2 days ago
Fly from Addis Ababa to Mauritius and enjoy 15% off starting July 12, 2026. Book now and escape to Africa's island paradise. https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #mauritius
#flyethiopian #mauritius
2 days ago
Fly from Addis Ababa to Mauritius and enjoy 15% off starting July 12, 2026. Book now and escape to Africa's island paradise. https://www.ethiopianairli...
#flyethiopian #mauritius
#flyethiopian #mauritius
3 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ከፎክስ ኒውስ ጋር በስልክ ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣ አሜሪካ ትላንት ምሽት ብቻ 250 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ቦምቦችን በኢራን ላይ መጣሏን ተናግረዋል። ፕሬዝዳንቱ የኢራኗን ቁልፍ የነዳጅ ማዕከል የሆነችውን የካርግ ደሴት (Kharg Island) ለመቆጣጠር ያላቸውን ዛቻ በድጋሚ ቢያነሱም፣ አሜሪካ ወደዚህ ዓይነቱ ውስብስብ ወታደራዊ ዘመቻ ለመግባት የሚያስችል "ድፍረት ወይም ፍላጎት" አላት ወይ በሚለው ላይ ግን ጥርጣሬያቸውን ገልጸዋል። እርምጃው ምንም ያህል ወሳኝ ቢሆንም፣ አሜሪካውያን ለዚህ የሚሆን ፍላጎት አላቸው ብዬ አላስብም ብለዋል።
አሜሪካ ይህንን ደሴት ለመቆጣጠር ከወሰነች ዋና ዓላማው ጊዜያዊ እርምጃ በመውሰድ በኢራን ላይ ጫና መፍጠር ነው። ይህም የኢራንን የነዳጅ ወጪ ንግድ በማስተጓጎል፣ ቴህራን በዓለም ላይ እጅግ አቋራጭ እና የነዳጅ መተላለፊያ ከሆነው የሆርሙዝ ባህር ሰላጤ ላይ ያላትን ቁጥጥር እንድታላላ እና የዋሽንግተንን ጥያቄዎች እንድትቀበል ለማስገደድ ያለመ ነው።
ይሁን እንጂ የኢራን መንግሥት ያለውን እምቢተኝነት እና ጥንካሬ ስንመለከት፣ ይህ ስትራቴጂ በቀላሉ ይሠራል ወይ የሚለው አጠያያቂ ነው። ኢራን በደሴቲቱ ላይ ከአየር ወደ ምድር የሚተኮሱ ሚሳኤሎችን ጨምሮ ጠንካራ የመከላከያ ምሽጎችን እንደገነባች ይታመናል።
በንድፈ ሀሳብ ደረጃ፣ የአሜሪካ ጦር በሌሊት የፓራሹት ወታደሮችን በማውረድ ይህችን 20 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ብቻ የምትሸፍን አነስተኛ ደሴት ቁልፍ ቦታዎች ሊቆጣጠር ይችላል። የባህር ኃይል ወታደሮችም ዘመናዊ አውሮፕላኖችን እና በውሃም ሆነ በየብስ የሚጓዙ ተሽከርካሪዎችን በመጠቀም ጥቃት ሊከፍቱ ይችላሉ። ነገር ግን ይህንን ከማድረጋቸው በፊት፣ የጦር መርከቦቹ በኢራን ቁጥጥር ሥር ያለውን አደገኛ የሆርሙዝ ሰላጤ አቋርጠው፣ የተደበቁ የኢራን ድሮኖች እና የሚሳኤል ማስወንጨፊያዎች ያሉበትን ቀጠና ሰንጥቀው ማለፍ ይጠበቅባቸዋል።
በአየርም ሆነ በባህር የሚደረግ ማንኛውም ጥቃት በፈንጂዎች እና በድሮን መንጋዎች መታጀቡ አይቀርም። ምንም እንኳን የአሜሪካ የባህር ኃይል ያለው እጅግ ግዙፍ አቅም ጦርነቱን እንዲያሸንፍ የሚያስችለው ቢሆንም፣ ድሉ ከፍተኛ የሆነ የሰው ሕይወት መጥፋትን ሊያስከትል እንደሚችል ይገመታል። ከዚህም ባለፈ፣ አሜሪካ ደሴቲቱን ከተቆጣጠረች በኋላ ከዋናው የኢራን ምድር ለሚሰነዘርባት ተከታታይ የቦምብ ጥቃት እየተጋለጠች ቦታውን ለምን ያህል ጊዜ ይዛ ማቆየት ትችላለች የሚለው ሌላኛው ፈተና ነው።
አሜሪካ ይህንን ደሴት ለመቆጣጠር ከወሰነች ዋና ዓላማው ጊዜያዊ እርምጃ በመውሰድ በኢራን ላይ ጫና መፍጠር ነው። ይህም የኢራንን የነዳጅ ወጪ ንግድ በማስተጓጎል፣ ቴህራን በዓለም ላይ እጅግ አቋራጭ እና የነዳጅ መተላለፊያ ከሆነው የሆርሙዝ ባህር ሰላጤ ላይ ያላትን ቁጥጥር እንድታላላ እና የዋሽንግተንን ጥያቄዎች እንድትቀበል ለማስገደድ ያለመ ነው።
ይሁን እንጂ የኢራን መንግሥት ያለውን እምቢተኝነት እና ጥንካሬ ስንመለከት፣ ይህ ስትራቴጂ በቀላሉ ይሠራል ወይ የሚለው አጠያያቂ ነው። ኢራን በደሴቲቱ ላይ ከአየር ወደ ምድር የሚተኮሱ ሚሳኤሎችን ጨምሮ ጠንካራ የመከላከያ ምሽጎችን እንደገነባች ይታመናል።
በንድፈ ሀሳብ ደረጃ፣ የአሜሪካ ጦር በሌሊት የፓራሹት ወታደሮችን በማውረድ ይህችን 20 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ብቻ የምትሸፍን አነስተኛ ደሴት ቁልፍ ቦታዎች ሊቆጣጠር ይችላል። የባህር ኃይል ወታደሮችም ዘመናዊ አውሮፕላኖችን እና በውሃም ሆነ በየብስ የሚጓዙ ተሽከርካሪዎችን በመጠቀም ጥቃት ሊከፍቱ ይችላሉ። ነገር ግን ይህንን ከማድረጋቸው በፊት፣ የጦር መርከቦቹ በኢራን ቁጥጥር ሥር ያለውን አደገኛ የሆርሙዝ ሰላጤ አቋርጠው፣ የተደበቁ የኢራን ድሮኖች እና የሚሳኤል ማስወንጨፊያዎች ያሉበትን ቀጠና ሰንጥቀው ማለፍ ይጠበቅባቸዋል።
በአየርም ሆነ በባህር የሚደረግ ማንኛውም ጥቃት በፈንጂዎች እና በድሮን መንጋዎች መታጀቡ አይቀርም። ምንም እንኳን የአሜሪካ የባህር ኃይል ያለው እጅግ ግዙፍ አቅም ጦርነቱን እንዲያሸንፍ የሚያስችለው ቢሆንም፣ ድሉ ከፍተኛ የሆነ የሰው ሕይወት መጥፋትን ሊያስከትል እንደሚችል ይገመታል። ከዚህም ባለፈ፣ አሜሪካ ደሴቲቱን ከተቆጣጠረች በኋላ ከዋናው የኢራን ምድር ለሚሰነዘርባት ተከታታይ የቦምብ ጥቃት እየተጋለጠች ቦታውን ለምን ያህል ጊዜ ይዛ ማቆየት ትችላለች የሚለው ሌላኛው ፈተና ነው።
9 days ago
Experience Mauritius with Ethiopian Airlines a destination of island charm, beautiful beaches, and lasting memories. #flyethiopian #mauritius
Sponsored by
Surafel
9 days ago
Experience Mauritius with Ethiopian Airlines a destination of island charm, beautiful beaches, and lasting memories. #flyethiopian #mauritius
9 days ago
Experience Mauritius with Ethiopian Airlines a destination of island charm, beautiful beaches, and lasting memories. #flyethiopian #mauritius
9 days ago
Experience Mauritius with Ethiopian Airlines a destination of island charm, beautiful beaches, and lasting memories. #flyethiopian #mauritius
19 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢራን የጦር ኃይሎች ከፍተኛ ቃል አቀባይ፣ አሜሪካ እና እስራኤል በሀገሪቱ ላይ የሚያካሂዱትን የአየር ድብደባ ዳግም የሚጀምሩ ከሆነ፣ ኢራን "እጅግ የከፋ" እና "በጣም ጠንካራ" የሆነ የአጸፋ እርምጃ እንደምትወስድ አስጠንቅቀዋል።
አቦልፋዝል ሸካርቺ የተባሉት የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ በከፊል የመንግስት የዜና ወኪል በሆነው ፋርስ (Fars) በኩል በሰጡት መግለጫ፣ "ቀጠናው ወደ ሌላ ዙር ጦርነት የሚገባ ከሆነ፣ የኢራን ምላሽ ከቀጠናው ድንበሮችም የተሻገረ፣ እንዲሁም እጅግ የከፋ እና በጣም ጠንካራ ይሆናል" በማለት የሀገሪቱን አቋም አብራርተዋል።
ከዚህ መግለጫ አስቀድሞ ይኸው የዜና ወኪል ባወጣው ዘገባ፣ የአሜሪካ እና የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች በሆርሙዝ ስትሬት (Strait of Hormuz) አቅራቢያ ከምትገኘው የላራክ ደሴት (Larak Island) በስተደቡብ በሚንቀሳቀሱ የኢራን ጀልባዎች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን እና በዚህም "በርካታ የኢራን ዜጎች" ህይወታቸውን ማጣታቸውን አስታውቆ ነበር።
እነዚህ የቅርብ ጊዜ ጥቃቶች የተሰነዘሩት፣ በየካቲት ወር መጨረሻ አካባቢ በአሜሪካ እና በእስራኤል አነሳሽነት በኢራን ላይ የተከፈተውን እና ተከታትሎም የኢራንን የአጸፋ እርምጃ ያስተናገደውን ጦርነት በዘላቂነት ለማስቆም፣ በፓኪስታን አደራዳሪነት የሰላም ጥረቶች እየተካሄዱ ባሉበት ወቅት መሆኑ የጉዳዩን አሳሳቢነት ጨምሮታል።
አቦልፋዝል ሸካርቺ የተባሉት የጦር ኃይሉ ቃል አቀባይ በከፊል የመንግስት የዜና ወኪል በሆነው ፋርስ (Fars) በኩል በሰጡት መግለጫ፣ "ቀጠናው ወደ ሌላ ዙር ጦርነት የሚገባ ከሆነ፣ የኢራን ምላሽ ከቀጠናው ድንበሮችም የተሻገረ፣ እንዲሁም እጅግ የከፋ እና በጣም ጠንካራ ይሆናል" በማለት የሀገሪቱን አቋም አብራርተዋል።
ከዚህ መግለጫ አስቀድሞ ይኸው የዜና ወኪል ባወጣው ዘገባ፣ የአሜሪካ እና የእስራኤል የጦር አውሮፕላኖች በሆርሙዝ ስትሬት (Strait of Hormuz) አቅራቢያ ከምትገኘው የላራክ ደሴት (Larak Island) በስተደቡብ በሚንቀሳቀሱ የኢራን ጀልባዎች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን እና በዚህም "በርካታ የኢራን ዜጎች" ህይወታቸውን ማጣታቸውን አስታውቆ ነበር።
እነዚህ የቅርብ ጊዜ ጥቃቶች የተሰነዘሩት፣ በየካቲት ወር መጨረሻ አካባቢ በአሜሪካ እና በእስራኤል አነሳሽነት በኢራን ላይ የተከፈተውን እና ተከታትሎም የኢራንን የአጸፋ እርምጃ ያስተናገደውን ጦርነት በዘላቂነት ለማስቆም፣ በፓኪስታን አደራዳሪነት የሰላም ጥረቶች እየተካሄዱ ባሉበት ወቅት መሆኑ የጉዳዩን አሳሳቢነት ጨምሮታል።
2 months ago
ጦርነቱ በሰከንድ ልዩነት ቆመ!
አሜሪካና ኢራን ለሁለት ሳምንት ተኩስ አቆሙ!
* የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
#ethiopia | ዓለም እስትንፋሷን ይዛ በጠበቀችበት በዚያው የመጨረሻ ሰዓት፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሻሪፍ ጥያቄ መሰረት በኢራን ላይ ሊሰነዝሩት የነበረውን "ሥልጣኔ አጥፊ" ጥቃት ለሁለት ሳምንት አግደዋል።
የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
ኢራን ወሳኙን የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁለት ሳምንት ክፍት ለማድረግ ተስማምታለች። ይሁን እንጂ በወሽመጡ ለሚያልፉ መርከቦች ለእያንዳንዳቸው 2 ሚሊዮን ዶላር "የማለፊያ ታሪፍ" (Transit Fee) ከኦማን ጋር በመሆን እንደምታስከፍልና ገንዘቡንም ለሀገር መልሶ ግንባታ እንደምትጠቀም ተገልጿል።
የእስላማባድ ንግግር (The Islamabad Talks)፦ በመጪው አርብ (ሚያዝያ 10) በፓኪስታን መዲና እስላማባድ የአሜሪካና የኢራን ልዑካን ፊት ለፊት ተገናኝተው ዘላቂ ሰላም ላይ ይደራደራሉ። በንግግሩ ላይ የትራምፕ ልዩ መልዕክተኞችና ምናልባትም ቪፒ ጄዲ ቫንስ ሊገኙ እንደሚችሉ ተገምቷል።
የሁለቱ ወገኖች ፉክክር፦ ዋይት ሃውስ "ይህ የአሜሪካ ድል ነው" ሲል፣ ኢራን በበኩሏ "አሜሪካን የ10 ነጥብ የሰላም እቅዳችንን እንዲቀበል አስገዳጅ ድል ተቀዳጅተናል" በማለት ደስታቸውን በቴህራን አደባባይ እየገለጹ ነው።
ያልተፈታው ስጋት፦r
ምንም እንኳ አሜሪካና ኢራን ተኩስ ቢያቆሙም፣ እስራኤል ግን በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት አሁንም እንደቀጠለች መሆኑ ተሰምቷል። "ጥቃቴን የምቀጥልባቸው ተጨማሪ ኢላማዎች አሉኝ" በማለት ፍጥጫው ገና እንዳልበረደ አመልክታለች።
#getu #breakingnews #usiranceasefire #trump #hormuzstrait #islamabadtalks #middleeastpeace #oilprices #globalsecurity #አሜሪካ #ኢራን #ሰበርዜና #ተኩስአቁም #ትራምፕ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
አሜሪካና ኢራን ለሁለት ሳምንት ተኩስ አቆሙ!
* የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
#ethiopia | ዓለም እስትንፋሷን ይዛ በጠበቀችበት በዚያው የመጨረሻ ሰዓት፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በፓኪስታን ጠቅላይ ሚኒስትር ሸህባዝ ሻሪፍ ጥያቄ መሰረት በኢራን ላይ ሊሰነዝሩት የነበረውን "ሥልጣኔ አጥፊ" ጥቃት ለሁለት ሳምንት አግደዋል።
የሆርሙዝ ወሽመጥ ተከፈተ
ኢራን ወሳኙን የሆርሙዝ ወሽመጥ ለሁለት ሳምንት ክፍት ለማድረግ ተስማምታለች። ይሁን እንጂ በወሽመጡ ለሚያልፉ መርከቦች ለእያንዳንዳቸው 2 ሚሊዮን ዶላር "የማለፊያ ታሪፍ" (Transit Fee) ከኦማን ጋር በመሆን እንደምታስከፍልና ገንዘቡንም ለሀገር መልሶ ግንባታ እንደምትጠቀም ተገልጿል።
የእስላማባድ ንግግር (The Islamabad Talks)፦ በመጪው አርብ (ሚያዝያ 10) በፓኪስታን መዲና እስላማባድ የአሜሪካና የኢራን ልዑካን ፊት ለፊት ተገናኝተው ዘላቂ ሰላም ላይ ይደራደራሉ። በንግግሩ ላይ የትራምፕ ልዩ መልዕክተኞችና ምናልባትም ቪፒ ጄዲ ቫንስ ሊገኙ እንደሚችሉ ተገምቷል።
የሁለቱ ወገኖች ፉክክር፦ ዋይት ሃውስ "ይህ የአሜሪካ ድል ነው" ሲል፣ ኢራን በበኩሏ "አሜሪካን የ10 ነጥብ የሰላም እቅዳችንን እንዲቀበል አስገዳጅ ድል ተቀዳጅተናል" በማለት ደስታቸውን በቴህራን አደባባይ እየገለጹ ነው።
ያልተፈታው ስጋት፦r
ምንም እንኳ አሜሪካና ኢራን ተኩስ ቢያቆሙም፣ እስራኤል ግን በኢራን ላይ የምታደርገውን ጥቃት አሁንም እንደቀጠለች መሆኑ ተሰምቷል። "ጥቃቴን የምቀጥልባቸው ተጨማሪ ኢላማዎች አሉኝ" በማለት ፍጥጫው ገና እንዳልበረደ አመልክታለች።
#getu #breakingnews #usiranceasefire #trump #hormuzstrait #islamabadtalks #middleeastpeace #oilprices #globalsecurity #አሜሪካ #ኢራን #ሰበርዜና #ተኩስአቁም #ትራምፕ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
በአየርላንድ ደሴቶች ላይ ለመኖር ፈቃደኛ የሆነ 90 ሺህ ዶላር ክፍያ እሰጣለው አለች
አዲስ ህይወት በውብ የባህር ዳርቻ ላይ ለመጀመር ለሚያልሙ ሰዎች አየርላንድ አስገራሚ እድል ይዛ ቀርባለች።
"Our Living Islands" የተሰኘውና በመላው ዓለም ከፍተኛ ትኩረት የሳበው ይህ አዲስ መርሃ ግብር፣ በሀገሪቱ ገለልተኛ ደሴቶች ላይ ሄደው ለሚኖሩ ዜጎች እስከ 90 ሺህ የአሜሪካ ዶላር (84 ሺህ ዩሮ) የሚደርስ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
ይህ ከፍተኛ የገንዘብ ማበረታቻ የቀረበው የህዝብ ቁጥራቸው በእጅጉ እየቀነሰ የመጡ 30 የሚጠጉ ራቅ ያሉ የደሴት ማህበረሰቦችን እንደገና ለማነቃቃትና ወደ ቀድሞ ህይወታቸው ለመመለስ ታስቦ የተዘጋጀ የ10 ዓመት ስትራቴጂ አካል ነው።
ነገር ግን ይህ ማራኪ አሃዝ በነጻ የሚታደል ገንዘብ አይደለም።
መንግስት ይህንን ድጋፍ የሚሰጠው አዲስ ሰፋሪዎች በነዚህ ደሴቶች ላይ ለዓመታት ተጥለው የቆዩና የፈራረሱ ቤቶችን ገዝተው ሙሉ በሙሉ እንዲያድሱ ለማገዝ ነው።
በአሁኑ ወቅት በነዚህ ደሴቶች ላይ የሚኖሩት ሰዎች ቁጥር ከ3 ሺህ በታች ሲሆን፤ አንዳንዶቹ ደሴቶች ደግሞ በከፍተኛ የባህር ሞገድ ወቅት ከዋናው የሀገሪቱ ክፍል ሙሉ በሙሉ የሚቆረጡ ናቸው።
በመሆኑም እድሉን የሚጠቀሙ ሰዎች የከተማውን ግርግር በባህር ዳርቻው ድምጽ ለመቀየር የሚወስኑት ቁርጠኝነትና የጥገና ስራውን የመወጣት አቅም ሊኖራቸው ይገባል።
seledadotio
seledadotio
አዲስ ህይወት በውብ የባህር ዳርቻ ላይ ለመጀመር ለሚያልሙ ሰዎች አየርላንድ አስገራሚ እድል ይዛ ቀርባለች።
"Our Living Islands" የተሰኘውና በመላው ዓለም ከፍተኛ ትኩረት የሳበው ይህ አዲስ መርሃ ግብር፣ በሀገሪቱ ገለልተኛ ደሴቶች ላይ ሄደው ለሚኖሩ ዜጎች እስከ 90 ሺህ የአሜሪካ ዶላር (84 ሺህ ዩሮ) የሚደርስ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል።
ይህ ከፍተኛ የገንዘብ ማበረታቻ የቀረበው የህዝብ ቁጥራቸው በእጅጉ እየቀነሰ የመጡ 30 የሚጠጉ ራቅ ያሉ የደሴት ማህበረሰቦችን እንደገና ለማነቃቃትና ወደ ቀድሞ ህይወታቸው ለመመለስ ታስቦ የተዘጋጀ የ10 ዓመት ስትራቴጂ አካል ነው።
ነገር ግን ይህ ማራኪ አሃዝ በነጻ የሚታደል ገንዘብ አይደለም።
መንግስት ይህንን ድጋፍ የሚሰጠው አዲስ ሰፋሪዎች በነዚህ ደሴቶች ላይ ለዓመታት ተጥለው የቆዩና የፈራረሱ ቤቶችን ገዝተው ሙሉ በሙሉ እንዲያድሱ ለማገዝ ነው።
በአሁኑ ወቅት በነዚህ ደሴቶች ላይ የሚኖሩት ሰዎች ቁጥር ከ3 ሺህ በታች ሲሆን፤ አንዳንዶቹ ደሴቶች ደግሞ በከፍተኛ የባህር ሞገድ ወቅት ከዋናው የሀገሪቱ ክፍል ሙሉ በሙሉ የሚቆረጡ ናቸው።
በመሆኑም እድሉን የሚጠቀሙ ሰዎች የከተማውን ግርግር በባህር ዳርቻው ድምጽ ለመቀየር የሚወስኑት ቁርጠኝነትና የጥገና ስራውን የመወጣት አቅም ሊኖራቸው ይገባል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ልጆች ዛሬ የመጨረሻው ሌሊት ነው ተረባረቡ ከምሽቱ 1፡00 ጀምሮ!
