4 hours ago
ማስታወቂያ
**********
ክቡራን የኖህ ቪክቶሪ ደንበኞች፤
ከጋራ መጠቀሚያ (Common area/proportion) ጉዳዮች ጋር የተያያዘውን የመጨረሻ ክፍያ ያጠናቀቃችሁ ደንበኞቻችን በሙሉ፣ አስፈላጊ የሆኑ ማንነታችሁን የሚገልጹ መታወቂያዎችን በመያዝ ቁልፋችሁን እንድትረከቡ እና በውልና ማስረጃ ውላችሁን በመፈረም ቤታችሁን ለማስተላለፍ በአቢሲኒያ ፕላዛ 7ኛ ፎቅ በሚገኘው የኖህ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ ቀጠሮ እንድታስይዙ በአክብሮት እናሳስባለን።
እናመሰግናለን!
ለበለጠ መረጃ 6100 ላይ ወይም 0948111111 ይደውሉልን !
ወይም በዉጭ የስልክ መስመራችን : +1 571-547-2858
ያልተገነባ አንሸጥም !
#noahrealeastae #appartment #house #noahoasis #location #home #gurdshola #guesthouse #investmentopportunities #bole #shop #ኖህሪልእስቴት #realestateafrica #ethiopia #fypviralシ #ethiopia #addisababa
**********
ክቡራን የኖህ ቪክቶሪ ደንበኞች፤
ከጋራ መጠቀሚያ (Common area/proportion) ጉዳዮች ጋር የተያያዘውን የመጨረሻ ክፍያ ያጠናቀቃችሁ ደንበኞቻችን በሙሉ፣ አስፈላጊ የሆኑ ማንነታችሁን የሚገልጹ መታወቂያዎችን በመያዝ ቁልፋችሁን እንድትረከቡ እና በውልና ማስረጃ ውላችሁን በመፈረም ቤታችሁን ለማስተላለፍ በአቢሲኒያ ፕላዛ 7ኛ ፎቅ በሚገኘው የኖህ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ ቀጠሮ እንድታስይዙ በአክብሮት እናሳስባለን።
እናመሰግናለን!
ለበለጠ መረጃ 6100 ላይ ወይም 0948111111 ይደውሉልን !
ወይም በዉጭ የስልክ መስመራችን : +1 571-547-2858
ያልተገነባ አንሸጥም !
#noahrealeastae #appartment #house #noahoasis #location #home #gurdshola #guesthouse #investmentopportunities #bole #shop #ኖህሪልእስቴት #realestateafrica #ethiopia #fypviralシ #ethiopia #addisababa
9 days ago
የኢትዮጵያ ታላቅ ወዳጅ:
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ መታሰቢያ
* ጣሊያናዊ ምሁር፣ የሰብአዊ መብት ተሟጋች ናቸው
* ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ሌጋሲያቸውን ( Legacy ) ለማስቀጠል እየታተሩ ናቸው
#ethiopia | በአፍሪካና በኢትዮጵያ ለበርካታ ዓመታት በሕክምና ሙያቸው፣ በደራሲነታቸውና በሰብአዊ ድጋፍ ሥራዎቻቸው ደካማና ረዳት የሌላቸውን ወገኖች ሲረዱ የቆዩት ታዋቂው ጣሊያናዊ ምሁር ፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲ (ዶክተር) በተወለዱ በ81 ዓመታቸው ሰኔ 10 ቀን 2024 ዓ.ም. ተለይተውናል።
ፕሮፌሰሩ ለአርባ አምስት ዓመታት በዘለቀው ሙያዊ ሕይወታቸው በአርባ ሁለት የአፍሪካ ሀገራት እየተዘዋወሩ በበጎ ፈቃደኝነት የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኦርቶፔዲክስ (የአጥንት) እና በዴርማቶሎጂ (የቆዳ) ሕክምና ስፔሻሊስት ነበሩ።
በሱዳን የሚገኘውን ትልቅ ሆስፒታል ጣሊያኖች በሚገነቡበት ወቅት ከፍተኛ የገንዘብ ፈንድ በማምጣት ረገድ የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል።
በሀገራችን ኢትዮጵያም ለሀያ ዓመታት ያህል ያገለገሉ ሲሆን፣ የአዳማ አጠቃላይ ሆስፒታልን በማቋቋም የመጀመሪያው ዳይሬክተር በመሆን ሰርተዋል።
በተጨማሪም በዳኑ ሆስፒታል፣ በአቤት ሆስፒታል ድንገተኛ አደጋ ክፍል በአጥንት ስፔሻሊስትነት የሰሩ ሲሆን፣ በየዓመቱ ከጣሊያን ወደ ወሊሶ ሆስፒታል እየመጡ ሰፊ የኦፕራሲዮን ሕክምና አገልግሎት በነፃ ይሰጡ ነበር።
ፕሮፌሰር ኤንሪኮ የሰውን ልጅ በዘር፣ በቋንቋ፣ በቆዳ ቀለምና በሃይማኖት የማይለዩ ፍፁም የሰብአዊነት ተምሳሌት ነበሩ። በአውሮፓ የኮሶቮ ጦርነት ወቅት የአንድ ዓመት ደሞዛቸውን በመተው በጦርነቱ መሃል በነፃ የሕክምና አገልግሎት የሰጡ ሲሆን፣ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅትም በመጀመሪያዎቹ አምስት ጣሊያናውያን የሕክምና ባለሙያዎች ቡድን ውስጥ በመሆን በሄሊኮፕተር ወደ ስፍራው ያቀኑ ታላቅ ባለውለታ ናቸው።
በጣሊያን ሚላኖ "ናጋ" የተሰኘ የሕክምና ማዕከል በማቋቋምም አፍሪካውያንና የሌሎች ሀገራት ስደተኞችን፣ በተለይም የሕጋዊ ሰነድና የገንዘብ አቅም የሌላቸውን ወገኖች በነፃ ሲያክሙ ቆይተዋል።
ብዙዎች ስለ ሀገር ሲያነሱ "የአባት ሀገር" ወይም "የእናት ሀገር" ቢሉም፣ ፕሮፌሰሩ ግን ለኢትዮጵያ የነበራቸው ፍቅር ጥልቅ በመሆኑ ሁልጊዜም "የልጄ የካሌብ ሀገር" በማለት በኩራት ይገልጿት ነበር።
ስለ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ባህልና ወታደራዊ ታሪክ በርካታ ምርምሮችን ያደረጉት ፕሮፌሰሩ፣ በአጠቃላይ ከ46 በላይ መጻሕፍትን በኢንግሊዘኛና በጣሊያንኛ ቋንቋዎች አሳትመዋል።
ከእነዚህም መካከል "The History of Imperial Ethiopian Army" የተሰኘውና ለኢትዮጵያ ወታደራዊ ምርምር ማዕከል ያበረከቱት መጽሐፍ፣ "ደስታስ ይርስ ኤንድ ላይፍ 1892-1937" እና "Aethiopia la moneta Africana" የሚሉት ተጠቃሽ ናቸው። የቡና አመጣጥ ከኢትዮጵያ መሆኑን ለአለም ካስተዋወቁበት ስራቸው ባሻገር የዘመነ መሳፍንትን ፍፃሜ የሚያሳይ ታሪካዊ መጽሐፍ ይጠቀሳሉ።
እኝህ ታላቅ ምሁር ስኮላር፣ ዶክተር፣ የሚሊተሪ ኦፊሰር እና ደራሲ ብቻ ሳይሆኑ፣ በሚላኖ ካቶሊክ ዩኒቨርሲቲ "ትንሹ ልዑል" የተሰኘውን የሕጻናት መጽሐፍ በ55 ዓለም አቀፍ ቋንቋዎች በመተርጎም ያሳተሙ ተርጓሚና ድንቅ የቅብ ሥራዎችን ያበረከቱ ሰዓሊም ነበሩ።
ምንም እንኳን ሞት በድንገት ከሚወዷቸው ባለቤታቸው ወይዘሮ ሳራ የማነ እና ከልጃቸው ካሌብ ጆርጂ ቢለያቸውም፣ ያኖሩት ታላቅ አሻራ ግን ከመቃብር በላይ ሁሌም ሕያው ሆኖ ይኖራል።
ባለቤታቸውና ልጃቸው የፕሮፌሰሩን ውርስና ሌጋሲ ለማስቀጠል፣ እሳቸው ሳይታተሙ የተዉትንና ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ በአምስት መቶ አምስት መቶ ገጾች የተቀነበቡ ሁለት አዳዲስ መጻሕፍትን ለሕትመት ለማብቃት እየተንቀሳቀሱ ይገኛሉ።
ፕሮፌሰሩ ኢትዮጵያን የመወደዳቸው ምዕራፍ የተገለጠው፤ የተጀመረው በባለቤታቸውና በልጃቸው እንደሆነ ይናገሩ ነበር። በዚህ መሠረት ቤተሰቦቻቸው በኢትዮጵያ ምድር በስማቸው ሙዚየም ለመክፈት አልያም በእርሳቸው የተሰሩ ሥራዎችን እንዲሁም ልዩ ልዩ ቁሳቁሶችን ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ለማበርከት ሰፊ እንቅስቃሴ ላይ ናቸው።
የፕሮፌሰር ኮሎኔል ኤንሪኮ ፒዬሮ ቦሲን ሕይወትና ሥራዎች ፤ ለአገርና ለሕዝብ ያበረከቱትን አስተዋጸኦ በክብር የሚዘክር ሥራ ከኢትዮጵያ ቅርስ ባለሥልጣን ይጠበቃል።
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Ethiopia’s Great Friend:
In Memory of Professor Colonel Enrico Piero Bossi
Italian scholar and human rights advocate
His wife, Mrs. Sara Yemane, and their son, Caleb Giorgi, are working to preserve and continue his legacy.
#ethiopia | The renowned Italian scholar, Professor Colonel Enrico Piero Bossi (M.D.), who dedicated many years of his life in Africa and Ethiopia through his medical profession, authorship, and humanitarian activities, helping vulnerable and disadvantaged communities, passed away at the age of 81 on June 17, 2024.
During his distinguished 45-year professional career, Professor Bossi volunteered medical services across 42 African countries. He was a specialist in Orthopedics (bone and musculoskeletal medicine) and Dermatology (skin medicine).
He made a significant contribution to securing major funding for the construction of a large hospital in Sudan built by Italian organizations.
In Ethiopia, where he served for nearly twenty years, he played a key role in establishing Adama General Hospital and served as its first director.
Additionally, he worked as an orthopedic specialist at Danu Hospital and in the Emergency Department of Abet Hospital. Every year, he traveled from Italy to Woliso Hospital, where he provided extensive surgical services free of charge.
Professor Enrico was a true symbol of humanity, treating all people equally regardless of race, language, skin color, or religion. During the Kosovo War in Europe, he gave up an entire year’s salary to provide free medical services in the war zone. Likewise, during the Ethio-Eritrean War, he was among the first five Italian medical professionals who flew by helicopter to the conflict area to provide humanitarian assistance.
In Milan, Italy, he founded the medical center known as “NAGA,” where he provided free healthcare services to African immigrants and migrants from other countries, particularly those lacking legal documentation or financial means.
While many people refer to their homeland as their “fatherland” or “motherland,” Professor Bossi’s love for Ethiopia was so profound that he proudly referred to it as “the country of my son, Caleb.”
A dedicated researcher of Ethiopian history, culture, and military history, Professor Bossi authored and published more than 46 books in English and Italian.
Among his notable works are:
The History of Imperial Ethiopian Army
Destas Yirs and Life 1892–1937
Aethiopia la Moneta Africana
His work helped introduce Ethiopia’s role as the birthplace of coffee to the wider world. He also authored historical works documenting the end of the Era of the Princes (Zemene Mesafint).
Professor Bossi was not only a scholar, physician, military officer, and author, but also a translator and artist. At the Catholic University of Milan, he translated and published The Little Prince in 55 international languages and contributed remarkable artistic and illustrative works.
Although death unexpectedly separated him from his beloved wife, Mrs. Sara Yemane, and his son, Caleb Giorgi, the remarkable legacy he left behind will remain alive far beyond his grave.
To preserve Professor Bossi’s legacy, his wife and son are working to complete and publish two previously unpublished manuscripts. These extensive works, each consisting of approximately 500 pages, focus on Ethiopian subjects and were left unfinished by the professor.
The professor used to say that the chapter of his love for Ethiopia was revealed—and indeed began—with his wife and his child. Based on this, his family is actively working either to open a museum in Ethiopia bearing his name or to donate his works, along with various personal artifacts and items, to the Ethiopian National Museum.
It is hoped that the Ethiopian Heritage Authority will undertake initiatives to honor and commemorate Professor Colonel Enrico Piero Bossi’s life, work, and invaluable contributions to the nation and its people.
May his memory and contributions continue to inspire future generations.
#ethiopiaheritage #italianscholar #enricopierobossi #ethiopianhistory #humanitarian #enricobossi
16 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
17 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
18 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
19 days ago
ከኢትዮጵያ እስከ አውሮፓዊቷ ማድሪድ ከተማ፦ ለሪል እስቴትና ለግንባታ ዘርፍ አዲስ የትብብር ምዕራፍ
በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን ከሚያዘጋጀው Planner Exhibitions ጋር ለትብብር ውይይት ወደ ስፔን ሊያቀና ነው።
ግብዣው የቀረበው በኢትዮጵያ በሚካሄደው ኢትዮ ሪል እስቴት አዋርድ እንዲሁም በቀጣይ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን፣ ኮንፈረንሶችን፣ ኤግዚቢሽኖችን እና የእውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ለማስፋፋት በሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ ለመመካከር ነው።
አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘርም ይህንን ግብዣ ከተቋማዊ ትብብር በላይ፣ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሪል እስቴትና የግንባታ ዘርፍ አዳዲስ ዕድሎችን የሚከፍት አጋጣሚ በመሆኑ በበጎ መንፈስ ተቀብሎታል።
በተጨማሪም መንግስት የከፈተውን የሪል እስቴት የኢንቨስትመንት እድል በመጠቀም አውሮፓውያን የሪል እስቴት ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ እና ከአገር ውስጥ ተዋናዮች ጋር የሚያገናኙ የትብብር መድረኮችን ለመፍጠርም ውይይቶች ይደረጋሉ።
ይህ ውይይት በቀጣይ የአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከር፣ የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ ለዓለም አቀፍ ተዋናዮች ለማስተዋወቅ እና በአፍሪካ የቤት ልማት ዘርፍ ዘላቂ እድገትን ለማበረታታት ጠቃሚ መሠረት ይጥላል ተብሎ ይጠበቃል።
planner exhibitionsArkievent organizers
በኢትዮጵያ የሪል እስቴት፣ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን በተለያዩ ኢቨንቶች፣ ኤግዚቢሽኖች እና አዋርድ ፕሮግራሞች በማገልገል የሚታወቀው አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘር፣ ከስፔን ማድሪድ የሚገኘውና የታዋቂውን SIMA Home Expo ጨምሮ በርካታ ዓለም አቀፍ የሪል እስቴት ኢቨንቶችን ከሚያዘጋጀው Planner Exhibitions ጋር ለትብብር ውይይት ወደ ስፔን ሊያቀና ነው።
ግብዣው የቀረበው በኢትዮጵያ በሚካሄደው ኢትዮ ሪል እስቴት አዋርድ እንዲሁም በቀጣይ በኢትዮጵያና በአፍሪካ ደረጃ የግንባታና የቤት ልማት ዘርፍን የሚያበረታቱ ፕሮጀክቶችን፣ ኮንፈረንሶችን፣ ኤግዚቢሽኖችን እና የእውቀት ልውውጥ መድረኮችን በጋራ ለማስፋፋት በሚያስችሉ ሀሳቦች ላይ ለመመካከር ነው።
አርኪ ኢቨንት ኦርጋናይዘርም ይህንን ግብዣ ከተቋማዊ ትብብር በላይ፣ ለኢትዮጵያ እና ለአፍሪካ የሪል እስቴትና የግንባታ ዘርፍ አዳዲስ ዕድሎችን የሚከፍት አጋጣሚ በመሆኑ በበጎ መንፈስ ተቀብሎታል።
በተጨማሪም መንግስት የከፈተውን የሪል እስቴት የኢንቨስትመንት እድል በመጠቀም አውሮፓውያን የሪል እስቴት ኢንቨስተሮችን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ እና ከአገር ውስጥ ተዋናዮች ጋር የሚያገናኙ የትብብር መድረኮችን ለመፍጠርም ውይይቶች ይደረጋሉ።
ይህ ውይይት በቀጣይ የአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት ትስስሮችን ለማጠናከር፣ የኢትዮጵያን የሪል እስቴት ገበያ ለዓለም አቀፍ ተዋናዮች ለማስተዋወቅ እና በአፍሪካ የቤት ልማት ዘርፍ ዘላቂ እድገትን ለማበረታታት ጠቃሚ መሠረት ይጥላል ተብሎ ይጠበቃል።
planner exhibitionsArkievent organizers
19 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Sponsored by
Surafel
20 days ago
🌟 𝗥𝗘𝗔𝗟𝗜𝗧𝗬 𝗥𝗘𝗔𝗟 𝗘𝗦𝗧𝗔𝗧𝗘: 𝗘𝗫𝗖𝗟𝗨𝗦𝗜𝗩𝗘 𝗥𝗘-𝗥𝗘𝗟𝗘𝗔𝗦𝗘! 🌟
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
Message To Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
📞 09-68-19-70-96 ይደውሉ ።
09 19-89-03-91
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ በቦሌ ደንበል እና በቦሌ መድሐኒያለም ( 100%) ያለቁ ይፍጠኑ ።
@@ ባለ ሁለት መኝታ 137 ካሬ ።
@@ ባለ ሶስት መኝታ 186 ፣ 199 ፣ 212 ካሬዎች።
✅ ዛሬዉኑ የሚረከቡት
📌በሳር ቤት ( ካናዳ ኤምባሲ አጠገብ )
✅ 100% ያለቁ የተናጠል ካርታ ያላቸዉ
👉ከባለ 2 - 3 መኝታ
👉ባለ 1 መኝታ - 94 ካሬ እና 98 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 104 ካሬ, 111 ካሬ ,124 ካ, 119ካሬ ።
ባለ ሶስት መኝታ 143 ካሬዎች ።
📌ቦሌ ደንበል ጀርባ
✅ ከባለ 1 - 3መኝታ ሽያጭ ጀምረናል!
