል።
የ“ፖላስ ቪው” ፕሮጀክቱ በቴክኒካል ጥራት፣ በዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ እና በከተማ ገጽታ ላይ በሚያመጣው አዎንታዊ ተፅዕኖ ተለይቶ የሚታይ ፕሮጀክት ነው ያሉት ደግሞ ቴክኒካል ማናጀሩ አቶ ዳርዮስ ፍቃዱ ናቸው።
በፕሮጀክቱ ውስጥ አራት ቤዝመንቶች የታቀዱ ሲሆን፣ 8 ሜትር ስፓን ያላቸው የኮለም አቀማመጦች እና 7 በመቶ የራምፕ ተዳፋት በመጠቀም ሰፊና ምቹ የፓርኪንግ ሥርዓት እንዲኖር መደረጉ ገልጸዋል።
እንዲሁም 10 ሊፍቶች እና 4 የአደጋ መውጫ ደረጃዎች የታቀዱ ሲሆን፣ ሕንጻው የእሳት ደህንነት መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟላ መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል።
በሜካኒካል፣ ኤሌክትሪካል እና ሳኒተሪ ሥርዓቶች ዘርፍም የኤሌክትሪክ እና የሳኒተሪ ዳክቶች ለየብቻቸው መዘጋጀታቸው፣ ዘመናዊ የካሜራና የኢንተርኮም ሥርዓት መካተቱ እና በቂ የአየር ዝውውር የሚያቀርብ የሜካኒካል ቬንቲሌሽን ሲስተም መዘርጋቱ ተጠቅሷል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ ፕሮጀክቱ በዘመናዊው Post-Tension (PT) Slab System ቴክኖሎጂ የተቀየሰ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ሰፊ ስፓን ለመፍጠር፣ የግንባታ ፍጥነትን ለማሳደግ እና የስትራክቸር ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችል መሆኑ ገልጸዋል።
ከከተማ ገጽታ አንፃርም፣ ሕንጻዎቹ ከ5ኛ ወለል ጀምሮ በመንታ ቅርጽ የሚይዙ ሲሆን ለአካባቢው ዘመናዊ የአርክቴክቸር ገጽታ እንደሚያበረክቱ አስታውቀዋል።
በተጨማሪም ሰፊ የአረንጓዴ ልማት፣ በዛፎች የተሸፈነ ቴራስ እና ሁለቱን ሕንጻዎች የሚያገናኝ ድልድይ ለፕሮጀክቱ ልዩ የውበት እሴት እንደሚጨምሩ ጠቁመዋል።
ሪያሊቲ ሪል እስቴት ፖላስ ቪው ፕሮጀክት ለመኖሪያ ቤት ፍላጎት መፍትሔ ከመስጠቱ ባሻገር ለከተማው አዲስ ገጽታ የሚያበረክት፣ የዘመናዊ ግንባታ መለኪያ የሚሆን እና የድርጅቱን የጥራት ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ፕሮጀክት ነው።****
ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው ፕሮጀክት ዘመናዊ የኑሮ ፍላጎቶችን በማሟላት 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት፣ ስታንድባይ ጄኔሬተር፣ ሰፊ ፓርኪንግ፣ የቆሻሻ ማስወገጃ ሥርዓት፣ ዘመናዊ ሊፍቶች፣ ጂምናዚየም፣ የመቀበያ አዳራሽ፣ ባለብዙ ዓላማ አዳራሽ፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች እና የውጭ አትክልት ስፍራዎችን ያካትታል።
የመኖሪያ እና የንግድ አገልግሎቶች መግቢያዎች ለየብቻ ናቸው። ከመኖሪያ እና ንግድ አገልግሎቶች አንፃርም ከ200 በላይ ሱቆች፣ ከ1 እስከ 3 መኝታ ቤት ያላቸው አፓርታማዎች፣ ተመጣጣኝ ዋጋ፣ ሰፊ የፓርኪንግ ቦታዎች እና በሩፍቶፕ የመዝናኛ ስፍራዎችን ይዟል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት የማርኬቲንግ ዳይሬተር
አቶ ሙሉቀን ሽፈራው እንደተናገሩት "መሸጥ ማስረከብ አይደለም። እኛ - (ሪያሊቲ ሪል እስቴት) ግን የሸጥነውን እያስረከብን ነው። ... ማስረከብ ተክነንበታል። ይህ የደንበኞቻችን የምስክርነት ድምፅ ነው" ብለዋል።
አቶ ሙሉቀን ሪያሊቲ ሪል እስቴት ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ የንግድ ኤክስፖ ይዘን መጥተናል። ለ 30 ቤቶችን ብቻ በ 90,200 ብር እንዲሁም በ 102 ሺህ ብር ደግሞ የተለያዩ ቤቶችን ለሽያጭ አቅርበናል። ይህ በ48 ወራት የሚጠናቀው ለቤት ፈላጊዎች ትልቅ የምሥራች፤ ትልቅ ዜና ነው"ብለዋል።
“ሰማችን እውነት ነው፣ ሥራችንም የእውነት ነው - DELIVERING THE TRUTH ” በሚል መርህ የሚሰራው ሪያሊቲ ሪል እስቴት፣ ይህ ፕሮጀክት ዘመናዊ አርክቴክቸር፣ ዘላቂ የኑሮ ዘይቤ እና ምርጥ የቦታ ምርጫን በአንድ ላይ ያጣመረ የልህቀት ምሳሌ፤ መሪ ኩባንያ ( Leading Company ) ሆኖ እየሠራ፤ እየታተረ ይገኛል።
በ10 ዓመታት የሪል እስቴት ጉዞ 14 ፕሮጀክቶቾ፤ በ2018ዓም 4 ፕሮጀክቶች የሪያሊቲ ሪል እስቴት ሕያው ቋሚ ሥራዎቹ ናቸው።
ይህ ሪያሊቲ ሪል እስቴት ጉዞ ይቀጥላል ...
“ሪያሊቲ ይለያል!
- THE DIFFERENCE IS IN DETAILS”
+251-977-292929
+251-948-233333
REALITY PIAZZA PALACE VIEW PROJECT
በዘመናዊ ቴክኖሎጂና ከፍተኛ የጥራት መስፈርት እየተገነባ ነው!
#ethiopia | ሪያሊቲ ሪል እስቴት “ሪያሊቲ ይለያል - THE DIFFERENCE IS IN DETAILS” በሚለው መርሁ የሚታወቀው ድርጅት፣ በአዲስ አበባ የታሪክ፣ የንግድ እና የመዝናኛ ማዕከላት በሆኑ ቦታዎች አቅራቢያ የሚገኘውን “ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው” ፕሮጀክት በዘመናዊ የአርክቴክቸር ዲዛይንና ዘላቂ የኑሮ ፅንሰ ሀሳብ እያለማ መሆኑን የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ አስታወቁ።
አቶ ዮሐንስ አያይዘው እንደተናገሩት ፕሮጀክቱ በ4,000 ካሬ ሜትር መሬት ላይ የሚገነባ ሲሆን ከ70,000 ሜትር ኪዩብ ወይም 16 ሜትር ( አራት ቤዝመንት) በላይ የቁፋሮ ሥራ ተከናውኗል። በድርጅቱ የፋይናንስ አቅም ፕሮጀክቱን 300 ሚሊዮን ብር በማውጣት መጠነሰፊ ሰፊና የመሠረት ሥራዎቹ በብቃት መጠናቀቃቸውን አስረድተዋል።
ፕሮጀክቱ በከተማዋ ማዕከላዊ ክፍል የሚገኝ ሲሆን፣ ከአድዋ ሙዚየም 853 ሜትር፣ ከቸርችል ጎዳና 465 ሜትር፣ ከፍሬንድሺፕ ፓርክ 240 ሜትር፣ ከዩኒቲ ፓርክ 770 ሜትር እንዲሁም ከጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል 955 ሜትር ርቀት ላይ እንደሚገኝ አቶ ፍጹም ገብሩ የኮንስትራክሽ ቺፍ ኮንስትራክሰሸ ኦፕሬሽኝ ኦፊሰር
ገልጸዋል።
ፕሮጀክቱ ከሼራተን ሆቴል እና ከሊሴ ገብረ ማርያም ትምህርት ቤት አቅራቢያ መገኘቱ ለነዋሪዎችና ለባለሀብቶች ልዩ የቦታ ጥቅም እንደሚሰጥ አቶ ፍጹም አብራርተዋል።
የ“ፖላስ ቪው” ፕሮጀክቱ በቴክኒካል ጥራት፣ በዘመናዊ የግንባታ ቴክኖሎጂ እና በከተማ ገጽታ ላይ በሚያመጣው አዎንታዊ ተፅዕኖ ተለይቶ የሚታይ ፕሮጀክት ነው ያሉት ደግሞ ቴክኒካል ማናጀሩ አቶ ዳርዮስ ፍቃዱ ናቸው።
በፕሮጀክቱ ውስጥ አራት ቤዝመንቶች የታቀዱ ሲሆን፣ 8 ሜትር ስፓን ያላቸው የኮለም አቀማመጦች እና 7 በመቶ የራምፕ ተዳፋት በመጠቀም ሰፊና ምቹ የፓርኪንግ ሥርዓት እንዲኖር መደረጉ ገልጸዋል።
እንዲሁም 10 ሊፍቶች እና 4 የአደጋ መውጫ ደረጃዎች የታቀዱ ሲሆን፣ ሕንጻው የእሳት ደህንነት መስፈርቶችን በሙሉ የሚያሟላ መሆኑን ኩባንያው አስታውቋል።
በሜካኒካል፣ ኤሌክትሪካል እና ሳኒተሪ ሥርዓቶች ዘርፍም የኤሌክትሪክ እና የሳኒተሪ ዳክቶች ለየብቻቸው መዘጋጀታቸው፣ ዘመናዊ የካሜራና የኢንተርኮም ሥርዓት መካተቱ እና በቂ የአየር ዝውውር የሚያቀርብ የሜካኒካል ቬንቲሌሽን ሲስተም መዘርጋቱ ተጠቅሷል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት ባለቤትና CEO አቶ ዮሐንስ ገመዳ ፕሮጀክቱ በዘመናዊው Post-Tension (PT) Slab System ቴክኖሎጂ የተቀየሰ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፣ ይህም ሰፊ ስፓን ለመፍጠር፣ የግንባታ ፍጥነትን ለማሳደግ እና የስትራክቸር ጥራትን ለማሻሻል የሚያስችል መሆኑ ገልጸዋል።
ከከተማ ገጽታ አንፃርም፣ ሕንጻዎቹ ከ5ኛ ወለል ጀምሮ በመንታ ቅርጽ የሚይዙ ሲሆን ለአካባቢው ዘመናዊ የአርክቴክቸር ገጽታ እንደሚያበረክቱ አስታውቀዋል።
በተጨማሪም ሰፊ የአረንጓዴ ልማት፣ በዛፎች የተሸፈነ ቴራስ እና ሁለቱን ሕንጻዎች የሚያገናኝ ድልድይ ለፕሮጀክቱ ልዩ የውበት እሴት እንደሚጨምሩ ጠቁመዋል።
ሪያሊቲ ሪል እስቴት ፖላስ ቪው ፕሮጀክት ለመኖሪያ ቤት ፍላጎት መፍትሔ ከመስጠቱ ባሻገር ለከተማው አዲስ ገጽታ የሚያበረክት፣ የዘመናዊ ግንባታ መለኪያ የሚሆን እና የድርጅቱን የጥራት ቁርጠኝነት በተግባር የሚያሳይ ፕሮጀክት ነው።****
ሪያሊቲ ፒያዛ ፓላስ ቪው ፕሮጀክት ዘመናዊ የኑሮ ፍላጎቶችን በማሟላት 24 ሰዓት የጥበቃ አገልግሎት፣ ስታንድባይ ጄኔሬተር፣ ሰፊ ፓርኪንግ፣ የቆሻሻ ማስወገጃ ሥርዓት፣ ዘመናዊ ሊፍቶች፣ ጂምናዚየም፣ የመቀበያ አዳራሽ፣ ባለብዙ ዓላማ አዳራሽ፣ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ መሙያ ጣቢያዎች እና የውጭ አትክልት ስፍራዎችን ያካትታል።
የመኖሪያ እና የንግድ አገልግሎቶች መግቢያዎች ለየብቻ ናቸው። ከመኖሪያ እና ንግድ አገልግሎቶች አንፃርም ከ200 በላይ ሱቆች፣ ከ1 እስከ 3 መኝታ ቤት ያላቸው አፓርታማዎች፣ ተመጣጣኝ ዋጋ፣ ሰፊ የፓርኪንግ ቦታዎች እና በሩፍቶፕ የመዝናኛ ስፍራዎችን ይዟል።
የሪያሊቲ ሪል እስቴት የማርኬቲንግ ዳይሬተር
አቶ ሙሉቀን ሽፈራው እንደተናገሩት "መሸጥ ማስረከብ አይደለም። እኛ - (ሪያሊቲ ሪል እስቴት) ግን የሸጥነውን እያስረከብን ነው። ... ማስረከብ ተክነንበታል። ይህ የደንበኞቻችን የምስክርነት ድምፅ ነው" ብለዋል።
አቶ ሙሉቀን ሪያሊቲ ሪል እስቴት ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ልዩ የንግድ ኤክስፖ ይዘን መጥተናል። ለ 30 ቤቶችን ብቻ በ 90,200 ብር እንዲሁም በ 102 ሺህ ብር ደግሞ የተለያዩ ቤቶችን ለሽያጭ አቅርበናል። ይህ በ48 ወራት የሚጠናቀው ለቤት ፈላጊዎች ትልቅ የምሥራች፤ ትልቅ ዜና ነው"ብለዋል።
“ሰማችን እውነት ነው፣ ሥራችንም የእውነት ነው - DELIVERING THE TRUTH ” በሚል መርህ የሚሰራው ሪያሊቲ ሪል እስቴት፣ ይህ ፕሮጀክት ዘመናዊ አርክቴክቸር፣ ዘላቂ የኑሮ ዘይቤ እና ምርጥ የቦታ ምርጫን በአንድ ላይ ያጣመረ የልህቀት ምሳሌ፤ መሪ ኩባንያ ( Leading Company ) ሆኖ እየሠራ፤ እየታተረ ይገኛል።
በ10 ዓመታት የሪል እስቴት ጉዞ 14 ፕሮጀክቶቾ፤ በ2018ዓም 4 ፕሮጀክቶች የሪያሊቲ ሪል እስቴት ሕያው ቋሚ ሥራዎቹ ናቸው።
ይህ ሪያሊቲ ሪል እስቴት ጉዞ ይቀጥላል ...