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ልጆች ዛሬ ቅዳሜ ምሽት በቀጥታ ሥርጭት ጠብቁን!
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
Sponsored by
Surafel
2 months ago
የደብረ ገሊላ አማኑኤል ወዳጆች የት ናችኹ?
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
2 months ago
ደብረ ገሊላ አማኑኤል ምን አጋጠመው?
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
ይህ ጥሪ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት የደብረ ገሊላ አማኑኤል ካቴድራል ነው።
ይህ ደብራችን በመሳለሚያ እህል በረንዳና በመርካቶ ሰባተኛ በቅርብ ርቀት የሚገኝ ሲሆን የ113 ዓመታት እድሜ ባለጠጋና ከ100 በላይ አገልጋይ ካህናት ያሉት አንጋፋና ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ነው።
ይሁን እንጂ በመሐል ከተማ ሆኖ እንደ ሌሎች መሰል ገዳማትና አድባራት መልማት ሳይችል፤ ቀደም ብሎ የነበረው መደበኛ ትምህርት ቤት በማርጀቱ ለመታደስ ቢፈርስም መታደስ ባለመቻሉ ዳዋ በቅሎበት ለትውልድ መሠረት ምክንያት መሆን ተስኖት ይገኛል።
ይህ ደብር እጅግ በርካታ ሕዝበ ክርስቲያን የሚገለገልበት እንዲሁም 60 ዓመታትን ያስቆጠረ ብዙ አገልግሎት እየሰጠ ያለ ሰንበት ትምህርት ቤት ቢኖርም የማስተማሪያ ቦታ ጠፍቶ የምእመናን ልጆች የሰ/ት/ቤቱን ትምህርት ለማግኘት ተመዝግበው ስድስት ወርና ዓመት መጠበቅ ግዴታ ሆኖባቸዋል።
ዘመኑ ሕጻናቱን ገፍቶ ከሥነ ምግባር የሚያስወጣ ዘመን በመሆኑ በቅጥሯ ድምጸ ቤተ ክርስቲያንን እየሰሙ የቀለም ትምህርታቸውን እንዲማሩ ማድረግ የወቅቱ አንገብጋቢ ጉዳይ ነው።
እነዚህን ችግሮች ለመቅረፍ ካቴድራላችን ከምን ጊዜው በተሻለ አንድ ቢሊዮን ብር በሚገመት ወጪ የሚገነቡ አምስት ፕሮጀክቶችን ነድፎ እየሠራ ይገኛል።
ከአምስቱ አራቱ የትምህርት ተቋማት ትውልድ የምንሠራባቸው ተቋማት ናቸው።
፩፡ የሰንበት ት/ቤት መማሪያ
፪፡ ቅድመ መደበኛ ት/ቤት
፫፡ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት
፬፡ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት
፭፡ ሁለገብ እንጻ ይገኙበታል።
በአሁኑ ሰዓት የሁላችንም አባት የሆነው የቅዱስ አማኑኤል ፈቃድ ሆኖ የመሬት ቁፋሮ አጠናቀንና የተወሰነ ብረት ገዝተን የመሠረት ሥራ ለመጀመር በዝግጅት ላይ ነን።
እንዲህ ያለን ግዙፍ ሥራ በአጥቢያው ምእመናን አቅም ብቻ ለማከናወን አዳጋች በመሆኑ የቅዱስ አማኑኤል ልጆችና ወዳጆች የበኩላችሁን አስተዋጽዖ ታደርጉ ዘንድ የሁላችንም አባት በሆነው በቅዱስ አማኑኤል ስም ልመናችንን እናቀርባለን።
"ሰው ከሌላው ፍጥረት የሚለየው ለትውልድ በማሰቡና ለልጆቹ ብሎም ለማይኖርበት ዘመን የሚሆን ሥራ በመሥራቱ ነውና በዚህ የትውልድ መሥሪያ ፕሮጀክት ስኬት ሁላችንም እንረባረብ።
"ስጦታችን ለቅዱስ አማኑኤል አባታችን"
#ሼር_እናድርግ !
የደብረ ገሊላ ቅዱስ አማኑኤል ካቴድራል ልማት ኮሚቴ የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች
👇👇👇👇👇👇
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
1000215809238
አባይ ባንክ
2813
✨ነገን ዛሬ እንስራ
ከመጋቢት 25 - 27 ቀጥታ ስርጭት
💥እባካችሁ የመማሪያ ቦታ ሥሩልን
በነገይቱ ቤተክርስትያን ተረካቢዎች ላይ እምነት እና ጥንካሬን እንዘራለን
👇👇👇👇👇
👉 የዩቲዩብ ቻናል፡
http://youtube.com/EMisle...
👉 የቴሌግራም ቻናል፡
https://t.me/EMislene
👉 የፌስቡክ ገጽ፡
https://www.facebook.com/E...
👉 የኢንስታግራም ገጽ፡
https://www.instagram.com/...
👉 የቲክቶክ ገጽ፡
https://www.tiktok.com/@eg...
https://gofund.me/dddcc048...
0982190597/0982178897
+251 91 197 6097
+251 92 728 4292
+251 93 801 1111
3 months ago
በኢትዮጵያ የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት እና አፈጻጸም
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምም ሆነ በሀገራችን የፍትህ ስረአት ሂደት ህግ አውጪ ምክር ቤት ዋና የመንግሥት አካላቸው ሲሆን ህግ ሲያወጡም ህጉ ከሚወጣው አላማ አንጻር ሰፊ ጥናት የምክር ቤት ውይይት ተደርጎቦት መስተካከል ያለባቸው የህግ ጉዳዮች ታርመው በምክር ቤት ህግ ሆነው ይወጣሉ።
በዚህ ጽሁፍ የህግ አወጣጥ ስነስረአት አስመልክቶ የምናስቃኝ ሲሆን አዋጆች ከመነሻው እስከሚጸድቁበት ድረስ ሂደቱ እንዴት እንደሆነ እንዲሁም በአስተዳደር ተቋማት አፈጻጸማቸው ላይ እንከን የሚያጋጥም ሲሆን እንዴት ሊፈታ እንደሚችል በዚህ ጹሁፍ እንመለከታለን።
1. የህግ አወጣጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ...
በዚህ ክፍል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ስነስረአት ኮሚቴዎች፣አደረጃጀትና አሰራር አዋጅ ቁጥር 271/1994 መሠረት በማድረግ አዋጆች እንዴት ከመነሻው በሀሳብ ደረጃ መንጭተው ህግ እንደሚሆኑ እንመለከታለን።
ሥርዓት በዋናነት የመንግስትንና የህዝብ ጥቅምንና ፖሊሲ ለማስፈጸም የሚከናወን፣ በህገ-መንግስቱ እና በተወካዮች ምክር ቤት አዋጆች (እንደ አዋጅ ቁጥር 271/1994) የሚመራ ጥብቅ ሂደት ነው። ሂደቱ የህግ ማመንጨት፣ ረቂቅ ዝግጅት፣ በምክር ቤት መመርመር፣ ማጽደቅ እና በነጋሪት ጋዜጣ መታተምን ያካትታል።
የህግ አወጣጥ ሂደቱ ዋና ዋና ደረጃዎች የሚከተሉት ናቸው፡
ሀ. የህግ ሀሳብ ማመንጨት፡
ህግ የማመንጨት ስልጣን በዋናነት ለመንግስት የተሰጠ ሲሆን፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የመንግስት አካላት የፖሊሲ ማስፈጸሚያ ረቂቆችን ያዘጋጃሉ።
ለ. የህግ ረቂቅ ዝግጅት፡
የህግ ባለሙያዎች ረቂቁን የህገ-መንግስቱን መንፈስ፣ ሌሎች ህጎችን እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ባገናዘበ መልኩ ያዘጋጃሉ።
ሐ.በምክር ቤት መመርመርና ማጽደቅ፡
ረቂቅ ህጉ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የህዝብ ተወካዮች ሰፊ ውይይት፣ክርክር የሀሳብ ማንሸራሸር ያደርጉበታል። ክፍተቶች ካሉ ለቋሚ ኮሚቴዎች በመምራት እንዲመረመር ይደረጋል። የህዝብ አስተያየት ይሰበሰብበታል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አይቶ ተወያይቶ ክርክርና አስፈላጊውን የሀሳብ ማንሸራሸር ተደርጎ በቂ ከሆነ በምክር ቤቱ ይጸድቃል።
መ. ህግ ማውጣት (Promulgation)፡
የጸደቀው ህግ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ይህ ሥርዓት የህግ ጥራትና ተቀባይነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ መደበኛ አሰራር ነው።
2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
2.1 የዚህ አዋጅ አላማ
በዚህ አዋጅ መሠረት የፌደራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ስልጠና ኢኒስቲትዩት የተቋቋመ ሲሆን በዚህች ክፍል ለህግ አወጣጥ ያለውን አስተዋጽኦ ከአላማው ስልጣንና ተግባሩ አንጻር እናመላክታለን።
የዚህ አዋጅ አለማ አንቀጽ 5 ላይ የሠፈረ ነው
ሀ/ ጥናት እና ምርምሮችን ማዘጋጀት ዋናው የዚህ ተቋም የተቋቋመበት አላማ ሲሆን በዚህ ረገድ ለማሳካት የሀገሪቱን ሕገ መንግስት በተሟላ ሁኔታ ስራ ላይ ለማዋል፣ የፍትህ እና የሕግ ሥርዓቱን ብቁና ዘመናዊ ለማድረግ፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና በልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና የእድገት አቅጣጫ ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ ልማትን ለማፋጠን በሚያስችሉበት ሁኔታ ለማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የፍትህ አካላትን ዘመናዊ፣ ተደራሽ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ በፍትህ ሥርዓቱ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፤ እንዲረዳ ማድረግ ነው።
ለ/ የአገሪቱን የፍትህ ሥርዓት ትክክለኛና የተሟላ
ገጽታ የሚያሳይ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፤ የፍትህ እና የሕግ መረጃ ማዕከል መሆን፤
ሐ/ የፍትህ አካላት አመራሮችን እና ባለሙያዎችን
በዕውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት እና በሥነ-ምግባር በማነጽ የፍትህ ሥርዓቱ ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት እና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ሕዝባዊ አመኔታና ተቆርቋሪነት ባላቸው እና ለሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱ መከበር በጽናት በሚቆሙ ባለሙያዎች የተገነባ እንዲሆን ማስቻል፤
መ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን በማቀናጀት እና በማስተባበር ውጤታማነታቸውን ማረጋገጥ እንደሆነ ተደንግጓል።
2.2 የዚህ አዋጅ ስልጣንና ተግባር
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት የኢንስቲትዩቱ ሥልጣን እና ተግባራት በዋናነት የተደነገገ ሲሆን ይህ ከህግ አወጣጥ ጋር ያለውን ትስስር እና ሚና የምንቃኝበት ይሆናል።
ሀ. የሕግ ማሻሻያና ማሟያ የጥናትና ምርምር መርሃ-ግብር በመንደፍ፡-
በየዘርፉ ያሉ ነባር ሕጎችን ለማጠቃለል፣ ከወቅቱ የእድገት ደረጃ ጋር ለማጣጣም እና ለአጠቃቀም ምቹ ሆነው እንዲሻሻሉ
ለማድረግ፤ የአገሪቱን የሕግ ሥርዓት ለማሟላት የሚያስችሉ አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የሕግ ትምህርት እና ሥልጠናን ለማጠናከር፤ የፍትህ አካላትን የሰው ሃብት ብቃት
ለማሳደግ፣ አደረጃጀታቸውን እና አሰራራቸውን
ለማሻሻል፤ እና ከሕግ ብዝሃነት ጋር የተያያዙ የግጭት
መፍቻ ዘዴዎች እና ሌሎች ባህላዊ የፍትህ ሥርዓቶች ከመደበኛው የፍትህ ስርዓት ጋር ተቀናጅተው የሚሰሩበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፤ የሚረዱ ጥናትና ምርምሮችን ያካሂዳል፡፡
ለ/ የፍትህ መረጃ ትንተና በማከናወን የአገሪቱ
የፍትህ ዘርፍ ተልዕኮውን በአግባቡ እያሳካ መሆኑን ለማወቅ የሚያስችል አስተማማኝና የተሟላ መረጃ እንዲሁም በዘርፉ በአደረጃጀት፣ በሰው ሃብት ብቃት፣ በሃብት አቅርቦት፣ በአሰራር እና በሌሎች መስኮች የሚታዩ ክፍተቶችን ለማስተከካከል የሚያግዙ የመፍትሄ ሃሳቦችን ማቅረብ
ሐ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን ያቀናጃል፤ ያስተባብራል፤ ክልል የሕግ ምርምር እና ስልጠና ማዕከላት ጋር በመተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈጻሚነት የሚኖረው የስልጠና ካሪኩለም ያዘጋጃል፤ ወደ ፌደራል የፍትህ ሥርዓት ለሚቀላቀሉ እንዲሁም ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል ለሌላቸው ክልሎች ጀማሪ የሕግ ባለሙያዎች የቅድመ ሥራ ስልጠና ይሰጣል፤ በፌደራል እና ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል በሌላቸው
ክልሎች የፍትህ አካላት ውስጥ በማገልገል ላይ
ለሚገኙ ባለሙያዎች የሥራ ላይ ስልጠና
ይሰጣል ::
መ. የሁለቱ አዋጆች ( የህግ አወጣጥ አዋጅ ቁጥር 271/1994 እና የፍትህ ምርምርና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/200 ትስስር?
4.1 ህጋዊ ምክንያት ትስስር
ሁለቱም በአዋጅ የጸደቁ አላማቸው በህግ አወጣጥ ረገድ ዘንድ የምርምርና ስልጠና ተቋሙ የምርምር ሀሳቦችን፣የህግ ጉዳዮችን ፣የህግ ክፍተቶችን በመለየት አዳዲስ ህጎች እንዲወጡ ወይም ህጎች እንዲሻሻሉ ህጎችን በማርቀቅ ረገድ የራሱ የሆነ ትልቅ አበርክቶት አለው። ከዚህ አንጻር በህግ ማውጣት ሂደት ወይም ስረአት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ዘርፍ አንጻር ለምክር ቤቱ የጀርባ አጥንት ነው ቢባል ማጋነን የሚሆን አይደለም።
በመሆኑም የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/2000 አላማው በኢትዮጵያ የፍትህ ስረአት መጠናከር ከስልጠና፣ከጥናት፣ከምርምር፣ህግ ከማርቀቅ፣የህግ ክፍተቶችን ከመለየት ፣ ህጎችን ከማሻሻል፣ አንጻር ያለው ሚና ቀላል ባለመሆኑ ስልጣን የተሰጠው ይህ ኢንስቲትዩት ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ሲሆን የህግ አውጪው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህንን ተቋም እንደ ዋነኛ አጋር በማድረግ ትስስሩን ለፍትሀዊ የህግ አወጣጥ ሚና አጠናክሮ መቀጠሉ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
5. የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅ/ አፈጻጸምና ቅሬታ አቀራረብ
(የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
ቁጥር 1183/2012)
5.1 የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅን የማስፈጸም ኃላፊነት
የአስተዳደር ተቋማት ለቆሙለት አላማ፣ራእይ እና ተልእኮ መሠረት አዋጆችን የሚያስፈጽሙ ሲሆን ይህም በህግ ውክልና ባገኙት መሠረት የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በመስጠት ይሆናል። ይህ ለአስተዳደር ተቋማት የተሰጠ ትል ኃላፊነት ሲሆን አዋጆችን ሊያስተገብር የሚችል ወይም የማይቃረን መመሪያ በማውጣት ማስፈጸም ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት የዜጎችን መብት ሊያስፈጽሙ በአዋጁ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
5.2 መመርያው ወይም የአስተዳደር ውሳኔው መብትን የሚነካ ከሆነስ?