✅ በ 10% ቅድመ ክፍያ
✅ እስከ 30% በሚደርስ ልዩ ቅናሽ
✅በረዥም እና ምቹ አከፋፈል
👉ባለ 1 መኝታ - 86 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 137 ካሬ እና 139 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 171 ካሬ እና 186 ካሬ
📌በአፍሪካ ህብረት ( ሳር ቤት ላይ )
👉የንግድ ሱቆች እና
👉የመኖሪያ ቤት አፓርታማ
👉ከ 10 ካሬ እሰከ 80 ካሬ ለ ሱቅና ለቢሮ የሚሆኑ ።
👉ባለ 2 መኝታ - 110 ካሬ
👉ባለ 2 መኝታ - 165 ካሬ እና 192 ካሬ
👉ባለ 3 መኝታ - 215 ካሬ
Message Ermiyas Realtor on Whatspp ; https://wa.me/c/2519681970...
Tellegram ; t.me/Ermihome
☎️ 09-68-19-70-96 ይደዉሉ ::
09-19-89-03-91
#realityrealestate #smartbuying
26 days ago
Yederaw Support:
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
#ethiopia | 63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
PM Abiy Ahmed (PhD)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #africaday #africa #ethiopia
የፕሪምየር ሊጉ የምንግዜውም ምርጡ አሰልጣኝ ማን ነው?
ሰር አሌክስ ፌርጉሰን ወይስ ፔፕ ጋርዲዮላ?
የፔፕ ጋርዲዮላ የማንችስትር ሲቲ ቆይታ በስተመጨረሻ ፍጻሜውን አግኝቷል።
#ethiopia | የባርሴሎና እና ባየር ሙኒክ አሰልጣኝ የኢትሀዱን ክለብ ሲለቅ ከምንግዜውም ምርጡ የሊጉ አሰልጣኝ ( አከራካሪ ቢሆንም) ሆኖ ነው።ከፌርጉሱንም በላይ ሊቀመጥ ይችላል።
ፔፕ በቆይታው ክለቡን ለታላላቅ 17 ዋንጫዎች ክብር አብቅቷል ። በ2016 ሀላፊነቱን ከተረከበ በኋላ ስድስት የፕሪምየት ሊግ አንድ የቻምፒየንስ ሊግ ሶስት የኤፍኤካፕ እና አምስት የካራቧ ካፕን አሸንፏል። በእንግሊዝ የእግር ኳስ ጨዋታ መንገድን ተጨባጭ ሊባል በሚችል መልኩ ቀይሯል።
ፌርጉሰን 28 አመት በተጠጋው የኦልድትራፎርዱ ክለብ ቆይታቸው ፕሪምየር ሊጉ በአዲስ ፎርማት መካሄድ ከጀመረበት 1992-93 ጀምሮ 28 ታላላቅ ዋንጫዎችን አሳክተዋል። በዚህ ጊዜ ውስጥ 13 የሊግ እና ሁለት የቻምፒየንስ ሊግን ማንሳት ችለዋል።
ፌርጉሰን ከፔፕ በላይ በ21 የፕሪምየር ሊግ የውድድር አመት የሀላፊነት ቆይታቸው 13 ሲያነሱ ፔፕ በበኩሉ በአስር አመት ውስጥ ስድስቱን ማሸነፍ ችሏል።የፌርጉሰን በሊጉ በጨዋታ የማሸነፍ ንጻሬ 61.9% ሲሆን የ55 አመቱ ጎልማሳ የፔፕ ጋርዲዮላ ደግሞ 60% ነው።
ፌርጉሰን በ1986-87 ክለቡን ከተረከቡበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ካካተትን 46.4% ሲሆን በጨዋታ የሚሰበስቡት ነጥብ ደግሞ 1.9 ነው።የፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን በያዝነው የውድድር አመት የሊጉን ክብር ማሳካት ችሎ ቢሆን የማሽነፍ ንጻሬው ወደ 70% ያድጋል።
ዩናይትድ በ2011-12 በጎል ልዩነት እና 1994-95 በአንድ ነጥብ ተበልጦ ዋንጫ ያጣበትን ካካተትን ስኮትላንዳዊው የተሻለ ንጻሬ ይኖራቸዋል።
ፌርጉሰን በ19 አመት የፕሪምየር ሊጉ ዘመን ቆይታቸው ሁለት የቻምፒየንስ ሊግ በ1999 እና 2008 ሲያሳኩ በ2009 እና 2011 በፍጻሜው በፔፕ ጋርዲዮላ ቡድን ባርሴሎና ተረተው ዋንጫውን አጥተዋል።
ጋርዲዮላ በበኩሉ በአስር አመት የሲቲ ቤት ቆይታው በ2023 የመድረኩን ክብር ሲያሳካ በ2021 በፍጻሜው በቼልሲ ተረቷል። ፌርጉሰን ዩናይትድ በሀገር ቤት ከነበረው የበላይነት አንጻር የቻምፒየንስ ሊጉ ዋንጫ ክብራቸው አነስተኛ መሆኑን በተደጋጋሚ በቁጭት ይናገሩ ነበር።
በወጣቶች ላይ በሰሩት ስራ ፌርጊ "Class of 92" የወጣት ቡድን ስብስቡ ሪያን ጊግስ ፖል ስኮልስ ዴቪድ ቤካም ጋሪ እና ፊል ኔቭል ኒክ በትን በመያዝ ታላላቅ ዋንጫዎችን ማንሳት ችለዋል።
ፔፕ ጋርዲዮላ እንደ ላማሲያ ባይሆንም እንደ ፊል ፎደን እና ኒኮ ኦሬሊን በማብቃት ረገድ ትልቁን አስተዋጽኦ አበርክቷል።ሪኮ ልዊስ እና ኦስካር ቦብ እንደ ጅማሮአቸው ፍጻሜያቸው በክለቡ ያማረ ሊሆን አልቻለም።
ፌርጉሰን ዩናይትድን በ2013 ሲለቁ "Ferguson style of play" በኦልድትራፎርድ አኑረው አይደለም። ትኩረቱን ፍላጎት ቁርጠኝነት ጀብደኝነት እና ተፋላሚነት ያደረገን ቡድን ገንብተው አሸናፊነትን አሳይተዋል።
ፔፕ ከ2008-09 ጀምሮ በባርሴሎና ባየር ሙኒክ እና በሲቲ ከኋላ በግብ ጠባቂ ረገድ በምቾት በእግሩ የሚጫወት ተለዋጭ ሚና ያላቸው ፉልባኮችን ከአዝናኝ እግር ኳስ ጋር በፍልስፍና ደረጃ አሳይቶናል።
ፌርጊ ዩናይትድን ሲለቁ እድሜያቸው 71 ነበር። ፔፕ በበኩሉ ሌላ ሀላፊነትን በቀጣይ ሊረከብ በሚችልበት 55 ላይ ሆኖ ነው።
በሳምሶን አበበ(nbc)
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
26 days ago
መላው የአፍሪካ ወንድም እህቶቻችን እንኳን ለአፍሪካ ቀን አደረሳችሁ ፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia
***********
HAPPY AFRICA DAY TO ALL OUR AFRICAN BROTHERS AND SISTERS!
63 years ago, our forefathers gathered right here in Addis Ababa and dared to dream of a free, united Africa, and that dream still burns bright.
Today, as the proud home of the African Union, Ethiopia stands shoulder to shoulder with every African nation in that same spirit of unity.The work is far from over. Let us move from words to action, from promises to progress.
Africa's greatest resource has always been her people, and together, WE RISE!
Ethiopian Broadcasting Corporation #africaday #africa #ethiopia
1 month ago
ለኢትዮጵያ ገበሬና ለሰብዓዊ መብት መከበር የኖሩት ታላቁ ባለውለታ ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው አረፉ
***************************
ከ"መሬት ላራሹ" አዋጅ እስከ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ድረስ ለሀገራቸው ታላላቅ አሻራዎችን ያሳረፉት የሕግ ምሁሩ ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
በመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ተሟጋችነታቸውና በግብረ-ሰናይ ተግባራቸው የብዙዎችን ሕይወት የለወጡም ናቸው ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው።
ስለ ታላቁ ምሁር የሕይወት ጉዞና ስላከናወኗቸው ዘርፈ ብዙ የልማትና የፍትሕ ሥራዎች የተሰናዳውን ሙሉ ዘገባ ሊንኩን ተጭነው ያንብቡ፦ https://www.ebc.et/Home/Ne...
#zegayeasfaw #ethiopia #historymaker #nationaldialogue
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
***************************
ከ"መሬት ላራሹ" አዋጅ እስከ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ድረስ ለሀገራቸው ታላላቅ አሻራዎችን ያሳረፉት የሕግ ምሁሩ ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
በመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ተሟጋችነታቸውና በግብረ-ሰናይ ተግባራቸው የብዙዎችን ሕይወት የለወጡም ናቸው ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው።
ስለ ታላቁ ምሁር የሕይወት ጉዞና ስላከናወኗቸው ዘርፈ ብዙ የልማትና የፍትሕ ሥራዎች የተሰናዳውን ሙሉ ዘገባ ሊንኩን ተጭነው ያንብቡ፦ https://www.ebc.et/Home/Ne...
#zegayeasfaw #ethiopia #historymaker #nationaldialogue
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
Sponsored by
Surafel
1 month ago
The title race is coming down to the wire! 🏆
Will Arsenal or Manchester City take home the trophy? 🤔
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ በመደረሱ የእግር ኳስ አፍቃሪው ዓለም ትኩረት ሁሉ ወደ አርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ ተሰብስቧል።
#ethiopia | በአሁኑ ሰዓት የደረጃ ሰንጠረዡን በበላይነት እየመራ የሚገኘው አርሰናል ከረጅም ዓመታት በኋላ የሊጉን ድል ለመቀዳጀት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
መድፈኞቹ በሜዳ ላይ የሚያሳዩት ጥንካሬ እና የአሸናፊነት መንፈስ ለደጋፊዎቻቸው ትልቅ ተስፋን ሰጥቷል።
ሆኖም ግን ዋንጫውን ለማንሳት በቀሪ ጨዋታዎች ላይ ምንም ዓይነት ስህተት የመሥራት ዕድል የላቸውም።
በሌላ በኩል ባለፉት ዓመታት ሊጉን በበላይነት ሲቆጣጠር የነበረው ማንቸስተር ሲቲ ዋንጫውን አሳልፎ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆኑን በተከታታይ ድሎች እያሳየ ነው።
ልምድ ባለው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የሚመራው የዝሆን ጥርስ ስብስብ በመጨረሻዎቹ ሳምንታት ግፊት የመቋቋም ብቃቱ የሚታወቅ በመሆኑ የአርሰናልን መዘናጋት በጥንቃቄ እየጠበቀ ይገኛል።
የዘንድሮው የዋንጫ ፉክክር እስከ መጨረሻው የጨዋታ ቀን ድረስ ሊዘልቅ እንደሚችል የሚገመት ሲሆን ሁለቱም ክለቦች የሚሰበስቡት እያንዳንዱ ነጥብ የሻምፒዮንነቱን ባለቤት የሚወስን ይሆናል።
አርሰናል ከዓመታት በኋላ ወደ ክብሩ ይመለሳል ወይንስ ማንቸስተር ሲቲ የበላይነቱን ያስቀጥላል የሚለው ጉዳይ እጅግ አጓጊ ሆኗል።
#arsenal #mancity #premierleague #football #soccer #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Will Arsenal or Manchester City take home the trophy? 🤔
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የዋንጫ ፉክክር የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ በመደረሱ የእግር ኳስ አፍቃሪው ዓለም ትኩረት ሁሉ ወደ አርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ ተሰብስቧል።
#ethiopia | በአሁኑ ሰዓት የደረጃ ሰንጠረዡን በበላይነት እየመራ የሚገኘው አርሰናል ከረጅም ዓመታት በኋላ የሊጉን ድል ለመቀዳጀት ከፍተኛ ጥረት እያደረገ ይገኛል።
መድፈኞቹ በሜዳ ላይ የሚያሳዩት ጥንካሬ እና የአሸናፊነት መንፈስ ለደጋፊዎቻቸው ትልቅ ተስፋን ሰጥቷል።
ሆኖም ግን ዋንጫውን ለማንሳት በቀሪ ጨዋታዎች ላይ ምንም ዓይነት ስህተት የመሥራት ዕድል የላቸውም።
በሌላ በኩል ባለፉት ዓመታት ሊጉን በበላይነት ሲቆጣጠር የነበረው ማንቸስተር ሲቲ ዋንጫውን አሳልፎ ለመስጠት ፈቃደኛ አለመሆኑን በተከታታይ ድሎች እያሳየ ነው።
ልምድ ባለው አሰልጣኝ ፔፕ ጋርዲዮላ የሚመራው የዝሆን ጥርስ ስብስብ በመጨረሻዎቹ ሳምንታት ግፊት የመቋቋም ብቃቱ የሚታወቅ በመሆኑ የአርሰናልን መዘናጋት በጥንቃቄ እየጠበቀ ይገኛል።
የዘንድሮው የዋንጫ ፉክክር እስከ መጨረሻው የጨዋታ ቀን ድረስ ሊዘልቅ እንደሚችል የሚገመት ሲሆን ሁለቱም ክለቦች የሚሰበስቡት እያንዳንዱ ነጥብ የሻምፒዮንነቱን ባለቤት የሚወስን ይሆናል።
አርሰናል ከዓመታት በኋላ ወደ ክብሩ ይመለሳል ወይንስ ማንቸስተር ሲቲ የበላይነቱን ያስቀጥላል የሚለው ጉዳይ እጅግ አጓጊ ሆኗል።
#arsenal #mancity #premierleague #football #soccer #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
2 months ago
ዶጋሊ የቤት ለቤት ህክምና አገልግሎት
Dogali Homecare Service
💊 የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ከፍተኛ ልምድ ባላቸው ዶክተሮችና ነርሶች
🩺በሀኪም የታዘዘ መድሀኒትና መርፌ በቤት ውስጥ መስጠት መከታተል!!