“ሪያሊቲ ይለያል!
- THE DIFFERENCE IS IN DETAILS”
+251-977-292929
+251-948-233333
2 months ago
An Official Visit by Prime Minister Abiy Ahmed (Ph.D.) to the Under-Construction Bishoftu International Airport Project
2 months ago
Bishoftu International Airport, the largest aviation infrastructure project in Africa’s history, is being built day and night with unwavering determination. Once completed, it will welcome up to 110 million passengers annually, positioning Ethiopia among the world’s leading aviation hubs.
3 months ago
Ethio telecom and the African Development Bank (AfDB) Review Strategic Partnership to Accelerate Ethiopia’s Digital Transformation and Next Horizon Strategy
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Ethio telecom CEO, Frehiwot Tamru, held a high-level strategic engagement with Excellency Mr. Solomon Quaynor S, Vice President of the African Development Bank, together with senior AfDB management, to review the ongoing partnership and collaborative engagements aimed at supporting the execution of Ethio telecom’s transformative “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy and Ethiopia’s broader digital transformation journey.
During the meeting, both institutions assessed the strong progress of their ongoing strategic engagements and financing discussions designed to accelerate the expansion and modernization of Ethiopia’s digital and telecom infrastructure, strengthen digital platforms and ecosystems, and expand inclusive access to innovative digital services that empower millions of citizens, businesses, and institutions across the country.
The CEO briefed the AfDB leadership on the significant progress being achieved under the “Next Horizon: Digital & Beyond 2028” strategy, highlighting Ethio telecom’s continued growth and advancement across all major business and transformation pillars. She emphasized the company’s successful evolution from a traditional telecom operator into a leading digital solutions and platform provider, supported by continuous investments in advanced telecom infrastructure, cloud services, AI-enabled technologies, fintech ecosystems, and digital platforms.
The discussion further highlighted Ethio telecom’s rapidly expanding “Beyond Connectivity” ecosystem, including strategic digital platforms such as telebirr, Zemen GEBEYA, and znexus, which are increasingly contributing to financial inclusion, digital commerce, entrepreneurship, innovation, and socio-economic empowerment. The CEO also outlined the company’s ongoing investments in next-generation digital infrastructure, including 4G and 5G expansion, rural connectivity, cloud and AI capabilities, green and energy-efficient infrastructure, and cross-border initiatives such as the Horizon Fiber project, which collectively reinforce Ethiopia’s growing role in the regional digital economy.
Vice President Solomon Quaynor and the AfDB senior management acknowledged Ethio telecom’s remarkable transformation journey and operational progress, noting the company’s growing relevance as one of Africa’s leading digital transformation success stories. They reaffirmed AfDB’s commitment to strengthening strategic collaboration and exploring sustainable financing frameworks that support large-scale digital infrastructure development, digital inclusion, innovation, and long-term economic growth.
The engagement also reflected the shared commitment of both institutions toward advancing continental priorities, including Africa’s digital transformation agenda, regional digital integration, and the broader vision of a connected and inclusive African digital economy.
At the conclusion of the meeting, Ethio telecom and the African Development Bank reaffirmed their mutual commitment to expediting ongoing collaborative initiatives, deepening their long-term strategic partnership, and accelerating investments that will continue to digitally transform Ethiopia, empower millions of lives, and contribute to sustainable and inclusive growth across the continent.
#ethiotelecom #afdb #digitalafrica #nexthorizon2028 #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu
Sponsored by
Surafel
3 months ago
ሆርሙዝን ለማለፍ ክፍያ ግዴታ‼️
ኢራን በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ላይ አዲስ የትራፊክ ስርዓት እየዘረጋች መሆኑን አስታወቀች።
👉'የአገልግሎት ክፍያ ይፈፀማል ብላለች።
'ከኢራን ጋር የሚተባበሩ የንግድ መርከቦች እና ወገኖች ብቻ ተጠቃሚ ይሆናሉ ሲሉ - የኢራን የደህንነት ኃላፊ አዚዚ ገልፀዋል።
የነፃነት ፕሮጀክት (Freedom project) እያሉ ለሚጃጃሉ (ለአሜሪካ) ሆርሙዝ ዝግ ሆኖ ይቆያል ብላለች።
ጦርነቱ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ እስከአሁን በርካታ መርከቦች በሆርሙዝ እንደቆሙ ነው።
seledadotio
seledadotio
ኢራን በሆርሙዝ የባህር ሰርጥ ላይ አዲስ የትራፊክ ስርዓት እየዘረጋች መሆኑን አስታወቀች።
👉'የአገልግሎት ክፍያ ይፈፀማል ብላለች።
'ከኢራን ጋር የሚተባበሩ የንግድ መርከቦች እና ወገኖች ብቻ ተጠቃሚ ይሆናሉ ሲሉ - የኢራን የደህንነት ኃላፊ አዚዚ ገልፀዋል።
የነፃነት ፕሮጀክት (Freedom project) እያሉ ለሚጃጃሉ (ለአሜሪካ) ሆርሙዝ ዝግ ሆኖ ይቆያል ብላለች።
ጦርነቱ ከተጀመረበት ቀን ጀምሮ እስከአሁን በርካታ መርከቦች በሆርሙዝ እንደቆሙ ነው።
seledadotio
seledadotio
3 months ago
“ኢራን ከምድር ገጽ ትጠፋለች!” — ዶናልድ ትራምፕ
#ethiopia | በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ እየተባባሰ የመጣውን ወታደራዊ ውጥረት ተከትሎ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኢራን እጅግ አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
ከፎክስ ኒውስ ጋዜጠኛ ትሬይ ይንግስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ትራምፕ፣ የንግድ መርከቦችን በማጀብ ላይ ባሉ የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ማንኛውንም ዓይነት ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ ሀገሪቱ “ከምድር ገጽ እንድትጠፋ” ይደረጋል ሲሉ በከባድ ቃላት ዝተዋል።
ይህ የአሜሪካ ጠንካራ አቋም የመጣው ዋሽንግተን በስትሬቱ በኩል የሚያልፉ የነዳጅ እና የንግድ መርከቦችን በጦር መርከቦች የማጀብ (Project Freedom) ዘመቻ መጀመሯን ተከትሎ ነው።
ትራምፕ በንግግራቸው አሜሪካ በአሁኑ ወቅት እጅግ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ የታጠቀች መሆኑን በመጥቀስ፣ ማንኛውንም ትንኮሳ ለመመከት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በዛሬው ዕለት ብቻ የአሜሪካ ባህር ኃይል ስድስት የኢራን የፈጣን ጥቃት ጀልባዎችን ማውደሙ የተነገረ ሲሆን፣ ይህም አካባቢውን ወደ ቀጥተኛ ጦርነት ሊያስገባው ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
ምንም እንኳን ትራምፕ የኃይል እርምጃ ማስጠንቀቂያ ቢሰጡም፣ ኢራን በድርድር ረገድ የተሻለ አቋም እንድታሳይ ግፊት እያደረጉ መሆኑን ጠቁመዋል።
በአሁኑ ወቅት የፔንታጎን እና የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተሉ ሲሆን፣ ተጨማሪ መግለጫዎች እንደሚሰጡ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #መናኸሪያfm #trump #iran #straitofhormuz #breakingnews #ethiopia #amharicnewsm
#ethiopia | በሆርሙዝ የባህር ወሽመጥ ላይ እየተባባሰ የመጣውን ወታደራዊ ውጥረት ተከትሎ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለኢራን እጅግ አስደንጋጭ ማስጠንቀቂያ ሰጥተዋል።
ከፎክስ ኒውስ ጋዜጠኛ ትሬይ ይንግስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ትራምፕ፣ የንግድ መርከቦችን በማጀብ ላይ ባሉ የአሜሪካ የጦር መርከቦች ላይ የኢራን እስላማዊ ሪፐብሊክ ማንኛውንም ዓይነት ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ ሀገሪቱ “ከምድር ገጽ እንድትጠፋ” ይደረጋል ሲሉ በከባድ ቃላት ዝተዋል።
ይህ የአሜሪካ ጠንካራ አቋም የመጣው ዋሽንግተን በስትሬቱ በኩል የሚያልፉ የነዳጅ እና የንግድ መርከቦችን በጦር መርከቦች የማጀብ (Project Freedom) ዘመቻ መጀመሯን ተከትሎ ነው።
ትራምፕ በንግግራቸው አሜሪካ በአሁኑ ወቅት እጅግ ዘመናዊ የጦር መሣሪያ የታጠቀች መሆኑን በመጥቀስ፣ ማንኛውንም ትንኮሳ ለመመከት ዝግጁ መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
በዛሬው ዕለት ብቻ የአሜሪካ ባህር ኃይል ስድስት የኢራን የፈጣን ጥቃት ጀልባዎችን ማውደሙ የተነገረ ሲሆን፣ ይህም አካባቢውን ወደ ቀጥተኛ ጦርነት ሊያስገባው ይችላል የሚል ስጋት ፈጥሯል።
ምንም እንኳን ትራምፕ የኃይል እርምጃ ማስጠንቀቂያ ቢሰጡም፣ ኢራን በድርድር ረገድ የተሻለ አቋም እንድታሳይ ግፊት እያደረጉ መሆኑን ጠቁመዋል።
በአሁኑ ወቅት የፔንታጎን እና የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት ሁኔታውን በቅርበት እየተከታተሉ ሲሆን፣ ተጨማሪ መግለጫዎች እንደሚሰጡ ይጠበቃል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) #getutemesgen #getu #መናኸሪያfm #trump #iran #straitofhormuz #breakingnews #ethiopia #amharicnewsm
3 months ago
አዲስ የሙዚቃ ጉዞ ተጀመረ፤
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ የአልበም ስምምነት ተፈራረመች
#ethiopia | ታዋቂዋ ድምፃዊት ዳግማዊት ፀሐዬ ከናሆም ሪከርድስ ጋር አዲስ የሙዚቃ አልበም ለማሳተም በይፋ ስምምነት ተፈራረሙ።
ይህ ጥምረት በሙዚቃው ኢንዱስትሪ ውስጥ የጥበብ ስራዋን ወደ አዲስ ምዕራፍ እንደሚያሸጋግረው ታምኖበታል።
ናሆም ሪከርድስ ባለው ሰፊ ልምድ እና በድምፃዊቷ ልዩ ብቃት የታጀበው ይህ አዲስ ስራ የሀገራችንን ባህል እና ዘመናዊ የሙዚቃ ስልት አጣምሮ የያዘ ጥራት ያለው ስራ ' በጥቂት በአመታት ውስጥ ' ለታዳሚዎች እንደሚያቀርብ ተገልጿል።
ይህ አልበም ከፍተኛ ዝግጅት እየተደረገበት መሆኑም ተጠቁሟል።
A Major Milestone in Music: Artist Dagmawit Tsehaye Joins Nahom Records Inc
#ethiopia | Acclaimed artist Dagmawit Tsehaye has officially entered into an exclusive album production agreement with Nahom Records Inc. (NRI), signaling the start of a transformative era in her professional career.
This collaboration is poised to deliver a significant impact on the music scene, blending her exceptional vocal prowess with the renowned production expertise of NRI.
The upcoming project is expected to be a masterpiece of cultural expression and contemporary sound, driven by a shared vision for artistic excellence. Fans can look forward to a deeply passionate collection of music that highlights both heritage and innovation.
This partnership underscores a commitment to elevating Ethiopian music to new heights, with more details on the high-profile release expected soon.
#dagmawittsehaye #nahomrecords #ethiopianmusic #newalbum #musicindustry #comingsoon #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa #ዳግማዊትፀሐይ #ናሆምሪከርድስ #የኢትዮጵያሙዚቃ #አዲስአልበም #ጥበብ #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
3 months ago
Ruth Yirgalem to Represent Ethiopia at the 73rd Miss World Pageant in Vietnam
#fastmereja I The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with "Miss World Ethiopia," has officially introduced Ruth Yirgalem as the country's representative for the upcoming 73rd Miss World competition in Vietnam. Ruth emerged victorious from a pool of thousands of contestants across Ethiopia, securing her spot among the 130 global participants.
For the first time, Ethiopia’s participation carries high-level government endorsement. State Minister for Culture and Sports, Nebiyu Baye, emphasized that the pageant serves as a vital diplomatic platform to promote Ethiopia’s culture, tourism, and flagship projects to the international community.
Before heading to Vietnam, Ruth will undergo three months of intensive training in public speaking and international communications. She is also scheduled to visit national parks and the GERD to gather materials for her role as a cultural ambassador. Ethiopia looks forward to a historic performance at the global finale.
#fastmereja I The Ministry of Culture and Sports, in collaboration with "Miss World Ethiopia," has officially introduced Ruth Yirgalem as the country's representative for the upcoming 73rd Miss World competition in Vietnam. Ruth emerged victorious from a pool of thousands of contestants across Ethiopia, securing her spot among the 130 global participants.