መብት እና ግዴታ የሚፈጠረው የህዝብ ተወካዮች በሚያወጡት አዋጅ መሠረት ነው። ይህን ለማስፈጸም ግን የአስተዳደር ተቋማት የሚያወጡት መመሪያ ወይም የሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔ በአዋጁ የተቀመጠውን የሰው መብት የሚነካ ከሆነ ወይም በሌላ አነጋገር በአዋጁ የተቀመጠውን ድንጋጌ የሚቃረን ከሆነ ወይም ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ተገቢውን ምላሽ ወይም መመሪያ የአስተዳደር ተቋሙ የማይሰጥ ከሆነ ይህ ቅሬታ የደረሰበት አካል ጉዳዩን በአዋጁ መሠረት ማቅረብ ይችላል።
5.3 የአስተዳደራዊ ቅሬታ የሚቀርብበት ስረአት እና የውሳኔ አሰጣጥ ስረአት
የዚህ አዋጅ አላማው አዋጆችን የሚያስፈጽሙ የአስተዳደር ተቋሟት መመሪያ ለማውጣት ስልጣን በህግ በውክልና በተሰጠው መሠረት መመሪያቸውን በማውጣት የአስተዳደር ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጣቸው ሲሆን መመሪያ ባያወጡ እንኳን አስተዳደራዊ ውሳኔ መስጠት እንዳለባቸው በአንቀጽ 46 ላይ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አስተዳደራዊው ውሳኔው መብቱን የሚነካበት አካል የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስለት መጠየቅ ይችላል። ይህም በዚህ አዋጅ አንቀጽ 49 መሠረት ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን መመሪያውን አስመልክቶ የሚሰጠው ውሳኔ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚባልበት ይሆናል።
6. የጹሁፉ ማጠቃለያ
በህግ አወጣጥ ስረአት ሂደት ሀገራችን ኢትዮጵያ በአዋጅ ተቋማትን በማቋቋም ስልጣንና ተግባር በመስጠት ህጎች በአግባቡ ከህገመንግስቱ ጀምሮ እስከ አስተዳደር ተቋም ድረስ እንዴት እንደሚወጡ የራሱ የሆነ የህግ አወጣጥ ስረአት የተደነገገ ሲሆን ይህም ህግን ከማመንጨት እስከ ማጽደቅ ብሎም በአስተዳደር ተቋም እንዴት እንደሚፈጸሙ የተሰጣቸውን የውክልና ስልጣን ተጠቅመው መመርያ በማውጣት ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት አግልግሎት እንደሚሰጡ እንዲሁም በአዋጅ ከተሰጡ መብቶች ጋር በመቃረን ወይም የዜጎችን መብት የሚነካ ከሆነ እንዴት ቅሬታ ቀርቦ መፍትሔ ሊሰጥ እንደሚችል ከላይ በገለጽናቸው አዋጆች ሰፍረዋል። በመሆኑም በህግ አወጣጥ ስረአት እና አፈጻጸም ረገድ ከላይ የቀረቡት የምንባብ ዝግጅቶች
የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶባቸው የጥናት፣ስልጠና ምርምር ኢንስቲትዩት እንዲሁም የህግ አውጪውና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት የህግ ተመራማሪዎች ጨምሮ የራሳቸውን አሻራ ማሳረፍ ተጠናክሮ ቢቀጥል ለሀገራችን የፍትህ ስረአት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች
1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ፣ኮሚቴዎች አደረጃጀትና
በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች · House of Peoples' Representatives Legislative Procedure, . Committees Structure and Worleing roclamation No. 271/2002. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት .
2. ሕግ Aወጣጥ ሂደትና የሕግ ረቂቅ ዝግጅት ማኑዋል - Law Ethiopia
3. ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008
4. የአስተዳደር ስነ ስርዓት ሕግ አተገባበር በኢትዮጵያ Administrative Procedural ...
5. Dec 18, 2024 — ... የውጪ ሀገራት ተሞክሮ በማካተት የተዘጋጀው ሕግ የሀገራችን የህግ አወጣጥ ሥርዓት
6. ፌዴራል አስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ አዋጅ ቁጥር 1183/2012
7. 2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
https://www.facebook.com/s...
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምም ሆነ በሀገራችን የፍትህ ስረአት ሂደት ህግ አውጪ ምክር ቤት ዋና የመንግሥት አካላቸው ሲሆን ህግ ሲያወጡም ህጉ ከሚወጣው አላማ አንጻር ሰፊ ጥናት የምክር ቤት ውይይት ተደርጎቦት መስተካከል ያለባቸው የህግ ጉዳዮች ታርመው በምክር ቤት ህግ ሆነው ይወጣሉ።
በዚህ ጽሁፍ የህግ አወጣጥ ስነስረአት አስመልክቶ የምናስቃኝ ሲሆን አዋጆች ከመነሻው እስከሚጸድቁበት ድረስ ሂደቱ እንዴት እንደሆነ እንዲሁም በአስተዳደር ተቋማት አፈጻጸማቸው ላይ እንከን የሚያጋጥም ሲሆን እንዴት ሊፈታ እንደሚችል በዚህ ጹሁፍ እንመለከታለን።
1. የህግ አወጣጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ...
በዚህ ክፍል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ስነስረአት ኮሚቴዎች፣አደረጃጀትና አሰራር አዋጅ ቁጥር 271/1994 መሠረት በማድረግ አዋጆች እንዴት ከመነሻው በሀሳብ ደረጃ መንጭተው ህግ እንደሚሆኑ እንመለከታለን።
ሥርዓት በዋናነት የመንግስትንና የህዝብ ጥቅምንና ፖሊሲ ለማስፈጸም የሚከናወን፣ በህገ-መንግስቱ እና በተወካዮች ምክር ቤት አዋጆች (እንደ አዋጅ ቁጥር 271/1994) የሚመራ ጥብቅ ሂደት ነው። ሂደቱ የህግ ማመንጨት፣ ረቂቅ ዝግጅት፣ በምክር ቤት መመርመር፣ ማጽደቅ እና በነጋሪት ጋዜጣ መታተምን ያካትታል።
የህግ አወጣጥ ሂደቱ ዋና ዋና ደረጃዎች የሚከተሉት ናቸው፡
ሀ. የህግ ሀሳብ ማመንጨት፡
ህግ የማመንጨት ስልጣን በዋናነት ለመንግስት የተሰጠ ሲሆን፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የመንግስት አካላት የፖሊሲ ማስፈጸሚያ ረቂቆችን ያዘጋጃሉ።
ለ. የህግ ረቂቅ ዝግጅት፡
የህግ ባለሙያዎች ረቂቁን የህገ-መንግስቱን መንፈስ፣ ሌሎች ህጎችን እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ባገናዘበ መልኩ ያዘጋጃሉ።
ሐ.በምክር ቤት መመርመርና ማጽደቅ፡
ረቂቅ ህጉ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የህዝብ ተወካዮች ሰፊ ውይይት፣ክርክር የሀሳብ ማንሸራሸር ያደርጉበታል። ክፍተቶች ካሉ ለቋሚ ኮሚቴዎች በመምራት እንዲመረመር ይደረጋል። የህዝብ አስተያየት ይሰበሰብበታል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አይቶ ተወያይቶ ክርክርና አስፈላጊውን የሀሳብ ማንሸራሸር ተደርጎ በቂ ከሆነ በምክር ቤቱ ይጸድቃል።
መ. ህግ ማውጣት (Promulgation)፡
የጸደቀው ህግ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ይህ ሥርዓት የህግ ጥራትና ተቀባይነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ መደበኛ አሰራር ነው።
2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
2.1 የዚህ አዋጅ አላማ
በዚህ አዋጅ መሠረት የፌደራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ስልጠና ኢኒስቲትዩት የተቋቋመ ሲሆን በዚህች ክፍል ለህግ አወጣጥ ያለውን አስተዋጽኦ ከአላማው ስልጣንና ተግባሩ አንጻር እናመላክታለን።
የዚህ አዋጅ አለማ አንቀጽ 5 ላይ የሠፈረ ነው
ሀ/ ጥናት እና ምርምሮችን ማዘጋጀት ዋናው የዚህ ተቋም የተቋቋመበት አላማ ሲሆን በዚህ ረገድ ለማሳካት የሀገሪቱን ሕገ መንግስት በተሟላ ሁኔታ ስራ ላይ ለማዋል፣ የፍትህ እና የሕግ ሥርዓቱን ብቁና ዘመናዊ ለማድረግ፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና በልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና የእድገት አቅጣጫ ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ ልማትን ለማፋጠን በሚያስችሉበት ሁኔታ ለማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የፍትህ አካላትን ዘመናዊ፣ ተደራሽ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ በፍትህ ሥርዓቱ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፤ እንዲረዳ ማድረግ ነው።
ለ/ የአገሪቱን የፍትህ ሥርዓት ትክክለኛና የተሟላ
ገጽታ የሚያሳይ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፤ የፍትህ እና የሕግ መረጃ ማዕከል መሆን፤
ሐ/ የፍትህ አካላት አመራሮችን እና ባለሙያዎችን
በዕውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት እና በሥነ-ምግባር በማነጽ የፍትህ ሥርዓቱ ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት እና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ሕዝባዊ አመኔታና ተቆርቋሪነት ባላቸው እና ለሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱ መከበር በጽናት በሚቆሙ ባለሙያዎች የተገነባ እንዲሆን ማስቻል፤
መ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን በማቀናጀት እና በማስተባበር ውጤታማነታቸውን ማረጋገጥ እንደሆነ ተደንግጓል።
2.2 የዚህ አዋጅ ስልጣንና ተግባር
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት የኢንስቲትዩቱ ሥልጣን እና ተግባራት በዋናነት የተደነገገ ሲሆን ይህ ከህግ አወጣጥ ጋር ያለውን ትስስር እና ሚና የምንቃኝበት ይሆናል።
ሀ. የሕግ ማሻሻያና ማሟያ የጥናትና ምርምር መርሃ-ግብር በመንደፍ፡-
በየዘርፉ ያሉ ነባር ሕጎችን ለማጠቃለል፣ ከወቅቱ የእድገት ደረጃ ጋር ለማጣጣም እና ለአጠቃቀም ምቹ ሆነው እንዲሻሻሉ
ለማድረግ፤ የአገሪቱን የሕግ ሥርዓት ለማሟላት የሚያስችሉ አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የሕግ ትምህርት እና ሥልጠናን ለማጠናከር፤ የፍትህ አካላትን የሰው ሃብት ብቃት
ለማሳደግ፣ አደረጃጀታቸውን እና አሰራራቸውን
ለማሻሻል፤ እና ከሕግ ብዝሃነት ጋር የተያያዙ የግጭት
መፍቻ ዘዴዎች እና ሌሎች ባህላዊ የፍትህ ሥርዓቶች ከመደበኛው የፍትህ ስርዓት ጋር ተቀናጅተው የሚሰሩበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፤ የሚረዱ ጥናትና ምርምሮችን ያካሂዳል፡፡
ለ/ የፍትህ መረጃ ትንተና በማከናወን የአገሪቱ
የፍትህ ዘርፍ ተልዕኮውን በአግባቡ እያሳካ መሆኑን ለማወቅ የሚያስችል አስተማማኝና የተሟላ መረጃ እንዲሁም በዘርፉ በአደረጃጀት፣ በሰው ሃብት ብቃት፣ በሃብት አቅርቦት፣ በአሰራር እና በሌሎች መስኮች የሚታዩ ክፍተቶችን ለማስተከካከል የሚያግዙ የመፍትሄ ሃሳቦችን ማቅረብ
ሐ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን ያቀናጃል፤ ያስተባብራል፤ ክልል የሕግ ምርምር እና ስልጠና ማዕከላት ጋር በመተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈጻሚነት የሚኖረው የስልጠና ካሪኩለም ያዘጋጃል፤ ወደ ፌደራል የፍትህ ሥርዓት ለሚቀላቀሉ እንዲሁም ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል ለሌላቸው ክልሎች ጀማሪ የሕግ ባለሙያዎች የቅድመ ሥራ ስልጠና ይሰጣል፤ በፌደራል እና ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል በሌላቸው
ክልሎች የፍትህ አካላት ውስጥ በማገልገል ላይ
ለሚገኙ ባለሙያዎች የሥራ ላይ ስልጠና
ይሰጣል ::
መ. የሁለቱ አዋጆች ( የህግ አወጣጥ አዋጅ ቁጥር 271/1994 እና የፍትህ ምርምርና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/200 ትስስር?
4.1 ህጋዊ ምክንያት ትስስር
ሁለቱም በአዋጅ የጸደቁ አላማቸው በህግ አወጣጥ ረገድ ዘንድ የምርምርና ስልጠና ተቋሙ የምርምር ሀሳቦችን፣የህግ ጉዳዮችን ፣የህግ ክፍተቶችን በመለየት አዳዲስ ህጎች እንዲወጡ ወይም ህጎች እንዲሻሻሉ ህጎችን በማርቀቅ ረገድ የራሱ የሆነ ትልቅ አበርክቶት አለው። ከዚህ አንጻር በህግ ማውጣት ሂደት ወይም ስረአት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ዘርፍ አንጻር ለምክር ቤቱ የጀርባ አጥንት ነው ቢባል ማጋነን የሚሆን አይደለም።
በመሆኑም የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/2000 አላማው በኢትዮጵያ የፍትህ ስረአት መጠናከር ከስልጠና፣ከጥናት፣ከምርምር፣ህግ ከማርቀቅ፣የህግ ክፍተቶችን ከመለየት ፣ ህጎችን ከማሻሻል፣ አንጻር ያለው ሚና ቀላል ባለመሆኑ ስልጣን የተሰጠው ይህ ኢንስቲትዩት ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ሲሆን የህግ አውጪው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህንን ተቋም እንደ ዋነኛ አጋር በማድረግ ትስስሩን ለፍትሀዊ የህግ አወጣጥ ሚና አጠናክሮ መቀጠሉ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
5. የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅ/ አፈጻጸምና ቅሬታ አቀራረብ
(የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
ቁጥር 1183/2012)
5.1 የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅን የማስፈጸም ኃላፊነት
የአስተዳደር ተቋማት ለቆሙለት አላማ፣ራእይ እና ተልእኮ መሠረት አዋጆችን የሚያስፈጽሙ ሲሆን ይህም በህግ ውክልና ባገኙት መሠረት የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በመስጠት ይሆናል። ይህ ለአስተዳደር ተቋማት የተሰጠ ትል ኃላፊነት ሲሆን አዋጆችን ሊያስተገብር የሚችል ወይም የማይቃረን መመሪያ በማውጣት ማስፈጸም ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት የዜጎችን መብት ሊያስፈጽሙ በአዋጁ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
5.2 መመርያው ወይም የአስተዳደር ውሳኔው መብትን የሚነካ ከሆነስ?
መብት እና ግዴታ የሚፈጠረው የህዝብ ተወካዮች በሚያወጡት አዋጅ መሠረት ነው። ይህን ለማስፈጸም ግን የአስተዳደር ተቋማት የሚያወጡት መመሪያ ወይም የሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔ በአዋጁ የተቀመጠውን የሰው መብት የሚነካ ከሆነ ወይም በሌላ አነጋገር በአዋጁ የተቀመጠውን ድንጋጌ የሚቃረን ከሆነ ወይም ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ተገቢውን ምላሽ ወይም መመሪያ የአስተዳደር ተቋሙ የማይሰጥ ከሆነ ይህ ቅሬታ የደረሰበት አካል ጉዳዩን በአዋጁ መሠረት ማቅረብ ይችላል።
5.3 የአስተዳደራዊ ቅሬታ የሚቀርብበት ስረአት እና የውሳኔ አሰጣጥ ስረአት
የዚህ አዋጅ አላማው አዋጆችን የሚያስፈጽሙ የአስተዳደር ተቋሟት መመሪያ ለማውጣት ስልጣን በህግ በውክልና በተሰጠው መሠረት መመሪያቸውን በማውጣት የአስተዳደር ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጣቸው ሲሆን መመሪያ ባያወጡ እንኳን አስተዳደራዊ ውሳኔ መስጠት እንዳለባቸው በአንቀጽ 46 ላይ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አስተዳደራዊው ውሳኔው መብቱን የሚነካበት አካል የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስለት መጠየቅ ይችላል። ይህም በዚህ አዋጅ አንቀጽ 49 መሠረት ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን መመሪያውን አስመልክቶ የሚሰጠው ውሳኔ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚባልበት ይሆናል።
6. የጹሁፉ ማጠቃለያ
በህግ አወጣጥ ስረአት ሂደት ሀገራችን ኢትዮጵያ በአዋጅ ተቋማትን በማቋቋም ስልጣንና ተግባር በመስጠት ህጎች በአግባቡ ከህገመንግስቱ ጀምሮ እስከ አስተዳደር ተቋም ድረስ እንዴት እንደሚወጡ የራሱ የሆነ የህግ አወጣጥ ስረአት የተደነገገ ሲሆን ይህም ህግን ከማመንጨት እስከ ማጽደቅ ብሎም በአስተዳደር ተቋም እንዴት እንደሚፈጸሙ የተሰጣቸውን የውክልና ስልጣን ተጠቅመው መመርያ በማውጣት ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት አግልግሎት እንደሚሰጡ እንዲሁም በአዋጅ ከተሰጡ መብቶች ጋር በመቃረን ወይም የዜጎችን መብት የሚነካ ከሆነ እንዴት ቅሬታ ቀርቦ መፍትሔ ሊሰጥ እንደሚችል ከላይ በገለጽናቸው አዋጆች ሰፍረዋል። በመሆኑም በህግ አወጣጥ ስረአት እና አፈጻጸም ረገድ ከላይ የቀረቡት የምንባብ ዝግጅቶች
የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶባቸው የጥናት፣ስልጠና ምርምር ኢንስቲትዩት እንዲሁም የህግ አውጪውና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት የህግ ተመራማሪዎች ጨምሮ የራሳቸውን አሻራ ማሳረፍ ተጠናክሮ ቢቀጥል ለሀገራችን የፍትህ ስረአት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች
1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ፣ኮሚቴዎች አደረጃጀትና
በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች · House of Peoples' Representatives Legislative Procedure, . Committees Structure and Worleing roclamation No. 271/2002. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት .
2. ሕግ Aወጣጥ ሂደትና የሕግ ረቂቅ ዝግጅት ማኑዋል - Law Ethiopia
3. ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008
4. የአስተዳደር ስነ ስርዓት ሕግ አተገባበር በኢትዮጵያ Administrative Procedural ...
5. Dec 18, 2024 — ... የውጪ ሀገራት ተሞክሮ በማካተት የተዘጋጀው ሕግ የሀገራችን የህግ አወጣጥ ሥርዓት
6. ፌዴራል አስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ አዋጅ ቁጥር 1183/2012
7. 2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
https://www.facebook.com/s...
3 months ago
ኦሮሚያ ባንክ ለስድስት ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች ድጋፍ አደረገ!
#fastmereja I በሀገራችን የሚንቀሳቀሱ የግል ባንኮች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና እየተጫወቱ የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ መካከል ቀዳሚ የሆነው ኦሮሚያ ባንክ፣ 1447ኛውን የታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብና ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በዛሬዉ እለት ማክሰኞ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም በዋና መስሪያ ቤቱ ባከናወነው የድጋፍ መርሃ-ግብር፣ በተለይ አቅመ ደካሞችን፣ ወላጅ አልባ ህጻናትን እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ችግር ላይ የወደቁ ወገኖችን ለሚረዱ ስድስት ድርጅቶች እውቅናና ድጋፍ ሰጥቷል።
በዕለቱ በተካሄደው መርሀ-ግብር ላይ ድጋፍ የተደረገላቸው ድርጅቶች ሰፊ ማህበራዊ ስራዎችን የሚሰሩ እንደሆነም ተገልጿል።
በዛሬዉ እለት ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:-
1. አወሊያ የእርዳታና ልማት ድርጅት (Awolia Relief and Development Organization): የ1,000,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
2.አል-አማና ሁቡል አይታም ወልመሳኪን አብዱልፈታህ ፋውንዴሽን፦የ750,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
3. እገረፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት (Egeref Charitable Organization):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
4. ኡሙት የእስልምና በጎ አድራጎት ድርጅት (Umut Islamic Charity Organization):- የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
5. ኢህሳን ፋውንዴሽን (Ihsan Foundation)፦ የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
6. መርሀባ ኸዳም ኢስላሚክ አሶሲዬሸን (Merhaba Khadam Islamic Association):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተፈሪ መኮንን እንደገለጹት፣ ባንኩ ትርፋማነትን ብቻ ሳይሆን የማህበረሰቡን ችግር መጋራትን እንደ ዋነኛ እሴቱ የሚቆጥር ሲሆን "ይህ የረመዳን የሰደቃ መርሃ-ግብር ባንኩ ለወገኖቹ ካለው አጋርነት ውስጥ አንዱ ማሳያ ነው'' ሲሉ ገልጸዋል።
ኦሮሚያ ባንክ ከዚህ ቀደም ለጤና ተቋማትና ለትምህርት ጥራት የሚውሉ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የቴክኖሎጂ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ አሁንም ይሄው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመልክቷል።
#ማህበራዊ
#fastmereja I በሀገራችን የሚንቀሳቀሱ የግል ባንኮች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን በመወጣት ረገድ የሚጠበቅባቸውን ሚና እየተጫወቱ የሚገኙ ሲሆን ከእነዚህ መካከል ቀዳሚ የሆነው ኦሮሚያ ባንክ፣ 1447ኛውን የታላቁን የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለተለያዩ ሀገር በቀል ግብረ-ሰናይ ድርጅቶች የገንዘብና ድጋፍ አድርጓል።
ባንኩ በዛሬዉ እለት ማክሰኞ መጋቢት 08 ቀን 2018 ዓ.ም በዋና መስሪያ ቤቱ ባከናወነው የድጋፍ መርሃ-ግብር፣ በተለይ አቅመ ደካሞችን፣ ወላጅ አልባ ህጻናትን እና በተፈጥሮ አደጋ ምክንያት ችግር ላይ የወደቁ ወገኖችን ለሚረዱ ስድስት ድርጅቶች እውቅናና ድጋፍ ሰጥቷል።
በዕለቱ በተካሄደው መርሀ-ግብር ላይ ድጋፍ የተደረገላቸው ድርጅቶች ሰፊ ማህበራዊ ስራዎችን የሚሰሩ እንደሆነም ተገልጿል።
በዛሬዉ እለት ድጋፍ የተደረገላቸዉ ድርጅቶች:-
1. አወሊያ የእርዳታና ልማት ድርጅት (Awolia Relief and Development Organization): የ1,000,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
2.አል-አማና ሁቡል አይታም ወልመሳኪን አብዱልፈታህ ፋውንዴሽን፦የ750,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
3. እገረፍ የበጎ አድራጎት ድርጅት (Egeref Charitable Organization):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
4. ኡሙት የእስልምና በጎ አድራጎት ድርጅት (Umut Islamic Charity Organization):- የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
5. ኢህሳን ፋውንዴሽን (Ihsan Foundation)፦ የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል፡፡
6. መርሀባ ኸዳም ኢስላሚክ አሶሲዬሸን (Merhaba Khadam Islamic Association):-የ500,000ብር ድጋፍ ተደርጓል።
የኦሮሚያ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ተፈሪ መኮንን እንደገለጹት፣ ባንኩ ትርፋማነትን ብቻ ሳይሆን የማህበረሰቡን ችግር መጋራትን እንደ ዋነኛ እሴቱ የሚቆጥር ሲሆን "ይህ የረመዳን የሰደቃ መርሃ-ግብር ባንኩ ለወገኖቹ ካለው አጋርነት ውስጥ አንዱ ማሳያ ነው'' ሲሉ ገልጸዋል።
ኦሮሚያ ባንክ ከዚህ ቀደም ለጤና ተቋማትና ለትምህርት ጥራት የሚውሉ ከፍተኛ ወጪ የሚጠይቁ የቴክኖሎጂ ቁሳቁሶችን ድጋፍ ማድረጉ የሚታወስ ሲሆን፣ አሁንም ይሄው ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመልክቷል።
#ማህበራዊ
3 months ago
ፕሬዝዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር ስምምነት ለማድረግ አሁን ላይ ፍላጎት እንደሌላቸው ገለጹ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሁኑ ወቅት ከኢራን ጋር ያለውን ጦርነት ለማቆም የሚያስችል ድርድር ለማድረግ ዝግጁ እንዳልሆኑ አስታወቁ።
ፕሬዝዳንቱ ይህን ያሉት ኢራን በወታደራዊ ዘመቻው "ሙሉ በሙሉ ተሸንፋለች" ባሉበት ወቅት መሆኑን አል አራቢያ ዘግቧል።
የአሜሪካ እና እስራኤል ጥምር ኃይል በኢራን ላይ የጀመረው ወታደራዊ ጥቃት በሁለተኛ ሳምንቱ ላይ በሚገኝበት በዚህ ወቅት፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በራሳቸው የማህበራዊ ትስስር ገጽ (Truth Social) ላይ ባሰፈሩት መረጃ "ኢራን ሙሉ በሙሉ ተሸንፋለች" ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም የቴህራን ባለስልጣናት ጦርነቱን ለማቆም ስምምነት ቢፈልጉም፣ እሳቸው ግን አሁን የቀረበውን አይነት ስምምነት ለመቀበል ፍቃደኛ እንዳልሆኑ ገልጸዋል።
ትራምፕ "የሀሰት ሚዲያዎች የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ያስመዘገበውን ድል መዘገብ አይፈልጉም፤ ኢራን ስምምነት ትፈልጋለች፤ ነገር ግን እኔ የምቀበለው አይነት ስምምነት አይደለም" በማለት አቋማቸውን በግልጽ አስታውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ስማቸው ያልተጠቀሰ የዋይት ሃውስ ከፍተኛ ባለስልጣናት እንደገለጹት፣ የመካከለኛው ምስራቅ አጋር ሀገራት የተኩስ አቁም ድርድር እንዲጀመር ጥረት ቢያደርጉም ትራምፕ ግን ጥረቱን ውድቅ አድርገውታል።
ፕሬዝዳንቱ አሁን ላይ ትኩረታቸው የኢራንን ወታደራዊ አቅም የበለጠ ማዳከም ላይ እንደሆነና "ምናልባት ሌላ ቀን እንጂ አሁን የድርድር ጊዜ አይደለም" ማለታቸው ተነግሯል።
በሌላ በኩል ኢራን በበኩሏ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ድብደባ ካልቆመ ምንም አይነት የተኩስ አቁም ድርድር እንደማታደርግ አስታውቃለች።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራቅቺ ከዚህ ቀደም ከአሜሪካ ጋር በነበራቸው ድርድር "መጥፎ ልምድ" እንዳላቸው በመጥቀስ፣ ከአሜሪካ ጋር መነጋገር በአሁኑ ወቅት በአጀንዳቸው ውስጥ እንደሌለ ገልጸዋል።[2][4]
በአሜሪካ "Epic Fury" (ታላቅ ቁጣ) በሚል ስያሜ በሚመራው በዚህ ጦርነት፣ በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ባለፈው አርብ በኢራን ዋነኛ የነዳጅ ማከፋፈያ በሆነችው ካርግ ደሴት (Kharg Island) ላይ ከፍተኛ የአየር ድብደባ መፈጸሙ ይታወሳል።
ይህም በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ ከፍተኛ መናወጥ መፍጠሩ ተዘግቧል።
ጦርነቱ እስካሁን ከሁለት ሺህ በላይ ሰዎችን ህይወት መቅጠፉንና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ውጥረት ይበልጥ እያባባሰው መሆኑ ተመልክቷል።
ልዑል ወልዴ
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሁኑ ወቅት ከኢራን ጋር ያለውን ጦርነት ለማቆም የሚያስችል ድርድር ለማድረግ ዝግጁ እንዳልሆኑ አስታወቁ።
ፕሬዝዳንቱ ይህን ያሉት ኢራን በወታደራዊ ዘመቻው "ሙሉ በሙሉ ተሸንፋለች" ባሉበት ወቅት መሆኑን አል አራቢያ ዘግቧል።
የአሜሪካ እና እስራኤል ጥምር ኃይል በኢራን ላይ የጀመረው ወታደራዊ ጥቃት በሁለተኛ ሳምንቱ ላይ በሚገኝበት በዚህ ወቅት፣ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በራሳቸው የማህበራዊ ትስስር ገጽ (Truth Social) ላይ ባሰፈሩት መረጃ "ኢራን ሙሉ በሙሉ ተሸንፋለች" ብለዋል።
ፕሬዝዳንቱ አክለውም የቴህራን ባለስልጣናት ጦርነቱን ለማቆም ስምምነት ቢፈልጉም፣ እሳቸው ግን አሁን የቀረበውን አይነት ስምምነት ለመቀበል ፍቃደኛ እንዳልሆኑ ገልጸዋል።
ትራምፕ "የሀሰት ሚዲያዎች የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ያስመዘገበውን ድል መዘገብ አይፈልጉም፤ ኢራን ስምምነት ትፈልጋለች፤ ነገር ግን እኔ የምቀበለው አይነት ስምምነት አይደለም" በማለት አቋማቸውን በግልጽ አስታውቀዋል።
ይህ በእንዲህ እንዳለ፣ ስማቸው ያልተጠቀሰ የዋይት ሃውስ ከፍተኛ ባለስልጣናት እንደገለጹት፣ የመካከለኛው ምስራቅ አጋር ሀገራት የተኩስ አቁም ድርድር እንዲጀመር ጥረት ቢያደርጉም ትራምፕ ግን ጥረቱን ውድቅ አድርገውታል።
ፕሬዝዳንቱ አሁን ላይ ትኩረታቸው የኢራንን ወታደራዊ አቅም የበለጠ ማዳከም ላይ እንደሆነና "ምናልባት ሌላ ቀን እንጂ አሁን የድርድር ጊዜ አይደለም" ማለታቸው ተነግሯል።
በሌላ በኩል ኢራን በበኩሏ የአሜሪካ እና የእስራኤል የአየር ድብደባ ካልቆመ ምንም አይነት የተኩስ አቁም ድርድር እንደማታደርግ አስታውቃለች።
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አባስ አራቅቺ ከዚህ ቀደም ከአሜሪካ ጋር በነበራቸው ድርድር "መጥፎ ልምድ" እንዳላቸው በመጥቀስ፣ ከአሜሪካ ጋር መነጋገር በአሁኑ ወቅት በአጀንዳቸው ውስጥ እንደሌለ ገልጸዋል።[2][4]
በአሜሪካ "Epic Fury" (ታላቅ ቁጣ) በሚል ስያሜ በሚመራው በዚህ ጦርነት፣ በአውሮፓውያኑ አቆጣጠር ባለፈው አርብ በኢራን ዋነኛ የነዳጅ ማከፋፈያ በሆነችው ካርግ ደሴት (Kharg Island) ላይ ከፍተኛ የአየር ድብደባ መፈጸሙ ይታወሳል።
ይህም በዓለም አቀፍ የነዳጅ ገበያ ላይ ከፍተኛ መናወጥ መፍጠሩ ተዘግቧል።
ጦርነቱ እስካሁን ከሁለት ሺህ በላይ ሰዎችን ህይወት መቅጠፉንና በመካከለኛው ምስራቅ ያለውን ውጥረት ይበልጥ እያባባሰው መሆኑ ተመልክቷል።
ልዑል ወልዴ
Sponsored by
Surafel
4 months ago
ዳሽን ባንክ ለደንበኞቹ የኢፍጣር መርሃ ግብር አዘጋጀ
#ethiopia | ዳሽን ባንክ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ ያዘጋጀውን ልዩ የኢፍጣር መርሃ ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል አካሄደ።
መርሃ ግብሩ ባንኩ ያለውን ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ ባደረጉት ንግግር፤ ለባንኩ ደንበኞችና ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አስፋው አክለውም ዳሽን ባንክ ከደንበኞች እሴትና የፋይናንስ ፍላጎት ጋር የሚጣጣሙ፣ የሸሪዓ መርሆዎችን ያከበሩ የባንክ አገልግሎቶችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ማህበራዊ ኃላፊነትና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ባንኩ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪካ) ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ባለው ቁርጠኝነት መሰረት ባለፈው ዓመት ካከናወናቸው ተግባራት መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፦
ከደንበኞች በአደራ መልክ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለ31 አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማከፋፈሉ፤
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች ከወለድ ነፃ በሆነ መንገድ የ100 ሚሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ብድር ማቅረቡ።
ዳሽን ባንክ በአሁኑ ወቅት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የኢንተረስት ፍሪ (ከወለድ ነፃ) አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞች እንዳሉት የገለጸ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ያለውን ሁሉን አቀፍነትና የጋራ ተጠቃሚነት ባህል እንደሚያሳይ ተጠቁሟል።
ባንኩ በዘርፉ ባሳየው ጥንካሬ በ2023 በዱባይ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ "በኢትዮጵያ ጠንካራው የኢስላሚክ የችርቻሮ ባንክ መስኮት" (The Strongest Islamic Retail Banking Window in Ethiopia) የሚል እውቅና ማግኘቱም ይታወሳል።
በተጨማሪም ዳሽን ባንክ ዓለም አቀፍ የእስልምና ፋይናንስ ተቋማትን የሂሳብ አያያዝ፣ የኦዲትና የሸሪዓ መስፈርቶችን የሚያወጣው AAOIFI (The Accounting and Auditing Organization for Islamic Financial Institutions) አባል የሆነ ብቸኛው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋም ነው።
#dashenbank #iftarprogram #islamicbanking #shariacompliant #ethiopianbanking #ramadankareem #financialinclusion
#ethiopia | ዳሽን ባንክ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ ያዘጋጀውን ልዩ የኢፍጣር መርሃ ግብር በሸራተን አዲስ ሆቴል አካሄደ።
መርሃ ግብሩ ባንኩ ያለውን ማህበራዊ ተሳትፎ ለማሳደግና ከደንበኞቹ ጋር ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር ያለመ መሆኑ ተገልጿል።
በዝግጅቱ ላይ የባንኩ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ አስፋው ዓለሙ ባደረጉት ንግግር፤ ለባንኩ ደንበኞችና ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