🩺የቁስል አጥበት እና የማሸግ ህክምና
🩺 ለቤተሰብ ዶክተር መመደብና ጤናዎን መከታተል
🩺 መንቀሳቀስ ለማይችሉ ህክምና (Physiotherapy)
🩺 ለካንሰር ታማሚዎች እንክብካቤ ማድረግ
🩺 የደም ግፊት እና የስኳር ምርመራና ክትትል
🩺 የላብራቶሪ ናሙና መውሰድ እና ማሰራት
🩺 የድንገተኛ ህክምና አገልግሎት (በቤት ውስጥና በስራ ቦታ)
🩺 በተለያዩ የጤና ርዕሶች የምክር አገልግሎት (Counseling)
🩺 የታዘዙ መድሃኒቶችን ከፋርማሲ ማቅረብ
🩺 የ 24 ሰዓት አምቡላንስ አገልግሎት
🩺 የአስክሬን ግንዛት አገልግሎት
ይደውሉልን !
📲 0930836036
📲 0910554255
Dogali Homecare Service
💊 የምንሰጣቸው አገልግሎቶች ከፍተኛ ልምድ ባላቸው ዶክተሮችና ነርሶች
🩺በሀኪም የታዘዘ መድሀኒትና መርፌ በቤት ውስጥ መስጠት መከታተል!!
🩺የቁስል አጥበት እና የማሸግ ህክምና
🩺 ለቤተሰብ ዶክተር መመደብና ጤናዎን መከታተል
🩺 መንቀሳቀስ ለማይችሉ ህክምና (Physiotherapy)
🩺 ለካንሰር ታማሚዎች እንክብካቤ ማድረግ
🩺 የደም ግፊት እና የስኳር ምርመራና ክትትል
🩺 የላብራቶሪ ናሙና መውሰድ እና ማሰራት
🩺 የድንገተኛ ህክምና አገልግሎት (በቤት ውስጥና በስራ ቦታ)
🩺 በተለያዩ የጤና ርዕሶች የምክር አገልግሎት (Counseling)
🩺 የታዘዙ መድሃኒቶችን ከፋርማሲ ማቅረብ
🩺 የ 24 ሰዓት አምቡላንስ አገልግሎት
🩺 የአስክሬን ግንዛት አገልግሎት
ይደውሉልን !
📲 0930836036
📲 0910554255
2 months ago
Home restaurant🇮🇹👨🍳#italia #foodie #foodinfluencer #foodgram #foodiesofinstagram
Home restaurant🇮🇹👨🍳#italia #foodie #foodinfluencer #foodgram #foodiesofinstagram
2 months ago
መኪና ለመግዛት የግል ፓርኪንግ ማረጋገጫ ግዴታ ነው ተባለ
#ethiopia | በቴክኖሎጂ ምጥቀቷ የምትታወቀው ጃፓን፣ በዓለም ላይ እጅግ ጥብቅ የሚባል የመኪና ባለቤትነት ሕግ ከሚከተሉ አገራት መካከል ዋነኛዋ ናት። በጃፓን ማንኛውም ሰው የግል መኪና ለመግዛትም ሆነ በራሱ ስም ለማስመዝገብ፣ መኪናውን የሚያቆምበት አስተማማኝ ቦታ እንዳለው የሚያረጋግጥ "ሻኮ ሾሜ-ሾ" (Shako Shomei-sho) የተባለ የፓርኪንግ ምስክር ወረቀት ከፖሊስ ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህ ሕግ እ.ኤ.አ. ከ1962 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የጀመረ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማውም በከተሞች ውስጥ ያለውን የትራፊክ መጨናነቅ መቀነስ ነው። መኪናዎች በየመንገዱ ዳር እንዳይቆሙ በማድረግ፣ መንገዶች ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ክፍት እንዲሆኑ ለማድረግ ታስቦ የተቀረጸ ነው።
አንድ የመኪና ገዢ ከፖሊስ ጣቢያ የፓርኪንግ ማረጋገጫ ለማግኘት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፦
የመኪና ማቆሚያ ቦታው ከመኖሪያ ቤቱ በ2 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ መሆን አለበት።
የመኪና ማቆሚያው መኪናውን ሙሉ በሙሉ ማስተናገድ የሚችል መሆኑ በፖሊስ በአካል ተገኝቶ ይረጋገጣል።
ይህ የምስክር ወረቀት ከሌለ፣ አንድ ሰው መኪና ቢገዛ እንኳ የሰሌዳ ቁጥር ማውጣትም ሆነ በሕጋዊ መንገድ መኪናውን መንዳት አይችልም።
ምንም እንኳ ሕጉ ጥብቅ ቢሆንም፣ "ኬ-ካርስ" (Kei cars) ተብለው የሚጠሩትና ቢጫ ሰሌዳ ያላቸው ትናንሽ መኪኖች በገጠርማ አካባቢዎች ሲገዙ ሕጉ በከፊል ላላ ሊል እንደሚችል ይነገራል። ይሁን እንጂ በትልልቅ ከተሞች ውስጥ መኪናን በመንገድ ዳር አሳድሮ ማግኘት ፈጽሞ የማይታሰብ ነው።
የጃፓን መንግሥት ይህንን ሥርዓት በጥብቅ መተግበሩ ከተሞቿ ንጹህ፣ ሰላማዊ እና ለመንገደኞች ምቹ እንዲሆኑ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #menahhriafm #japan #trafficlaw #urbanplanning #carownership #shakoshomei #innovation #publicsafety #transportsystem
#ethiopia | በቴክኖሎጂ ምጥቀቷ የምትታወቀው ጃፓን፣ በዓለም ላይ እጅግ ጥብቅ የሚባል የመኪና ባለቤትነት ሕግ ከሚከተሉ አገራት መካከል ዋነኛዋ ናት። በጃፓን ማንኛውም ሰው የግል መኪና ለመግዛትም ሆነ በራሱ ስም ለማስመዝገብ፣ መኪናውን የሚያቆምበት አስተማማኝ ቦታ እንዳለው የሚያረጋግጥ "ሻኮ ሾሜ-ሾ" (Shako Shomei-sho) የተባለ የፓርኪንግ ምስክር ወረቀት ከፖሊስ ማቅረብ ይኖርበታል።
ይህ ሕግ እ.ኤ.አ. ከ1962 ጀምሮ ተግባራዊ መሆን የጀመረ ሲሆን፣ ዋነኛ ዓላማውም በከተሞች ውስጥ ያለውን የትራፊክ መጨናነቅ መቀነስ ነው። መኪናዎች በየመንገዱ ዳር እንዳይቆሙ በማድረግ፣ መንገዶች ለተሽከርካሪዎችና ለእግረኞች ክፍት እንዲሆኑ ለማድረግ ታስቦ የተቀረጸ ነው።
አንድ የመኪና ገዢ ከፖሊስ ጣቢያ የፓርኪንግ ማረጋገጫ ለማግኘት የሚከተሉትን መስፈርቶች ማሟላት ይኖርበታል፦
የመኪና ማቆሚያ ቦታው ከመኖሪያ ቤቱ በ2 ኪሎ ሜትር ራዲየስ ውስጥ መሆን አለበት።
የመኪና ማቆሚያው መኪናውን ሙሉ በሙሉ ማስተናገድ የሚችል መሆኑ በፖሊስ በአካል ተገኝቶ ይረጋገጣል።
ይህ የምስክር ወረቀት ከሌለ፣ አንድ ሰው መኪና ቢገዛ እንኳ የሰሌዳ ቁጥር ማውጣትም ሆነ በሕጋዊ መንገድ መኪናውን መንዳት አይችልም።
ምንም እንኳ ሕጉ ጥብቅ ቢሆንም፣ "ኬ-ካርስ" (Kei cars) ተብለው የሚጠሩትና ቢጫ ሰሌዳ ያላቸው ትናንሽ መኪኖች በገጠርማ አካባቢዎች ሲገዙ ሕጉ በከፊል ላላ ሊል እንደሚችል ይነገራል። ይሁን እንጂ በትልልቅ ከተሞች ውስጥ መኪናን በመንገድ ዳር አሳድሮ ማግኘት ፈጽሞ የማይታሰብ ነው።
የጃፓን መንግሥት ይህንን ሥርዓት በጥብቅ መተግበሩ ከተሞቿ ንጹህ፣ ሰላማዊ እና ለመንገደኞች ምቹ እንዲሆኑ ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #menahhriafm #japan #trafficlaw #urbanplanning #carownership #shakoshomei #innovation #publicsafety #transportsystem
3 months ago
የሸረሪቱ ሰው ዳግም መመለስ፦ ቶም ሆላንድ በ"Spider-Man: Brand New Day" ብቅ አለ
የማርቭል ሲኒማቲክ ዩኒቨርስ (MCU) አድናቂዎች በጉጉት ሲጠብቁት የነበረው "Spider-Man: Brand New Day" የተሰኘው አዲስ ፊልም የመጀመሪያ የቪዲዮ ማስታወቂያ ይፋ ሆኖ በይነመረቡን አጥለቅልቆታል።
በሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዕይታ በሚበቃው በዚህ ፊልም ላይ ቶም ሆላንድ በፒተር ፓርከር ሚና ዳግም ተመልሷል።
በቀድሞው "No Way Home" ፊልም ላይ በተደረገው አስማት ምክንያት መላው ዓለም ፒተርን በረሳበት ሁኔታ፣ አዲሱ ፊልም ፒተር በኒውዮርክ ጎዳናዎች ማንነቱ ሳይታወቅ ወንጀልን ሲዋጋ ያሳየናል።
በፊልሙ ላይ ማርክ ሩፋሎ (Hulk) እና ጆን በርንታል (Punisher) የሚታዩ ሲሆን፣ ማይክል ማንዶ (Scorpion) በክፉ ገጸ-ባህሪነት ይመለሳል።
በተጨማሪም የ"Stranger Things" ተዋናይት ሴዲ ሲንክ አዲሷ የቡድኑ አባል ሆና ተቀላቅላለች።
የማርቭል ሲኒማቲክ ዩኒቨርስ (MCU) አድናቂዎች በጉጉት ሲጠብቁት የነበረው "Spider-Man: Brand New Day" የተሰኘው አዲስ ፊልም የመጀመሪያ የቪዲዮ ማስታወቂያ ይፋ ሆኖ በይነመረቡን አጥለቅልቆታል።
በሐምሌ 24 ቀን 2018 ዓ.ም ለዕይታ በሚበቃው በዚህ ፊልም ላይ ቶም ሆላንድ በፒተር ፓርከር ሚና ዳግም ተመልሷል።
በቀድሞው "No Way Home" ፊልም ላይ በተደረገው አስማት ምክንያት መላው ዓለም ፒተርን በረሳበት ሁኔታ፣ አዲሱ ፊልም ፒተር በኒውዮርክ ጎዳናዎች ማንነቱ ሳይታወቅ ወንጀልን ሲዋጋ ያሳየናል።
በፊልሙ ላይ ማርክ ሩፋሎ (Hulk) እና ጆን በርንታል (Punisher) የሚታዩ ሲሆን፣ ማይክል ማንዶ (Scorpion) በክፉ ገጸ-ባህሪነት ይመለሳል።
በተጨማሪም የ"Stranger Things" ተዋናይት ሴዲ ሲንክ አዲሷ የቡድኑ አባል ሆና ተቀላቅላለች።
3 months ago
Melat will be elected. Ethiopia will prevail!
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች! 🇺🇸
Ethiopians living in the DMV area will participate in the Melat Congress on Sunday, March 15, from 4:00 PM to 6:00 PM. Ethiopians at home and around the world will be watching your cooperation and dedicated efforts live. There is no doubt that your actions will inspire and amaze the world. With the strong support of her people, Melat will be elected. Ethiopia will prevail!
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች!
— ለዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች የቀረበ ጥሪ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ (DMV) የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሆይ! ለሜላት የኮንግረስ ጉዞ የሚደረገው ታሪካዊ የድጋፍና የርብርብ መድረክ ለፊታችን እሁድ መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም (March 15, 2026) ቀጠሮ ተይዞለታል።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
📅 የቀጠሮ መረጃ
ቀን፦ እሁድ ማርች 15 (March 15)
ሰዓት፦ ከቀኑ 10:00 (4:00 PM) እስከ ምሽቱ 12:00 (6:00 PM)
ትኩረት፦
ለሜላት የኮንግረስ መግባት የሚደረግ የገቢ ማሰባሰቢያና የድጋፍ ርብርብ።
🌍 የዓለም ሕዝብ ዓይን በእናንተ ላይ ነው!
ይህ መርሐ-ግብር በሀገር ቤትና በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን በቀጥታ ስርጭት (Live) የሚከታተሉት በመሆኑ፦
የዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች ያላችሁን አንድነትና አቅም ለዓለም የምታሳዩበት ልዩ አጋጣሚ ነው።
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ላይ እንዲደርሱ የሚደረገውን ጥረት የምታግዙበት ታሪካዊ ወቅት ነው።
💪 "አለምን የሚያስደምም ተግባር እንደምትፈፅሙ አያጠራጥርም!"
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍና ብርታት የኮንግረስ መቀመጫን እንደምትይዝ ሙሉ እምነት ተጥሎባችኋል። ይህ ርብርብ የግለሰብ ስኬት ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን ድምፅ በዓለም መድረክ ከፍ ብሎ እንዲሰማ የሚያደርግ ትልቅ ድል ነው።
ድል ለሜላት!
ኢትዮጵያ ታሸንፋለች!
#melatforcongress #dmvethiopians #ethiopiansinusa #supportmelat #unity #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች! 🇺🇸
Ethiopians living in the DMV area will participate in the Melat Congress on Sunday, March 15, from 4:00 PM to 6:00 PM. Ethiopians at home and around the world will be watching your cooperation and dedicated efforts live. There is no doubt that your actions will inspire and amaze the world. With the strong support of her people, Melat will be elected. Ethiopia will prevail!
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍ ትመረጣለች!
— ለዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች የቀረበ ጥሪ
በዋሽንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ እና ቨርጂኒያ (DMV) የምትኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሆይ! ለሜላት የኮንግረስ ጉዞ የሚደረገው ታሪካዊ የድጋፍና የርብርብ መድረክ ለፊታችን እሁድ መጋቢት 6 ቀን 2018 ዓ.ም (March 15, 2026) ቀጠሮ ተይዞለታል።
የመርሐ-ግብሩ ዝርዝር መረጃ እንደሚከተለው ቀርቧል፦
📅 የቀጠሮ መረጃ
ቀን፦ እሁድ ማርች 15 (March 15)
ሰዓት፦ ከቀኑ 10:00 (4:00 PM) እስከ ምሽቱ 12:00 (6:00 PM)
ትኩረት፦
ለሜላት የኮንግረስ መግባት የሚደረግ የገቢ ማሰባሰቢያና የድጋፍ ርብርብ።
🌍 የዓለም ሕዝብ ዓይን በእናንተ ላይ ነው!
ይህ መርሐ-ግብር በሀገር ቤትና በመላው ዓለም በሚገኙ ኢትዮጵያውያን በቀጥታ ስርጭት (Live) የሚከታተሉት በመሆኑ፦
የዲ ኤም ቪ (DMV) ነዋሪዎች ያላችሁን አንድነትና አቅም ለዓለም የምታሳዩበት ልዩ አጋጣሚ ነው።
በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በሀገሪቱ የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪነት ደረጃ ላይ እንዲደርሱ የሚደረገውን ጥረት የምታግዙበት ታሪካዊ ወቅት ነው።
💪 "አለምን የሚያስደምም ተግባር እንደምትፈፅሙ አያጠራጥርም!"
ሜላት በወገኖቿ ድጋፍና ብርታት የኮንግረስ መቀመጫን እንደምትይዝ ሙሉ እምነት ተጥሎባችኋል። ይህ ርብርብ የግለሰብ ስኬት ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያውያን ድምፅ በዓለም መድረክ ከፍ ብሎ እንዲሰማ የሚያደርግ ትልቅ ድል ነው።
ድል ለሜላት!
ኢትዮጵያ ታሸንፋለች!
#melatforcongress #dmvethiopians #ethiopiansinusa #supportmelat #unity #getu #temesgen #getutemesgen #ጌጡ #ተመስገን #ጌጡተመስገን
Sponsored by
Surafel
4 months ago
⚽️ የኢትዮጵያ ስፖርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) ለ43ኛው ዓመታዊ ውድድር አርማውን ይፋ አደረገ! 🇺🇸
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ የሚካሄደውና በጉጉት የሚጠበቀው 43ኛው ዓመታዊ የእግር ኳስ ውድድርና የባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ በሚኒሶታ (Minnesota) ግዛት እንዲካሄድ ተወስኗል።
ፌዴሬሽኑ የዘንድሮውን በዓል ልዩ መለያ የሆነውን ይፋዊ አርማ (Logo) በዛሬው ዕለት አስተዋውቋል።
🌟 በዘንድሮው የሚኒሶታ ዝግጅት ምን ይጠበቃል?