For the first time, Ethiopia’s participation carries high-level government endorsement. State Minister for Culture and Sports, Nebiyu Baye, emphasized that the pageant serves as a vital diplomatic platform to promote Ethiopia’s culture, tourism, and flagship projects to the international community.
Before heading to Vietnam, Ruth will undergo three months of intensive training in public speaking and international communications. She is also scheduled to visit national parks and the GERD to gather materials for her role as a cultural ambassador. Ethiopia looks forward to a historic performance at the global finale.
5 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
Sponsored by
Surafel
5 months ago
በ4.3 ቢሊዮን ብር እየተገነባ የሚገኘው 4ኛው ምዕራፍ የመልሶ ግንባታና ዓቅም ማሳደግ ፕሮጀክት
#ethiopia | በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ በ4.3 ቢሊዮን ብር 4ኛው ምዕራፍ የዲስትሪቡዩሽን መስመር መልሶ ግንባታና ዓቅም ማሳደግ ፕሮጀክት እየተከናወነ ይገኛል፡፡
703 ኪ.ሜ የዲስትሪቡሽን ኔትዎርክ መልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግን ያካተተው ይህ 4ኛው ምዕራፍ ፕሮጀክት፤ 2 ሺህ አዲስ የተለያየ አቅም ያላቸውን ትራንስፎርመሮች ተከላና 2 ሺህ ነባር ትራንስፎርመሮችን አቅም የማሳደግ ሥራ የሚከናወንበት ይሆናል፡፡
በፕሮጀክቱ ከኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወጪ የሚሆኑ 56 ማሰራጫ መስመሮችን መልሶ የመገንባትና የማሻሻል እንዲሁም ከተፈቀደው የኃይል አጠቃቀም በላይ ሲሆን መቆጣጠር የሚያስችሉ 62 የሎድ ብሬክ ስዊች ገጠማ ይከናወናል፡፡
በአሁኑ ወቅት የፕሮጀክቱ አጠቃላይ የፊዚካል ሥራው አፈፃፀም 36 ነጥብ 74 በመቶ የደረሰ ሲሆን፤ 2 ሺህ 857 የኮንክሪት ምሰሶዎች ተከላ ስራም ተከናውኗል፡፡
ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ በአዲስ አበባና በሸገር ከተሞች በዓመት በ100 ኪ.ሜ የመካከለኛ የኃይል ማሰራጫ መስመር ላይ የሚከሰተውን የኃይል መቆራረጥ ድግግሞሽን በ27 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል፡፡ እንዲሁም የትራንስፎርመር መቃጠልን ከ3 ወደ 2 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል ተብሎ ይጠብቃል።
የሚገነቡት የዲስትሪቡዩሽን መስመሮች በኮንክሪት ምሰሶና በሽፍን ኬብል በመሆኑ አደጋን ለመከላከልና ረጅም ዓመት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ለፕሮጀክቱ ማስፈፀሚያ አጠቃላይ ወጪ 4.3 ቢሊዮን ብር ሲሆን፤ ጠቅላላ ወጪው የሚሸፈነው ከአለም ባንክ በተገኘ ብድር ነው፡፡
ይህ ፕሮጀክት በአዴሌ (ADELE Project) ከሚሰሩ የመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ስራዎች አንዱ ነው፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
#ethiopia | በአዲስ አበባ እና በሸገር ከተሞች ያለውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ በ4.3 ቢሊዮን ብር 4ኛው ምዕራፍ የዲስትሪቡዩሽን መስመር መልሶ ግንባታና ዓቅም ማሳደግ ፕሮጀክት እየተከናወነ ይገኛል፡፡
703 ኪ.ሜ የዲስትሪቡሽን ኔትዎርክ መልሶ ግንባታና አቅም ማሳደግን ያካተተው ይህ 4ኛው ምዕራፍ ፕሮጀክት፤ 2 ሺህ አዲስ የተለያየ አቅም ያላቸውን ትራንስፎርመሮች ተከላና 2 ሺህ ነባር ትራንስፎርመሮችን አቅም የማሳደግ ሥራ የሚከናወንበት ይሆናል፡፡
በፕሮጀክቱ ከኃይል ማከፋፈያ ጣቢያ ወጪ የሚሆኑ 56 ማሰራጫ መስመሮችን መልሶ የመገንባትና የማሻሻል እንዲሁም ከተፈቀደው የኃይል አጠቃቀም በላይ ሲሆን መቆጣጠር የሚያስችሉ 62 የሎድ ብሬክ ስዊች ገጠማ ይከናወናል፡፡
በአሁኑ ወቅት የፕሮጀክቱ አጠቃላይ የፊዚካል ሥራው አፈፃፀም 36 ነጥብ 74 በመቶ የደረሰ ሲሆን፤ 2 ሺህ 857 የኮንክሪት ምሰሶዎች ተከላ ስራም ተከናውኗል፡፡
ፕሮጀክቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅ በአዲስ አበባና በሸገር ከተሞች በዓመት በ100 ኪ.ሜ የመካከለኛ የኃይል ማሰራጫ መስመር ላይ የሚከሰተውን የኃይል መቆራረጥ ድግግሞሽን በ27 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል፡፡ እንዲሁም የትራንስፎርመር መቃጠልን ከ3 ወደ 2 በመቶ ለመቀነስ ያስችላል ተብሎ ይጠብቃል።
የሚገነቡት የዲስትሪቡዩሽን መስመሮች በኮንክሪት ምሰሶና በሽፍን ኬብል በመሆኑ አደጋን ለመከላከልና ረጅም ዓመት አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችሉ ናቸው፡፡
ለፕሮጀክቱ ማስፈፀሚያ አጠቃላይ ወጪ 4.3 ቢሊዮን ብር ሲሆን፤ ጠቅላላ ወጪው የሚሸፈነው ከአለም ባንክ በተገኘ ብድር ነው፡፡
ይህ ፕሮጀክት በአዴሌ (ADELE Project) ከሚሰሩ የመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ስራዎች አንዱ ነው፡፡
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
5 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
5 months ago
ud83cudf1f u12a0u1235u12f0u1233u127d u12dcu1293 -
u12e8u1205u120du121d u1264u1275u12ceu1295 u1260 u12a0u134du122au12ab u1205u1265u1228u1275 u1261u120du130bu122au12eb u1233u12edu1275 u12edu130du12d9! ud83cudf1f
u200bu1260u1218u1203u120d u12a8u1270u121b u1261u120du130bu122au12eb u12a0u12f2u1235 u12e8u1264u1275 u123du12ebu132d u1300u121du1228u1293u120du1362 u1325u122bu1275u1363 u121du127eu1275 u12a5u1293 u1273u120bu1245 u1245u1293u123d u12edu1320u1265u1246u1273u120du1362
u200bud83cudfe0 u12e8u1264u1275 u12a0u121bu122bu132eu127d u12a5u1293 u12e8u12cbu130b u12ddu122du12ddu122d
u200bud83dudccd u1263u1208 1 u1218u129du1273 (69 u12abu122c)
u200bu12a0u1320u1243u120bu12ed u12adu134du12ebu1366 7,935,000 u1265u122d
u200bu1245u12f5u1218 u12adu134du12ebu1366 1,587,000 u1265u122d
u200bud83dudd25 100u0025 u1208u121au12a8u134du120d (30u0025 u1245u1293u123d)u1366 5,554,500 u1265u122d
u200bud83dudccd u1263u1208 2 u1218u129du1273 (82 u12abu122c)
u200bu12a0u1320u1243u120bu12ed u12adu134du12ebu1366 9,430,000 u1265u122d
u200bu1245u12f5u1218 u12adu134du12ebu1366 1,886,000 u1265u122d
u200bud83dudd25 100u0025 u1208u121au12a8u134du120d (30u0025 u1245u1293u123d)u1366 6,601,000 u1265u122d
u200bud83dudccd u1263u1208 3 u1218u129du1273 (126 u12abu122c)
u200bu12a0u1320u1243u120bu12ed u12adu134du12ebu1366 14,490,000 u1265u122d
u200bu1245u12f5u1218 u12adu134du12ebu1366 2,898,000 u1265u122d
u200bud83dudd25 100u0025 u1208u121au12a8u134du120d (30u0025 u1245u1293u123d)u1366 10,143,000 u1265u122d
u200bud83cudf81 u1208u121du1295 u12e8u12a5u129bu1295 u1264u1276u127d u12edu1218u122du1323u1209?
u200bu2705 u12a0u1235u1270u121bu121bu129d u12e8u130du1295u1263u1273 u1325u122bu1275
u2705 u121du1295u121d u12a0u12edu1290u1275 u12cbu130b u132du121bu122a u12e8u1208u121d
u2705 u1218u1203u120d u12a8u1270u121b u1270u1218u1323u1323u129d u12cbu130b
u2705 u12a0u1235u1270u121bu121bu129d finance project
u2705 u1208u1275u122bu1295u1235u1356u122du1275 u12a5u1293 u1208u1308u1260u12eb u121du1279 u1266u1273
u2705 u12a0u1235u1308u122bu121a u12e830u0025 u12e8u1245u1293u123d u12a0u121bu122bu132d
u200bud83dudcde u12a0u1201u1291u1291 u12edu12f0u12cdu1209u120du1295
ud83dudcf1 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493...
🌟 አስደሳች ዜና -
የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (69 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,935,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,587,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,554,500 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (82 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,430,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,886,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,601,000 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (126 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 14,490,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,898,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 10,143,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0904479493
Whatsapp https://wa.me/251904479493
5 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በአፍሪካ መዲና በአፍሪካ ህብረት እና ቻይና ኮሚሽን አጠገብ ቡልጋሪያ ሳይት ለመግዛት አስበው ያውቃሉ??🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቀዎታል.
❇️ compound አፓርትመንት (ግቢ ቤት )
❇️ ከ ባለ አንድ እስከ ባለ ሶስት መኝታ በተለያየ የካሬ አማራጭ
❇️ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ሌላውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር
❇️ እንዲሁም በመሃል ፒያሳ በ አንድ ዓመት ምናስረክበው የ ንግድ ሱቅ ሽያጭ አለን
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቀዎታል.
❇️ compound አፓርትመንት (ግቢ ቤት )
❇️ ከ ባለ አንድ እስከ ባለ ሶስት መኝታ በተለያየ የካሬ አማራጭ
❇️ 20% ቅድመ ክፍያ ብቻ ሌላውን ቀስ ብለው በ 14 ዙር
❇️ እንዲሁም በመሃል ፒያሳ በ አንድ ዓመት ምናስረክበው የ ንግድ ሱቅ ሽያጭ አለን
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ትልቁ የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም ሴራ ወታደራዊ ሰፈር (Military Base)
ወታደራዊ ሰፈር (Military Base) ምንድን ነው ? ከጀርባውስ ምን ሴራ ይዟል ?
ወታደራዊ ሰፈር ማለት አንድ አገር ከገዛ ድንበሩ ውጭ ወይም በውስጥ የጦር ኃይሉን የሚያሰፍርበት፣ ትጥቅ የሚያከማችበት እና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያዝበት ስትራቴጂካዊ ቦታ ነው።
እነዚህ ሰፈሮች እንደ መጠናቸውና ዓላማቸው ሊለያዩ ይችላሉ
የአየር ኃይል ጣቢያዎች ለጦር አውሮፕላኖችና ለድሮኖች የባሕር ኃይል ወደቦች ለጦር መርከቦችና ለባሕር ውስጥ ሰርጓጅ መርከቦች የደኅንነትና የመረጃ ማእከላት የጠላትን እንቅስቃሴ ለመሰለልና መረጃ ለመሰብሰብ ይውላሉ
ለምንድን ነው እንደ አሜሪካ ያሉ አገራት በሌሎች አገሮች ላይ ወታደራዊ ሰፈር የሚገነቡት?
አሜሪካ በዓለም ዙሪያ ከ800 በላይ ወታደራዊ ሰፈሮች አሏት ይህ የሚደረግበት ዋና ዋና ምክንያቶች
1 ፈጣን ምላሽ ለመስጠት (Rapid Response) ነው ይህም ጦርነት ቢነሳ ጦርን ከአሜሪካ ከማጓጓዝ ይልቅ በአቅራቢያው ካለ የጦር ሰፈር ተነስቶ በፍጥነት እርምጃ ለመውሰድ ይውላል
2 ስትራቴጂካዊ ቁጥጥር (Global Dominance) ለማድረግ ይውላላል ለምሳሌ እንደ ቀይ ባሕር፣ የፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና የሆርሙዝ ወሽመጥ ያሉ የንግድ መስመሮችን ለመቆጣጠር ይረዳል
3 በቀጠናው ተጽዕኖን ማስፋፋት (Power Projection) ይረዳል ይህም በአካባቢው ያሉ ወዳጅ አገራትን ለመጠበቅ እና ተቀናቃኞችን (እንደ ኢራን፣ ሩሲያ ወይም ቻይና) ለማስፈራራት ትጠቀምበታለች
4 የመረጃ ምንጭ ለመሰብሰብ ይረዳል ከየአቅጣጫው የሚነሱ የሚሳይል ጥቃቶችን ቀድሞ ለመለየትና መረጃ ለመሰብሰብ።
ከወታደራዊ ሰፈሮች በስተጀርባ ያለው "የፖለቲካ ሴራ" ምንድን ነው ?