አቶ አስፋው አክለውም ዳሽን ባንክ ከደንበኞች እሴትና የፋይናንስ ፍላጎት ጋር የሚጣጣሙ፣ የሸሪዓ መርሆዎችን ያከበሩ የባንክ አገልግሎቶችን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አረጋግጠዋል።
ማህበራዊ ኃላፊነትና ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት
ባንኩ ከወለድ ነፃ የባንክ አገልግሎት (ሸሪካ) ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ባለው ቁርጠኝነት መሰረት ባለፈው ዓመት ካከናወናቸው ተግባራት መካከል የሚከተሉት ይጠቀሳሉ፦
ከደንበኞች በአደራ መልክ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ለ31 አገር በቀል የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ማከፋፈሉ፤
በሶማሌ ክልል ለሚገኙ ስራ ፈጣሪዎች ከወለድ ነፃ በሆነ መንገድ የ100 ሚሊዮን ብር ተዘዋዋሪ ብድር ማቅረቡ።
ዳሽን ባንክ በአሁኑ ወቅት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የኢንተረስት ፍሪ (ከወለድ ነፃ) አገልግሎት ተጠቃሚ ደንበኞች እንዳሉት የገለጸ ሲሆን፣ ይህም ባንኩ ያለውን ሁሉን አቀፍነትና የጋራ ተጠቃሚነት ባህል እንደሚያሳይ ተጠቁሟል።
ባንኩ በዘርፉ ባሳየው ጥንካሬ በ2023 በዱባይ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ "በኢትዮጵያ ጠንካራው የኢስላሚክ የችርቻሮ ባንክ መስኮት" (The Strongest Islamic Retail Banking Window in Ethiopia) የሚል እውቅና ማግኘቱም ይታወሳል።
በተጨማሪም ዳሽን ባንክ ዓለም አቀፍ የእስልምና ፋይናንስ ተቋማትን የሂሳብ አያያዝ፣ የኦዲትና የሸሪዓ መስፈርቶችን የሚያወጣው AAOIFI (The Accounting and Auditing Organization for Islamic Financial Institutions) አባል የሆነ ብቸኛው የኢትዮጵያ የፋይናንስ ተቋም ነው።
#dashenbank #iftarprogram #islamicbanking #shariacompliant #ethiopianbanking #ramadankareem #financialinclusion
4 months ago
ዳሸን ባንክ በሸራተን አዲስ የኢፍጣር መርሃ ግብር አካሄደ
ዳሸን ባንክ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ፣ ለሀይማኖት አባቶችና ጥሪ ለተደረገላቸው እንግዶች በሸራተን አዲስ ሆቴል ደማቅ የኢፍጣር መርሃ ግብር ዛሬ አከናውኗል።
ይህ መርሃ ግብር ባንኩ ካሉት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የ"ሸሪክ" (ከወለድ ነፃ) አገልግሎት ተጠቃሚዎች ጋር ያለውን ማህበራዊ ትስስር ለማጠናከርና የአብሮነት እሴትን ለማጎልበት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
በዝግጅቱ ላይ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እንደገለጹት፣ ዳሸን ባንክ የፋይናንስ ተቋም ብቻ ሳይሆን የማህበረሰቡ እሴትና እምነት ጠባቂ በመሆን አገልገሎቱን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው አለሙ በዝግጅቱ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ዳሸን ባንክ የደንበኞቹን የፋይናንስ ፍላጎት ከሸሪዓ መርሆዎች ጋር በማጣጣም ረገድ ትልቅ ስኬት ማስመዝገቡን ገልጸዋል።
ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ባለው ጽኑ አቋም፣ ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከደንበኞቹ በአደራ መልክ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ለ131 አገር በቀል የግብረ-ሰናይ ድርጅቶች መለገሱ የዚሁ ቁርጠኝነት አካል መሆኑን አብራርተዋል።
ይህ ልገሳ በተለይ ረመዳንን የመሰሉ የለጋስነት ወቅቶች ላይ ባንኩ ለማህበረሰቡ ደህንነት የሚሰጠውን ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን ገልፀው ይህም በኢትዮጵያ የባንክ ታሪክ ውስጥ ተዘዋዋሪ ብድርንና የሰብአዊ ድጋፍን በማጣመር ረገድ አዲስ ምዕራፍ ከፋች ነው ብለዋል።
በተለይ በሱማሌ ክልል ለሚገኙ ሴት ስራ ፈጣሪዎች የቀረበው የ100 ሚሊዮን ብር ከወለድ ነፃ ተዘዋዋሪ ብድር፣ ዳሸን ባንክ በኢኮኖሚ ዝቅተኛ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለማብቃት ያለውን ራዕይ የሚያንጸባርቅ እንደሆነ በመርሃ ግብሩ ላይ ተጠቅሷል።
ይህ ተግባር ባንኩ ከትርፍ ባለፈ ለሀገር ግንባታና ለሴቶች ተጠቃሚነት የሚሰጠውን ስፍራ የሚያሳይ ሲሆን፣ የሸሪዓን መርህ ተከትሎ የሚሰጥ የፋይናንስ ድጋፍ እንዴት ማህበረሰባዊ ለውጥ እንደሚያመጣ ማሳያ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።
ይህ የብድር አገልግሎት በክልሉ የሚገኙ ሴቶች የንግድ ስራዎቻቸውን እንዲያስፋፉና ራሳቸውን እንዲችሉ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝም በዝግጅቱ ላይ ተገልጿል።
ዳሸን ባንክ እ.ኤ.አ በ2023 በባህሬን ማናማ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ "The Strongest Islamic Retail Banking Window in Ethiopia" በሚል እውቅና ማግኘቱ ይታወሳል።
ዳሸን ባንክ የረመዳን ወር ምክንያት በማድረግ ለደንበኞቹ፣ ለሀይማኖት አባቶችና ጥሪ ለተደረገላቸው እንግዶች በሸራተን አዲስ ሆቴል ደማቅ የኢፍጣር መርሃ ግብር ዛሬ አከናውኗል።
ይህ መርሃ ግብር ባንኩ ካሉት ከ1.5 ሚሊዮን በላይ የ"ሸሪክ" (ከወለድ ነፃ) አገልግሎት ተጠቃሚዎች ጋር ያለውን ማህበራዊ ትስስር ለማጠናከርና የአብሮነት እሴትን ለማጎልበት ታስቦ የተዘጋጀ ነው።
በዝግጅቱ ላይ የባንኩ ከፍተኛ አመራሮች እንደገለጹት፣ ዳሸን ባንክ የፋይናንስ ተቋም ብቻ ሳይሆን የማህበረሰቡ እሴትና እምነት ጠባቂ በመሆን አገልገሎቱን በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ በማድረግ ላይ ይገኛል።
የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አስፋው አለሙ በዝግጅቱ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ ዳሸን ባንክ የደንበኞቹን የፋይናንስ ፍላጎት ከሸሪዓ መርሆዎች ጋር በማጣጣም ረገድ ትልቅ ስኬት ማስመዝገቡን ገልጸዋል።
ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነቱን ለመወጣት ባለው ጽኑ አቋም፣ ባለፈው በጀት ዓመት ብቻ ከደንበኞቹ በአደራ መልክ የሰበሰበውን ከ22 ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ለ131 አገር በቀል የግብረ-ሰናይ ድርጅቶች መለገሱ የዚሁ ቁርጠኝነት አካል መሆኑን አብራርተዋል።
ይህ ልገሳ በተለይ ረመዳንን የመሰሉ የለጋስነት ወቅቶች ላይ ባንኩ ለማህበረሰቡ ደህንነት የሚሰጠውን ትኩረት የሚያሳይ መሆኑን ገልፀው ይህም በኢትዮጵያ የባንክ ታሪክ ውስጥ ተዘዋዋሪ ብድርንና የሰብአዊ ድጋፍን በማጣመር ረገድ አዲስ ምዕራፍ ከፋች ነው ብለዋል።
በተለይ በሱማሌ ክልል ለሚገኙ ሴት ስራ ፈጣሪዎች የቀረበው የ100 ሚሊዮን ብር ከወለድ ነፃ ተዘዋዋሪ ብድር፣ ዳሸን ባንክ በኢኮኖሚ ዝቅተኛ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለማብቃት ያለውን ራዕይ የሚያንጸባርቅ እንደሆነ በመርሃ ግብሩ ላይ ተጠቅሷል።
ይህ ተግባር ባንኩ ከትርፍ ባለፈ ለሀገር ግንባታና ለሴቶች ተጠቃሚነት የሚሰጠውን ስፍራ የሚያሳይ ሲሆን፣ የሸሪዓን መርህ ተከትሎ የሚሰጥ የፋይናንስ ድጋፍ እንዴት ማህበረሰባዊ ለውጥ እንደሚያመጣ ማሳያ ነው ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ገልፀዋል።
ይህ የብድር አገልግሎት በክልሉ የሚገኙ ሴቶች የንግድ ስራዎቻቸውን እንዲያስፋፉና ራሳቸውን እንዲችሉ በማድረግ ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝም በዝግጅቱ ላይ ተገልጿል።
ዳሸን ባንክ እ.ኤ.አ በ2023 በባህሬን ማናማ በተካሄደው 9ኛው የኢስላሚክ ሪቴል ባንክ ሽልማት ላይ "The Strongest Islamic Retail Banking Window in Ethiopia" በሚል እውቅና ማግኘቱ ይታወሳል።
4 months ago
በአዲስ አበባ ካለፉት ዓመታት በበለጠ ሁኔታ "ቅጽበታዊ ጎርፍ" ሊያጋጥም ይችላል ተባለ
አዲስ አበባን ጨምሮ በበልግ ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች፣ በዘንድሮው ወቅት ካለፉት ዓመታት በበለጠ ሁኔታ ቅጽበታዊ ጎርፍ (Flash Flood) ሊያጋጥም እንደሚችል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስጠነቀቀ።
የዝናብ መጠኑ፦ በዘንድሮው የበልግ ወቅት መደበኛና ከመደበኛ በላይ የዝናብ መጠን እንደሚኖር ተተንብዮአል።
ተጠቂ አካባቢዎች፦ አዲስ አበባ፣ ምስራቅ አማራ፣ አፋር፣ ደቡብና ምስራቅ ትግራይ፣ ሶማሌ (ደቡብ ክፍል)፣ ቦረና እና ጉጂ ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
የስጋት ደረጃ፦ የትንበያ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አሳምነው ተሾመ እንደገለጹት፤ የሚኖረው ከፍተኛ የዝናብ መጠን በአዲስ አበባና መሰል የከተማ አካባቢዎች ድንገተኛና አደገኛ ጎርፍ ሊያስከትል ይችላል።
🔍 ለምን ዘንድሮ ስጋቱ በረታ?
የአየር ንብረት ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፣ በአዲስ አበባ መሰል ከተሞች የጎርፍ ስጋቱ እንዲጨምር የሚያደርጉ ሦስት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉ።
የኮንክሪት መስፋፋት (Urban Heat Island & Runoff): አፈር ዝናብን የመምጠጥ አቅሙ እየቀነሰ በመምጣቱ፣ የሚዘንበው ዝናብ በሙሉ በቀጥታ ወደ ጎርፍነት ይቀየራል።
የፍሳሽ ማስወገጃዎች መዘጋት፦ በግንባታ ግብዓቶችና በቆሻሻ የተደፈኑ የፍሳሽ ቦዮች ለቅጽበታዊ ጎርፍ መከሰት ዋነኛ መንስኤ ናቸው።
የወንዞች ሙላት፦ ከአቃቂ እስከ ቀራኒዮ ያሉ የአዲስ አበባ ወንዞች የተፋሰስ መጠን ከዝናቡ ግዝፈት ጋር ተዳምሮ በአቅራቢያው ባሉ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ አደጋ ሊያደርስ ይችላል።
💡 ምን ይደረግ? (የጥንቃቄ ምክሮች)
የተደፈኑ ቦዮችን ማጽዳት፦ በየአካባቢያችሁ የሚገኙ የፍሳሽ ማስወገጃዎችን ከቆሻሻ ነፃ በማድረግ የጎርፍ መተላለፊያ መንገዶችን ክፍት ያድርጉ።
ከወንዝ ዳርቻዎች መራቅ፦ በወንዝ ዳርቻና ዝቅተኛ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ነዋሪዎች የውሃውን መጠን በንቃት መከታተልና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ጊዜያዊ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል።
የኤሌክትሪክ መስመሮች፦ በጎርፍ ወቅት የወደቁ የኤሌክትሪክ ሽቦዎችንና ምሶሶዎችን ከመንካት ይቆጠቡ፤ ለሚመለከተው አካልም በፍጥነት ያሳውቁ።
ለአርሶ አደሮች፦ ዝናቡ ለግብርና (55% የሚሆነው ዝናብ በዚህ ወቅት የሚገኝ በመሆኑ) ጠቃሚ ቢሆንም፣ ሰብል በጎርፍ እንዳይወሰድ ቦይ በመቅደድ መከላከል ይገባል።
"ቅድመ መረጃ መኖር አደጋን ለመቀነስ ግማሽ መንገድ መጓዝ ነው!"
🗞 ምንጭ፦ መናኸሪያ ሬዲዮ / ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት
አዲስ አበባን ጨምሮ በበልግ ዝናብ ተጠቃሚ በሆኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች፣ በዘንድሮው ወቅት ካለፉት ዓመታት በበለጠ ሁኔታ ቅጽበታዊ ጎርፍ (Flash Flood) ሊያጋጥም እንደሚችል የኢትዮጵያ ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስጠነቀቀ።
የዝናብ መጠኑ፦ በዘንድሮው የበልግ ወቅት መደበኛና ከመደበኛ በላይ የዝናብ መጠን እንደሚኖር ተተንብዮአል።
ተጠቂ አካባቢዎች፦ አዲስ አበባ፣ ምስራቅ አማራ፣ አፋር፣ ደቡብና ምስራቅ ትግራይ፣ ሶማሌ (ደቡብ ክፍል)፣ ቦረና እና ጉጂ ዋና ዋናዎቹ ናቸው።
የስጋት ደረጃ፦ የትንበያ ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር አሳምነው ተሾመ እንደገለጹት፤ የሚኖረው ከፍተኛ የዝናብ መጠን በአዲስ አበባና መሰል የከተማ አካባቢዎች ድንገተኛና አደገኛ ጎርፍ ሊያስከትል ይችላል።
🔍 ለምን ዘንድሮ ስጋቱ በረታ?
የአየር ንብረት ጥናቶች እንደሚያመለክቱት፣ በአዲስ አበባ መሰል ከተሞች የጎርፍ ስጋቱ እንዲጨምር የሚያደርጉ ሦስት ዋና ዋና ምክንያቶች አሉ።
የኮንክሪት መስፋፋት (Urban Heat Island & Runoff): አፈር ዝናብን የመምጠጥ አቅሙ እየቀነሰ በመምጣቱ፣ የሚዘንበው ዝናብ በሙሉ በቀጥታ ወደ ጎርፍነት ይቀየራል።
የፍሳሽ ማስወገጃዎች መዘጋት፦ በግንባታ ግብዓቶችና በቆሻሻ የተደፈኑ የፍሳሽ ቦዮች ለቅጽበታዊ ጎርፍ መከሰት ዋነኛ መንስኤ ናቸው።
የወንዞች ሙላት፦ ከአቃቂ እስከ ቀራኒዮ ያሉ የአዲስ አበባ ወንዞች የተፋሰስ መጠን ከዝናቡ ግዝፈት ጋር ተዳምሮ በአቅራቢያው ባሉ ነዋሪዎች ላይ ከፍተኛ አደጋ ሊያደርስ ይችላል።
💡 ምን ይደረግ? (የጥንቃቄ ምክሮች)
የተደፈኑ ቦዮችን ማጽዳት፦ በየአካባቢያችሁ የሚገኙ የፍሳሽ ማስወገጃዎችን ከቆሻሻ ነፃ በማድረግ የጎርፍ መተላለፊያ መንገዶችን ክፍት ያድርጉ።
ከወንዝ ዳርቻዎች መራቅ፦ በወንዝ ዳርቻና ዝቅተኛ ቦታዎች ላይ የሚኖሩ ነዋሪዎች የውሃውን መጠን በንቃት መከታተልና አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ጊዜያዊ ጥንቃቄ ማድረግ ይኖርባቸዋል።
የኤሌክትሪክ መስመሮች፦ በጎርፍ ወቅት የወደቁ የኤሌክትሪክ ሽቦዎችንና ምሶሶዎችን ከመንካት ይቆጠቡ፤ ለሚመለከተው አካልም በፍጥነት ያሳውቁ።
ለአርሶ አደሮች፦ ዝናቡ ለግብርና (55% የሚሆነው ዝናብ በዚህ ወቅት የሚገኝ በመሆኑ) ጠቃሚ ቢሆንም፣ ሰብል በጎርፍ እንዳይወሰድ ቦይ በመቅደድ መከላከል ይገባል።
"ቅድመ መረጃ መኖር አደጋን ለመቀነስ ግማሽ መንገድ መጓዝ ነው!"
🗞 ምንጭ፦ መናኸሪያ ሬዲዮ / ሜትሮሎጂ ኢንስቲትዩት
5 months ago
🔥 እንዳያመልጥዎ! | የኮከቦች ጨዋታ በአዲስ አበባ ስታዲየም
#ethiopia | ነገ፣ እሁድ የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች (በውጭ እና በሀገር ውስጥ ያሉ) የሚገናኙበት ልዩ ጨዋታ ይደረጋል።
ተሳታፊዎች እነማን ናቸው?
በውጪ የሚኖሩ የቀድሞ ኮከቦች 🆚 በሀገር ውስጥ ያሉ ኮከቦች
(እነ አሸናፊ ግርማ፣ ዮርዳኖስ ዓባይ እና ሽመልስ በቀለን ጨምሮ)
📅 ቀን፡ ነገ እሁድ
⏰ ሰዓት፡ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፡ አዲስ አበባ ስታዲየም
ቤተሰብ ይሁኑ፣ ይዝናኑ!
🛡️ የማይደፈረው የመሀል ደጀን - አሸናፊ ግርማ ⚽️
በኢትዮጵያ እግር ኳስ በተለይም በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በብሔራዊ ቡድን ታሪክ ውስጥ በጠንካራ ተከላካይነቱ እና በዲሲፕሊኑ የሚታወቀው አሸናፊ ግርማ!
በቀኝ ተከላካይነት ቦታ ላይ በሚያሳየው አስደናቂ ብቃት፣ ወደ ፊት ሄዶ ኳስ በማሻገር እና የቡድንን ሞራል በመጠበቅ ረገድ አሸናፊ ተወዳዳሪ አልነበረውም። "ፈረሰኞቹ" በስኬት በቆዩባቸው ዓመታት የአሸናፊ ግርማ ሚና እጅግ ከፍተኛ ነበር።
ለክለቡም ሆነ ለሀገሩ በታማኝነት ያገለገለ እውነተኛ የስፖርት ሰው! 🙌
⚽️ የጎል ማሽኑ - ዮርዳኖስ ዓባይ! 🥅
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ካፈራቸው፣ መረብን ማራድ የዘወትር ተግባራቸው ከሆነ ምርጥ አጥቂዎች አንዱ!
ዮርዳኖስ ዓባይ በመብራት ኃይል (ኤሌክትሪክ) እና በቅዱስ ጊዮርጊስ ባሳለፈው ጊዜ በግዙፍ ሰውነቱ፣ በአየር ላይ ኳስ አጠቃቀሙ እና በድንቅ የጨረስ አቅሙ ይታወሳል።
በተለይም ወደ የመን በማምራት በ አል ሳቅር ክለብ የሰራው ታሪክ እና የሰበራቸው የጎል ክብረወሰኖች ስሙን በውጭ ሀገር ጭምር ገናና አድርገውታል።
ከዓመታት በኋላ ይህንን "የጎል አዳኝ" ነገ እሁድ በአዲስ አበባ ስታዲየም በሚደረገው የናፍቆት ጨዋታ ላይ ልንመለከተው ነው።
⚽️ የሜዳው ታንክ - ፍቅሩ ተፈራ! 🇪🇹
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ተክለ ሰውነቱ፣ ጉልበቱ እና አጨራረሱ ለየት ያለ ድንቅ አጥቂ!