ደማቅ ውድድር፦ ከመላው ሰሜን አሜሪካ የተውጣጡ 32 ቡድኖች ለ43ኛው የሻምፒዮና ዋንጫ ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ።
የባህል ማዕከል፦
ጥፋጭ የሀገራችን ምግቦች፣ ሙዚቃ፣ ባህላዊ ጭፈራዎች እና የተለያዩ ምርቶች የሚቀርቡበት ታላቅ የገበያ ስፍራ ይኖረዋል።
የጊዜ ሰሌዳ፦
ዝግጅቱ ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (June 27 to July 4, 2026) የሚካሄድ ሲሆን፣ በሚኒሶታ የበጋ ወቅት ደማቅ የኢትዮጵያውያን የባህል ፌስቲቫል ይካሄዳል።
💡 ትርጉሙ፦
የዘንድሮው አርማ የሚኒሶታን ታዋቂ ምልክቶች ከኢትዮጵያዊ ቅርስና ከስፖርታዊ መንፈስ ጋር አቀናጅቶ የያዘ ነው። ዝግጅቱ ከውድድር ባለፈ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚገናኙበት ታላቅ የ"ቤት መመለሻ" (Homecoming) በዓል ተደርጎ ተወስዷል።
ሚኒሶታ በኢትዮጵያዊነት ልትደምቅ ጥቂት ቀናት ቀርተዋታል!
የእርስዎ አስተያየት፦
በዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) ዝግጅት ላይ ለመገኘት እቅድ አላችሁ? ባለፉት ዓመታት ከነበሩት ውድድሮች የማይረሱት ትዝታ ምንድን ነው?
#esfna #esfnaminnesota2026 #ethiopiansports #ethiopia #minnesota #soccertournament #culturalfestival #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
#ethiopia | በሰሜን አሜሪካ የሚካሄደውና በጉጉት የሚጠበቀው 43ኛው ዓመታዊ የእግር ኳስ ውድድርና የባህል ፌስቲቫል ዘንድሮ በሚኒሶታ (Minnesota) ግዛት እንዲካሄድ ተወስኗል።
ፌዴሬሽኑ የዘንድሮውን በዓል ልዩ መለያ የሆነውን ይፋዊ አርማ (Logo) በዛሬው ዕለት አስተዋውቋል።
🌟 በዘንድሮው የሚኒሶታ ዝግጅት ምን ይጠበቃል?
ደማቅ ውድድር፦ ከመላው ሰሜን አሜሪካ የተውጣጡ 32 ቡድኖች ለ43ኛው የሻምፒዮና ዋንጫ ብርቱ ፉክክር ያደርጋሉ።
የባህል ማዕከል፦
ጥፋጭ የሀገራችን ምግቦች፣ ሙዚቃ፣ ባህላዊ ጭፈራዎች እና የተለያዩ ምርቶች የሚቀርቡበት ታላቅ የገበያ ስፍራ ይኖረዋል።
የጊዜ ሰሌዳ፦
ዝግጅቱ ከሰኔ 20 እስከ ሰኔ 27 ቀን 2018 ዓ.ም (June 27 to July 4, 2026) የሚካሄድ ሲሆን፣ በሚኒሶታ የበጋ ወቅት ደማቅ የኢትዮጵያውያን የባህል ፌስቲቫል ይካሄዳል።
💡 ትርጉሙ፦
የዘንድሮው አርማ የሚኒሶታን ታዋቂ ምልክቶች ከኢትዮጵያዊ ቅርስና ከስፖርታዊ መንፈስ ጋር አቀናጅቶ የያዘ ነው። ዝግጅቱ ከውድድር ባለፈ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የሚገናኙበት ታላቅ የ"ቤት መመለሻ" (Homecoming) በዓል ተደርጎ ተወስዷል።
ሚኒሶታ በኢትዮጵያዊነት ልትደምቅ ጥቂት ቀናት ቀርተዋታል!
የእርስዎ አስተያየት፦
በዘንድሮው የኢኤስኤፍኤንኤ (ESFNA) ዝግጅት ላይ ለመገኘት እቅድ አላችሁ? ባለፉት ዓመታት ከነበሩት ውድድሮች የማይረሱት ትዝታ ምንድን ነው?
#esfna #esfnaminnesota2026 #ethiopiansports #ethiopia #minnesota #soccertournament #culturalfestival #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
በጣሊያን የሕፃን ጠለፋ ሙከራ ያደረገው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ
በጣሊያን ቤርጋሞ በሚገኝ አንድ የገበያ ማዕከል ውስጥ፣ አንዲት የአንድ ዓመት ሕፃን በጠራራ ጸሐይ ሊጠለፍ ሲል በፀጥታ ኃይሎች ጥረት ከሽፏል።
ዝርዝር መረጃ፦
ድርጊቱ፦ አንዲት እናት ከልጇ ጋር ከገበያ ማዕከሉ እየወጣች ባለችበት ወቅት፣ አንድ ግለሰብ ሕፃኗን ነጥቆ ለመሮጥ ሙከራ አድርጓል።
አጥፊው፦ ግለሰቡ የሮማኒያ ዜግነት ያለውና መጠለያ የሌለው (Homeless) መሆኑ ተገልጿል።
ውጤቱ፦ በማዕከሉ የነበሩ የጥበቃ ሰራተኞች በወሰዱት ፈጣን እርምጃ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር ማዋል የቻሉ ሲሆን፣ ሕፃኗም ያለምንም ጉዳት ከእናቷ ጋር ተቀላቅላለች።
የድርጊቱ አስደንጋጭ ምስል በገበያ ማዕከሉ የክትትል ካሜራ (CCTV) ተይዟል።
በጣሊያን ቤርጋሞ በሚገኝ አንድ የገበያ ማዕከል ውስጥ፣ አንዲት የአንድ ዓመት ሕፃን በጠራራ ጸሐይ ሊጠለፍ ሲል በፀጥታ ኃይሎች ጥረት ከሽፏል።
ዝርዝር መረጃ፦
ድርጊቱ፦ አንዲት እናት ከልጇ ጋር ከገበያ ማዕከሉ እየወጣች ባለችበት ወቅት፣ አንድ ግለሰብ ሕፃኗን ነጥቆ ለመሮጥ ሙከራ አድርጓል።
አጥፊው፦ ግለሰቡ የሮማኒያ ዜግነት ያለውና መጠለያ የሌለው (Homeless) መሆኑ ተገልጿል።
ውጤቱ፦ በማዕከሉ የነበሩ የጥበቃ ሰራተኞች በወሰዱት ፈጣን እርምጃ ግለሰቡን በቁጥጥር ስር ማዋል የቻሉ ሲሆን፣ ሕፃኗም ያለምንም ጉዳት ከእናቷ ጋር ተቀላቅላለች።
የድርጊቱ አስደንጋጭ ምስል በገበያ ማዕከሉ የክትትል ካሜራ (CCTV) ተይዟል።
4 months ago
የህልም ሰማዕቷ ኑዛዜ፦ በሚኪያ በሃይሉ "ለማልምህ" ውስጥ የሚነበብ የናፍቆት ሜታፊዚክስ
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ሰማይ ስር እንደ ሚኪያ በሃይሉ ያለች ድምፅ በድንገት ብቅ ብላ፣ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰባብራ፣ እንደ ማለዳ ጤዛ ፈጥና የረገፈች የጥበብ ኮከብ ማግኘት ከባድ ነው። የእሷ "ለማልምህ" የተሰኘው ዜማ፣ ዝም ብሎ የፍቅር ሙዚቃ አይደለም። ይልቁንም በሞት እና በህይወት፣ በህልም እና በእውነት መካከል ያለን ስስ ድንበር የሚመረምር፣ የሰው ልጅን ዘላለማዊ የፍለጋ ጥማት የሚገልጥ የነፍስ ስደት ነው።
የፍለጋው አዋጅ፦ "ልቤ ከዘመተ"
ይድረስ ለማስብህ ለማልምህ ለአንተ
ፍቅርህን ለማግኘት ልቤ ከዘመተ
ፍለጋ ከወጣ ቆየ ሰነበተ
በዚህ ስንኝ ውስጥ "መዘመት" የሚለው ቃል እጅግ ኃይለኛ ነው። ፍቅር እረፍት ሳይሆን "ጦርነት" መሆኑን ይነግረናል።
የፈረንሳይ ደራሲያን እይታ፦ እንደ ማርሴል ፕሩስት ገለጻ፣ እውነተኛ ገነቶች የጠፉ ገነቶች ናቸው። ሚኪያ "ፍለጋ ከወጣ ቆየ ሰነበተ" ስትል፣ የምትፈልገው ያንን ያለፈውን፣ አሁን የማይጨበጠውን ገነት ነው። ፕሩስት እንደሚለው ትዝታ ልክ እንደ ሽቶ ነው፤ አንዴ ከተረጨ በኋላ የሚቀረው ሽታው ብቻ ነው።
የሀንጋሪ ፈላስፋው ጆርጅ ሉካች፦ ሉካች "መንፈሳዊ ቤት-አልባነት" (Transcendental Homelessness) ይለዋል። ነፍሷ ከቤቷ (ከፍቅረኛዋ) ወጥታ በበረሃ ላይ እየተንከራተተች "ወዴት ነህ?" ብላ ትጮኻለች። ይህ የጠፋ ነፍስ ጥሪ ነው።
የሁለትዮሽ ስቃይ፦ "አይኔን ስከድን... አይኔን ስከፍት"
አይኔን ስከድን ሁሌ አይሃለሁ
አይኔን ስከፍት ወዲያው አጣሃለሁ
ይህ የግጥሙ በጣም ልብ አንጠልጣይ ክፍል ነው። እዚህ ጋር የምናየው Cognitive Dissonance (የእውቀት ግጭት) ነው። አእምሮዋ በአንድ ጊዜ ሁለት የሚጋጩ እውነታዎችን ያስተናግዳል። አይን ሲከድን "መገኘት"፣ አይን ሲከፈት "ባዶነት"።
የሳይካትሪስቶች እይታ፦ ሳይካትሪስቶች ይህንን ሁኔታ "Persistent Complex Bereavement" ወይም ስር የሰደደ የሀዘን ስሜት ይሉታል። ሚኪያ ንቃተ ህሊናዋን የምታምነው አይኗን ስትዘጋ ብቻ ነው። ይህ "የእውነታ ማምለጥ" (Escapism) ዘዴ ነው። አእምሮ ህመሙን መቋቋም ሲያቅተው፣ የሌለውን ሰው በምስል ይፈጥራል።
ቤላ ሃምቫስ ፦ ይህ ታላቅ የሀንጋሪ ፈላስፋ "ናፍቆት ማለት ወደ ቀደመው ማንነት የመመለስ ጥማት ነው" ይላል።
"የማይነጋው ሌሊት"
ከአመታት በፊት በአዲስ አበባ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ባለቤቱን ያጣ አንድ ወጣት ነበር። ወጣቱ ከቀብር በኋላ ለሳምንታት አልተናገረም። ከአንድ ወር በኋላ ግን ለቅርብ ጓደኛው እንዲህ አለው፦
"ታውቃለህ? እኔ አሁን መኖር የምጀምረው ማታ ስተኛ ነው። ልክ አይኔን ስከድን እሷን አገኛታለሁ። ትናገረኛለች፣ ትስቃለች፣ አብረን ቡና እንጠጣለን። ስቃዩ የሚጀምረው ጠዋት ፀሐይ ስትወጣ ነው። አይኔን ስከፍት እሷ የለችም። ያኔ ነው በየቀኑ የምሞተው።" ሚኪያም "ህልሜ እልም ወይስ አይኔ ግራ ገባኝ" ስትል የዚህን ወጣት ስቃይ ነው እየደገመችው ያለችው። ለእሷ እንቅልፍ መጠለያዋ ነው፤ ንቃት ግን ጠላቷ። በሀንጋሪ ፈላስፎች እይታ ይህ "The Tragedy of the Awakened" (የነቁ ሰዎች አሳዛኝ ዕጣ) ይባላል።
"I'll See You in My Dreams"
የሚኪያ "ለማልምህ" ከአለም አቀፉ ታዋቂ ዜማ "I'll See You in My Dreams" (በተለይ በ Joe Brown ስሪት) ጋር በሚገርም ሁኔታ ይመሳሰላል።
የእንግሊዘኛው ዘፈን ግጥም እንዲህ ይላል፦ "Lonely days are long / Because I miss you so / I'll see you in my dreams / Hold you in my dreams"
ንፅፅሩ፦ ሁለቱም ዘፈኖች "ብቸኝነት" የሚጀምረው ቀን ላይ መሆኑን ይነግሩናል። በእንግሊዘኛው ዘፈን ውስጥ ያለው "Hold you in my dreams" እና የሚኪያ "ና በህልሜ ፍቅር አካፍለኝ" አንድ አይነት ፍላጎት ናቸው። ሆኖም የሚኪያ ድምፅ የበለጠ "አሳዛኝ" እና "ተስፋ የቆረጠ" (Desperate) የሚሆነው በባህልና በኑሮዋ ውስጥ በነበረው ጥልቅ ሀዘን ምክንያት ነው።
"የመጨረሻው ድምፅ"
ሌላኛው ታሪክ ከሚኪያ ህይወት ጋር በቀጥታ የተያያዘ ነው። ሚኪያ ይህንን ዘፈን ሱቱዲዮ ስትቀዳ በህመም እየተሰቃየች እንደነበር ይነገራል። አንድ የቅርብ ወዳጇ እንደገለጸው፣ ስቱዲዮ ውስጥ ስትዘፍን አይኖቿን ጨፍና ነበር። "ለምን አይንሽ ይዘጋል?" ሲሏት፣ "አይኔን ካልጨፈንኩ ያጣሁትን ፍቅር ማየት አልችልም" የሚል ምላሽ ሰጥታለች።
ይህ ዘፈኑን "ዘፈን" ብቻ ሳይሆን "ኑዛዜ" ያደርገዋል። እሷ የምትዘፍነው ለህዝብ ብቻ ሳይሆን፣ ወደ ማታገኘው የህልም ዓለም ለመግባት የምታደርገው ጥሪ ነበር።
"ውብ አይኖችህ የሚንከባለሉ"፦ የትዝታው ስዕል
በግጥሙ ውስጥ "ውብ አይኖችህ የሚንከባለሉ" የሚለው አገላለጽ እጅግ መሳጭ ነው። አይን የነፍስ መስኮት ነው። መንከባለል ደግሞ ህይወትን፣ እንቅስቃሴን ያሳያል። የሚኪያ ድምፅ በዚህ ቦታ ላይ ሲደርስ አንድ አይነት "ልምሻ" (Melancholy) ይገጥመዋል።
በሳይካትሪ ጥናት መሰረት፣ የሰው ልጅ የሚወደውን ሰው ሲያጣ መጀመሪያ የሚረሳው "የአይን አገላለጽን" ነው። ሚኪያ ግን ያንን ውብ እንቅስቃሴ በህልሟ ታየዋለች። ይህ በትዝታ እስር ቤት ውስጥ የመታሰር ከፍተኛው ጥበብ ነው። እውነታው አይን አልባ ሆኖባታል።
የመጨረሻው ልመና፦ "ቆሜ እንዳልቀር"
ለአንተ እኮ ነው ቃል ኪዳኔ ቆሜ እንዳልቀር እዚህ ነኝ በለኝ
ይህ የመጨረሻ ስንኝ የፍርሀት መግለጫ ነው። "ቆሜ እንዳልቀር" የሚለው ቃል፣ ሰው ሳይኖር፣ ፍቅር ሳይኖር፣ ምላሽ ሳይኖር በቆሙበት መቅረት የሚፈጠርን "የህይወት መቆም" ያሳያል።
የማጠቃለያ እይታ፦
ሚኪያ በሃይሉ ይህንን ዘፈን ስትዘፍን፣ ራሷ በህይወትና በሞት መገናኛ ድልድይ ላይ የቆመች ትመስላለች። ዛሬ እሷ በአካል የለችም። ነገር ግን በግጥሟ ውስጥ "ህልም ልሁን" እንዳለችው፣ ዛሬ ለእኛ ህልም ሆናለች። እኛ በሰማናት ቁጥር እሷን በምናባችን እናገኛታለን።
የሀንጋሪ ፈላስፎች እንደሚሉት ናፍቆት "የማይሞት ሞት" ነው።
የሚኪያ "ለማልምህ" ዜማም ይህንኑ የማይሞት ናፍቆት በውስጣችን እየቀሰቀሰ ይኖራል። እሷ የራሷን ቃል ኖራ ያለፈች፣ በህልምና በእውነት መካከል ያለውን ስስ ክር በድምጿ የፈተለች የጥበብ ሰማዕት ናት።
ይህ ዘፈን ዝም ብሎ ሙዚቃ አይደለም፤ የጠፉ ነፍሳት ሁሉ የጋራ ለቅሶ እንጂ!!!