በአሁኑ ወቅት በአሜሪካና በኢራን መካከል ባለው ውጥረት ሰለባ የሚሆኑት እንደ እስራኤል፣ ኳታር፣ ሳውዲ ዓረቢያ፣ ባህሬንና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ያሉ አገራት ናቸው እዚህ ጋር ያለው እውነታ የሚከተለው ነው
1- የሰው ጋሻ (Human Shield) ፖለቲካ፦
አሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮቿን በእነዚህ አገራት ላይ ስታስቀምጥ ኢራን አሜሪካን ለመምታት ስትፈልግ መጀመሪያ የምታርፈው በእነዚህ አገራት ላይ ነው ይህም አሜሪካን በቀጥታ ከሚደርስ ጥቃት ይከላከልላታል።
2- የመሣሪያ ሽያጭና ኢኮኖሚያዊ ጥገኝነት - እነዚህ አገራት ጥቃት ሲሰነዘርባቸው ወይም ስጋት ሲገባቸው ከአሜሪካ የመከላከያ ስርዓት (እንደ ፓትሪዮት ሚሳይል) ለመግዛት ይገደዳሉ ይህም የአሜሪካን የጦር መሣሪያ ኢንዱስትሪ በእጅጉ ይጠቅማል።
3- ሉዓላዊነትን መጋራት፦ ወታደራዊ ሰፈር የሚያስተናግዱ አገራት የውጭ ፖሊሲያቸውን ከአሜሪካ ፍላጎት ጋር ለማጣጣም ይገደዳሉ ይህ ደግሞ አገራቱን የአሜሪካ "ተላላኪ" ወይም "ተለጣፊ" ደርጋቸዋል
አንድ ሚሳይል ግዙፏን አሜሪካን በአካል አያጠፋትም ነገር ግን የአሜሪካን ስም፣ ሞራልና የኃያልነት ግርማ (Prestige) ሊያጠፋው ይችላል አንድ የአሜሪካ ሰፈር ሲመታ ዓለም አቀፍ ገበያው ይናጋል፣ የነዳጅ ዋጋ ይጨምራል፣ እናም የአሜሪካ ሕዝብ መንግሥቱን "ለምን ልጆቻችን በሰው አገር ያልቃሉ?" ብሎ መጠየቅ ይጀምራል ይህ ደግሞ ከጦርነት በላይ ፖለቲካዊ ሽንፈት ነው።
ወታደራዊ ሰፈሮች ለሰላም ማስከበር ሳይሆን ለጥቅም ማስከበር የሚቆሙ ናቸው። አሜሪካ በመካከለኛው ምሥራቅ ያሏት ሰፈሮች ለራሷ ብሔራዊ ደኅንነት "የፊት መስመር" (Frontline) ናቸው በኢራንና በአሜሪካ መካከል በሚደረግ ፍጥጫ መሬታቸውን ለወታደራዊ ሰፈር የሰጡ አገራት ሁልጊዜም በሁለት ድንጋይ መካከል እንደሚገኝ እህል መሆናቸው የማይቀር "የፖለቲካ እውነት" ነው።
አንድ አገር ለሌላ የውጭ አገር ወታደራዊ ሰፈርን መፍቀድ ትልቅ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና የደኅንነት ውሳኔ ነው።
ይህ ውሳኔ እንደ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ያለው ሲሆን የወታደራዊ ቀጠና የሚሰጠው አገር የሚከተሉት ጥቅሞችና ጉዳቶች (Pros and Cons) ይኖሩታል።
1. ጥቅሞች (Pros)
አገራት የውጭ ጦርን በምድራቸው ላይ እንዲያርፍ የሚፈቅዱት በዋናነት ለሚከተሉት ጥቅሞች ነው፦
* የደኅንነት ዋስትና (Security Umbrella): ደካማ ወታደራዊ አቅም ያላቸው አገራት፣ እንደ አሜሪካ ያለ ኃያል አገር በምድራቸው ላይ ሰፈር እንዲኖረው በማድረግ ከጎረቤት አገራት ጥቃት ራሳቸውን ይከላከላሉ። "እኔን የነካ አሜሪካን ነካ" የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ።
* የኢኮኖሚ ገቢ (Economic Rent): አስተናጋጇ አገር ለሰፈሩ ኪራይ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ልታገኝ ትችላለች። በተጨማሪም በሰፈሩ ዙሪያ ያሉ የንግድ እንቅስቃሴዎችና የአካባቢው መሠረተ ልማት (መንገድ፣ መብራት፣ ወደብ) ሊሻሻሉ ይችላሉ።
* የቴክኖሎጂ እና የስልጠና ሽግግር: የአገር ውስጥ ወታደሮች ከውጭ ጦር ጋር አብረው በመሥራት ዘመናዊ የጦር መሣሪያ አጠቃቀምንና ወታደራዊ ስልቶችን ይማራሉ።
* የዲፕሎማሲ ተሰሚነት: የኃያላን አገራት ወታደራዊ አጋር መሆን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የፖለቲካ ድጋፍ ለማግኘትና የተወሰነ ተሰሚነትን ለመጨመር ይረዳል።
2. ጉዳቶች (Cons)
ጥቅሞቹ ባሉበት ልክ፣ ጉዳቶቹ ደግሞ እጅግ የከበዱና የአገርን ህልውና የሚፈታተኑ ሊሆኑ ይችላሉ፦
* ሉዓላዊነትን ማጣት (Loss of Sovereignty): በገዛ አገርህ መሬት ላይ የሌላ አገር ሕግ የሚሠራበት፣ አንተ የማትቆጣጠረው "አገር በአገር ውስጥ" ይፈጠራል።
የውጭ ጦሩ ያሻውን ሲያደርግ የአገሪቱ መንግሥት ጣልቃ የመግባት አቅሙ ደካማ ይሆናል።
* ለጥቃት መጋለጥ (Becoming a Target):
በአሜሪካና በኢራን መካከል ጦርነት ቢነሳ፣ ኢራን መጀመሪያ የምትመታው አሜሪካን ሳይሆን በአቅራቢያዋ ያሉትን የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ነው። በዚህም አስተናጋጇ አገር ባልገባችበት ጦርነት ሰለባ ትሆናለች።
* ማኅበራዊ እና አካባቢያዊ ችግሮች:
የውጭ ወታደሮች ከባሕል ጋር የማይሄዱ ተግባራትን ሊፈጽሙ ይችላሉ በተጨማሪም የጦር መሣሪያ ሙከራዎችና የኬሚካል ፍሳሾች የአካባቢውን ተፈጥሮና የሰዎችን ጤና ሊጎዱ ይችላሉ።
* የፖለቲካ ጥገኝነት:
አስተናጋጇ አገር የውጭ ፖሊሲዋን በነፃነት መምራት አትችልም ሰፈሩን የገነባው አገር ፍላጎት ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር ውሳኔ ማሳለፍ "እርዳታ ይቋረጣል" ወይም "ሰፈሩን እናነሳለን" በሚል ዛቻ እንድትፈራ ያደርጋታል።
3.የውጭ ወታደራዊ ሰፈር መፍቀድ "ባለ ሁለት አፍ ቢላዋ" ነው። ለአጭር ጊዜ የገንዘብ ገቢና የደኅንነት ስሜት ቢሰጥም ለረጅም ጊዜ ግን አገርን ለባዕድ ተላላኪነትና ለሌሎች አገራት ጥቃት መሸሸጊያ (Proxy Battlefield) ያደርጋል።
በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምሥራቅ የምናየው እውነት ይኸው ነው እንደ ኳታር እና ባህሬን ያሉ አገራት የአሜሪካን ሰፈር በማስተናገዳቸው ከኢራን ጋር በቋፍ ላይ ያለ ግንኙነት አላቸው።
አሜሪካ "የዓለም ፖሊስ" ሆና ለመቀጠል የእነዚህን አገራት መሬት እንደ ቼዝ ጨዋታ ትጠቀምበታለች። ሰላም ሲኖር ሰፈሮቹ "የጥበቃ" ምልክት ናቸው ጦርነት ሲነሳ ግን "የመጥፊያ" ምልክት ይሆናሉ።
ስለሆነም አንድ አገር ወታደራዊ ሰፈርን ከመፍቀዷ በፊት የራሷን ብሔራዊ ጥቅም እና የሚመጣውን ቀውስ በሚገባ ማመዛዘን ይኖርባታል።
አብዛኛውን ጊዜ ግን ኃያላን አገራት ደካማ አገራትን በብድር፣ በዕዳ ወይም በፖለቲካ ጫና ሰፈር እንዲሰጡ ያስገድዷቸዋል ይህ ደግሞ በስተጀርባው ያለው ትልቁ የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም (Neo-colonialism) ሴራ አካል ነው።
ወታደራዊ ሰፈር (Military Base) ምንድን ነው ? ከጀርባውስ ምን ሴራ ይዟል ?
ወታደራዊ ሰፈር ማለት አንድ አገር ከገዛ ድንበሩ ውጭ ወይም በውስጥ የጦር ኃይሉን የሚያሰፍርበት፣ ትጥቅ የሚያከማችበት እና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን የሚያዝበት ስትራቴጂካዊ ቦታ ነው።
እነዚህ ሰፈሮች እንደ መጠናቸውና ዓላማቸው ሊለያዩ ይችላሉ
የአየር ኃይል ጣቢያዎች ለጦር አውሮፕላኖችና ለድሮኖች የባሕር ኃይል ወደቦች ለጦር መርከቦችና ለባሕር ውስጥ ሰርጓጅ መርከቦች የደኅንነትና የመረጃ ማእከላት የጠላትን እንቅስቃሴ ለመሰለልና መረጃ ለመሰብሰብ ይውላሉ
ለምንድን ነው እንደ አሜሪካ ያሉ አገራት በሌሎች አገሮች ላይ ወታደራዊ ሰፈር የሚገነቡት?
አሜሪካ በዓለም ዙሪያ ከ800 በላይ ወታደራዊ ሰፈሮች አሏት ይህ የሚደረግበት ዋና ዋና ምክንያቶች
1 ፈጣን ምላሽ ለመስጠት (Rapid Response) ነው ይህም ጦርነት ቢነሳ ጦርን ከአሜሪካ ከማጓጓዝ ይልቅ በአቅራቢያው ካለ የጦር ሰፈር ተነስቶ በፍጥነት እርምጃ ለመውሰድ ይውላል
2 ስትራቴጂካዊ ቁጥጥር (Global Dominance) ለማድረግ ይውላላል ለምሳሌ እንደ ቀይ ባሕር፣ የፋርስ ባሕረ ሰላጤ እና የሆርሙዝ ወሽመጥ ያሉ የንግድ መስመሮችን ለመቆጣጠር ይረዳል
3 በቀጠናው ተጽዕኖን ማስፋፋት (Power Projection) ይረዳል ይህም በአካባቢው ያሉ ወዳጅ አገራትን ለመጠበቅ እና ተቀናቃኞችን (እንደ ኢራን፣ ሩሲያ ወይም ቻይና) ለማስፈራራት ትጠቀምበታለች
4 የመረጃ ምንጭ ለመሰብሰብ ይረዳል ከየአቅጣጫው የሚነሱ የሚሳይል ጥቃቶችን ቀድሞ ለመለየትና መረጃ ለመሰብሰብ።
ከወታደራዊ ሰፈሮች በስተጀርባ ያለው "የፖለቲካ ሴራ" ምንድን ነው ?