ፍቅሩ ተፈራ (ሌሜሳ) ኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች በውጭ ሀገር ፕሮፌሽናል ሊጎች ተፈላጊ እንዲሆኑ በር የከፈተ ፈር ቀዳጅ ነው። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተነስቶ በደቡብ አፍሪካው ታላቅ ክለብ ኦርላንዶ ፓይሬትስ እና ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ ያሳየው ብቃት አይረሳም።
በተለይም በሕንድ ሱፐር ሊግ (ISL) ታሪክ የመጀመሪያውን ጎል ለአትሌቲኮ ደ ኮልካታ በማስቆጠር ስሙን በታሪክ መዝገብ ላይ አሰፍሯል። የተከላካዮችን ጥንካሬ የሚፈትነው ጉልበቱ እና አልፎ አልፎ የሚያስቆጥራቸው "አክሮባቲክ" ጎሎች የፍቅሩ መለያዎች ናቸው።
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ በዓለም አቀፍ መድረክ ተጠሪ ለነበረው ለዚህ ጀግና ክብር ይገባዋል! 🙌
#fikrutefera #ethiopianlegend #orlandopirates #isl #historymaker #waliyas #shimelisbekele #ethiopianfootball #waliyas #legend #playmaker #sport #football #ethiopia #legendsgame #addisababa #ashenafigirma #saintgeorgefc #ethiopianfootball #legend #defender #waliyas #yordanosabay #goalmachine #ethiopianfootball #legend #waliyas #yemenleague
#ethiopia | ነገ፣ እሁድ የቀድሞ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች (በውጭ እና በሀገር ውስጥ ያሉ) የሚገናኙበት ልዩ ጨዋታ ይደረጋል።
ተሳታፊዎች እነማን ናቸው?
በውጪ የሚኖሩ የቀድሞ ኮከቦች 🆚 በሀገር ውስጥ ያሉ ኮከቦች
(እነ አሸናፊ ግርማ፣ ዮርዳኖስ ዓባይ እና ሽመልስ በቀለን ጨምሮ)
📅 ቀን፡ ነገ እሁድ
⏰ ሰዓት፡ ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ
📍 ቦታ፡ አዲስ አበባ ስታዲየም
ቤተሰብ ይሁኑ፣ ይዝናኑ!
🛡️ የማይደፈረው የመሀል ደጀን - አሸናፊ ግርማ ⚽️
በኢትዮጵያ እግር ኳስ በተለይም በቅዱስ ጊዮርጊስ እና በብሔራዊ ቡድን ታሪክ ውስጥ በጠንካራ ተከላካይነቱ እና በዲሲፕሊኑ የሚታወቀው አሸናፊ ግርማ!
በቀኝ ተከላካይነት ቦታ ላይ በሚያሳየው አስደናቂ ብቃት፣ ወደ ፊት ሄዶ ኳስ በማሻገር እና የቡድንን ሞራል በመጠበቅ ረገድ አሸናፊ ተወዳዳሪ አልነበረውም። "ፈረሰኞቹ" በስኬት በቆዩባቸው ዓመታት የአሸናፊ ግርማ ሚና እጅግ ከፍተኛ ነበር።
ለክለቡም ሆነ ለሀገሩ በታማኝነት ያገለገለ እውነተኛ የስፖርት ሰው! 🙌
⚽️ የጎል ማሽኑ - ዮርዳኖስ ዓባይ! 🥅
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ካፈራቸው፣ መረብን ማራድ የዘወትር ተግባራቸው ከሆነ ምርጥ አጥቂዎች አንዱ!
ዮርዳኖስ ዓባይ በመብራት ኃይል (ኤሌክትሪክ) እና በቅዱስ ጊዮርጊስ ባሳለፈው ጊዜ በግዙፍ ሰውነቱ፣ በአየር ላይ ኳስ አጠቃቀሙ እና በድንቅ የጨረስ አቅሙ ይታወሳል።
በተለይም ወደ የመን በማምራት በ አል ሳቅር ክለብ የሰራው ታሪክ እና የሰበራቸው የጎል ክብረወሰኖች ስሙን በውጭ ሀገር ጭምር ገናና አድርገውታል።
ከዓመታት በኋላ ይህንን "የጎል አዳኝ" ነገ እሁድ በአዲስ አበባ ስታዲየም በሚደረገው የናፍቆት ጨዋታ ላይ ልንመለከተው ነው።
⚽️ የሜዳው ታንክ - ፍቅሩ ተፈራ! 🇪🇹
በኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ ውስጥ ተክለ ሰውነቱ፣ ጉልበቱ እና አጨራረሱ ለየት ያለ ድንቅ አጥቂ!
ፍቅሩ ተፈራ (ሌሜሳ) ኢትዮጵያውያን ተጫዋቾች በውጭ ሀገር ፕሮፌሽናል ሊጎች ተፈላጊ እንዲሆኑ በር የከፈተ ፈር ቀዳጅ ነው። ከቅዱስ ጊዮርጊስ ተነስቶ በደቡብ አፍሪካው ታላቅ ክለብ ኦርላንዶ ፓይሬትስ እና ሱፐር ስፖርት ዩናይትድ ያሳየው ብቃት አይረሳም።
በተለይም በሕንድ ሱፐር ሊግ (ISL) ታሪክ የመጀመሪያውን ጎል ለአትሌቲኮ ደ ኮልካታ በማስቆጠር ስሙን በታሪክ መዝገብ ላይ አሰፍሯል። የተከላካዮችን ጥንካሬ የሚፈትነው ጉልበቱ እና አልፎ አልፎ የሚያስቆጥራቸው "አክሮባቲክ" ጎሎች የፍቅሩ መለያዎች ናቸው።
ለኢትዮጵያ እግር ኳስ በዓለም አቀፍ መድረክ ተጠሪ ለነበረው ለዚህ ጀግና ክብር ይገባዋል! 🙌
#fikrutefera #ethiopianlegend #orlandopirates #isl #historymaker #waliyas #shimelisbekele #ethiopianfootball #waliyas #legend #playmaker #sport #football #ethiopia #legendsgame #addisababa #ashenafigirma #saintgeorgefc #ethiopianfootball #legend #defender #waliyas #yordanosabay #goalmachine #ethiopianfootball #legend #waliyas #yemenleague
6 months ago
በሰው ሰራሽ አስተውሎት ፈጠራ ከስልጣን የወረዱት ማክሮን
#ethiopia | ከሰሞኑ በፌስቡክ ተሰራጭቶ ከ12 ሚሊየን በላይ እይታዎችን ያገኘው ቪዲዮ የብዙዎች መነጋገሪያ ነበር።
በዚሁ ቪዲዮ ምክንያት የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን " ከአፍሪካ መሪዎች መካከል አንዱ፣ ውድ ፕሬዚዳንት ምን ተፈጥሮብህ ነው? ተጨንቄያለሁ" የሚል መልዕክት እንደደረሳቸው በቅርቡ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ መናገራቸውም ተገልጿል።
በውል ያልተጠቀሱት የአፍሪካው መሪ ለፕረዚዳንቱ ከላኩት መልዕክት ጋር ወታደራዊ ልብስ የለበሱ ሰዎችን የሚያሳይ ቪዲዮና በማክሮን ላይ ማንነቱ ባልታወቀ ኮሎኔል መፈንቅለ መንግስት መፈፀሙን የሚናገር ድምፅ አክለው እንደላኩላቸው ማክሮን ገልፀዋል።
ይህ ቪዲዮ ግን እውነተኛ ሳይሆን በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተፈጠረ ነበረ። ቪዲዮውም በኋላ ከሜታ ጋር ንግግር ተደርጎ እንዲወገድ ለመደረግ ጥረት ቢደረግም ሜታ ህጌን አይጥስም በሚል አላወርድም ብሎ ለሳምንት ቆይቷል።
በኋላ ላይ ማክሮን ቪዲዮው እንዲወርድ እራሳቸው ጣልቃ ገብተው እንደነበር በቃለ-ምልልሱ ወቅት ገልፀዋል።
"Islam" በተሰኘ የፌስቡክ አካውንት ተጋራ የተባለው ቪዲዮ ከ12 ሚሊየን በላይ እይታዎች ሲኖሩት የአካውንቱ ባለቤት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ይዘቶችን በመስራት እንዴት ገንዘብ ማግኘት እንደሚቻል የሚያስተምር በቡርኪናፋሶ የሚገኝ #ታዳጊ ነበር።
ልጁ ቪዲዮው ውዝግብ ከፈጠረ ከአንድ ሳምንት በኋላ ቪዲዮውን ማጥፋቱ ተገልጿል።
በአብዛኞቹ ቪዲዮዎች ላይ የኦፕን ኤአዩ የቪዲዮ መስሪያ የሶራ ምስል የሚታይ ሲሆን በመተግበሪያው ተሰርቶ ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ሶራ ባለፈው ጥቅምት ወር ይፋ ከሆነ በኋላ ሰዎች በፅሁፍ ትክክለኛ የሚመስሉ የ10 ሰከንድ ቪዲዮዎችን በነፃ እንዲሰሩ ሲፈቅድ ሌሎች ውዝግቦችም ገጥመውት እንደነበር ይታወሳል።
#ethiopia | ከሰሞኑ በፌስቡክ ተሰራጭቶ ከ12 ሚሊየን በላይ እይታዎችን ያገኘው ቪዲዮ የብዙዎች መነጋገሪያ ነበር።
በዚሁ ቪዲዮ ምክንያት የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን " ከአፍሪካ መሪዎች መካከል አንዱ፣ ውድ ፕሬዚዳንት ምን ተፈጥሮብህ ነው? ተጨንቄያለሁ" የሚል መልዕክት እንደደረሳቸው በቅርቡ ለሀገር ውስጥ ጋዜጣ መናገራቸውም ተገልጿል።
በውል ያልተጠቀሱት የአፍሪካው መሪ ለፕረዚዳንቱ ከላኩት መልዕክት ጋር ወታደራዊ ልብስ የለበሱ ሰዎችን የሚያሳይ ቪዲዮና በማክሮን ላይ ማንነቱ ባልታወቀ ኮሎኔል መፈንቅለ መንግስት መፈፀሙን የሚናገር ድምፅ አክለው እንደላኩላቸው ማክሮን ገልፀዋል።
ይህ ቪዲዮ ግን እውነተኛ ሳይሆን በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተፈጠረ ነበረ። ቪዲዮውም በኋላ ከሜታ ጋር ንግግር ተደርጎ እንዲወገድ ለመደረግ ጥረት ቢደረግም ሜታ ህጌን አይጥስም በሚል አላወርድም ብሎ ለሳምንት ቆይቷል።
በኋላ ላይ ማክሮን ቪዲዮው እንዲወርድ እራሳቸው ጣልቃ ገብተው እንደነበር በቃለ-ምልልሱ ወቅት ገልፀዋል።
"Islam" በተሰኘ የፌስቡክ አካውንት ተጋራ የተባለው ቪዲዮ ከ12 ሚሊየን በላይ እይታዎች ሲኖሩት የአካውንቱ ባለቤት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ይዘቶችን በመስራት እንዴት ገንዘብ ማግኘት እንደሚቻል የሚያስተምር በቡርኪናፋሶ የሚገኝ #ታዳጊ ነበር።
ልጁ ቪዲዮው ውዝግብ ከፈጠረ ከአንድ ሳምንት በኋላ ቪዲዮውን ማጥፋቱ ተገልጿል።
በአብዛኞቹ ቪዲዮዎች ላይ የኦፕን ኤአዩ የቪዲዮ መስሪያ የሶራ ምስል የሚታይ ሲሆን በመተግበሪያው ተሰርቶ ሊሆን ይችላል ተብሏል።
ሶራ ባለፈው ጥቅምት ወር ይፋ ከሆነ በኋላ ሰዎች በፅሁፍ ትክክለኛ የሚመስሉ የ10 ሰከንድ ቪዲዮዎችን በነፃ እንዲሰሩ ሲፈቅድ ሌሎች ውዝግቦችም ገጥመውት እንደነበር ይታወሳል።
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የክብር የእራት ግብዣ
* "ስለ እናት ምድር" ፊልም አህጉራዊ ሽልማት
#ethiopia | 21ኛው የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማት (AMAA 2025) በናይጄሪያ ሌጎስ ተካሄዷል።
በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያተኮረው "ስለ እናት ምድር" ፊልም የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማትን አግኝቷል።
ትኩረቱን በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረገው እና በዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ የተዘጋጀው "ስለ እናት ምድር" የተሰኘው ፊልም የዕይታ ጥበባት ውጤቶች (Visual Effects) ዘርፍ አሸንፏል።
ሽልማቱን የፊልሙ ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ ተቀብሏል።
በአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ በተዘጋጀው “ስለ እናት ምድር” ፊልም ላይ 30ሺ ሰዎች ተሳትፈውበታል።
መድረኩን የመራችው ታዋቂዋ ጋዜጠኛና አዘጋጅ ቪምባይ ሙቲንሂሪ እኛ በቀኝ ካልተገዛችው ኢትዮጵያ የምንማረው ብዙ ጉዳይ አለን ብላለች።
ኢትዮጵያውን በራሳቸው የውስጥ አቅም የገነቡት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የራሳቸውን የሃይል ፍላጎት ማሟላት ችለዋል ያለችው ቪምባይ የዚህ ዓይነቱ ተሞክሮ ለናይጄሪያ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሳ እንኳን ደስ ያላችሁ ብላለች፡፡
“ስለ እናት ምድር” ሽልማት ከተሰጠባቸው 26 ዘርፎች በስምንቱ እጩ ሆኖ ቀርቦ ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ዛሬ በጎልደን ቱሊፕ ( ቦሌ መድኃኔዓለም) ከምሽቱ 12:00 ሰዓት የክብር የእራት ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
የኪነጥበብ ቤተሰቦች በክብር ተጋብዛችኋል
AFRICA MOVIE ACADEMY AWARDS 2025
AAMA 2025 Award for Best Visual Effect
Winner:
Theodros Teshome
WWA ACHIEVEME VISLIAL EFFECH
You're Invited to a Special Celebration
The acclaimed Ethiopian filmmaker, for his outstanding achievement in winning the AAMA 2025 Award for Best Visual Effect This occasion also celebrates his exceptional contribution to the Ethiopian film industry, where his vision, dedication, and groundbreaking works have played a significant role in shaping and elevating Ethiopian cinema on the global stage.
Friends, celebrities, and distinguished guests will gather to mark this milestone, and your presence will be greatly appreciated.
December 18 at 6:00 PM
Golden Tulip Hotel, Bole Medhanialem
* "ስለ እናት ምድር" ፊልም አህጉራዊ ሽልማት
#ethiopia | 21ኛው የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማት (AMAA 2025) በናይጄሪያ ሌጎስ ተካሄዷል።
በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያተኮረው "ስለ እናት ምድር" ፊልም የአፍሪካ የፊልም አካዳሚ ሽልማትን አግኝቷል።
ትኩረቱን በሀገር ፍቅርና በኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ላይ ያደረገው እና በዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ የተዘጋጀው "ስለ እናት ምድር" የተሰኘው ፊልም የዕይታ ጥበባት ውጤቶች (Visual Effects) ዘርፍ አሸንፏል።
ሽልማቱን የፊልሙ ዋና ዳይሬክተር ቴዎድሮስ ተሾመ ተቀብሏል።
በአርቲስት ቴዎድሮስ ተሾመ በተዘጋጀው “ስለ እናት ምድር” ፊልም ላይ 30ሺ ሰዎች ተሳትፈውበታል።
መድረኩን የመራችው ታዋቂዋ ጋዜጠኛና አዘጋጅ ቪምባይ ሙቲንሂሪ እኛ በቀኝ ካልተገዛችው ኢትዮጵያ የምንማረው ብዙ ጉዳይ አለን ብላለች።
ኢትዮጵያውን በራሳቸው የውስጥ አቅም የገነቡት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የራሳቸውን የሃይል ፍላጎት ማሟላት ችለዋል ያለችው ቪምባይ የዚህ ዓይነቱ ተሞክሮ ለናይጄሪያ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሳ እንኳን ደስ ያላችሁ ብላለች፡፡
“ስለ እናት ምድር” ሽልማት ከተሰጠባቸው 26 ዘርፎች በስምንቱ እጩ ሆኖ ቀርቦ ነበር።
ይህንን አስመልክቶ ዛሬ በጎልደን ቱሊፕ ( ቦሌ መድኃኔዓለም) ከምሽቱ 12:00 ሰዓት የክብር የእራት ፕሮግራም ተዘጋጅቷል።
የኪነጥበብ ቤተሰቦች በክብር ተጋብዛችኋል
AFRICA MOVIE ACADEMY AWARDS 2025
AAMA 2025 Award for Best Visual Effect
Winner:
Theodros Teshome
WWA ACHIEVEME VISLIAL EFFECH
You're Invited to a Special Celebration
The acclaimed Ethiopian filmmaker, for his outstanding achievement in winning the AAMA 2025 Award for Best Visual Effect This occasion also celebrates his exceptional contribution to the Ethiopian film industry, where his vision, dedication, and groundbreaking works have played a significant role in shaping and elevating Ethiopian cinema on the global stage.
Friends, celebrities, and distinguished guests will gather to mark this milestone, and your presence will be greatly appreciated.
December 18 at 6:00 PM
Golden Tulip Hotel, Bole Medhanialem
6 months ago
የምዕራባዊያን የውሸት ትርክት በፍቅር የቀየረው "እውነተኛ ጀግና ሶርያዊ"
#ethiopia | ሞሃመድ ፋተህ አል አህመድ "ዓለም አቀፍ ጀግና!