በኢትዮጵያ የሙዚቃ ሰማይ ስር እንደ ሚኪያ በሃይሉ ያለች ድምፅ በድንገት ብቅ ብላ፣ የብዙዎችን ልብ በሀዘን ሰባብራ፣ እንደ ማለዳ ጤዛ ፈጥና የረገፈች የጥበብ ኮከብ ማግኘት ከባድ ነው። የእሷ "ለማልምህ" የተሰኘው ዜማ፣ ዝም ብሎ የፍቅር ሙዚቃ አይደለም። ይልቁንም በሞት እና በህይወት፣ በህልም እና በእውነት መካከል ያለን ስስ ድንበር የሚመረምር፣ የሰው ልጅን ዘላለማዊ የፍለጋ ጥማት የሚገልጥ የነፍስ ስደት ነው።
የፍለጋው አዋጅ፦ "ልቤ ከዘመተ"
ይድረስ ለማስብህ ለማልምህ ለአንተ
ፍቅርህን ለማግኘት ልቤ ከዘመተ
ፍለጋ ከወጣ ቆየ ሰነበተ
በዚህ ስንኝ ውስጥ "መዘመት" የሚለው ቃል እጅግ ኃይለኛ ነው። ፍቅር እረፍት ሳይሆን "ጦርነት" መሆኑን ይነግረናል።
የፈረንሳይ ደራሲያን እይታ፦ እንደ ማርሴል ፕሩስት ገለጻ፣ እውነተኛ ገነቶች የጠፉ ገነቶች ናቸው። ሚኪያ "ፍለጋ ከወጣ ቆየ ሰነበተ" ስትል፣ የምትፈልገው ያንን ያለፈውን፣ አሁን የማይጨበጠውን ገነት ነው። ፕሩስት እንደሚለው ትዝታ ልክ እንደ ሽቶ ነው፤ አንዴ ከተረጨ በኋላ የሚቀረው ሽታው ብቻ ነው።
የሀንጋሪ ፈላስፋው ጆርጅ ሉካች፦ ሉካች "መንፈሳዊ ቤት-አልባነት" (Transcendental Homelessness) ይለዋል። ነፍሷ ከቤቷ (ከፍቅረኛዋ) ወጥታ በበረሃ ላይ እየተንከራተተች "ወዴት ነህ?" ብላ ትጮኻለች። ይህ የጠፋ ነፍስ ጥሪ ነው።
የሁለትዮሽ ስቃይ፦ "አይኔን ስከድን... አይኔን ስከፍት"
አይኔን ስከድን ሁሌ አይሃለሁ
አይኔን ስከፍት ወዲያው አጣሃለሁ
ይህ የግጥሙ በጣም ልብ አንጠልጣይ ክፍል ነው። እዚህ ጋር የምናየው Cognitive Dissonance (የእውቀት ግጭት) ነው። አእምሮዋ በአንድ ጊዜ ሁለት የሚጋጩ እውነታዎችን ያስተናግዳል። አይን ሲከድን "መገኘት"፣ አይን ሲከፈት "ባዶነት"።
የሳይካትሪስቶች እይታ፦ ሳይካትሪስቶች ይህንን ሁኔታ "Persistent Complex Bereavement" ወይም ስር የሰደደ የሀዘን ስሜት ይሉታል። ሚኪያ ንቃተ ህሊናዋን የምታምነው አይኗን ስትዘጋ ብቻ ነው። ይህ "የእውነታ ማምለጥ" (Escapism) ዘዴ ነው። አእምሮ ህመሙን መቋቋም ሲያቅተው፣ የሌለውን ሰው በምስል ይፈጥራል።
ቤላ ሃምቫስ ፦ ይህ ታላቅ የሀንጋሪ ፈላስፋ "ናፍቆት ማለት ወደ ቀደመው ማንነት የመመለስ ጥማት ነው" ይላል።
"የማይነጋው ሌሊት"
ከአመታት በፊት በአዲስ አበባ በድንገተኛ የመኪና አደጋ ባለቤቱን ያጣ አንድ ወጣት ነበር። ወጣቱ ከቀብር በኋላ ለሳምንታት አልተናገረም። ከአንድ ወር በኋላ ግን ለቅርብ ጓደኛው እንዲህ አለው፦
"ታውቃለህ? እኔ አሁን መኖር የምጀምረው ማታ ስተኛ ነው። ልክ አይኔን ስከድን እሷን አገኛታለሁ። ትናገረኛለች፣ ትስቃለች፣ አብረን ቡና እንጠጣለን። ስቃዩ የሚጀምረው ጠዋት ፀሐይ ስትወጣ ነው። አይኔን ስከፍት እሷ የለችም። ያኔ ነው በየቀኑ የምሞተው።" ሚኪያም "ህልሜ እልም ወይስ አይኔ ግራ ገባኝ" ስትል የዚህን ወጣት ስቃይ ነው እየደገመችው ያለችው። ለእሷ እንቅልፍ መጠለያዋ ነው፤ ንቃት ግን ጠላቷ። በሀንጋሪ ፈላስፎች እይታ ይህ "The Tragedy of the Awakened" (የነቁ ሰዎች አሳዛኝ ዕጣ) ይባላል።
"I'll See You in My Dreams"
የሚኪያ "ለማልምህ" ከአለም አቀፉ ታዋቂ ዜማ "I'll See You in My Dreams" (በተለይ በ Joe Brown ስሪት) ጋር በሚገርም ሁኔታ ይመሳሰላል።
የእንግሊዘኛው ዘፈን ግጥም እንዲህ ይላል፦ "Lonely days are long / Because I miss you so / I'll see you in my dreams / Hold you in my dreams"
ንፅፅሩ፦ ሁለቱም ዘፈኖች "ብቸኝነት" የሚጀምረው ቀን ላይ መሆኑን ይነግሩናል። በእንግሊዘኛው ዘፈን ውስጥ ያለው "Hold you in my dreams" እና የሚኪያ "ና በህልሜ ፍቅር አካፍለኝ" አንድ አይነት ፍላጎት ናቸው። ሆኖም የሚኪያ ድምፅ የበለጠ "አሳዛኝ" እና "ተስፋ የቆረጠ" (Desperate) የሚሆነው በባህልና በኑሮዋ ውስጥ በነበረው ጥልቅ ሀዘን ምክንያት ነው።
"የመጨረሻው ድምፅ"
ሌላኛው ታሪክ ከሚኪያ ህይወት ጋር በቀጥታ የተያያዘ ነው። ሚኪያ ይህንን ዘፈን ሱቱዲዮ ስትቀዳ በህመም እየተሰቃየች እንደነበር ይነገራል። አንድ የቅርብ ወዳጇ እንደገለጸው፣ ስቱዲዮ ውስጥ ስትዘፍን አይኖቿን ጨፍና ነበር። "ለምን አይንሽ ይዘጋል?" ሲሏት፣ "አይኔን ካልጨፈንኩ ያጣሁትን ፍቅር ማየት አልችልም" የሚል ምላሽ ሰጥታለች።
ይህ ዘፈኑን "ዘፈን" ብቻ ሳይሆን "ኑዛዜ" ያደርገዋል። እሷ የምትዘፍነው ለህዝብ ብቻ ሳይሆን፣ ወደ ማታገኘው የህልም ዓለም ለመግባት የምታደርገው ጥሪ ነበር።
"ውብ አይኖችህ የሚንከባለሉ"፦ የትዝታው ስዕል
በግጥሙ ውስጥ "ውብ አይኖችህ የሚንከባለሉ" የሚለው አገላለጽ እጅግ መሳጭ ነው። አይን የነፍስ መስኮት ነው። መንከባለል ደግሞ ህይወትን፣ እንቅስቃሴን ያሳያል። የሚኪያ ድምፅ በዚህ ቦታ ላይ ሲደርስ አንድ አይነት "ልምሻ" (Melancholy) ይገጥመዋል።
በሳይካትሪ ጥናት መሰረት፣ የሰው ልጅ የሚወደውን ሰው ሲያጣ መጀመሪያ የሚረሳው "የአይን አገላለጽን" ነው። ሚኪያ ግን ያንን ውብ እንቅስቃሴ በህልሟ ታየዋለች። ይህ በትዝታ እስር ቤት ውስጥ የመታሰር ከፍተኛው ጥበብ ነው። እውነታው አይን አልባ ሆኖባታል።
የመጨረሻው ልመና፦ "ቆሜ እንዳልቀር"
ለአንተ እኮ ነው ቃል ኪዳኔ ቆሜ እንዳልቀር እዚህ ነኝ በለኝ
ይህ የመጨረሻ ስንኝ የፍርሀት መግለጫ ነው። "ቆሜ እንዳልቀር" የሚለው ቃል፣ ሰው ሳይኖር፣ ፍቅር ሳይኖር፣ ምላሽ ሳይኖር በቆሙበት መቅረት የሚፈጠርን "የህይወት መቆም" ያሳያል።
የማጠቃለያ እይታ፦
ሚኪያ በሃይሉ ይህንን ዘፈን ስትዘፍን፣ ራሷ በህይወትና በሞት መገናኛ ድልድይ ላይ የቆመች ትመስላለች። ዛሬ እሷ በአካል የለችም። ነገር ግን በግጥሟ ውስጥ "ህልም ልሁን" እንዳለችው፣ ዛሬ ለእኛ ህልም ሆናለች። እኛ በሰማናት ቁጥር እሷን በምናባችን እናገኛታለን።
የሀንጋሪ ፈላስፎች እንደሚሉት ናፍቆት "የማይሞት ሞት" ነው።
የሚኪያ "ለማልምህ" ዜማም ይህንኑ የማይሞት ናፍቆት በውስጣችን እየቀሰቀሰ ይኖራል። እሷ የራሷን ቃል ኖራ ያለፈች፣ በህልምና በእውነት መካከል ያለውን ስስ ክር በድምጿ የፈተለች የጥበብ ሰማዕት ናት።
ይህ ዘፈን ዝም ብሎ ሙዚቃ አይደለም፤ የጠፉ ነፍሳት ሁሉ የጋራ ለቅሶ እንጂ!!!
5 months ago
የናፍቆት ስንክሳር፦ የአስቴር አወቀ "ሀገሬ"
የአስቴር አወቀ "ሀገሬ" የተሰኘው ዜማ ተራ የሙዚቃ ስራ አይደለም፤ ይልቁንም በስደት እና በናፍቆት መካከል የሚዋልል የሰው ልጅ ነፍስ የለቅሶ ድምፅ ነው። ይህ ዘፈን በኢትዮጵያውያን ዘንድ እንደ ብሔራዊ መዝሙር የሚቆጠር፣ የስደት ሰለባ የሆኑ ልቦችን የሚያደማና የሚፈውስ ሚስጥራዊ ኃይል አለው። አስቴር በዚህ ዜማዋ ውስጥ "ሀገር" የሚለውን ጽንሰ-ሀሳብ ከመሬት ባለቤትነት አውጥታ ወደ ስሜትና ወደ ማንነት ከፍታዋለች።
ፈላስፋው ማርቲን ሄይዴገር የሰውን ልጅ ህልውና "Dasein" (እዚህ መገኘት) በማለት ይገልጸዋል። ሄይዴገር "መኖር ማለት በዓለም ውስጥ መሆን ነው" ይላል። ሆኖም ግን፣ አስቴር "እኔም ሀገር ሀገር አለኝ ሀገር የሚታይ በሩቁ" ስትል፣ ህልውናዋ ካለችበት ቦታ (Physical space) እና ከነፍሷ መገኛ (Spiritual home) መካከል መተለሙን ያሳያል።
የናፍቆት ሜታፊዚክስ፦ ለአስቴር ሀገር "የሚታይ በሩቁ" መሆኑ፣ የሰው ልጅ ሁልጊዜም ወደ ቀደመው "ፍጹምነት" የመመለስ ፍላጎቱን ያሳያል። ፈላስፋው ፕላቶ የሰው ልጅ ነፍስ ከእውነተኛው ዓለም ተለይታ ወደ ምድር እንደመጣችና ሁልጊዜም ያንን የቀድሞ ቤቷን እንደምትናፍቅ ይናገራል። የአስቴር ዜማም ይህንኑ የነፍስ ጥማት ያንጸባርቃል።
ቤት እንደ ማንነት ማረጋገጫ፦ "ሀገር ሀገር ይላል ሀገሬ" የሚለው ድግግሞሽ፣ ሀገር ከሰውነት ውጭ ያለ ነገር ሳይሆን፣ በሰውየው ውስጥ የሚጮኽ ህያው አካል መሆኑን ያሳያል። ሄይዴገር እንደሚለው "Dwelling" (መኖር/መስፈር) የሰው ልጅ ማንነት መገለጫ ነው። ስደተኛው ግን "ቤት የሌለው" (Homeless) ሳይሆን፣ "ቤቱ በውስጡ የታመቀ" ፍጡር ነው።
ከሳይኮሎጂ አንፃር፣ "ሀገሬ" የናፍቆት (Nostalgia) እና የሀዘን (Grief) ስነ-ልቦናዊ መገለጫ ነው። ሲግመንድ ፍሮይድ "Mourning and Melancholia" በሚለው ስራው፣ አንድ ሰው የሚወደውን ነገር ሲያጣ የሚሰማውን ጥልቅ ስቃይ ይተነትናል።
የስሜት መላጋት (Cognitive Dissonance)፦ "ብደሰት ብጫወት ሳይነካ ክብሬ... እኔስ በሀገሬ" የሚለው ግጥም፣ በስደት ሀገር የሚገኝ ቁሳዊ ምቾት የነፍስን ረሃብ ሊያስታግስ እንደማይችል ያሳያል።
ሳይኮሎጂስቱ አብርሃም ማስሎ በሰብዓዊ ፍላጎቶች ደረጃው ላይ "የመካተት እና የፍቅር ፍላጎት" ከቁሳዊ ፍላጎት በላይ እንደሆኑ ይገልጻል። አስቴር "ባምር ብንቆጠቆጥ" ብትልም፣ ያ ውበት ያለ ሀገር ትርጉም አልባ መሆኑን ትገልጻለች።
የጋራ ትውስታ ፦ ካርል ጁንግ እንደሚለው፣ የሰው ልጅ ከማህበረሰቡ ጋር የሚያስተሳስሩት የጋራ ትውስታዎች አሉት። "አመት በዓል ደረሰ... በጉ ዶሮ ይቅረብ" የሚሉት ምስሎች፣ የግል ትውስታዎች ብቻ ሳይሆኑ የአንድ ማህበረሰብ የጋራ "ስነ-ልቦናዊ መልህቆች" ናቸው። እነዚህ መልህቆች ሲበጠሱ፣ ግለሰቡ የማንነት ቀውስ (Identity Crisis) ውስጥ ይገባል። የአስቴር ለቅሶ ይህን የተበጠሰ መልህቅ የመጠገን ጥረት ነው።
ደራሲያን ሀገርን እንደ መሬት ሳይሆን እንደ ህያው ገጸ-ባህሪ ነው የሚስሏት። አስቴር "ለውዲቷ እናቴ" ስትል ሀገርን ወደ እናትነት (Personification) ከፍ ታደርጋለች።
የናፍቆት ውበት (The Aesthetics of Longing)፦ እንደ ማርሴል ፕሩስት ያሉ ደራሲያን፣ ያለፈ ትውስታ በሽታና በድምፅ እንዴት እንደሚቀሰቀስ ይነግሩናል። በአስቴር ዜማ "ዳቦም ይቆረስ... ጨዋታው ሲደራ" የሚሉት ቃላት የናፍቆት ሽታ አላቸው። አስቴር ለምልክት የምትጠቀማቸው እነዚህ ምስሎች፣ አንባቢው (ወይም አዳማጩ) የራሱን የልጅነት ትውስታ እንዲቃኝ ያደርጉታል።
የተራቆተ ማንነት፦ "ሳስብሽ ይፈሳል እምባዬ በላዬ" የሚለው ስንኝ፣ በደራሲያን እይታ "የተሰበረ ልብ" (Broken Narrative) መግለጫ ነው። ስደተኛው የራሱን ታሪክ በባዕድ ሀገር መፃፍ አይችልም፤ ምክንያቱም ብዕሩና ቀለሙ የቀሩት በናፈቃት ሀገሩ ነው። አስቴር የሀገሯን ፏፏቴና አቀማመጥ ስትገልጽ፣ ልክ አንድ ሰዓሊ የሚወደውን ሰው ምስል በምናቡ እንደሚስል ያህል ጥራት አለው። ይህ "Imagery" (ምስላዊ መግለጫ) አድማጩን ከቦታው ነቅሎ ወደማይታየው "ሀገረ ብርቁ" ይወስደዋል።
ማጠቃለያ፦ የነፍስ ጥሪ
የአስቴር አወቀ "ሀገሬ" ዘፈን ከዜማነቱ ባለፈ፣ የሰው ልጅ የመርጋትና የመረጋጋት ፍለጋ መገለጫ ነው። ፈላስፋው ለትርጉም፣ ሳይኮሎጂስቱ ለፈውስ፣ ደራሲው ደግሞ ለውበት የሚጠቀሙበት የጥበብ መስተዋት ነው። አስቴር በዚሁ ዜማዋ ውስጥ "ሀገር" ማለት መሬት ሳትሆን፣ "እኛነታችን" መሆኗን ነግራናለች።
"የሚታይ በሩቁ" የተባለው ሀገር፣ በጂኦግራፊያዊ ርቀት ብቻ ሳይሆን፣ በልባችን ውስጥ ያለ የማይደረስበት የንጽህና እና የፍቅር ተምሳሌት ነው። አስቴር ስታለቅስ፣ አብረን የምናለቅሰው ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን፣ በሁላችንም ውስጥ ለጠፋው "ቀዳሚ ቤት" ጭምር ነው።