በአሁኑ ወቅት በአሜሪካና በኢራን መካከል ባለው ውጥረት ሰለባ የሚሆኑት እንደ እስራኤል፣ ኳታር፣ ሳውዲ ዓረቢያ፣ ባህሬንና የተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ ያሉ አገራት ናቸው እዚህ ጋር ያለው እውነታ የሚከተለው ነው
1- የሰው ጋሻ (Human Shield) ፖለቲካ፦
አሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮቿን በእነዚህ አገራት ላይ ስታስቀምጥ ኢራን አሜሪካን ለመምታት ስትፈልግ መጀመሪያ የምታርፈው በእነዚህ አገራት ላይ ነው ይህም አሜሪካን በቀጥታ ከሚደርስ ጥቃት ይከላከልላታል።
2- የመሣሪያ ሽያጭና ኢኮኖሚያዊ ጥገኝነት - እነዚህ አገራት ጥቃት ሲሰነዘርባቸው ወይም ስጋት ሲገባቸው ከአሜሪካ የመከላከያ ስርዓት (እንደ ፓትሪዮት ሚሳይል) ለመግዛት ይገደዳሉ ይህም የአሜሪካን የጦር መሣሪያ ኢንዱስትሪ በእጅጉ ይጠቅማል።
3- ሉዓላዊነትን መጋራት፦ ወታደራዊ ሰፈር የሚያስተናግዱ አገራት የውጭ ፖሊሲያቸውን ከአሜሪካ ፍላጎት ጋር ለማጣጣም ይገደዳሉ ይህ ደግሞ አገራቱን የአሜሪካ "ተላላኪ" ወይም "ተለጣፊ" ደርጋቸዋል
አንድ ሚሳይል ግዙፏን አሜሪካን በአካል አያጠፋትም ነገር ግን የአሜሪካን ስም፣ ሞራልና የኃያልነት ግርማ (Prestige) ሊያጠፋው ይችላል አንድ የአሜሪካ ሰፈር ሲመታ ዓለም አቀፍ ገበያው ይናጋል፣ የነዳጅ ዋጋ ይጨምራል፣ እናም የአሜሪካ ሕዝብ መንግሥቱን "ለምን ልጆቻችን በሰው አገር ያልቃሉ?" ብሎ መጠየቅ ይጀምራል ይህ ደግሞ ከጦርነት በላይ ፖለቲካዊ ሽንፈት ነው።
ወታደራዊ ሰፈሮች ለሰላም ማስከበር ሳይሆን ለጥቅም ማስከበር የሚቆሙ ናቸው። አሜሪካ በመካከለኛው ምሥራቅ ያሏት ሰፈሮች ለራሷ ብሔራዊ ደኅንነት "የፊት መስመር" (Frontline) ናቸው በኢራንና በአሜሪካ መካከል በሚደረግ ፍጥጫ መሬታቸውን ለወታደራዊ ሰፈር የሰጡ አገራት ሁልጊዜም በሁለት ድንጋይ መካከል እንደሚገኝ እህል መሆናቸው የማይቀር "የፖለቲካ እውነት" ነው።
አንድ አገር ለሌላ የውጭ አገር ወታደራዊ ሰፈርን መፍቀድ ትልቅ የፖለቲካ፣የኢኮኖሚ እና የደኅንነት ውሳኔ ነው።
ይህ ውሳኔ እንደ ሳንቲም ሁለት ገጽታ ያለው ሲሆን የወታደራዊ ቀጠና የሚሰጠው አገር የሚከተሉት ጥቅሞችና ጉዳቶች (Pros and Cons) ይኖሩታል።
1. ጥቅሞች (Pros)
አገራት የውጭ ጦርን በምድራቸው ላይ እንዲያርፍ የሚፈቅዱት በዋናነት ለሚከተሉት ጥቅሞች ነው፦
* የደኅንነት ዋስትና (Security Umbrella): ደካማ ወታደራዊ አቅም ያላቸው አገራት፣ እንደ አሜሪካ ያለ ኃያል አገር በምድራቸው ላይ ሰፈር እንዲኖረው በማድረግ ከጎረቤት አገራት ጥቃት ራሳቸውን ይከላከላሉ። "እኔን የነካ አሜሪካን ነካ" የሚል መልእክት ያስተላልፋሉ።
* የኢኮኖሚ ገቢ (Economic Rent): አስተናጋጇ አገር ለሰፈሩ ኪራይ በቢሊዮን የሚቆጠር ዶላር ልታገኝ ትችላለች። በተጨማሪም በሰፈሩ ዙሪያ ያሉ የንግድ እንቅስቃሴዎችና የአካባቢው መሠረተ ልማት (መንገድ፣ መብራት፣ ወደብ) ሊሻሻሉ ይችላሉ።
* የቴክኖሎጂ እና የስልጠና ሽግግር: የአገር ውስጥ ወታደሮች ከውጭ ጦር ጋር አብረው በመሥራት ዘመናዊ የጦር መሣሪያ አጠቃቀምንና ወታደራዊ ስልቶችን ይማራሉ።
* የዲፕሎማሲ ተሰሚነት: የኃያላን አገራት ወታደራዊ አጋር መሆን በዓለም አቀፍ መድረክ ላይ የፖለቲካ ድጋፍ ለማግኘትና የተወሰነ ተሰሚነትን ለመጨመር ይረዳል።
2. ጉዳቶች (Cons)
ጥቅሞቹ ባሉበት ልክ፣ ጉዳቶቹ ደግሞ እጅግ የከበዱና የአገርን ህልውና የሚፈታተኑ ሊሆኑ ይችላሉ፦
* ሉዓላዊነትን ማጣት (Loss of Sovereignty): በገዛ አገርህ መሬት ላይ የሌላ አገር ሕግ የሚሠራበት፣ አንተ የማትቆጣጠረው "አገር በአገር ውስጥ" ይፈጠራል።
የውጭ ጦሩ ያሻውን ሲያደርግ የአገሪቱ መንግሥት ጣልቃ የመግባት አቅሙ ደካማ ይሆናል።
* ለጥቃት መጋለጥ (Becoming a Target):
በአሜሪካና በኢራን መካከል ጦርነት ቢነሳ፣ ኢራን መጀመሪያ የምትመታው አሜሪካን ሳይሆን በአቅራቢያዋ ያሉትን የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ነው። በዚህም አስተናጋጇ አገር ባልገባችበት ጦርነት ሰለባ ትሆናለች።
* ማኅበራዊ እና አካባቢያዊ ችግሮች:
የውጭ ወታደሮች ከባሕል ጋር የማይሄዱ ተግባራትን ሊፈጽሙ ይችላሉ በተጨማሪም የጦር መሣሪያ ሙከራዎችና የኬሚካል ፍሳሾች የአካባቢውን ተፈጥሮና የሰዎችን ጤና ሊጎዱ ይችላሉ።
* የፖለቲካ ጥገኝነት:
አስተናጋጇ አገር የውጭ ፖሊሲዋን በነፃነት መምራት አትችልም ሰፈሩን የገነባው አገር ፍላጎት ላይ ተጽዕኖ የሚያሳድር ውሳኔ ማሳለፍ "እርዳታ ይቋረጣል" ወይም "ሰፈሩን እናነሳለን" በሚል ዛቻ እንድትፈራ ያደርጋታል።
3.የውጭ ወታደራዊ ሰፈር መፍቀድ "ባለ ሁለት አፍ ቢላዋ" ነው። ለአጭር ጊዜ የገንዘብ ገቢና የደኅንነት ስሜት ቢሰጥም ለረጅም ጊዜ ግን አገርን ለባዕድ ተላላኪነትና ለሌሎች አገራት ጥቃት መሸሸጊያ (Proxy Battlefield) ያደርጋል።
በአሁኑ ወቅት በመካከለኛው ምሥራቅ የምናየው እውነት ይኸው ነው እንደ ኳታር እና ባህሬን ያሉ አገራት የአሜሪካን ሰፈር በማስተናገዳቸው ከኢራን ጋር በቋፍ ላይ ያለ ግንኙነት አላቸው።
አሜሪካ "የዓለም ፖሊስ" ሆና ለመቀጠል የእነዚህን አገራት መሬት እንደ ቼዝ ጨዋታ ትጠቀምበታለች። ሰላም ሲኖር ሰፈሮቹ "የጥበቃ" ምልክት ናቸው ጦርነት ሲነሳ ግን "የመጥፊያ" ምልክት ይሆናሉ።
ስለሆነም አንድ አገር ወታደራዊ ሰፈርን ከመፍቀዷ በፊት የራሷን ብሔራዊ ጥቅም እና የሚመጣውን ቀውስ በሚገባ ማመዛዘን ይኖርባታል።
አብዛኛውን ጊዜ ግን ኃያላን አገራት ደካማ አገራትን በብድር፣ በዕዳ ወይም በፖለቲካ ጫና ሰፈር እንዲሰጡ ያስገድዷቸዋል ይህ ደግሞ በስተጀርባው ያለው ትልቁ የኒዮ-ኮሎኒያሊዝም (Neo-colonialism) ሴራ አካል ነው።
5 months ago
🌟 አስደሳች ዜና - የህልም ቤትዎን በ አፍሪካ ህብረት ቡልጋሪያ ሳይት ይግዙ! 🌟
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (68 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,820,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,564,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,474,000 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (83 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,545,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,909,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,681,500 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (116 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 13,340,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,668,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 9,338,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
በመሃል ከተማ ቡልጋሪያ አዲስ የቤት ሽያጭ ጀምረናል። ጥራት፣ ምቾት እና ታላቅ ቅናሽ ይጠብቆታል።
🏠 የቤት አማራጮች እና የዋጋ ዝርዝር
📍 ባለ 1 መኝታ (68 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 7,820,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,564,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 5,474,000 ብር
📍 ባለ 2 መኝታ (83 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 9,545,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 1,909,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 6,681,500 ብር
📍 ባለ 3 መኝታ (116 ካሬ)
አጠቃላይ ክፍያ፦ 13,340,000 ብር
ቅድመ ክፍያ፦ 2,668,000 ብር
🔥 100% ለሚከፍል (30% ቅናሽ)፦ 9,338,000 ብር
🎁 ለምን የእኛን ቤቶች ይመርጣሉ?
✅ አስተማማኝ የግንባታ ጥራት
✅ ምንም አይነት ዋጋ ጭማሪ የለም
✅ መሃል ከተማ ተመጣጣኝ ዋጋ
✅ አስተማማኝ finance project
✅ ለትራንስፖርት እና ለገበያ ምቹ ቦታ
✅ አስገራሚ የ30% የቅናሽ አማራጭ
📞 አሁኑኑ ይደውሉልን
📱 0908770077 / 0910798353
What'sapp : Https://Wa.me/+25191079835...
6 months ago
መልቲቾይስ ኢትዮጵያ ለመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ሙሉ ወጪው የተሸፈነ የSTEM ስልጠና ይፋ አደረገ
መልቲቾይስ ኢትዮጵያ (ከየኔታ ኮድ ጋር በመተባበር "Ethiopian Future Skills" የተሰኘ አዲስ የቴክኖሎጂ ስልጠና ፕሮግራም በይፋ ጀምሯል።
ፕሮግራሙ በተለይ በገንዘብ አቅም እና በግብዓት እጥረት ምክንያት የቴክኖሎጂ ዕድሎችን ማግኘት ላልቻሉ የመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ታስቦ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።
📌 ስለ ስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ተጠቃሚዎች፦ ከአዲስ አበባ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተመረጡ 30 ብሩህ ተማሪዎች።
የስልጠናው ዘርፎች (STEM)፦ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ።
የቆይታ ጊዜ፦ ለ12 ሳምንታት (3 ወራት) የሚቆይ ጥልቅ ስልጠና።
የሴቶች ተሳትፎ፦ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ያለውን የፆታ ልዩነት ለማጥበብ 50% የሚሆኑት ሰልጣኞች ሴቶች ናቸው።
💻 ተማሪዎቹ ምን ይማራሉ?
Computational Thinking፦ የኮምፒውተር አመክንዮ እና ችግር ፈቺነት።
Web Foundations፦ ድረ-ገጾችን ለመገንባት የሚያስችሉ የHTML, CSS እና JavaScript ስልጠናዎች።
AI-Enhanced Learning፦ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እንደ ረዳት መምህር በመጠቀም መማር።
Soft Skills፦ የቡድን ስራ፣ አመራር እና የኮሙኒኬሽን ክህሎቶች።
🌟 ልዩ የሚያደርገው፦
ተማሪዎቹ ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ ራሳቸው የገነቧቸውን የቴክኖሎጂ ውጤቶች (Digital Platforms) ለታዳሚ የሚያቀርቡበት የProject Showcase መርሃ-ግብር ይኖራል። ይህም የተማሩትን በተግባር እንዲያሳዩ ትልቅ መድረክ ይፈጥርላቸዋል።
🗣 የኃላፊዎች አስተያየት፦
የመልቲቾይስ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ገሊላ ገብረሚካኤል እንደገለጹት፤ "ይህ ተነሳሽነት ተማሪዎች ተሰጥኦአቸውን እንዲያወጡ እና በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማገዝ ያለመ ነው፤ ዓላማችንም ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት ነው።"
መልቲቾይስ ኢትዮጵያ (ከየኔታ ኮድ ጋር በመተባበር "Ethiopian Future Skills" የተሰኘ አዲስ የቴክኖሎጂ ስልጠና ፕሮግራም በይፋ ጀምሯል።
ፕሮግራሙ በተለይ በገንዘብ አቅም እና በግብዓት እጥረት ምክንያት የቴክኖሎጂ ዕድሎችን ማግኘት ላልቻሉ የመንግሥት ትምህርት ቤት ተማሪዎች ታስቦ የተዘጋጀ ነው ተብሏል።
📌 ስለ ስልጠናው ዋና ዋና ነጥቦች፦
ተጠቃሚዎች፦ ከአዲስ አበባ የመንግሥት ትምህርት ቤቶች የተመረጡ 30 ብሩህ ተማሪዎች።
የስልጠናው ዘርፎች (STEM)፦ ሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ፣ ኢንጂነሪንግ እና ሂሳብ።
የቆይታ ጊዜ፦ ለ12 ሳምንታት (3 ወራት) የሚቆይ ጥልቅ ስልጠና።
የሴቶች ተሳትፎ፦ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ያለውን የፆታ ልዩነት ለማጥበብ 50% የሚሆኑት ሰልጣኞች ሴቶች ናቸው።
💻 ተማሪዎቹ ምን ይማራሉ?
Computational Thinking፦ የኮምፒውተር አመክንዮ እና ችግር ፈቺነት።
Web Foundations፦ ድረ-ገጾችን ለመገንባት የሚያስችሉ የHTML, CSS እና JavaScript ስልጠናዎች።
AI-Enhanced Learning፦ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስን (AI) እንደ ረዳት መምህር በመጠቀም መማር።
Soft Skills፦ የቡድን ስራ፣ አመራር እና የኮሙኒኬሽን ክህሎቶች።
🌟 ልዩ የሚያደርገው፦
ተማሪዎቹ ስልጠናውን ሲያጠናቅቁ ራሳቸው የገነቧቸውን የቴክኖሎጂ ውጤቶች (Digital Platforms) ለታዳሚ የሚያቀርቡበት የProject Showcase መርሃ-ግብር ይኖራል። ይህም የተማሩትን በተግባር እንዲያሳዩ ትልቅ መድረክ ይፈጥርላቸዋል።
🗣 የኃላፊዎች አስተያየት፦
የመልቲቾይስ ኢትዮጵያ ዋና ስራ አስኪያጅ ገሊላ ገብረሚካኤል እንደገለጹት፤ "ይህ ተነሳሽነት ተማሪዎች ተሰጥኦአቸውን እንዲያወጡ እና በዲጂታሉ ዓለም ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ለማገዝ ያለመ ነው፤ ዓላማችንም ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት ነው።"
6 months ago
የሰው ልጅ አእምሮ የሚጎለምሰው በ32 ዓመቱ ነው፡ ከ18 ዓመት ተረት ጀርባ ያለው ሳይንሳዊ እውነት
በአለም ዙሪያ ባሉ አብዛኞቹ ሀገራት "18 ዓመት" የአዋቂነት ማህተም ተደርጎ ይወሰዳል። በዚህ እድሜ ወጣቶች የመምረጥ፣ የማሽከርከር መንጃ ፈቃድ የማውጣት፣ የማግባት አልፎ ተርፎም በጦርነት የመሳተፍ መብትና ግዴታ ይጣልባቸዋል። ነገር ግን ይህ የ18 ዓመት ገደብ በእርግጥ በሳይንስ የተደገፈ ነው ወይንስ ማህበራዊና ታሪካዊ ስምምነት ብቻ?