የአይሁዶች ሃኑካህ በዓል አከባበር ከ2,000 ዓመታት በፊት እንደተጀመረ የታሪክ ሰነዶች ያመላክታሉ:: አከባበሩ በሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን (ዓ.ዓ.) በኢየሩሳሌም እንደተጀመረ ይነገራል:: የብርሃን፣ የነጻነት እና የተስፋ በዓላቸው ሲሆን ሃይማኖታዊ ጭቆናን በማሸነፍ የአይሁድ ማንነት እና ባህል መጠበቁን የሚያስታውስ ነው። በመሆኑም በመላው ዓለም የሚገኙ አይሁዳውያንን ዛሬም ድረስ በድምቀት ያከብሩታል:: የሚከበረውም በዕብራይስጥ ኪስሌቭ (Kislev) ወር 25ኛ ቀን ተጀምሮ ለስምንት ቀናት ነው::
ትናንት እሑድ ታህሳስ 5/2018 በአውስትራሊያ ሲድኒ ደቡባዊ ክፍል ቦንዲ ቢች 1000 የሚሆኑ አይሁዶች ይሄን ሃይማኖታዊና ታሪካዊ ትርጉም ያለው በዓል እያከበሩ ነበር።
በወቅቱ ሞሃመድ ፋተህ አል አህመድ የተባለ አውስትራሊያዊ አይሁዳውያን በዓላቸውን በሚያከብሩበት አቅራቢያ ከጓደኛው ጋር ቡና እየጠጣ ነበር::
ይሁንና ነገሮች እንደአጀማመራቸው ሰላማዊ ሆነው አልዘለቁም:: ሁለት የታጠቁ አባት (50 ዓመት) እና ልጅ (24 ዓመት) አሸባሪዎች በአይሁዳውያኑ ላይ መተኮስ ጀመሩ:: ምንም እንኳን አል አህመድ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ቢሆንም 'ይበሏቸው!' ብሎ ራሱን ለማዳን አልተሯረሯጠም::
ቪዲዮዎች እንደሚያሳዩት ጥቃቱ ሲጀመር አህመድ ከመኪና ጀርባ ተደብቆ ሳጂድ አክራም የተባለውን አሸባሪ (አባትየውን) ከጀርባው ይዞ ተናነቀው:: ጠመንጃውንም ነጥቆ ያዘው:: በዚህ ጊዜ ሁለተኛው (ልጅየውን) አሸባሪ ህዝቡን ትቶ ወደ አህመድ ሲተኩስ ትከሻው አካባቢ አቆሰለው:: እጁንም አቆሰለው:: በዚህ መሃል ፖሊስ አሸባሪዎቹን ተኩሶ ገደላቸው::
አህመድ አል አህመድ የተባለው ሰው አንዱን አሸባሪ በባዶ እጁ ይተናነቀዋል:: ምንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ልምድ እና መከላከያ ባይኖረውም ራሱን ለጥቃት አጋልጦ ተናነቀው፤ ሽጉጥንም ነጠቀው:: በዚህን ጊዜ ሁለተኛው አሸባሪ ወደ ህዝቡ መተኮስ አቁሞ ወደ አህመድ መተኮስ ጀመረ:: አንዳንድ ሪፖርቶች ከ4-5 ጊዜ እንደተኮሰበት ሲገልጹ ትረፊ ያላት ነፍስ ለክፉ የሚሰጥ ጉዳት አልገጠመውም:: ቀዶ ጥገና ተደርጎለት በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝም መረጃዎች አመላክተዋል::
በዚህ መሃል ፖሊስ አባትየውን ሲገድል ልጅየውን አቁስሎ በቁጥጥር ስር አውሎታል። ይሁን እንጂ በጥቃቱ 15 ሰዎች ሲገደሉ 42 ደግሞ መቁሰላቸው ታውቋል። አህመድ ባይተናነቅ ኖሮ የሟቾች እና የቁስለኞች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ሊጨምር ይችል እንደነበርም ተጠቁሟል። ምክንያቱም አንዱን አሸባሪ መሳሪያውን ቀምቶ ከድርጊቱ ከማስቆሙም በላይ ሁለተኛም ወደህዝብ የሚተኩሰውን ወደእሱ አዙሮ ጥይት እስኪጨርስ እንዲተኩስ ምክንያት ሆኗል።
ከዚህ በመነሳት በአሁኑ ወቅት የዓለም ሚዲያዎች ከሽብር ድርጊቱ ይልቅ ለ43 ዓመቱ ጎልማሳ አህመድ አል አህመድ ከፍተኛ ትኩረትና ሽፋን እየሰጡት ይገኛሉ::
አል አህመድ ትውልደ ሶሪያ ሲሆን በ2006 ወደ አውስትራሊያ ተሰዶ ዜግነት ያገኘ ነው። በሲድኒ ደቡባዊ ክፍል የፍራፍሬና አትክልት ሱቅ ባለቤት እንደሆነ ተነግሯል። የ3 እና 6 ዓመት እድሜ ያላቸው ሴት ልጆች አባት እንደሆነም ተዘግቧል::
ትኩረት እንዲስብ ያደረገውም ለነፍሱና ለህጻናት ልጆቹ ሳይሳሳ ሀይማኖትና ዘር ሳይገድበው መሳሪያ ከታጠቁ ገዳዮች ጋር መተናነቁ ነው::
ተግባሩ 'የሰብአዊነትና የድፍረት ምሳሌ' አስብሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ውዳሴን አድናቆት እየጎረፈለት ይገኛል::
የአካባቢው ባለስልጣናት ሆስፒታል ድረስ ሄደው በመጠየቅ አድናቆታቸውን ገልጸውለታል። የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዝ ደግሞ "እውነተኛ ጀግና" ሲሉ አወድሰውታል። ራስ ወዳድነት የሌለበት ጀግንነት መፈጸሙንም በመግለጽም አሞካሽተውታል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ሌሎች የአገራት መሪዎች እና ታዋቂ ሰዎችም አድናቆታቸውን እየገለጹለት ነው።
መላው ዓለምም "ሰብአዊነትና ሕሊና ባለቤት፣ የአውስትራሊያ ጀግና፣ ዓለም አቀፍ ጀግና" በመሳሰሉት የአድናቆት ቃላት እያወደሱት ይገኛል።
አህመድ አል አህመድ ራሱን ለአደጋ አጋልጦ በፈጸመው የላቀ የጀግንነት ተግባር የተደሰቱ አውስትራሊያውያን የገንዘብ አሰባሰብ (fundraiser) ከፍተውለታል።
በሰዓታት ውስጥም ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ ተሰብስቧል።
እስልምናን በሽብርተኝነት መፈረጅ የመፈረጅ አባዜ የተጠናወታቸው የምዕራባውያን መሪዎች እና ሚዲያዎቻቸው ትውልደ ሶሪያው አህመድ አል አህመድ ህይወቱን ለአደጋ አጋልጦ ትርክታቸውን እንዲፈትሹ አስገድዷቸውል።
እውነትም ታሪክ የቀየረ ዓለም አቀፍ ጀግና!
በተስፋዬ ሀይሉ
#ethiopia | ሞሃመድ ፋተህ አል አህመድ "ዓለም አቀፍ ጀግና!
የአይሁዶች ሃኑካህ በዓል አከባበር ከ2,000 ዓመታት በፊት እንደተጀመረ የታሪክ ሰነዶች ያመላክታሉ:: አከባበሩ በሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን (ዓ.ዓ.) በኢየሩሳሌም እንደተጀመረ ይነገራል:: የብርሃን፣ የነጻነት እና የተስፋ በዓላቸው ሲሆን ሃይማኖታዊ ጭቆናን በማሸነፍ የአይሁድ ማንነት እና ባህል መጠበቁን የሚያስታውስ ነው። በመሆኑም በመላው ዓለም የሚገኙ አይሁዳውያንን ዛሬም ድረስ በድምቀት ያከብሩታል:: የሚከበረውም በዕብራይስጥ ኪስሌቭ (Kislev) ወር 25ኛ ቀን ተጀምሮ ለስምንት ቀናት ነው::
ትናንት እሑድ ታህሳስ 5/2018 በአውስትራሊያ ሲድኒ ደቡባዊ ክፍል ቦንዲ ቢች 1000 የሚሆኑ አይሁዶች ይሄን ሃይማኖታዊና ታሪካዊ ትርጉም ያለው በዓል እያከበሩ ነበር።
በወቅቱ ሞሃመድ ፋተህ አል አህመድ የተባለ አውስትራሊያዊ አይሁዳውያን በዓላቸውን በሚያከብሩበት አቅራቢያ ከጓደኛው ጋር ቡና እየጠጣ ነበር::
ይሁንና ነገሮች እንደአጀማመራቸው ሰላማዊ ሆነው አልዘለቁም:: ሁለት የታጠቁ አባት (50 ዓመት) እና ልጅ (24 ዓመት) አሸባሪዎች በአይሁዳውያኑ ላይ መተኮስ ጀመሩ:: ምንም እንኳን አል አህመድ የእስልምና ሃይማኖት ተከታይ ቢሆንም 'ይበሏቸው!' ብሎ ራሱን ለማዳን አልተሯረሯጠም::
ቪዲዮዎች እንደሚያሳዩት ጥቃቱ ሲጀመር አህመድ ከመኪና ጀርባ ተደብቆ ሳጂድ አክራም የተባለውን አሸባሪ (አባትየውን) ከጀርባው ይዞ ተናነቀው:: ጠመንጃውንም ነጥቆ ያዘው:: በዚህ ጊዜ ሁለተኛው (ልጅየውን) አሸባሪ ህዝቡን ትቶ ወደ አህመድ ሲተኩስ ትከሻው አካባቢ አቆሰለው:: እጁንም አቆሰለው:: በዚህ መሃል ፖሊስ አሸባሪዎቹን ተኩሶ ገደላቸው::
አህመድ አል አህመድ የተባለው ሰው አንዱን አሸባሪ በባዶ እጁ ይተናነቀዋል:: ምንም ዓይነት የጦር መሣሪያ ልምድ እና መከላከያ ባይኖረውም ራሱን ለጥቃት አጋልጦ ተናነቀው፤ ሽጉጥንም ነጠቀው:: በዚህን ጊዜ ሁለተኛው አሸባሪ ወደ ህዝቡ መተኮስ አቁሞ ወደ አህመድ መተኮስ ጀመረ:: አንዳንድ ሪፖርቶች ከ4-5 ጊዜ እንደተኮሰበት ሲገልጹ ትረፊ ያላት ነፍስ ለክፉ የሚሰጥ ጉዳት አልገጠመውም:: ቀዶ ጥገና ተደርጎለት በጥሩ ጤንነት ላይ እንደሚገኝም መረጃዎች አመላክተዋል::
በዚህ መሃል ፖሊስ አባትየውን ሲገድል ልጅየውን አቁስሎ በቁጥጥር ስር አውሎታል። ይሁን እንጂ በጥቃቱ 15 ሰዎች ሲገደሉ 42 ደግሞ መቁሰላቸው ታውቋል። አህመድ ባይተናነቅ ኖሮ የሟቾች እና የቁስለኞች ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ ሊጨምር ይችል እንደነበርም ተጠቁሟል። ምክንያቱም አንዱን አሸባሪ መሳሪያውን ቀምቶ ከድርጊቱ ከማስቆሙም በላይ ሁለተኛም ወደህዝብ የሚተኩሰውን ወደእሱ አዙሮ ጥይት እስኪጨርስ እንዲተኩስ ምክንያት ሆኗል።
ከዚህ በመነሳት በአሁኑ ወቅት የዓለም ሚዲያዎች ከሽብር ድርጊቱ ይልቅ ለ43 ዓመቱ ጎልማሳ አህመድ አል አህመድ ከፍተኛ ትኩረትና ሽፋን እየሰጡት ይገኛሉ::
አል አህመድ ትውልደ ሶሪያ ሲሆን በ2006 ወደ አውስትራሊያ ተሰዶ ዜግነት ያገኘ ነው። በሲድኒ ደቡባዊ ክፍል የፍራፍሬና አትክልት ሱቅ ባለቤት እንደሆነ ተነግሯል። የ3 እና 6 ዓመት እድሜ ያላቸው ሴት ልጆች አባት እንደሆነም ተዘግቧል::
ትኩረት እንዲስብ ያደረገውም ለነፍሱና ለህጻናት ልጆቹ ሳይሳሳ ሀይማኖትና ዘር ሳይገድበው መሳሪያ ከታጠቁ ገዳዮች ጋር መተናነቁ ነው::
ተግባሩ 'የሰብአዊነትና የድፍረት ምሳሌ' አስብሎት በዓለም አቀፍ ደረጃ ውዳሴን አድናቆት እየጎረፈለት ይገኛል::
የአካባቢው ባለስልጣናት ሆስፒታል ድረስ ሄደው በመጠየቅ አድናቆታቸውን ገልጸውለታል። የአውስትራሊያ ጠቅላይ ሚኒስትር አንቶኒ አልባኒዝ ደግሞ "እውነተኛ ጀግና" ሲሉ አወድሰውታል። ራስ ወዳድነት የሌለበት ጀግንነት መፈጸሙንም በመግለጽም አሞካሽተውታል።
የአሜሪካ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ፣ የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ እና ሌሎች የአገራት መሪዎች እና ታዋቂ ሰዎችም አድናቆታቸውን እየገለጹለት ነው።
መላው ዓለምም "ሰብአዊነትና ሕሊና ባለቤት፣ የአውስትራሊያ ጀግና፣ ዓለም አቀፍ ጀግና" በመሳሰሉት የአድናቆት ቃላት እያወደሱት ይገኛል።
አህመድ አል አህመድ ራሱን ለአደጋ አጋልጦ በፈጸመው የላቀ የጀግንነት ተግባር የተደሰቱ አውስትራሊያውያን የገንዘብ አሰባሰብ (fundraiser) ከፍተውለታል።
በሰዓታት ውስጥም ከአንድ ሚሊዮን ዶላር በላይ ተሰብስቧል።
እስልምናን በሽብርተኝነት መፈረጅ የመፈረጅ አባዜ የተጠናወታቸው የምዕራባውያን መሪዎች እና ሚዲያዎቻቸው ትውልደ ሶሪያው አህመድ አል አህመድ ህይወቱን ለአደጋ አጋልጦ ትርክታቸውን እንዲፈትሹ አስገድዷቸውል።
እውነትም ታሪክ የቀየረ ዓለም አቀፍ ጀግና!
በተስፋዬ ሀይሉ
7 months ago
🔥🔥ነገ ማታ🔥🔥
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
"ጎራ በል"
ውድ ተመልካቾቻችን ከዚህ ቀደሞ በተለያዩ ተወዳጅ ስራዎቿ (የምሞሸረው፣ ምን ላርግልህ፣ እና በመሣሠሉ ተወዳጅ ስራዎች የምናውቃት ተወዳጇ አርቲስት ሳራ ቲ አሁንም "ጎራ በል" የተሠኘ ቆንጆ ሙዚቃ ይዛልን መጥታለች ነገ ማታ በሆፕ ኢንተርቴይንመንት (hope music Ethiopia YouTube channel) በኩል ወደናንተ እናደርሳለን።
ሆፕ የምርጥ ሙዚቃዎች ደሴት ነው! 💪
የሁላችሁ ምርጫ የሆነው ሆፕ ኢንተርቴይመንት የምትወዷቸውን እና የምትዝናኑባቸውን የሙዚቃ ቪዲዮዎች ዘውትር ወደ እናንተ ያደርሳል!
Hope is the island of the best music! 💪
Hope Entertainment, your top choice, will continue to bring you the music videos you love and enjoy!
#eritrea #ethiopian #ethiopianwomen #world #ethiopian #ethiopianwedding #ethiopians #musicproducer #worldwide #ethiopian_music #ethiopianmusic #adama #ethiopian_music #musicproduction #ethiopiancoffee #ertiria #ertirian #eritreanculture #eritreanwedding #ethiopianopal #artist #photographychallengechallenge #photographer #musically #musica #music #adama .
7 months ago
Rare earths & environmental cost
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
By Assadullah Channa
Pakistan is entering a critical phase in its resource development strategy.
Beneath its mountainous terrain lies a vast reserve of rare earth elements (REEs), estimated to be worth between $6 to $8 trillion. These minerals are essential to the global supply chain for technologies such as smartphones, electric vehicles, renewable energy systems and advanced defense equipment. Their discovery has generated significant interest from both domestic policymakers and international investors. Yet, as the country races to unlock this potential, it risks plunging headlong into an environmental catastrophe of staggering proportions. This rapid push toward extraction has raised important questions about the adequacy of environmental safeguards and whether current governance systems can manage the long-term impacts of large-scale resource development. Without careful planning and oversight, the benefits of rare earth mining could be overshadowed by lasting ecological and social costs.
Recent geochemical mapping, conducted jointly by the Geological Survey of Pakistan and the China Geological Survey, has revealed extensive concentrations of REEs across nearly 360,000 square kilometers of Pakistani territory. These deposits, primarily found in carbonatite-related formations, represent not just economic opportunity but ecological peril. For every ton of rare earths extracted, the process generates 2,000 tons of toxic waste, including one ton of radioactive residue. This toxic arithmetic is not a footnote; it is the central equation of extraction—one that threatens to poison Pakistan’s soil, water and air for generations. Much of the exploratory work has been described as unscientific, random and insufficient. This knowledge gap means that decisions about extraction are being made without a full understanding of the environmental consequences. Eight strategic sites in Khyber Pakhtunkhwa, stretching from Mansehra to the Pakistan-Afghanistan border, have been earmarked for exploration. Drilling operations at Mashkichah in District Chagai are already underway, but the environmental implications raise serious concerns about transparency and accountability.
Pakistan’s ecological foundation seems fragile. The country faces one of the world’s most severe water crises, with over 60 percent of Balochistan’s population lacking access to safe drinking water. Groundwater depletion is accelerating and arsenic contamination in aquifers has reached dangerous levels. Rare earth processing, which requires massive volumes of water—up to 500,000 gallons per ton of lithium extracted—will place enormous strain on these already stressed resources. The competition for water between mining operations and local communities will be fierce and, in many cases, devastating. Contaminated aquifers can remain unusable for decades, wiping out agricultural potential in rural areas. The town of Talaap in Balochistan offers a grim preview of what lies ahead. For years, it has supplied water to the Saindak copper-gold project, yet its own residents have seen little benefit. The expansion of rare earth extraction threatens to replicate this pattern across multiple provinces, draining resources while delivering profits elsewhere.
The health consequences of rare earth exposure are equally alarming. REEs are known to cause cancer, cardiovascular damage, respiratory failure and neurological disorders. These elements disrupt fundamental biological processes, affecting multiple organ systems and compromising immune, reproductive and nervous functions. The burden of this environmental violence falls disproportionately on the most vulnerable and those with limited access to healthcare. Compounding these risks is Pakistan’s seismic vulnerability. The 2005 Kashmir earthquake was a stark reminder of the region’s tectonic instability. Balochistan continues to experience regular seismic activity, posing a direct threat to mining infrastructure. Rare earth extraction requires massive tailings dams to store radioactive waste and toxic chemicals. These structures, even under ideal conditions, are prone to failure.