የአስቴር አወቀ "ሀገሬ" የተሰኘው ዜማ ተራ የሙዚቃ ስራ አይደለም፤ ይልቁንም በስደት እና በናፍቆት መካከል የሚዋልል የሰው ልጅ ነፍስ የለቅሶ ድምፅ ነው። ይህ ዘፈን በኢትዮጵያውያን ዘንድ እንደ ብሔራዊ መዝሙር የሚቆጠር፣ የስደት ሰለባ የሆኑ ልቦችን የሚያደማና የሚፈውስ ሚስጥራዊ ኃይል አለው። አስቴር በዚህ ዜማዋ ውስጥ "ሀገር" የሚለውን ጽንሰ-ሀሳብ ከመሬት ባለቤትነት አውጥታ ወደ ስሜትና ወደ ማንነት ከፍታዋለች።
ፈላስፋው ማርቲን ሄይዴገር የሰውን ልጅ ህልውና "Dasein" (እዚህ መገኘት) በማለት ይገልጸዋል። ሄይዴገር "መኖር ማለት በዓለም ውስጥ መሆን ነው" ይላል። ሆኖም ግን፣ አስቴር "እኔም ሀገር ሀገር አለኝ ሀገር የሚታይ በሩቁ" ስትል፣ ህልውናዋ ካለችበት ቦታ (Physical space) እና ከነፍሷ መገኛ (Spiritual home) መካከል መተለሙን ያሳያል።
የናፍቆት ሜታፊዚክስ፦ ለአስቴር ሀገር "የሚታይ በሩቁ" መሆኑ፣ የሰው ልጅ ሁልጊዜም ወደ ቀደመው "ፍጹምነት" የመመለስ ፍላጎቱን ያሳያል። ፈላስፋው ፕላቶ የሰው ልጅ ነፍስ ከእውነተኛው ዓለም ተለይታ ወደ ምድር እንደመጣችና ሁልጊዜም ያንን የቀድሞ ቤቷን እንደምትናፍቅ ይናገራል። የአስቴር ዜማም ይህንኑ የነፍስ ጥማት ያንጸባርቃል።
ቤት እንደ ማንነት ማረጋገጫ፦ "ሀገር ሀገር ይላል ሀገሬ" የሚለው ድግግሞሽ፣ ሀገር ከሰውነት ውጭ ያለ ነገር ሳይሆን፣ በሰውየው ውስጥ የሚጮኽ ህያው አካል መሆኑን ያሳያል። ሄይዴገር እንደሚለው "Dwelling" (መኖር/መስፈር) የሰው ልጅ ማንነት መገለጫ ነው። ስደተኛው ግን "ቤት የሌለው" (Homeless) ሳይሆን፣ "ቤቱ በውስጡ የታመቀ" ፍጡር ነው።
ከሳይኮሎጂ አንፃር፣ "ሀገሬ" የናፍቆት (Nostalgia) እና የሀዘን (Grief) ስነ-ልቦናዊ መገለጫ ነው። ሲግመንድ ፍሮይድ "Mourning and Melancholia" በሚለው ስራው፣ አንድ ሰው የሚወደውን ነገር ሲያጣ የሚሰማውን ጥልቅ ስቃይ ይተነትናል።
የስሜት መላጋት (Cognitive Dissonance)፦ "ብደሰት ብጫወት ሳይነካ ክብሬ... እኔስ በሀገሬ" የሚለው ግጥም፣ በስደት ሀገር የሚገኝ ቁሳዊ ምቾት የነፍስን ረሃብ ሊያስታግስ እንደማይችል ያሳያል።
ሳይኮሎጂስቱ አብርሃም ማስሎ በሰብዓዊ ፍላጎቶች ደረጃው ላይ "የመካተት እና የፍቅር ፍላጎት" ከቁሳዊ ፍላጎት በላይ እንደሆኑ ይገልጻል። አስቴር "ባምር ብንቆጠቆጥ" ብትልም፣ ያ ውበት ያለ ሀገር ትርጉም አልባ መሆኑን ትገልጻለች።
የጋራ ትውስታ ፦ ካርል ጁንግ እንደሚለው፣ የሰው ልጅ ከማህበረሰቡ ጋር የሚያስተሳስሩት የጋራ ትውስታዎች አሉት። "አመት በዓል ደረሰ... በጉ ዶሮ ይቅረብ" የሚሉት ምስሎች፣ የግል ትውስታዎች ብቻ ሳይሆኑ የአንድ ማህበረሰብ የጋራ "ስነ-ልቦናዊ መልህቆች" ናቸው። እነዚህ መልህቆች ሲበጠሱ፣ ግለሰቡ የማንነት ቀውስ (Identity Crisis) ውስጥ ይገባል። የአስቴር ለቅሶ ይህን የተበጠሰ መልህቅ የመጠገን ጥረት ነው።
ደራሲያን ሀገርን እንደ መሬት ሳይሆን እንደ ህያው ገጸ-ባህሪ ነው የሚስሏት። አስቴር "ለውዲቷ እናቴ" ስትል ሀገርን ወደ እናትነት (Personification) ከፍ ታደርጋለች።
የናፍቆት ውበት (The Aesthetics of Longing)፦ እንደ ማርሴል ፕሩስት ያሉ ደራሲያን፣ ያለፈ ትውስታ በሽታና በድምፅ እንዴት እንደሚቀሰቀስ ይነግሩናል። በአስቴር ዜማ "ዳቦም ይቆረስ... ጨዋታው ሲደራ" የሚሉት ቃላት የናፍቆት ሽታ አላቸው። አስቴር ለምልክት የምትጠቀማቸው እነዚህ ምስሎች፣ አንባቢው (ወይም አዳማጩ) የራሱን የልጅነት ትውስታ እንዲቃኝ ያደርጉታል።
የተራቆተ ማንነት፦ "ሳስብሽ ይፈሳል እምባዬ በላዬ" የሚለው ስንኝ፣ በደራሲያን እይታ "የተሰበረ ልብ" (Broken Narrative) መግለጫ ነው። ስደተኛው የራሱን ታሪክ በባዕድ ሀገር መፃፍ አይችልም፤ ምክንያቱም ብዕሩና ቀለሙ የቀሩት በናፈቃት ሀገሩ ነው። አስቴር የሀገሯን ፏፏቴና አቀማመጥ ስትገልጽ፣ ልክ አንድ ሰዓሊ የሚወደውን ሰው ምስል በምናቡ እንደሚስል ያህል ጥራት አለው። ይህ "Imagery" (ምስላዊ መግለጫ) አድማጩን ከቦታው ነቅሎ ወደማይታየው "ሀገረ ብርቁ" ይወስደዋል።
ማጠቃለያ፦ የነፍስ ጥሪ
የአስቴር አወቀ "ሀገሬ" ዘፈን ከዜማነቱ ባለፈ፣ የሰው ልጅ የመርጋትና የመረጋጋት ፍለጋ መገለጫ ነው። ፈላስፋው ለትርጉም፣ ሳይኮሎጂስቱ ለፈውስ፣ ደራሲው ደግሞ ለውበት የሚጠቀሙበት የጥበብ መስተዋት ነው። አስቴር በዚሁ ዜማዋ ውስጥ "ሀገር" ማለት መሬት ሳትሆን፣ "እኛነታችን" መሆኗን ነግራናለች።
"የሚታይ በሩቁ" የተባለው ሀገር፣ በጂኦግራፊያዊ ርቀት ብቻ ሳይሆን፣ በልባችን ውስጥ ያለ የማይደረስበት የንጽህና እና የፍቅር ተምሳሌት ነው። አስቴር ስታለቅስ፣ አብረን የምናለቅሰው ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን፣ በሁላችንም ውስጥ ለጠፋው "ቀዳሚ ቤት" ጭምር ነው።
5 months ago
ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ዜጎቿ የታክስ እፎይታ ልታደርግ ነው‼️
"መንግሥት ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ የታክስ ጫና ማብዛት የለበትም"
የኬንያ መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለማቅለልና ኢኮኖሚውን ለማነቃቃት በማለም፣ በወር ከ30 ሺህ የኬንያ ሽልንግ ($233) ወይንም #ከ35 ሺህ ብር በታች ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ የታክስ ቅነሳ ለማድረግ መወሰኑን አስታወቀ።
• የውሳኔው ዓላማ፦ የዜጎችን የተጣራ ገቢ (Take-home pay) በመጨመር የዕለት ተዕለት ወጪያቸውን እንዲሸፍኑ መርዳት።
• የሚኒስትሩ እይታ፦ የገንዘብ ሚኒስትሩ ጆን ምባዲ "ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ለቤት ኪራይና ለትራንስፖርት ከከፈሉ በኋላ በእጃቸው ምንም አይቀራቸውም" በማለት የታክሱን አስፈላጊነት አስረድተዋል።
• ከፍተኛ ለውጥ፦ ይህ እርምጃ የመጣው የኬንያ ገቢዎች ባለሥልጣን የታክስ አሰባሰቡን ለማጥበቅና አዳዲስ አሠራሮችን ተግባራዊ እያደረገ ባለበት ወቅት ነው።
የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ጆን ምባዲ፣ "መንግሥት ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ የታክስ ጫና ማብዛት የለበትም" ብለዋል፡፡
seledadotio
seledadotio
"መንግሥት ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ የታክስ ጫና ማብዛት የለበትም"
የኬንያ መንግሥት የኑሮ ውድነትን ለማቅለልና ኢኮኖሚውን ለማነቃቃት በማለም፣ በወር ከ30 ሺህ የኬንያ ሽልንግ ($233) ወይንም #ከ35 ሺህ ብር በታች ገቢ ያላቸው ዜጎች ላይ የታክስ ቅነሳ ለማድረግ መወሰኑን አስታወቀ።
• የውሳኔው ዓላማ፦ የዜጎችን የተጣራ ገቢ (Take-home pay) በመጨመር የዕለት ተዕለት ወጪያቸውን እንዲሸፍኑ መርዳት።
• የሚኒስትሩ እይታ፦ የገንዘብ ሚኒስትሩ ጆን ምባዲ "ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ለቤት ኪራይና ለትራንስፖርት ከከፈሉ በኋላ በእጃቸው ምንም አይቀራቸውም" በማለት የታክሱን አስፈላጊነት አስረድተዋል።
• ከፍተኛ ለውጥ፦ ይህ እርምጃ የመጣው የኬንያ ገቢዎች ባለሥልጣን የታክስ አሰባሰቡን ለማጥበቅና አዳዲስ አሠራሮችን ተግባራዊ እያደረገ ባለበት ወቅት ነው።
የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስትር ጆን ምባዲ፣ "መንግሥት ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ የታክስ ጫና ማብዛት የለበትም" ብለዋል፡፡
seledadotio
seledadotio
5 months ago
ዝምታ የዋጠው የሳቅ ማሚቶ፦ የኬቪን እናት የመጨረሻ ስንብት
በጥበብ ዓለም ውስጥ አንዳንዴ መብራቶች ሲጠፉ፣ ጨለማው ብቻ ሳይሆን ዝምታውም ይጮኻል። ዛሬ በሆሊውድ ኮረብታዎች ላይ የወረደው ጭጋግ ከወትሮው ይከብዳል። የሳቅ ንግሥት፣ የትዝታ እናት እና የጥበብ ተምሳሌት የሆነችው ካትሪን ኦሃራ በ 71 ዓመቷ የሕይወትን መጋረጃ ዘግታለች።
ዜናው ልክ እንደ "Home Alone" ፊልም ድንገተኛ ነበር፤ ነገር ግን በዚህኛው ትዕይንት ላይ ኬቪን ብቻውን አልቀረም—ዓለም ናት ብቸኝነቷን እያጣጣመች ያለችው።
የትዝታው ጅማሮ፦ ከቶሮንቶ እስከ ሆሊውድ ኮከብነት
ካትሪን ኦሃራ የጥበብን ሕይወት የጀመረችው በታዋቂነት ፍለጋ አልነበረም፤ ሰዎችን በማሳቅ ውስጥ የራሷን ደስታ ለማግኘት እንጂ። በቶሮንቶ የድራማ መድረኮች ላይ ስትጀምር፣ ገና ወጣት ሳለች ፊቷ ላይ የሚታየው ቅንነትና የፈጠራ ብቃት ወደፊት ታላቅ እንደምትሆን ያበስር ነበር።
ከጆን ካንዲ እና ከዩጂን ሌቪ ጋር በመሆን በ"SCTV" መድረክ ላይ ያሳየችው ድንቅ ብቃት የጥበብ መሰረቷን አጽንቶላታል።
ካትሪን በየቀኑ አዳዲስ ሰዎችን ትመስል ነበር። አንድ ቀን አስቂኝ፣ ሌላ ቀን ቁምነገረኛ፣ ሌላ ቀን ደግሞ ግራ የተጋባች እናት ትሆናለች። ይህ ተለዋዋጭ ማንነቷ ግን ለተመልካች ትልቅ ስጦታ ነበር። እኛ የምናውቃት ካትሪን ኦሃራን ብቻ ሳይሆን፣ እሷ የሆኑልንን ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ሰዎች ጭምር ነው። ዛሬ ስታርፍ ግን፣ እነዚያ ሁሉ ገጸ-ባህሪያት አብረዋት ተኝተዋል።
"ኬቪን!"—የአንድ እናት ዘላለማዊ ጩኸት
ለብዙዎቻችን ካትሪን ማለት "ኬት ማካሊስተር" ናት። በየገናው ቤታችን የምትመጣው ያች ልጇን በስህተት ጥላ የሄደች፣ ነገር ግን ልጇን ለማግኘት ሰማይና ምድርን የምታናውጥ እናት። በ"Home Alone" ፊልም ውስጥ ያሳየችው የእናትነት ስቃይ ከትወና በላይ ነበር። ያ በኤርፖርት ውስጥ "ኬቪን!" ብላ የጮኸችው ጩኸት፣ ዛሬ በደጋፊዎቿ ልብ ውስጥ "ካትሪን!" ሆኖ እያስተጋባ ነው።
ያን ጊዜ በፊልሙ ላይ ኬቪን እናቱን ለማግኘት በናፍቆት ይጠብቅ ነበር። ዛሬ ግን ኬቪንም ሆነ እኛ እናቱን ልናገኛት አንችልም። በፊልሙ መጨረሻ ላይ በበረዶው መሃል ሮጣ መጥታ ልጇን ስታቅፈው ያየን ሁሉ፣ ዛሬ ያ እቅፍ በሞት መቆረጡን ስናስብ ልባችን ይሰበራል። ካትሪን ያኔ እናትነትን አስተማረችን፤ ዛሬ ደግሞ መለየትን እያስተማረችን ነው።
የሞይራ ሮዝ ትንሳኤ እና የሽልማት ሚስጥር
የካትሪን ሕይወት እንደ ወይን ነበር—በቆየ ቁጥር እየጣፈጠ የሚሄድ። በቅርብ ዓመታት "Schitt's Creek" በተሰኘው ተከታታይ ድራማ ላይ የሞይራ ሮዝን ገጸ-ባህሪ ስትጫወት፣ ዓለም ዳግም በፍቅር ወደቀች። ያ ድንቅ አነጋገሯ፣ የማይረሱ የፀጉር ስብስቦቿ እና በድህነት ውስጥም ቢሆን ያላት ኩራት የጥበብ ቁንጮ ነበረች።
ካትሪን በዚህ ፊልም ውስጥ የምትናገረው እያንዳንዱ ቃል፣ የምታደርገው እያንዳንዱ እንቅስቃሴ ጥልቅ ትርጉም ነበረው። ሞይራ ሮዝ ስትስቅ ዓለም አብሯት ይስቅ ነበር። የሚገርመው ግን፣ ካትሪን በሕይወቷ ብዙ ሽልማቶችን ብታገኝም፣ ለ"For Your Consideration" ፊልም ያላገኘችው የኦስካር ሽልማት የእሷን ድክመት ሳይሆን የሽልማቱን አነስተኛነት የሚያሳይ ነበር።