እ.ኤ.አ.በህዳር 2025 በታዋቂው Nature Communications መጽሔት ላይ የወጣ አንድ አስገራሚ ጥናት ይህንን የዘመናት እምነት ሽባ አድርጎታል። በሺዎች የሚቆጠሩ የአእምሮ MRI ምስሎችን (Brain MRIs) በመተንተን የተገኘው ውጤት እንደሚያሳየው፣ የሰው ልጅ አእምሮ ሙሉ በሙሉ ብስለት ላይ የሚደርሰው በ18 ዓመት ሳይሆን በ32 ዓመቱ ነው።
የሕግ አዋቂነት እና የባዮሎጂ ልዩነት
በሕግ እይታ "የአዋቂነት ዕድሜ" (Age of Majority) አንድ ግለሰብ ለራሱ ሕጋዊ ውሳኔዎችን ለመወሰን ብቁ ነው ተብሎ የሚታሰብበት ደፍ ነው። ይህ ዕድሜ እንደ ሀገራቱ ባህልና ታሪክ ይለያያል፡-
በኢትዮጵያ 18 ዓመት
በየመን 15 ዓመት
በስኮትላንድ (በከፊል) 16 ዓመት
በቱርክ እና በአሜሪካ 18 ዓመት
በደቡብ ኮሪያ 19 ዓመት
በካሜሩን 21 ዓመት
እነዚህ ልዩነቶች የሚያሳዩት "አዋቂነት" የሚለው ጽንሰ-ሀሳብ በባዮሎጂ ብቻ ሳይሆን በባህል፣ በታሪክና በወቅታዊ ማህበራዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሰረተ መሆኑን ነው። ሕግ አውጪዎች 18 ዓመትን የመረጡት አእምሮ ስለበሰለ ሳይሆን፣ አንድ ሰው ለሥራና ለኃላፊነት ዝግጁ የሚሆንበት ግምታዊ ጊዜ ስለሆነ ነው።
የ32 ዓመቱ ሳይንሳዊ ግኝት፡ አእምሮ ምን ይላል?
በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የታገዘውና ከ0 እስከ 90 ዓመት የሆናቸውን ከ4,000 በላይ ሰዎችን አእምሮ የመረመረው ጥናት፣ በአእምሮ የግንኙነት መዋቅር (Connectivity structure) ላይ ከፍተኛ ለውጦች የሚታዩባቸው አራት ቁልፍ የዕድሜ ምዕራፎችን ለይቷል፡ 9 ዓመት፣ 32 ዓመት፣ 66 ዓመት እና 83 ዓመት።
ጥናቱ የሚከተሉትን ነጥቦች ያረጋግጣል፡-
የመጀመሪያዎቹ 9 ዓመታት፡ ፈጣን እድገትና አላስፈላጊ የአእምሮ ሴል ግንኙነቶች የሚቀነሱበት (Pruning) ጊዜ ነው።
የ18 ዓመት ድንገተኛ ለውጥ አለመኖር፡ በ18 ዓመት አካባቢ አእምሮ በድንገት አዋቂ የሚሆንበት ምንም ዓይነት ባዮሎጂያዊ "መቀየሪያ" (Switch) የለም።
የ32 ዓመቱ መረጋጋት፡ የአእምሮ ኔትወርኮች እስከ 30ዎቹ መጀመሪያ ድረስ መጎልመሳቸውን ይቀጥላሉ። ከ32 ዓመት በኋላ ግን የአእምሮ መዋቅር ይበልጥ የተረጋጋና የፀና (Stable) ይሆናል።
ይህ ማለት እንደ ውሳኔ የመስጠት፣ ስሜትን የመቆጣጠር (Impulse control) እና የረጅም ጊዜ እቅድ የማውጣት ችሎታዎች በ18 ዓመት ገና በሂደት ላይ ናቸው። ከ18 እስከ 29 ዓመት ያለው ጊዜ በስነ-ልቦናው ዓለም "ወደ አዋቂነት የሚደረግ ሽግግር" (Emerging Adulthood) ተብሎ የሚጠራው ለዚህ ነው።
የማሰብ ችሎታ እና የመተጣጠፍ ጥበብ
አእምሯችን ከሚጎለምስባቸው መንገዶች አንዱ "እርግጠኝነትን" የመጠራጠር ችሎታ ነው። ብዙዎቻችን በንግግራቸው ውስጥ "በፍጹም አይሆንም" ወይም "በእርግጠኝነት ይሳካል" የሚሉ ሰዎችን እንደ አዋቂና አዋቂ እንቆጥራቸዋለን። ነገር ግን ሳይንሳዊ መረጃዎች የሚያሳዩት ተቃራኒውን ነው።
ከፍተኛ የማሰብ ችሎታ (High Intelligence) ያላቸው ሰዎች የአንድን ነገር ውጤት ከመናገራቸው በፊት ሊከሰቱ የሚችሉ "እርግጠኛ ያልሆኑ ሁኔታዎችን" (Uncertainties) ግምት ውስጥ ያስገባሉ።
"ስኬታማ የመሆን እድላችን 70% ነው" ማለት ግምት ሳይሆን፣ ስህተት ሊፈጠር የሚችልበትን ክፍተት የመተው ጥበብ ነው።
ይህ ዓይነቱ አስተሳሰብ አዲስ መረጃ ሲገኝ ሃሳብን በቀላሉ ለመቀየር ያስችላል። ሃሳብን መቀየር እንደ ሽንፈት ሳይሆን እንደ "ማስተካከያ" (Calibration) ይታያል።
"Super-Predictors" እና የአዕምሮ ተለዋዋጭነት
በGood Judgment Project ውስጥ የተሳተፉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጠንተዋል። በዚህ ውድድር ውስጥ እጅግ ስኬታማ የሆኑት "Super-Predictors" የሚባሉት ሰዎች ዋነኛ መለያ ባህሪያቸው የአእምሮ ተለዋዋጭነት (Mental Flexibility) ነው።
እነዚህ ግለሰቦች፡-
የራሳቸውን ሃሳብ የሚቃወሙ መረጃዎችን (Counter-arguments) ፈልገው ያነባሉ።
ትንበያዎቻቸውን ሁልጊዜ ይከልሳሉ።
በቃላት ከመሞገት ይልቅ ቁጥራዊ እድሎችን (Numerical ratios) ይጠቀማሉ።
ማጠቃለያ
የሰው ልጅ አእምሮ በ32 ዓመቱ ይጎለምሳል የሚለው ግኝት ለትምህርት ስርአታችን፣ ለህግ ማዕቀፎቻችን እና ለወጣቶች የምንሰጠው ምክር ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አለው። ወጣቶች በ18 ዓመታቸው ህይወታቸውን የሚቀይሩ ወሳኝ ውሳኔዎችን (ለምሳሌ የሙያ ምርጫ ወይም ትዳር) እንዲወስኑ መገፋፋታቸው ከአእምሮ እድገታቸው ጋር ላይጣጣም ይችላል።
እውነተኛ ብልህነት የሚለካው በንግግር ጩኸት ወይም በእርግጠኝነት ሳይሆን፣ በቃላት መካከል ባሉ እድሎች እና አዲስ እውነት ሲመጣ ራስን ለመለወጥ ባለው ዝግጁነት ነው።
በአለም ዙሪያ ባሉ አብዛኞቹ ሀገራት "18 ዓመት" የአዋቂነት ማህተም ተደርጎ ይወሰዳል። በዚህ እድሜ ወጣቶች የመምረጥ፣ የማሽከርከር መንጃ ፈቃድ የማውጣት፣ የማግባት አልፎ ተርፎም በጦርነት የመሳተፍ መብትና ግዴታ ይጣልባቸዋል። ነገር ግን ይህ የ18 ዓመት ገደብ በእርግጥ በሳይንስ የተደገፈ ነው ወይንስ ማህበራዊና ታሪካዊ ስምምነት ብቻ?
እ.ኤ.አ.በህዳር 2025 በታዋቂው Nature Communications መጽሔት ላይ የወጣ አንድ አስገራሚ ጥናት ይህንን የዘመናት እምነት ሽባ አድርጎታል። በሺዎች የሚቆጠሩ የአእምሮ MRI ምስሎችን (Brain MRIs) በመተንተን የተገኘው ውጤት እንደሚያሳየው፣ የሰው ልጅ አእምሮ ሙሉ በሙሉ ብስለት ላይ የሚደርሰው በ18 ዓመት ሳይሆን በ32 ዓመቱ ነው።
የሕግ አዋቂነት እና የባዮሎጂ ልዩነት
በሕግ እይታ "የአዋቂነት ዕድሜ" (Age of Majority) አንድ ግለሰብ ለራሱ ሕጋዊ ውሳኔዎችን ለመወሰን ብቁ ነው ተብሎ የሚታሰብበት ደፍ ነው። ይህ ዕድሜ እንደ ሀገራቱ ባህልና ታሪክ ይለያያል፡-
በኢትዮጵያ 18 ዓመት
በየመን 15 ዓመት
በስኮትላንድ (በከፊል) 16 ዓመት
በቱርክ እና በአሜሪካ 18 ዓመት
በደቡብ ኮሪያ 19 ዓመት
በካሜሩን 21 ዓመት
እነዚህ ልዩነቶች የሚያሳዩት "አዋቂነት" የሚለው ጽንሰ-ሀሳብ በባዮሎጂ ብቻ ሳይሆን በባህል፣ በታሪክና በወቅታዊ ማህበራዊ ፍላጎቶች ላይ የተመሰረተ መሆኑን ነው። ሕግ አውጪዎች 18 ዓመትን የመረጡት አእምሮ ስለበሰለ ሳይሆን፣ አንድ ሰው ለሥራና ለኃላፊነት ዝግጁ የሚሆንበት ግምታዊ ጊዜ ስለሆነ ነው።
የ32 ዓመቱ ሳይንሳዊ ግኝት፡ አእምሮ ምን ይላል?
በአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (AI) የታገዘውና ከ0 እስከ 90 ዓመት የሆናቸውን ከ4,000 በላይ ሰዎችን አእምሮ የመረመረው ጥናት፣ በአእምሮ የግንኙነት መዋቅር (Connectivity structure) ላይ ከፍተኛ ለውጦች የሚታዩባቸው አራት ቁልፍ የዕድሜ ምዕራፎችን ለይቷል፡ 9 ዓመት፣ 32 ዓመት፣ 66 ዓመት እና 83 ዓመት።
ጥናቱ የሚከተሉትን ነጥቦች ያረጋግጣል፡-
የመጀመሪያዎቹ 9 ዓመታት፡ ፈጣን እድገትና አላስፈላጊ የአእምሮ ሴል ግንኙነቶች የሚቀነሱበት (Pruning) ጊዜ ነው።
የ18 ዓመት ድንገተኛ ለውጥ አለመኖር፡ በ18 ዓመት አካባቢ አእምሮ በድንገት አዋቂ የሚሆንበት ምንም ዓይነት ባዮሎጂያዊ "መቀየሪያ" (Switch) የለም።
የ32 ዓመቱ መረጋጋት፡ የአእምሮ ኔትወርኮች እስከ 30ዎቹ መጀመሪያ ድረስ መጎልመሳቸውን ይቀጥላሉ። ከ32 ዓመት በኋላ ግን የአእምሮ መዋቅር ይበልጥ የተረጋጋና የፀና (Stable) ይሆናል።
ይህ ማለት እንደ ውሳኔ የመስጠት፣ ስሜትን የመቆጣጠር (Impulse control) እና የረጅም ጊዜ እቅድ የማውጣት ችሎታዎች በ18 ዓመት ገና በሂደት ላይ ናቸው። ከ18 እስከ 29 ዓመት ያለው ጊዜ በስነ-ልቦናው ዓለም "ወደ አዋቂነት የሚደረግ ሽግግር" (Emerging Adulthood) ተብሎ የሚጠራው ለዚህ ነው።
የማሰብ ችሎታ እና የመተጣጠፍ ጥበብ
አእምሯችን ከሚጎለምስባቸው መንገዶች አንዱ "እርግጠኝነትን" የመጠራጠር ችሎታ ነው። ብዙዎቻችን በንግግራቸው ውስጥ "በፍጹም አይሆንም" ወይም "በእርግጠኝነት ይሳካል" የሚሉ ሰዎችን እንደ አዋቂና አዋቂ እንቆጥራቸዋለን። ነገር ግን ሳይንሳዊ መረጃዎች የሚያሳዩት ተቃራኒውን ነው።
ከፍተኛ የማሰብ ችሎታ (High Intelligence) ያላቸው ሰዎች የአንድን ነገር ውጤት ከመናገራቸው በፊት ሊከሰቱ የሚችሉ "እርግጠኛ ያልሆኑ ሁኔታዎችን" (Uncertainties) ግምት ውስጥ ያስገባሉ።
"ስኬታማ የመሆን እድላችን 70% ነው" ማለት ግምት ሳይሆን፣ ስህተት ሊፈጠር የሚችልበትን ክፍተት የመተው ጥበብ ነው።
ይህ ዓይነቱ አስተሳሰብ አዲስ መረጃ ሲገኝ ሃሳብን በቀላሉ ለመቀየር ያስችላል። ሃሳብን መቀየር እንደ ሽንፈት ሳይሆን እንደ "ማስተካከያ" (Calibration) ይታያል።
"Super-Predictors" እና የአዕምሮ ተለዋዋጭነት
በGood Judgment Project ውስጥ የተሳተፉ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተጠንተዋል። በዚህ ውድድር ውስጥ እጅግ ስኬታማ የሆኑት "Super-Predictors" የሚባሉት ሰዎች ዋነኛ መለያ ባህሪያቸው የአእምሮ ተለዋዋጭነት (Mental Flexibility) ነው።
እነዚህ ግለሰቦች፡-
የራሳቸውን ሃሳብ የሚቃወሙ መረጃዎችን (Counter-arguments) ፈልገው ያነባሉ።
ትንበያዎቻቸውን ሁልጊዜ ይከልሳሉ።
በቃላት ከመሞገት ይልቅ ቁጥራዊ እድሎችን (Numerical ratios) ይጠቀማሉ።
ማጠቃለያ
የሰው ልጅ አእምሮ በ32 ዓመቱ ይጎለምሳል የሚለው ግኝት ለትምህርት ስርአታችን፣ ለህግ ማዕቀፎቻችን እና ለወጣቶች የምንሰጠው ምክር ላይ ትልቅ ተጽዕኖ አለው። ወጣቶች በ18 ዓመታቸው ህይወታቸውን የሚቀይሩ ወሳኝ ውሳኔዎችን (ለምሳሌ የሙያ ምርጫ ወይም ትዳር) እንዲወስኑ መገፋፋታቸው ከአእምሮ እድገታቸው ጋር ላይጣጣም ይችላል።
እውነተኛ ብልህነት የሚለካው በንግግር ጩኸት ወይም በእርግጠኝነት ሳይሆን፣ በቃላት መካከል ባሉ እድሎች እና አዲስ እውነት ሲመጣ ራስን ለመለወጥ ባለው ዝግጁነት ነው።
6 months ago
🤝 የ15 ሚሊዮን ብር የሰብአዊነት ስምምነት! ሜሪ ጆይ በደብረ ብርሃን ተአምር ሊሰራ ነው! 🏗️❤️
#ethiopia | ከ500 በላይ ወገኖችን የሚታደግ ፕሮጀክት እና የኩላሊት እጥበት ማዕከል ህልም...