Pakistan’s mineral wealth is undeniable. It holds the world’s fifth-largest copper-gold reserves, the second-largest coal and salt reserves and 92 discovered minerals in total. Yet the sector contributes less than 2 percent to the national GDP. This extraction-without-development model ensures that Pakistan captures minimal value from its resources while bearing the full brunt of environmental and social costs. The Saindak mine generated $2 billion between 2002 and 2017, yet Balochistan remains the poorest province. Proposed contracts for rare earth projects allocate just 10 percent equity to local communities, while foreign partners claim up to 70 percent. This is neo-colonial resource extraction, refined and repackaged for the 21st century. External geopolitical pressure further affects Pakistan’s mineral policy. In April 2025, U.S. State Department official Eric Meyer visited Islamabad just before the rushed passage of the Balochistan Mines Act. The legislation, which centralized control over provincial minerals, was suspended after widespread protests.
The risks Pakistan faces from rare earth mining are not abstract; they are immediate, measurable and potentially irreversible. If extraction proceeds without proper safeguards, the country could face widespread contamination of its water sources, accumulation of radioactive waste and loss of arable land. These impacts won’t disappear when the mining ends; they will linger for decades, affecting public health, agriculture and access to clean water. Pakistan must make a critical decision: whether to pursue mineral wealth at any cost or to develop policies that balance economic opportunity with environmental protection and community welfare. The country’s long-term stability depends on whether it can move beyond short-term profits and invest in sustainable practices and scientific oversight. This isn’t just about reputation; it’s about resilience.
— The writer is an educator, based in Sindh.
(channaassadullah320gmail.com)
Sponsored by
Surafel
8 months ago
ቀይ ባህር የኢትዮጵያ መልህቅ ፣የዜጎች ሚና ከብሔራዊ ጥቅም ዓይን
#ethiopia | አሁንም መነሻችን በተለይ በእኔ ዘመን ላሉ የትውልዱ አካል እና በትናንትና ሀቲት ላይ ሳይኖሩ ለአገራቸው ቀና ሀሳብ ላላቸው በውስጣቸው የአገር ፍቅር ንዳድ ሌት ከቀን ለሚሳስባቸው ለእኔ ዘመን ትውልድ አካል(As a member of this generation)ይህ እይታዬ (perspective )እንዲሆንልልኝ እመኛለሁ ።
ትናንት የታላቁ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሲገነባ በቀንነት ልማትን እና እድገት ሲደገፉ የነበሩ ዜጎች ይደርስባቸው የነበረው ያልተገባ አስተያየት ቆም ብሎ በማስተዋል ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ አባው ሳይረፍድብን በክቡር የኢ.ፊ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሰሞኑ በህዝብ ተወካዬች ምክር ቤት ያቀረቡትን ሀሳብ በመመልከት እንደ ዘመኑ የትውልድ አካል በትንሹ ከቀሰምኩት (Global studies and international relations ) የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት አኳያ የግል ምልከታዬን አካፍላለሁ ።
የኢትዮጵያ ወደብ አልባነት (Landlocked status) ለኢኮኖሚያዊና ለፀጥታ ችግሮች ዋነኛ መንስዔ መሆኑን በማመን፣ቀይ ባህርን በሰላማዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ህልውና ጉዳይ ነው። ይህን ታሪካዊና ስትራቴጂያዊ መሻት ለማሳካት ዜጎች የሚከተሉትን ሚናዎች መጫወት ይገባቸዋል።በሀገራዊ መግባባት እና አንድነት ላይ መስራት (የውስጥ መደመር) ብሔራዊ ጥቅም ማስከበር የሚጀምረው በጠንካራ የውስጥ አንድነት ነው፥ዜጎች በሁሉም ልዩነታቸው "በመደመር" መንፈስ በመተባበር፣ የጋራ ሀገራዊ አጀንዳዎችን መደገፍ አለባቸው።
የዜጎች ሚና በተለያዬ ሀሳቦች ያለመከፋፈል በቀይ ባህር ዙሪያ ያሉ ጥያቄዎችን ከፓርቲና ከማንነት ፖለቲካ በላይ በማስቀደም፣ለብሔራዊ ዓላማ በጋራ መቆም ይገባል።አሉባልታዎችን መዋጋት በዘመነ ድህረ እውነት ( misleading content deliberately spread to deceive people ) በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ዙሪያ የሚነሱ የውስጥና የውጭ የጥላቻና የጥፋት ወሬዎችን በእውነት ላይ በተመሠረተ ግንዛቤ በማሸነፍ በሁሉም አውዶች ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል። በዲፕሎማሲያዊ ጥረት ዙሪያ ድምጽ መሆን (የውጭ መደመር) ኢትዮጵያ የምትመርጠው መንገድ የኃይል ሳይሆን የሰላማዊ ድርድርና ትብብር መሆኑን ለዓለም ማሳመን(Collaboration,not confrontation)። የዲያስፖራው ሚና በውጭ ሀገር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን( ከምናባዊ ሀገር )በመውጣት የአገራቸውን የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ሕጎችንና ምክንያቶችን መሠረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ማስረዳት፣ የሎቢ( Looby )ሥራ መሥራት እና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን መደገፍ ይገባቸዋል ።ይህ ጊዜ እንደትናንቱ እንዳይቆጨን በአስታውሎት ማጤን ያስፈልጋል ።
እውቀትን ማጋራት(Dissemination, knowledge transfer, communication, and education) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ፣ምሁራን፣ የሕግ ባለሙያዎችና የታሪክ ተመራማሪዎች ኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት መብቷን የሚያረጋግጡ ታሪካዊ፣ኢኮኖሚያዊና ዓለም አቀፍ የሕግ መረጃዎችን አጥንተው ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ( International community) በማቅረብ ለህዝባቸው ያላቸውን ወገንተኝነት ማሳየት አለባቸው ።
ለቀይ ባህር ተጋሪነት ጥያቄ መሠረቱ ጠንካራ ኢኮኖሚና ብሔራዊ አቅም ነው። ወደብ ማግኘት ዋናው ግብ አይደለም፤ ነገር ግን ወደቡን በብቃት መጠቀም መቻል ነው።ምርታማነትን ማሳደግ እያንዳንዱ ዜጋ በየሥራው ምርታማነትን በመጨመር የሀገርን ኢኮኖሚ ማጠናከር ይኖርበታል።ጠንካራ ኢኮኖሚ የዲፕሎማሲው አውራ ክንድ ነው በእጥፍ እያደግን እና እየተለወጥን ስንመጣ በኢንቨስትመንት አቅም እና እድል የኢትዮጵያ ዲያስፖራና ባለሀብቶች (የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ) ወደፊት ለሚከፈቱ የሎጂስቲክስና ወደብ ልማት ፕሮጀክቶች ፋይናንስና እውቀት በማፍሰስ የባህር በርን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይችላሉ ።
ለቀጣናዊ ሰላም መስበክ (የሰላም መደመር) ቀይ ባህር መልህቅ እንዲሆን የሚቻለው ቀጠናው ሲረጋጋ ብቻ መሆኑን በመገንዘብ በልዩ ልዩ መንገድ ስለ ሰላም አስፈላጊነት እና ጥቅም በሚገባ መግለጥ ይገባል ከእያንዳነዱ ሀገር ወዳድ ዜጋ ይጠበቃል ።
አዎንታዊ ትርክት መፍጠር ( Pragmatic narratives-self-interests, national aspirations, and global complex interdependence) ኢትዮጵያ ወደብ የምትፈልገው ጎረቤቶቿን ለመጉዳት ሳይሆን የሁሉንም ወገን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለማጠናከር መሆኑን የሚያሳይ አዎንታዊ መልእክት ማስተላለፍ፤ቀይ ባህር የኢትዮጵያ መልህቅ እንዲሆን የዜጎች ተግባር የተናጠል ትርፍን ትቶ ለጋራ ብሔራዊ ጥቅም በጠንካራ የ"መደመር" መንፈስ መቆም ነው።
ይህ የአስተሳሰብ ለውጥ ወደ አንድነት፣ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ እና ቀጣናዊ ሰላም የሚያደርስ ዘላቂ የሀገር ህልውና ዋስትና በመሆኑ ዛሬን ከተጉበት ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅም ዘላቂ ውጤት በትብብር መስራት ያስፈልጋል ። በቀጣይነትም ከዚህ አጀንዳ እና ሀገራዊ ጥቅም አንፃር የሚኖረኝን መረዳት አካፍላለሁ ።
በሀብታሙ ደባሱ አዲሱ
#ethiopia | አሁንም መነሻችን በተለይ በእኔ ዘመን ላሉ የትውልዱ አካል እና በትናንትና ሀቲት ላይ ሳይኖሩ ለአገራቸው ቀና ሀሳብ ላላቸው በውስጣቸው የአገር ፍቅር ንዳድ ሌት ከቀን ለሚሳስባቸው ለእኔ ዘመን ትውልድ አካል(As a member of this generation)ይህ እይታዬ (perspective )እንዲሆንልልኝ እመኛለሁ ።
ትናንት የታላቁ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሲገነባ በቀንነት ልማትን እና እድገት ሲደገፉ የነበሩ ዜጎች ይደርስባቸው የነበረው ያልተገባ አስተያየት ቆም ብሎ በማስተዋል ማን ያውራ የነበረ ማን ያርዳ የቀበረ እንዲሉ አባው ሳይረፍድብን በክቡር የኢ.ፊ.ዲ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከሰሞኑ በህዝብ ተወካዬች ምክር ቤት ያቀረቡትን ሀሳብ በመመልከት እንደ ዘመኑ የትውልድ አካል በትንሹ ከቀሰምኩት (Global studies and international relations ) የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት አኳያ የግል ምልከታዬን አካፍላለሁ ።
የኢትዮጵያ ወደብ አልባነት (Landlocked status) ለኢኮኖሚያዊና ለፀጥታ ችግሮች ዋነኛ መንስዔ መሆኑን በማመን፣ቀይ ባህርን በሰላማዊ መንገድ ማግኘት የሀገር ህልውና ጉዳይ ነው። ይህን ታሪካዊና ስትራቴጂያዊ መሻት ለማሳካት ዜጎች የሚከተሉትን ሚናዎች መጫወት ይገባቸዋል።በሀገራዊ መግባባት እና አንድነት ላይ መስራት (የውስጥ መደመር) ብሔራዊ ጥቅም ማስከበር የሚጀምረው በጠንካራ የውስጥ አንድነት ነው፥ዜጎች በሁሉም ልዩነታቸው "በመደመር" መንፈስ በመተባበር፣ የጋራ ሀገራዊ አጀንዳዎችን መደገፍ አለባቸው።
የዜጎች ሚና በተለያዬ ሀሳቦች ያለመከፋፈል በቀይ ባህር ዙሪያ ያሉ ጥያቄዎችን ከፓርቲና ከማንነት ፖለቲካ በላይ በማስቀደም፣ለብሔራዊ ዓላማ በጋራ መቆም ይገባል።አሉባልታዎችን መዋጋት በዘመነ ድህረ እውነት ( misleading content deliberately spread to deceive people ) በዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች ዙሪያ የሚነሱ የውስጥና የውጭ የጥላቻና የጥፋት ወሬዎችን በእውነት ላይ በተመሠረተ ግንዛቤ በማሸነፍ በሁሉም አውዶች ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል። በዲፕሎማሲያዊ ጥረት ዙሪያ ድምጽ መሆን (የውጭ መደመር) ኢትዮጵያ የምትመርጠው መንገድ የኃይል ሳይሆን የሰላማዊ ድርድርና ትብብር መሆኑን ለዓለም ማሳመን(Collaboration,not confrontation)። የዲያስፖራው ሚና በውጭ ሀገር በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን( ከምናባዊ ሀገር )በመውጣት የአገራቸውን የባሕር በር ጥያቄ ዓለም አቀፍ ሕጎችንና ምክንያቶችን መሠረት በማድረግ ለሚመለከታቸው አካላት ማስረዳት፣ የሎቢ( Looby )ሥራ መሥራት እና ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶችን መደገፍ ይገባቸዋል ።ይህ ጊዜ እንደትናንቱ እንዳይቆጨን በአስታውሎት ማጤን ያስፈልጋል ።
እውቀትን ማጋራት(Dissemination, knowledge transfer, communication, and education) የመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች ፣ምሁራን፣ የሕግ ባለሙያዎችና የታሪክ ተመራማሪዎች ኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት መብቷን የሚያረጋግጡ ታሪካዊ፣ኢኮኖሚያዊና ዓለም አቀፍ የሕግ መረጃዎችን አጥንተው ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ( International community) በማቅረብ ለህዝባቸው ያላቸውን ወገንተኝነት ማሳየት አለባቸው ።
ለቀይ ባህር ተጋሪነት ጥያቄ መሠረቱ ጠንካራ ኢኮኖሚና ብሔራዊ አቅም ነው። ወደብ ማግኘት ዋናው ግብ አይደለም፤ ነገር ግን ወደቡን በብቃት መጠቀም መቻል ነው።ምርታማነትን ማሳደግ እያንዳንዱ ዜጋ በየሥራው ምርታማነትን በመጨመር የሀገርን ኢኮኖሚ ማጠናከር ይኖርበታል።ጠንካራ ኢኮኖሚ የዲፕሎማሲው አውራ ክንድ ነው በእጥፍ እያደግን እና እየተለወጥን ስንመጣ በኢንቨስትመንት አቅም እና እድል የኢትዮጵያ ዲያስፖራና ባለሀብቶች (የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት ) ወደፊት ለሚከፈቱ የሎጂስቲክስና ወደብ ልማት ፕሮጀክቶች ፋይናንስና እውቀት በማፍሰስ የባህር በርን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ይችላሉ ።
ለቀጣናዊ ሰላም መስበክ (የሰላም መደመር) ቀይ ባህር መልህቅ እንዲሆን የሚቻለው ቀጠናው ሲረጋጋ ብቻ መሆኑን በመገንዘብ በልዩ ልዩ መንገድ ስለ ሰላም አስፈላጊነት እና ጥቅም በሚገባ መግለጥ ይገባል ከእያንዳነዱ ሀገር ወዳድ ዜጋ ይጠበቃል ።
አዎንታዊ ትርክት መፍጠር ( Pragmatic narratives-self-interests, national aspirations, and global complex interdependence) ኢትዮጵያ ወደብ የምትፈልገው ጎረቤቶቿን ለመጉዳት ሳይሆን የሁሉንም ወገን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ለማጠናከር መሆኑን የሚያሳይ አዎንታዊ መልእክት ማስተላለፍ፤ቀይ ባህር የኢትዮጵያ መልህቅ እንዲሆን የዜጎች ተግባር የተናጠል ትርፍን ትቶ ለጋራ ብሔራዊ ጥቅም በጠንካራ የ"መደመር" መንፈስ መቆም ነው።
ይህ የአስተሳሰብ ለውጥ ወደ አንድነት፣ ኢኮኖሚያዊ ጥንካሬ እና ቀጣናዊ ሰላም የሚያደርስ ዘላቂ የሀገር ህልውና ዋስትና በመሆኑ ዛሬን ከተጉበት ለሀገር እና ለህዝብ የሚጠቅም ዘላቂ ውጤት በትብብር መስራት ያስፈልጋል ። በቀጣይነትም ከዚህ አጀንዳ እና ሀገራዊ ጥቅም አንፃር የሚኖረኝን መረዳት አካፍላለሁ ።
በሀብታሙ ደባሱ አዲሱ
1 year ago
11 of the best films to watch this April
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
The Shrouds
David Cronenberg's latest sci-fi-tinged drama stars Vincent Cassel as Karsh, an inventor who looks a lot like Cronenberg himself. Grief-stricken by the death of his wife (Diane Kruger), Karsh develops camera systems that can be buried with corpses, so that their relatives can watch them on monitors as they decompose. The invention catches on, but one night some graves containing these high-tech "shrouds" are desecrated, so Karsh and his brother-in-law (Guy Pearce) have to work out who was responsible. This may sound like the kind of scenario that the director of Scanners and The Fly might use to justify lots of gory body horror, but The Shrouds is a "restrained, even elegant" film inspired by Cronenberg's own bereavement, says Steve Pond at The Wrap. "It's a deeply personal look at loss that finds plenty of time to get creepy but never loses sight of the fact that it's a movie about grief… Its focus, which never wavers, is always on the feeling of loss, not the sight of gore."
Released on 18 April in the US
On Swift Horses
Three of Hollywood's brightest young stars get together in On Swift Horses, a handsome period romance directed by Daniel Minhan and adapted from Shannon Pufahl's novel. Daisy Edgar-Jones plays Muriel, the fiancée of an upstanding Korean War veteran, Lee (Will Poulter). He is looking forward to a traditional family life in California in the go-getting 1950s, but when his younger brother Julius (Jacob Elordi) comes to stay, Julius's gay relationships and gambling sprees help Muriel to understand why she is attracted to women and drawn to betting on horse races. Graham Guttman at Screen Rant calls the film a "quietly devastating [story of] great pain and even greater love, all of which is portrayed beautifully by the film's all-star cast", adding: "On Swift Horses, with its sweeping romance and epic nature, feels outside of time, transcending any issues to become something deeply affecting." On the other hand, the BBC's Caryn James considers it "a disappointment [that] works much better as an idea than as a film".
Released on 25 April in the US and Canada, and on 30 April in France
The Legend of Ochi
On a remote island in Eastern Europe, fanged and furry monsters called Ochi lurk in the forests. A farmer (Willem Dafoe) is obsessed by hunting them, but when his shy teenage daughter (Helena Zengel) finds an injured baby Ochi, it turns out to be a big-eyed, pointy-eared beastie that bears a striking resemblance to Gizmo from Gremlins and Grogu from The Mandalorian. The girl then defies her father and takes the creature back to its family – a journey that is visualised using practical rather than digital effects. "The Legend of Ochi, the rare A24 family film, is a charming throwback to adventure movies of the 80s like The Neverending Story and The Dark Crystal," says Brian Tallerico at RogerEbert.com, "complete with original puppetry that reportedly contains not an ounce of CGI manipulation. It feels like a family film made by flesh-and-blood people in an era when computers are doing so much of the work."
Released on 25 April in the US, the UK, Canada and Ireland
Subscribe to Unlock
For 100$ / Monthly
Comments