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የሚያስችል የ15 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማዎች:
✅ ተጠቃሚዎች: ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት 500 የሚሆኑ ህፃናት፣ ሴቶች፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ያደርጋል።
✅ ግንባታ: ለዚሁ ተግባር የሚውል የመሬት ርክክብ የተደረገ ሲሆን፤ የህፃናት ሁለገብ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል።
ድርብ የምስራች! (የኩላሊት እጥበት አገልግሎት):
በዚሁ ዕለት ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ እና ሄዋን ፋውንዴሽን የኩላሊት እጥበት አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ሄዋን ፋውንዴሽን ለአገልግሎቱ የሚውል ቤት ለሜሪ ጆይ ያበረከተ ሲሆን፤ ይህም የወገን አለኝታነትን በተግባር ያሳየ ነው።
በስነስርዓቱ ላይ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት፣ የሜሪ ጆይ መስራች ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ እና የሄዋን ፋውንዴሽን መስራች ወ/ሮ ሄዋን ቀለመወርቅ ተገኝተዋል።
በጎነት ለሀገር ተስፋ ነው! ለሜሪ ጆይ እና ለሄዋን ፋውንዴሽን ምስጋና ይገባል! 🙏
#maryjoyethiopia #debreberhan #humanitarian #project #sisterzebider #hewanfoundation #charity #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | ከ500 በላይ ወገኖችን የሚታደግ ፕሮጀክት እና የኩላሊት እጥበት ማዕከል ህልም...
ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ ከደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ለመደገፍ የሚያስችል የ15 ሚሊዮን ብር ፕሮጀክት ስምምነት ተፈራረመ።
የፕሮጀክቱ ዋና ዓላማዎች:
✅ ተጠቃሚዎች: ለሚቀጥሉት 2 ዓመታት 500 የሚሆኑ ህፃናት፣ ሴቶች፣ አረጋውያን እና አካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ያደርጋል።
✅ ግንባታ: ለዚሁ ተግባር የሚውል የመሬት ርክክብ የተደረገ ሲሆን፤ የህፃናት ሁለገብ አገልግሎት መስጫ ማዕከል ለመገንባት የመሠረት ድንጋይ ተቀምጧል።
ድርብ የምስራች! (የኩላሊት እጥበት አገልግሎት):
በዚሁ ዕለት ሜሪ ጆይ ኢትዮጵያ እና ሄዋን ፋውንዴሽን የኩላሊት እጥበት አገልግሎት ለመጀመር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። ሄዋን ፋውንዴሽን ለአገልግሎቱ የሚውል ቤት ለሜሪ ጆይ ያበረከተ ሲሆን፤ ይህም የወገን አለኝታነትን በተግባር ያሳየ ነው።
በስነስርዓቱ ላይ የደብረ ብርሃን ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ በድሉ ውብሸት፣ የሜሪ ጆይ መስራች ሲስተር ዘቢደር ዘውዴ እና የሄዋን ፋውንዴሽን መስራች ወ/ሮ ሄዋን ቀለመወርቅ ተገኝተዋል።
በጎነት ለሀገር ተስፋ ነው! ለሜሪ ጆይ እና ለሄዋን ፋውንዴሽን ምስጋና ይገባል! 🙏
#maryjoyethiopia #debreberhan #humanitarian #project #sisterzebider #hewanfoundation #charity #ethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
6 months ago
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የአፍሪካ የዓመቱ ምርጥ የኢነርጂ ፕሮጀክት ተብሎ ተመረጠ
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ የንግድ ምክር ቤት የ2026 የዓመቱ "የኢንዱስትሪ ኢነርጂ ፕሮጀክት" (Industrial Energy Project of the Year) ተብሎ ተመረጠ።
የዕውቅና ሥነ-ሥርዓቱ ጥር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ማታ በጋና አክራ ኬምፐንስኪ ጎልድ ኮስት ሆቴል ተካሂዷል።
ዕውቅናው የታላቁ ህዳሴ ግድብ አህጉራዊ ፋይዳ ያለው ታላቅ የኢንዱስትሪ ኢነርጂ ፕሮጀክት መሆኑን ለመመስከር ያለመ ነው።
የዕውቅና ሽልማቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን በመወከል በጋና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ የሚሲዮን መሪ የሆኑት ክቡር አምባሳደር አሣየ ዓለማየሁ (ዶ/ር) ተቀብለዋል።
በእውቅና ሽልማቱ ፕሮግራም ላይ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች፣ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችና ተቋማት ኃላፊዎች፣ ኣምባሳደሮች እና ሌሎች ታዋቂ ሰዎች ተገኝተዋል፡፡
በአፍሪካ የንግድ ምክር ቤት የአፍሪካ የንግድ ሽልማት ዳይሬክተር መሀሙዱ ሃያቱ እንደገለፁት ምክር ቤቱ ፕሮጀክቱን ለመሸለም የወሰነው ግድቡ ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሽግግር፣ ለቀጣናዊ የንግድና የኤሌክትሪክ ትስስር እያበረከተ ያለውን የጎላ አስተዋጽኦ እና የፕሮጀክት አመራር ሚና ዕውቅና ለመስጠት ነው።
ግድቡ በኃይል ማመንጨት አቅምና ዋስትና እንዲሁም በረጅም ጊዜ የኢንዱስትሪ ሽግግር ላይ የተደረገ ትልቅ ኢንቨስትመንት መሆኑን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
ግድቡ ለከፍተኛ ማኑፋክቸሪንግ፣ ለግብርና ማቀነባበሪያ እና ለኢንዱስትሪ የእሴት ሰንሰለቶች መሠረት የጣለ መሆኑን የጠቆሙት ሚስተር መሀሙዱ ለቀጣናዊ የኃይል ትስስር እና ለዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተናግረዋል።
እንደ ዳይሬክተሩ ገለፃ ዕውቅናው በአፍሪካ ንግድ ሽልማት ቋሚ ተቋማዊ መዝገብ ላይ የሚሰፍር ይሆናል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በኤምባሲው በኩል ዕውቅናውን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ሽልማቱ የአፍሪካን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ሀገራት በራሳችን ሀብትና ጥረት ለመገንባት ያለንን የጋራ ምኞት የሚያሳይ ነው ብለዋል።
ግድቡ ግዙፍ፣ ውስብስብ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች በአፍሪካውያን ታስበው፣ ተገንብተው እና ተመርተው ለአፍሪካውያን የጋራ ብልፅግና ሊውሉ እንደሚችሉ ማረጋገጫ የሰጠ ነው።
ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ ወደ አረንጓዴ ኢነርጂ-መር የልማት ጎዳና የምታደርገውን ስልታዊ ሽግግር የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው ብለዋል ዋና ሥራ አስፈፃሚው በመልዕክታቸው።
ኢትዮጵያ ታዳሽ የውሃ ኃይልን በመጠቀም ኢኮኖሚያዊ ዕድገት፣ የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና የአካባቢ ጥበቃ ተደጋግፈው የሚሄዱ ጉዳዮች መሆናቸውን እያስመሰከረች እንደምትገኝ አብራርተዋል።
ግድቡ በአሁኑ ወቅት ፋብሪካዎችን በማንቀሳቀስ፣ የዲጂታል ሽግግርን በማገዝ እና በምስራቅ አፍሪካ የኃይል ገንዳ (Eastern Africa Power Pool) በኩል ድንበር ተሻጋሪ የኃይል ትስስርን በማጠናከር እንደ አህጉራዊ የኃይል ማዕከል እያገለገለ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ዕውቅናው ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ህብረት የ2063 አጀንዳ ስኬት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን በማንሳት ፕሮጀክቱ አፍሪካ በራሷ ኃይል ኢንዱስትሪዎቿን የማንቀሳቀስ አቅም እንዳላት ለዓለም ያበሰረ ክስተት ሆኖ መመዝገቡን በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ የንግድ ምክር ቤት የ2026 የዓመቱ "የኢንዱስትሪ ኢነርጂ ፕሮጀክት" (Industrial Energy Project of the Year) ተብሎ ተመረጠ።
የዕውቅና ሥነ-ሥርዓቱ ጥር 21 ቀን 2018 ዓ.ም ማታ በጋና አክራ ኬምፐንስኪ ጎልድ ኮስት ሆቴል ተካሂዷል።
ዕውቅናው የታላቁ ህዳሴ ግድብ አህጉራዊ ፋይዳ ያለው ታላቅ የኢንዱስትሪ ኢነርጂ ፕሮጀክት መሆኑን ለመመስከር ያለመ ነው።
የዕውቅና ሽልማቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልን በመወከል በጋና የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተጠባባቂ የሚሲዮን መሪ የሆኑት ክቡር አምባሳደር አሣየ ዓለማየሁ (ዶ/ር) ተቀብለዋል።
በእውቅና ሽልማቱ ፕሮግራም ላይ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች፣ ሚኒስትሮች፣ የተለያዩ ኢንዱስትሪዎችና ተቋማት ኃላፊዎች፣ ኣምባሳደሮች እና ሌሎች ታዋቂ ሰዎች ተገኝተዋል፡፡
በአፍሪካ የንግድ ምክር ቤት የአፍሪካ የንግድ ሽልማት ዳይሬክተር መሀሙዱ ሃያቱ እንደገለፁት ምክር ቤቱ ፕሮጀክቱን ለመሸለም የወሰነው ግድቡ ለአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሽግግር፣ ለቀጣናዊ የንግድና የኤሌክትሪክ ትስስር እያበረከተ ያለውን የጎላ አስተዋጽኦ እና የፕሮጀክት አመራር ሚና ዕውቅና ለመስጠት ነው።
ግድቡ በኃይል ማመንጨት አቅምና ዋስትና እንዲሁም በረጅም ጊዜ የኢንዱስትሪ ሽግግር ላይ የተደረገ ትልቅ ኢንቨስትመንት መሆኑን ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
ግድቡ ለከፍተኛ ማኑፋክቸሪንግ፣ ለግብርና ማቀነባበሪያ እና ለኢንዱስትሪ የእሴት ሰንሰለቶች መሠረት የጣለ መሆኑን የጠቆሙት ሚስተር መሀሙዱ ለቀጣናዊ የኃይል ትስስር እና ለዘላቂ ኢኮኖሚያዊ ልማት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንደሚያበረክት ተናግረዋል።
እንደ ዳይሬክተሩ ገለፃ ዕውቅናው በአፍሪካ ንግድ ሽልማት ቋሚ ተቋማዊ መዝገብ ላይ የሚሰፍር ይሆናል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ በኤምባሲው በኩል ዕውቅናውን አስመልክተው ባስተላለፉት መልዕክት ሽልማቱ የአፍሪካን የወደፊት ዕጣ ፈንታ ሀገራት በራሳችን ሀብትና ጥረት ለመገንባት ያለንን የጋራ ምኞት የሚያሳይ ነው ብለዋል።
ግድቡ ግዙፍ፣ ውስብስብ እና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ የመሠረተ ልማት ፕሮጀክቶች በአፍሪካውያን ታስበው፣ ተገንብተው እና ተመርተው ለአፍሪካውያን የጋራ ብልፅግና ሊውሉ እንደሚችሉ ማረጋገጫ የሰጠ ነው።
ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ ወደ አረንጓዴ ኢነርጂ-መር የልማት ጎዳና የምታደርገውን ስልታዊ ሽግግር የሚያሳይ ህያው ምስክር ነው ብለዋል ዋና ሥራ አስፈፃሚው በመልዕክታቸው።
ኢትዮጵያ ታዳሽ የውሃ ኃይልን በመጠቀም ኢኮኖሚያዊ ዕድገት፣ የኢንዱስትሪ መስፋፋት እና የአካባቢ ጥበቃ ተደጋግፈው የሚሄዱ ጉዳዮች መሆናቸውን እያስመሰከረች እንደምትገኝ አብራርተዋል።
ግድቡ በአሁኑ ወቅት ፋብሪካዎችን በማንቀሳቀስ፣ የዲጂታል ሽግግርን በማገዝ እና በምስራቅ አፍሪካ የኃይል ገንዳ (Eastern Africa Power Pool) በኩል ድንበር ተሻጋሪ የኃይል ትስስርን በማጠናከር እንደ አህጉራዊ የኃይል ማዕከል እያገለገለ መሆኑን ጠቅሰዋል።
ዕውቅናው ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ህብረት የ2063 አጀንዳ ስኬት ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ መሆኑን በማንሳት ፕሮጀክቱ አፍሪካ በራሷ ኃይል ኢንዱስትሪዎቿን የማንቀሳቀስ አቅም እንዳላት ለዓለም ያበሰረ ክስተት ሆኖ መመዝገቡን በመልዕክታቸው ጠቅሰዋል።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል
7 months ago
አዲስ አበባ አህጉራዊ ኃላፊነቷን በብቃት በመወጣት፣ ለአፍሪካውያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን የጋራ መማማሪያ መድረክ መሆኗን ዳግም አረጋግጣለች።
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
ዛሬ በአህጉራችን መዲና አዲስ አበባ፣ ከተለያዩ የአፍሪካ ከተሞች ከመጡ ከንቲባዎች እና ከክልል አስተዳዳሪዎች ጋር ፍሬያማ የአቻ ለአቻ የመማማሪያ መድረክ እያካሄድን እንገኛለን።
በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) አማካኝነት በአፍሪካ ከተሞች የፋይናንስ አስተዳደር (Financial Management) አፈፃፀም ላይ በተካሄደው ጥልቅ የዳሰሳ ጥናት መሠረት፤ አዲስ አበባ ከተመዘነችባቸው 6 መስፈርቶች ውስጥ በ5ቱ የላቀ አፈፃፀም በማስመዝገቧ ልምድ እንድታካፍል ተመርጣለች።
ጥናቱ ከተካሄደባቸው ስድስት የአፍሪካ ከተሞች (ናይሮቢ፣ ዳሬሰላም፣ ሉሳካ፣ ኪጋሊ እና ያውንዴ) መካከል አዲስ አበባ የተሻለ አፈፃፀም በማስመዝገብ ቀዳሚ መሆን ችላለች። በተለይም የገቢ እና የፋይናንስ ሀብት አስተዳደርን በማዘመን ረገድ ከተማችን የጀመረችው ሪፎርም ውጤታማና ለአፍሪካ ከተሞች አርአያ መሆኑን የጥናቱ ግኝት አመላክቷል።
ይህ ስኬት፤ ከተማችን ከምትሰበስበው አጠቃላይ ገቢ ውስጥ 71 በመቶውን ለልማት ሥራዎች በመመደብ፣ የዜጎችን ዘላቂ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ስናደርግ የቆየነው የሪፎርም ጉዞ ውጤማነት ማሳያ ነው።
ዛሬ ከተለያዩ ከተሞች ለልምድ ልውውጥ የመጡት ተሳታፊ ከንቲባዎች እነዚህን የሪፎርም ሥራዎች በአካል በመጎብኘት፣ አዲስ አበባ በፋይናንስ እና በገቢዎች ስራ አቅሟን እንዴት ገንብታ ወደ ተግባራዊ ለውጥ እንደቀየረችው ሰፊ ተሞክሮ የምታካፍል ይሆናል።
ይህ መድረክ የአፍሪካ ከተሞችን የወደፊት ዕጣ ፈንታ በጋራ የምንቀርጽበት ታሪካዊ አጋጣሚ ነው።
በመጨረሻም፣ ለዚህ ጥናት መሳካትና ለከተማችን እውቅና ለሰጡት ለተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA)፣ እንዲሁም የውጤቱ ባለቤት ለሆኑት ለአዲስ አበባ ነዋሪዎችና ለሥራ ባልደረቦቼ ሁሉ የላቀ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።
አዲስ አበባ የአፍሪካ የብልጽግና ተምሳሌት ሆና ትቀጥላለች!
ፈጣሪ ኢትዮጵያን እና ሕዝቦቿን ይባርክ!
Addis Ababa has once again reaffirmed its continental leadership by serving as a platform for mutual learning among our African brothers and sisters.
Today, in our continental capital, we are hosting a productive peer-to-peer learning forum with mayors and regional administrators from various African cities.
According to an in-depth survey conducted by the United Nations Economic Commission for Africa (UNECA) on the financial management performance of African cities, Addis Ababa was selected to share its experience after achieving outstanding results in five of the six key metrics evaluated.
Among the six African cities surveyed (Nairobi, Dar Es Salaam, Lusaka, Kigali, and Yaoundé), Addis Ababa emerged as the top performer. The findings specifically highlighted that the reforms our city initiated in modernizing revenue and financial resource management are both effective and serve as a blueprint for other African cities.
This success is a testament to the effectiveness of our reform journey, through which we have allocated 71% of the city’s total revenue to development projects to ensure the sustainable benefit of our citizens.
The visiting mayors and participants will personally tour these reform projects today. Addis Ababa will share its extensive experience in building financial and revenue capacity and translating that capacity into tangible, transformative change.
This forum represents a historic opportunity for us to collectively shape the future of African cities.
Finally, I would like to extend my deepest gratitude to the UNECA for conducting this study and recognizing our city, as well as to the residents of Addis Ababa and my colleagues, who are the true owners of this achievement.
Addis Ababa will continue to be a symbol of African prosperity!
May God bless Ethiopia and its people!
7 months ago
‼️ ለጫካ ቡና ደንበኞች በሙሉ
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
ለ10 ዓመታት ያህል እናንተን ውድ ደንበኞቻችንን በፍቅር ስናስተናግድበት የቆየነው እና አንድ ብለን የጀመርንበት የ22 (ሃያ ሁለት) ቅርንጫፋችን፤ በከተማችን እየተካሄደ ባለው የኮሪደር ልማት ምክንያት ከዛሬ ጥር 8 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን በታላቅ ይቅርታ እናሳውቃለን።
ይህ ቤት ለእኛም ሆነ ለእናንተ የብዙ ትዝታዎች ቤት ነበር። ለነበረን ቆይታ ከልብ እናመሰግናለን! 🙏
በዚህ ቅርንጫፍ የምታገኙትን የጫካ ቡና ልዩ ጣዕም እና አገልግሎት በሚከተሉት 6 አማራጭ ቅርንጫፎቻችን ማግኘታችሁን እንቀጥላለን፡-
📍 ቦሌ ሞርኒንግ ስታር ሞል
📍 ቦሌ መንገድ (ፍሬንድ ሺፕ ሱፐር ማርኬት ጀርባ)
📍 ቦሌ አየር መንገድ (የእንግዶች መቀበያ)
📍 ብሄራዊ ቲያትር (ራስ ሼል)
📍 ለገሃር (አቢሲኒያ ባንክ ዋና መስሪያ ቤት)
📍 ሲኤምሲ (አዲስ አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል)
በሌሎቹ ቤቶቻችን በክብር እንጠብቃችኋለን!
ከምስጋና ጋር!
የጫካ ቡና ማኔጅመንት
A Bittersweet Goodbye to Where It All Began ☕️💔
Dear Chaka Coffee Family,
It is with heavy hearts that we announce the closing of our very first branch, effective today, January 16, 2026, due to the ongoing corridor development project.
This location wasn’t just a coffee shop to us; it was the beginning of our journey. It holds countless cherished memories of the conversations, laughter, and cups of coffee we’ve shared with you over the last decade.
While we say goodbye to this special chapter, our story is far from over! We are eager to welcome you with the same passion and quality at our six other Chaka Coffee locations across the city.
Thank you for being the most important part of our story. We sincerely apologize for any inconvenience this may cause and truly appreciate your understanding and continued support.
Let’s keep brewing memories together! ☕️✨
With gratitude,
The Chaka Coffee Team
#chakacoffee #newchapter #coff
eeLovers #addisababa #thankyou #coffeecommunity
#chakacoffee #thankyou #coffeelovers #addisababa #ethiopia
7 months ago
ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT) የ9ኛ ዙር የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በደማቅ ሁኔታ አስመረቀ!
#fastmereja I በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የላቀ የሰው ኃይል በማፍራት ቀዳሚ የሆነው ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ 350 ወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በኦሮሚያ ባህል ማዕከል አዳራሽ ታላላቅ የክብር እንግዶች፣ የቴክኖሎጂ መሪዎች እና ወላጆች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመረቀ።
ተመራቂዎቹ ላለፉት ወራት በተግባር የታገዘ (Project-Based) ከፍተኛ ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ሲሆን፣ በገበያው እጅግ ተፈላጊ በሆኑት የሚከተሉት ዘርፎች በቂ ክህሎት እና እውቀት ጨብጠዋል፡-
✅ Full-Stack Web Development (ዌብሳይትና ሲስተም ልማት)
✅ Python & Data Science (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና ዳታ ሳይንስ)
✅ Mobile App Development (የሞባይል መተግበሪያ ልማት)
✅ Cyber Security (የሳይበር ደህንነት)
✅ Digital Marketing & Graphics Design
✅ Video Editing & Basic Computer Skills…
በመርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ተወካይ አቶ ኪዳኔ ይብጌታ፤ "ዓለም አሁን የምትመራው በቴክኖሎጂ ነው። እኛ ሀገር ቡና ወደ ውጭ በመላክ የውጭ ምንዛሬ እንደሚገኘው ሁሉ፤ እነዚህን ብቁ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ለአለም ገበያ በማብቃት (Exporting Talent) ለሀገራችን የዲጂታል ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን እንችላለን" ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት እና ከ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ቢላል ከማል በበኩላቸው፤ "የወደፊቱ ጊዜ የ AI እና የዳታ ነው። ዛሬ የተመረቃችሁ ወጣቶች ለኢትዮጵያ ዲጂታል ሽግግር (Digital Ethiopia 2030) ወሳኝ ሚና ትጫወታላችሁ" በማለት አደራ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከአሪፍ ፔይ (ArifPay) እና ከአዲስ ቬሪፋይ (Addis Verify) የተጋበዙ የዘርፉ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች በፓናል ውይይት ተሳትፈው ለተመራቂዎች የህይወት እና የሙያ ልምዳቸውን አካፍለዋል።
ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ "ቴክኖሎጂን ከእውቀት ወደ ተግባር" በሚል መሪ ቃል፤ የሀገራችንን ወጣቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ የሚያደርገውን ጉዞ አጠናክሮ ይቀጥላል።
ለተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ! የወደፊት የሥራ ዘመናችሁ የስኬት እና የፈጠራ ይሁንላችሁ!
📍 ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)
"ነገን ዛሬ እንገንባ!"
📞 +251 987 14 3030
🌐 www.mizantechinstitute.com
#fastmereja I በኢትዮጵያ የቴክኖሎጂ ዘርፍ የላቀ የሰው ኃይል በማፍራት ቀዳሚ የሆነው ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ 350 ወጣት የቴክኖሎጂ ባለሙያዎችን በኦሮሚያ ባህል ማዕከል አዳራሽ ታላላቅ የክብር እንግዶች፣ የቴክኖሎጂ መሪዎች እና ወላጆች በተገኙበት በታላቅ ድምቀት አስመረቀ።
ተመራቂዎቹ ላለፉት ወራት በተግባር የታገዘ (Project-Based) ከፍተኛ ስልጠና ሲወስዱ የቆዩ ሲሆን፣ በገበያው እጅግ ተፈላጊ በሆኑት የሚከተሉት ዘርፎች በቂ ክህሎት እና እውቀት ጨብጠዋል፡-
✅ Full-Stack Web Development (ዌብሳይትና ሲስተም ልማት)
✅ Python & Data Science (አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እና ዳታ ሳይንስ)
✅ Mobile App Development (የሞባይል መተግበሪያ ልማት)
✅ Cyber Security (የሳይበር ደህንነት)
✅ Digital Marketing & Graphics Design
✅ Video Editing & Basic Computer Skills…
በመርሃ ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የተቋሙ ተወካይ አቶ ኪዳኔ ይብጌታ፤ "ዓለም አሁን የምትመራው በቴክኖሎጂ ነው። እኛ ሀገር ቡና ወደ ውጭ በመላክ የውጭ ምንዛሬ እንደሚገኘው ሁሉ፤ እነዚህን ብቁ የቴክኖሎጂ ባለሙያዎች ለአለም ገበያ በማብቃት (Exporting Talent) ለሀገራችን የዲጂታል ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት መሆን እንችላለን" ሲሉ መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
በዕለቱ የክብር እንግዳ የሆኑት እና ከ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተጋበዙት ዶ/ር ቢላል ከማል በበኩላቸው፤ "የወደፊቱ ጊዜ የ AI እና የዳታ ነው። ዛሬ የተመረቃችሁ ወጣቶች ለኢትዮጵያ ዲጂታል ሽግግር (Digital Ethiopia 2030) ወሳኝ ሚና ትጫወታላችሁ" በማለት አደራ ሰጥተዋል።
በተጨማሪም ከአሪፍ ፔይ (ArifPay) እና ከአዲስ ቬሪፋይ (Addis Verify) የተጋበዙ የዘርፉ ልምድ ያላቸው ባለሙያዎች በፓናል ውይይት ተሳትፈው ለተመራቂዎች የህይወት እና የሙያ ልምዳቸውን አካፍለዋል።
ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)፤ "ቴክኖሎጂን ከእውቀት ወደ ተግባር" በሚል መሪ ቃል፤ የሀገራችንን ወጣቶች በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለማድረግ የሚያደርገውን ጉዞ አጠናክሮ ይቀጥላል።
ለተመራቂዎቻችን እንኳን ደስ አላችሁ! የወደፊት የሥራ ዘመናችሁ የስኬት እና የፈጠራ ይሁንላችሁ!
📍 ሚዛን የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት (MiT)
"ነገን ዛሬ እንገንባ!"
📞 +251 987 14 3030
🌐 www.mizantechinstitute.com
Sponsored by
Surafel
Comments