እሷ ከወርቅ ምስል በላይ በሰዎች ልብ ውስጥ የኖረች የኪነ-ጥበብ ሐውልት ነበረች።
የመጨረሻው የጥላቻ እና የፍቅር ግንኙነት ከሞት ጋር
ካትሪን በመጨረሻው የፊልም ሥራዋ "Beetlejuice Beetlejuice" ላይ፣ ከሞት ጋር ፊት ለፊት ተገናኝታ ነበር። በፊልሙ ላይ ዴሊያ ዲትዝ ሆና በሞት ዓለም ውስጥ የምትወደውን ባሏን ስትፈልግ እናያለን። በሚገርም ሁኔታ፣ ፊልሙ ከወጣ ጥቂት ወራት በኋላ እሷ ራሷ ያንን የማይመለሱበትን መንገድ መከተሏ እጣ-ፈንታን አስገራሚ ያደርገዋል።
ምናልባት ካትሪን አሁን ባለችበት ቦታ ሆና፣ ያንን ድንቅ ሳቋን እያስተጋባች ትሆን? ምናልባት የቀድሞ ጓደኛዋ ጆን ካንዲ ደጃፍ ላይ ቆሞ በሳቅ ተቀብሏት ይሆን? እኛ እዚህ ስናለቅስ፣ እሷ እዚያ ሌላ የጥበብ መድረክ ላይ ሆና "አይዞአችሁ፣ ሕይወት ትርኢት ናት" እያለችን ሊሆን ይችላል።
የማይተካ ባዶነት
ካትሪን ኦሃራ ስትሞት ሆሊውድ ብቻ አይደለም የጠቆረው። በእያንዳንዱ ቤት ውስጥ የገና ትዝታ ያላቸው፣ የሳቅ ፍላጎት ያላቸው እና የእናትነትን ትርጉም የሚያውቁ ሁሉ ሐዘንተኛ ናቸው። እሷ ገጸ-ባህሪያቶቿን ስትጫወት ራሷን አሳልፋ ትሰጥ ነበር። ዛሬ ግን ያንን ሁሉ ትዝታ ጥላልን፣ እሷ ወደ ዝምታው ዓለም ነጉዳለች።
ካትሪን የ71 ዓመት ዕድሜዋን የጨረሰችው በሎስ አንጀለስ በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ በሰላም እንደሆነ ተነግሯል። ነገር ግን ለተመልካች ሞት ሰላም የለውም። ሞት መለየት ነው፤ ሞት ያንን ድንቅ ድምፅ ዳግም ላለመስማት መገደድ ነው።
ማጠቃለያ፦ ስንብት ለዘላለም
የካትሪን ኦሃራ ሕይወት ታሪክ የሚያስተምረን ነገር ቢኖር፣ በሳቅ ውስጥ ያለን ጥልቅ ስሜት ነው። እሷ ስትስቅ ዓለም አብሯት ይስቅ ነበር፤ እሷ ስታለቅስ ደግሞ ዓለም በዝምታ ይከታተላት ነበር። ዛሬ ያ ዝምታ ሰፍኗል።
ካትሪን ሆይ፣ ስለሰጠሽን ሳቅ እናመሰግናለን። ስለፈጠርሽልን ትውስታ እናመሰግናለን። ኬቪን አሁን አድጓል፣ ነገር ግን አንቺን የመሰለች እናት ዳግም አያገኝም።
መጋረጃው ተዘግቷል፣ መብራቶቹ ጠፍተዋል፣ ነገር ግን የአንቺ ብርሃን በሆሊውድ ሰማይ ላይ እንደ ኮከብ ለዘላለም ይፈካል።
በጥበብ ዓለም ውስጥ አንዳንዴ መብራቶች ሲጠፉ፣ ጨለማው ብቻ ሳይሆን ዝምታውም ይጮኻል። ዛሬ በሆሊውድ ኮረብታዎች ላይ የወረደው ጭጋግ ከወትሮው ይከብዳል። የሳቅ ንግሥት፣ የትዝታ እናት እና የጥበብ ተምሳሌት የሆነችው ካትሪን ኦሃራ በ 71 ዓመቷ የሕይወትን መጋረጃ ዘግታለች።
ዜናው ልክ እንደ "Home Alone" ፊልም ድንገተኛ ነበር፤ ነገር ግን በዚህኛው ትዕይንት ላይ ኬቪን ብቻውን አልቀረም—ዓለም ናት ብቸኝነቷን እያጣጣመች ያለችው።
የትዝታው ጅማሮ፦ ከቶሮንቶ እስከ ሆሊውድ ኮከብነት
ካትሪን ኦሃራ የጥበብን ሕይወት የጀመረችው በታዋቂነት ፍለጋ አልነበረም፤ ሰዎችን በማሳቅ ውስጥ የራሷን ደስታ ለማግኘት እንጂ። በቶሮንቶ የድራማ መድረኮች ላይ ስትጀምር፣ ገና ወጣት ሳለች ፊቷ ላይ የሚታየው ቅንነትና የፈጠራ ብቃት ወደፊት ታላቅ እንደምትሆን ያበስር ነበር።
ከጆን ካንዲ እና ከዩጂን ሌቪ ጋር በመሆን በ"SCTV" መድረክ ላይ ያሳየችው ድንቅ ብቃት የጥበብ መሰረቷን አጽንቶላታል።
ካትሪን በየቀኑ አዳዲስ ሰዎችን ትመስል ነበር። አንድ ቀን አስቂኝ፣ ሌላ ቀን ቁምነገረኛ፣ ሌላ ቀን ደግሞ ግራ የተጋባች እናት ትሆናለች። ይህ ተለዋዋጭ ማንነቷ ግን ለተመልካች ትልቅ ስጦታ ነበር። እኛ የምናውቃት ካትሪን ኦሃራን ብቻ ሳይሆን፣ እሷ የሆኑልንን ስፍር ቁጥር የሌላቸውን ሰዎች ጭምር ነው። ዛሬ ስታርፍ ግን፣ እነዚያ ሁሉ ገጸ-ባህሪያት አብረዋት ተኝተዋል።
"ኬቪን!"—የአንድ እናት ዘላለማዊ ጩኸት
ለብዙዎቻችን ካትሪን ማለት "ኬት ማካሊስተር" ናት። በየገናው ቤታችን የምትመጣው ያች ልጇን በስህተት ጥላ የሄደች፣ ነገር ግን ልጇን ለማግኘት ሰማይና ምድርን የምታናውጥ እናት። በ"Home Alone" ፊልም ውስጥ ያሳየችው የእናትነት ስቃይ ከትወና በላይ ነበር። ያ በኤርፖርት ውስጥ "ኬቪን!" ብላ የጮኸችው ጩኸት፣ ዛሬ በደጋፊዎቿ ልብ ውስጥ "ካትሪን!" ሆኖ እያስተጋባ ነው።
ያን ጊዜ በፊልሙ ላይ ኬቪን እናቱን ለማግኘት በናፍቆት ይጠብቅ ነበር። ዛሬ ግን ኬቪንም ሆነ እኛ እናቱን ልናገኛት አንችልም። በፊልሙ መጨረሻ ላይ በበረዶው መሃል ሮጣ መጥታ ልጇን ስታቅፈው ያየን ሁሉ፣ ዛሬ ያ እቅፍ በሞት መቆረጡን ስናስብ ልባችን ይሰበራል። ካትሪን ያኔ እናትነትን አስተማረችን፤ ዛሬ ደግሞ መለየትን እያስተማረችን ነው።
የሞይራ ሮዝ ትንሳኤ እና የሽልማት ሚስጥር
የካትሪን ሕይወት እንደ ወይን ነበር—በቆየ ቁጥር እየጣፈጠ የሚሄድ። በቅርብ ዓመታት "Schitt's Creek" በተሰኘው ተከታታይ ድራማ ላይ የሞይራ ሮዝን ገጸ-ባህሪ ስትጫወት፣ ዓለም ዳግም በፍቅር ወደቀች። ያ ድንቅ አነጋገሯ፣ የማይረሱ የፀጉር ስብስቦቿ እና በድህነት ውስጥም ቢሆን ያላት ኩራት የጥበብ ቁንጮ ነበረች።
ካትሪን በዚህ ፊልም ውስጥ የምትናገረው እያንዳንዱ ቃል፣ የምታደርገው እያንዳንዱ እንቅስቃሴ ጥልቅ ትርጉም ነበረው። ሞይራ ሮዝ ስትስቅ ዓለም አብሯት ይስቅ ነበር። የሚገርመው ግን፣ ካትሪን በሕይወቷ ብዙ ሽልማቶችን ብታገኝም፣ ለ"For Your Consideration" ፊልም ያላገኘችው የኦስካር ሽልማት የእሷን ድክመት ሳይሆን የሽልማቱን አነስተኛነት የሚያሳይ ነበር።
እሷ ከወርቅ ምስል በላይ በሰዎች ልብ ውስጥ የኖረች የኪነ-ጥበብ ሐውልት ነበረች።
የመጨረሻው የጥላቻ እና የፍቅር ግንኙነት ከሞት ጋር
ካትሪን በመጨረሻው የፊልም ሥራዋ "Beetlejuice Beetlejuice" ላይ፣ ከሞት ጋር ፊት ለፊት ተገናኝታ ነበር። በፊልሙ ላይ ዴሊያ ዲትዝ ሆና በሞት ዓለም ውስጥ የምትወደውን ባሏን ስትፈልግ እናያለን። በሚገርም ሁኔታ፣ ፊልሙ ከወጣ ጥቂት ወራት በኋላ እሷ ራሷ ያንን የማይመለሱበትን መንገድ መከተሏ እጣ-ፈንታን አስገራሚ ያደርገዋል።
ምናልባት ካትሪን አሁን ባለችበት ቦታ ሆና፣ ያንን ድንቅ ሳቋን እያስተጋባች ትሆን? ምናልባት የቀድሞ ጓደኛዋ ጆን ካንዲ ደጃፍ ላይ ቆሞ በሳቅ ተቀብሏት ይሆን? እኛ እዚህ ስናለቅስ፣ እሷ እዚያ ሌላ የጥበብ መድረክ ላይ ሆና "አይዞአችሁ፣ ሕይወት ትርኢት ናት" እያለችን ሊሆን ይችላል።
የማይተካ ባዶነት
ካትሪን ኦሃራ ስትሞት ሆሊውድ ብቻ አይደለም የጠቆረው። በእያንዳንዱ ቤት ውስጥ የገና ትዝታ ያላቸው፣ የሳቅ ፍላጎት ያላቸው እና የእናትነትን ትርጉም የሚያውቁ ሁሉ ሐዘንተኛ ናቸው። እሷ ገጸ-ባህሪያቶቿን ስትጫወት ራሷን አሳልፋ ትሰጥ ነበር። ዛሬ ግን ያንን ሁሉ ትዝታ ጥላልን፣ እሷ ወደ ዝምታው ዓለም ነጉዳለች።
ካትሪን የ71 ዓመት ዕድሜዋን የጨረሰችው በሎስ አንጀለስ በሚገኘው መኖሪያ ቤቷ በሰላም እንደሆነ ተነግሯል። ነገር ግን ለተመልካች ሞት ሰላም የለውም። ሞት መለየት ነው፤ ሞት ያንን ድንቅ ድምፅ ዳግም ላለመስማት መገደድ ነው።
ማጠቃለያ፦ ስንብት ለዘላለም
የካትሪን ኦሃራ ሕይወት ታሪክ የሚያስተምረን ነገር ቢኖር፣ በሳቅ ውስጥ ያለን ጥልቅ ስሜት ነው። እሷ ስትስቅ ዓለም አብሯት ይስቅ ነበር፤ እሷ ስታለቅስ ደግሞ ዓለም በዝምታ ይከታተላት ነበር። ዛሬ ያ ዝምታ ሰፍኗል።
ካትሪን ሆይ፣ ስለሰጠሽን ሳቅ እናመሰግናለን። ስለፈጠርሽልን ትውስታ እናመሰግናለን። ኬቪን አሁን አድጓል፣ ነገር ግን አንቺን የመሰለች እናት ዳግም አያገኝም።
መጋረጃው ተዘግቷል፣ መብራቶቹ ጠፍተዋል፣ ነገር ግን የአንቺ ብርሃን በሆሊውድ ሰማይ ላይ እንደ ኮከብ ለዘላለም ይፈካል።
5 months ago
ዩስራ ሆም የመጀመሪያውን ታዋቂ የአሜሪካ ብራንድ የሆነዉን Ashley Furniture Homestore በኢትዮጵያ ከፈተ
አዲስ አበባ | ጥር 14፣ 2026
ዩስራ ሆም በመዲናችን አዲስ አበባ የመጀመሪያውን Ashley Furniture Homestore በመክፈት የአሜሪካ ታዋቂ ብራድ የሆነዉን ከዓለም
አቀፍ የቤት ዕቃ ብራንዶች መካከል አንደኛ የሆነውን አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ ገበያ አስገብቷል።
በኢትዮጵያ የአሽሊ ፈርኒቸር ብቸኛ ወኪልና አቅራቢ የሆነው ዩስራ ሆም በመዲናችን ብስራተ ገብርኤል
አካባቢ የመጀመርያ ማሳያ ቦታ በመክፈት የአሽሊ ፈርኒቸር ምርቶች ለኢትዮጵያዊያን አስተዋውቋል።
በመክፈቻዉ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአሜሪካ አምባሳደር ለኢትዮጵያ ኤርቪን ማሲንጋ (Ervin Massinga)፣ የዩስራ
ሆም መሥራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ፣ እንዲሁም የአሽሊ ፈርኒቸር የአለም አቀፍ ሽያጭ
ምክትል ፕሬዚዳንት ከርት ሄንስ (Kurt Haines) ጨምሮ ዲፕሎማቶች፣ የንግድ መሪዎች፣ የሚዲያ
ተወካዮች እና እንግዶች ተገኝተዋል።
አሽሊ ፈርኒቸር ኢንዱስትሪ ከ80 ዓመታት በላይ ልምድ፣ የላቀ የማምረት ችሎታ እና በ155 አገሮች ውስጥ
ከ1100 በላይ ሱቆች ያሉት የዓለም ትልቁ የቤት እቃ አምራች ነዉ።
በዩስራ ኑርሁሴን ረጃ የተመሰረተው ዩስራ ሆም በዚሁ ዘርፍ ጥራትና ውበት የተላበሱ የቤት ዕቃዎች
ለገበያው እያቀረበ ይገኛል።
በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ እንዲህ ብለዋል፡-
“አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ መግባት አገሪቱ ለአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት እያደረገች ያለችውን
ክፍትነት እና የኢኮኖሚ ለውጡን ያንፀባርቃል።”
አዲሱ Ashley Furniture Homestore ሁሉም አይነት የቤት ፈርኒቸሮች ጨምሮ በአንድ ቦታ በማቅረብ
ለኢትዮጵያውያን ዓለም አቀፍ ጥራት ያላቸው ምርቶች የሚያቀርብ ይሆናል።
አዲስ አበባ | ጥር 14፣ 2026
ዩስራ ሆም በመዲናችን አዲስ አበባ የመጀመሪያውን Ashley Furniture Homestore በመክፈት የአሜሪካ ታዋቂ ብራድ የሆነዉን ከዓለም
አቀፍ የቤት ዕቃ ብራንዶች መካከል አንደኛ የሆነውን አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ ገበያ አስገብቷል።
በኢትዮጵያ የአሽሊ ፈርኒቸር ብቸኛ ወኪልና አቅራቢ የሆነው ዩስራ ሆም በመዲናችን ብስራተ ገብርኤል
አካባቢ የመጀመርያ ማሳያ ቦታ በመክፈት የአሽሊ ፈርኒቸር ምርቶች ለኢትዮጵያዊያን አስተዋውቋል።
በመክፈቻዉ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአሜሪካ አምባሳደር ለኢትዮጵያ ኤርቪን ማሲንጋ (Ervin Massinga)፣ የዩስራ
ሆም መሥራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ፣ እንዲሁም የአሽሊ ፈርኒቸር የአለም አቀፍ ሽያጭ
ምክትል ፕሬዚዳንት ከርት ሄንስ (Kurt Haines) ጨምሮ ዲፕሎማቶች፣ የንግድ መሪዎች፣ የሚዲያ
ተወካዮች እና እንግዶች ተገኝተዋል።
አሽሊ ፈርኒቸር ኢንዱስትሪ ከ80 ዓመታት በላይ ልምድ፣ የላቀ የማምረት ችሎታ እና በ155 አገሮች ውስጥ
ከ1100 በላይ ሱቆች ያሉት የዓለም ትልቁ የቤት እቃ አምራች ነዉ።
በዩስራ ኑርሁሴን ረጃ የተመሰረተው ዩስራ ሆም በዚሁ ዘርፍ ጥራትና ውበት የተላበሱ የቤት ዕቃዎች
ለገበያው እያቀረበ ይገኛል።
በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ እንዲህ ብለዋል፡-
“አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ መግባት አገሪቱ ለአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት እያደረገች ያለችውን
ክፍትነት እና የኢኮኖሚ ለውጡን ያንፀባርቃል።”
አዲሱ Ashley Furniture Homestore ሁሉም አይነት የቤት ፈርኒቸሮች ጨምሮ በአንድ ቦታ በማቅረብ
ለኢትዮጵያውያን ዓለም አቀፍ ጥራት ያላቸው ምርቶች የሚያቀርብ ይሆናል።
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ዩስራ ሆም የመጀመሪያውን Ashley Furniture Homestore በኢትዮጵያ ከፈተ
#fastmereja I ዩስራ ሆም በመዲናችን አዲስ አበባ የመጀመሪያውን Ashley Furniture Homestore በመክፈት ከዓለም አቀፍ የቤት ዕቃ ብራንዶች መካከል አንደኛ የሆነውን አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ ገበያ አስገብቷል።
በኢትዮጵያ የአሽሊ ፈርኒቸር ብቸኛ ወኪልና አቅራቢ የሆነው ዩስራ ሆም በመዲናችን ብስራተ ገብርኤል አካባቢ የመጀመርያ ማሳያ ቦታ በመክፈት የአሽሊ ፈርኒቸር ምርቶች ለኢትዮጵያዊያን አስተዋውቋል።
በመክፈቻዉ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአሜሪካ አምባሳደር ለኢትዮጵያ ኤርቪን ማሲንጋ (Ervin Massinga)፣ የዩስራ ሆም መሥራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ፣ እንዲሁም የአሽሊ ፈርኒቸር የአለም አቀፍ ሽያጭ ምክትል ፕሬዚዳንት ከርት ሄንስ (Kurt Haines) ጨምሮ ዲፕሎማቶች፣ የንግድ መሪዎች፣ የሚዲያ
ተወካዮች እና እንግዶች ተገኝተዋል።
አሽሊ ፈርኒቸር ኢንዱስትሪ ከ80 ዓመታት በላይ ልምድ፣ የላቀ የማምረት ችሎታ እና በ155 አገሮች ውስጥ ከ1100 በላይ ሱቆች ያሉት የዓለም ትልቁ የቤት እቃ አምራች ነዉ። በዩስራ ኑርሁሴን ረጃ የተመሰረተው ዩስራ ሆም በዚሁ ዘርፍ ጥራትና ውበት የተላበሱ የቤት ዕቃዎች ለገበያው እያቀረበ ይገኛል።
በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ እንዲህ ብለዋል፡- “አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ መግባት አገሪቱ ለአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት እያደረገች ያለችውን ክፍትነት እና የኢኮኖሚ ለውጡን ያንፀባርቃል።”
አዲሱ Ashley Furniture Homestore ሁሉም አይነት የቤት ፈርኒቸሮች ጨምሮ በአንድ ቦታ በማቅረብ ለኢትዮጵያውያን ዓለም አቀፍ ጥራት ያላቸው ምርቶች የሚያቀርብ ይሆናል።
#fastmereja I ዩስራ ሆም በመዲናችን አዲስ አበባ የመጀመሪያውን Ashley Furniture Homestore በመክፈት ከዓለም አቀፍ የቤት ዕቃ ብራንዶች መካከል አንደኛ የሆነውን አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ ገበያ አስገብቷል።
በኢትዮጵያ የአሽሊ ፈርኒቸር ብቸኛ ወኪልና አቅራቢ የሆነው ዩስራ ሆም በመዲናችን ብስራተ ገብርኤል አካባቢ የመጀመርያ ማሳያ ቦታ በመክፈት የአሽሊ ፈርኒቸር ምርቶች ለኢትዮጵያዊያን አስተዋውቋል።
በመክፈቻዉ ስነ-ስርዓቱ ላይ የአሜሪካ አምባሳደር ለኢትዮጵያ ኤርቪን ማሲንጋ (Ervin Massinga)፣ የዩስራ ሆም መሥራችና ዋና ስራ አስፈፃሚ ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ፣ እንዲሁም የአሽሊ ፈርኒቸር የአለም አቀፍ ሽያጭ ምክትል ፕሬዚዳንት ከርት ሄንስ (Kurt Haines) ጨምሮ ዲፕሎማቶች፣ የንግድ መሪዎች፣ የሚዲያ
ተወካዮች እና እንግዶች ተገኝተዋል።
አሽሊ ፈርኒቸር ኢንዱስትሪ ከ80 ዓመታት በላይ ልምድ፣ የላቀ የማምረት ችሎታ እና በ155 አገሮች ውስጥ ከ1100 በላይ ሱቆች ያሉት የዓለም ትልቁ የቤት እቃ አምራች ነዉ። በዩስራ ኑርሁሴን ረጃ የተመሰረተው ዩስራ ሆም በዚሁ ዘርፍ ጥራትና ውበት የተላበሱ የቤት ዕቃዎች ለገበያው እያቀረበ ይገኛል።
በመክፈቻው ላይ ንግግር ያደረጉት ዩስራ ኑርሁሴን ረጃ እንዲህ ብለዋል፡- “አሽሊ ፈርኒቸር ወደ ኢትዮጵያ መግባት አገሪቱ ለአለም አቀፍ ኢንቨስትመንት እያደረገች ያለችውን ክፍትነት እና የኢኮኖሚ ለውጡን ያንፀባርቃል።”
አዲሱ Ashley Furniture Homestore ሁሉም አይነት የቤት ፈርኒቸሮች ጨምሮ በአንድ ቦታ በማቅረብ ለኢትዮጵያውያን ዓለም አቀፍ ጥራት ያላቸው ምርቶች የሚያቀርብ ይሆናል።
5 months ago
🇪🇹 ታሪክ እንሥራ! ለኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን የድጋፍ ጥሪ 🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
5 months ago
ስቴፈን ኤ ስሚዝ፡ "የICE ወኪሉ በህግ ትክክል ነው፤ በሰብዓዊነት ግን ድርጊቱ አላስፈላጊ ነበር"
#ethiopia | ታዋቂው የESPN ተንታኝ ስቴፈን ኤ ስሚዝ፤ በሚኒሶታ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ (ICE) ወኪል ተተኩሶ ስለተገደለችው የ37 ዓመቷ ሬኔ ኒኮል ጉድ (Renee Nicole Good) ጉዳይ በተመለከተ ህጋዊ እና ሰብዓዊ እይታውን አጋርቷል።
ስሚዝ በዩቲዩብ ቻናሉ ላይ ባስተላለፈው የ25 ደቂቃ መልዕክት ላይ ጉዳዩን በሁለት መልኩ ተመልክቶታል።
⚖️ የህግ እይታ፡ "ወኪሉ አይከሰስም"
ስሚዝ በቪዲዮው ላይ እንደተመለከተው፤ ግለሰቧ መኪናዋን ወደ ህግ አስከባሪው አቅጣጫ በማሽከርከሯ ምክንያት ወኪሉ የወሰደው እርምጃ "ከህግ አኳያ ሙሉ በሙሉ ትክክል (Completely Justified)" መሆኑን ገልጿል።
"ከህግ አተያይ ወኪሉ ይከሰሳል ብላችሁ እንዳትጠብቁ። እሷ በመኪና ውስጥ ሆና መንገዱን ዘግታ ነበር፤ ለማምለጥ ስትሞክርም መኪናውን ወደ ወኪሉ አቅጣጫ ነድታለች" ብሏል።
በዚህም ምክንያት ለሕግ አስከባሪዎች አደጋ ስለደቀነች ወኪሉ ራሱን ለመከላከል የወሰደው እርምጃ በህግ የሚያስጠይቀው እንዳልሆነ ስሚዝ ተንብዮአል።
💔 የሰብዓዊነት እይታ፡ "መገደል አልነበረባትም"
ምንም እንኳን በህግ ተጠያቂነት ባይኖርበትም፤ ስሚዝ የወኪሉን እርምጃ ከሰብዓዊነት አንጻር አጥብቆ ተችቷል።
አማራጭ ነበረው፡ "ከሰብዓዊነት አንጻር ግን ለምን መግደል አስፈለገ? ከመንገዱ ገለል ማለት ከቻልክ (እንደታየውም ገለል ብሏል)፤ ጎማውን መምታት ትችል ነበር። ይህ ባይሳካ እንኳን ከጥቂት ሜትሮች በኋላ ተከታትሎ መያዝ ይቻል ነበር" ሲል ተችቷል።
አላስፈላጊ ሞት፡ ሴትየዋ በሰአት 90 ማይል እየበረረች አልነበረም፤ ከመኪናዋ ወርዳ ከመነጋገር ይልቅ ለማምለጥ መሞከሯ ስህተት ቢሆንም ቅሉ፤ "ለዚህ ስህተቷ ግን ህይወቷን ማጣት አልነበረባትም" ብሏል ስሚዝ።
🗣 የመንግስት እና የባለስልጣናት ምላሽ
የሆምላንድ ሴኪዩሪቲ (Homeland Security): የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ ክሪስቲ ኖም (Kristi Noem)፤ ወኪሉ በስልጠናው ያገኘውን ክህሎት በመጠቀም የራሱንና የስራ ባልደረቦቹን ህይወት ማዳኑን ገልጸዋል። ወኪሉ በመኪናው እንደተመታ እና ህክምና አግኝቶ እንደወጣ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕም ይህንን ሃሳብ ደግፈዋል።
የሚኒሶታ ከንቲባ: በሌላ በኩል የሚኒሶታ ከንቲባ ጃኮብ ፍሬይ (Jacob Frey) እና የዓይን እማኞች፤ ሴትየዋ ሆን ብላ መኪናውን በወኪሎቹ ላይ ነድታለች የሚለውን የICE መግለጫ አስተባብለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#stephenasmith #minnesotashooting #ice #justice #humanity #opinion #news
#ethiopia | ታዋቂው የESPN ተንታኝ ስቴፈን ኤ ስሚዝ፤ በሚኒሶታ በአሜሪካ የኢሚግሬሽን እና ጉምሩክ (ICE) ወኪል ተተኩሶ ስለተገደለችው የ37 ዓመቷ ሬኔ ኒኮል ጉድ (Renee Nicole Good) ጉዳይ በተመለከተ ህጋዊ እና ሰብዓዊ እይታውን አጋርቷል።
ስሚዝ በዩቲዩብ ቻናሉ ላይ ባስተላለፈው የ25 ደቂቃ መልዕክት ላይ ጉዳዩን በሁለት መልኩ ተመልክቶታል።
⚖️ የህግ እይታ፡ "ወኪሉ አይከሰስም"
ስሚዝ በቪዲዮው ላይ እንደተመለከተው፤ ግለሰቧ መኪናዋን ወደ ህግ አስከባሪው አቅጣጫ በማሽከርከሯ ምክንያት ወኪሉ የወሰደው እርምጃ "ከህግ አኳያ ሙሉ በሙሉ ትክክል (Completely Justified)" መሆኑን ገልጿል።
"ከህግ አተያይ ወኪሉ ይከሰሳል ብላችሁ እንዳትጠብቁ። እሷ በመኪና ውስጥ ሆና መንገዱን ዘግታ ነበር፤ ለማምለጥ ስትሞክርም መኪናውን ወደ ወኪሉ አቅጣጫ ነድታለች" ብሏል።
በዚህም ምክንያት ለሕግ አስከባሪዎች አደጋ ስለደቀነች ወኪሉ ራሱን ለመከላከል የወሰደው እርምጃ በህግ የሚያስጠይቀው እንዳልሆነ ስሚዝ ተንብዮአል።
💔 የሰብዓዊነት እይታ፡ "መገደል አልነበረባትም"
ምንም እንኳን በህግ ተጠያቂነት ባይኖርበትም፤ ስሚዝ የወኪሉን እርምጃ ከሰብዓዊነት አንጻር አጥብቆ ተችቷል።
አማራጭ ነበረው፡ "ከሰብዓዊነት አንጻር ግን ለምን መግደል አስፈለገ? ከመንገዱ ገለል ማለት ከቻልክ (እንደታየውም ገለል ብሏል)፤ ጎማውን መምታት ትችል ነበር። ይህ ባይሳካ እንኳን ከጥቂት ሜትሮች በኋላ ተከታትሎ መያዝ ይቻል ነበር" ሲል ተችቷል።
አላስፈላጊ ሞት፡ ሴትየዋ በሰአት 90 ማይል እየበረረች አልነበረም፤ ከመኪናዋ ወርዳ ከመነጋገር ይልቅ ለማምለጥ መሞከሯ ስህተት ቢሆንም ቅሉ፤ "ለዚህ ስህተቷ ግን ህይወቷን ማጣት አልነበረባትም" ብሏል ስሚዝ።
🗣 የመንግስት እና የባለስልጣናት ምላሽ
የሆምላንድ ሴኪዩሪቲ (Homeland Security): የትምህርት ክፍሉ ኃላፊ ክሪስቲ ኖም (Kristi Noem)፤ ወኪሉ በስልጠናው ያገኘውን ክህሎት በመጠቀም የራሱንና የስራ ባልደረቦቹን ህይወት ማዳኑን ገልጸዋል። ወኪሉ በመኪናው እንደተመታ እና ህክምና አግኝቶ እንደወጣ ተናግረዋል። ፕሬዝዳንት ትራምፕም ይህንን ሃሳብ ደግፈዋል።
የሚኒሶታ ከንቲባ: በሌላ በኩል የሚኒሶታ ከንቲባ ጃኮብ ፍሬይ (Jacob Frey) እና የዓይን እማኞች፤ ሴትየዋ ሆን ብላ መኪናውን በወኪሎቹ ላይ ነድታለች የሚለውን የICE መግለጫ አስተባብለዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#stephenasmith #minnesotashooting #ice #justice #humanity #opinion #news
5 months ago
ትክክለኛ ሊንኮች‼️
ብሄራዊ ባንክ ሁሉም የባንክ ደንበኞች የፋይዳ መታወቂያ ቁጥራቸውን ማስተሳሰር እንዳለባቸው መመሪያ ማውጣቱ ይታወሳል።
ባንክ መሄድ ሳይጠበቅባችሁ የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር ከታች ያሉትን ሊንኮች መጠቀም ትችላላችሁ።
ፋይዳ ለማስተሳሰር ትክክለኛ ሊንኮች የሚከተሉት ናቸው።
ሲስተም ላይ በነበረ መጨናነቅ ለቀናት ቆይቶ የነበረውም የመዘግየት ችግር በመፈታቱ ፣ ደንበኛ የሆኑበትን ባንክ ከታች በተዘረዘሩት ዝርዝር በመምረጥ ባለ 16 አኃዝ የፋይዳ ቁጥርዎን (FAN/FCN) በመጠቀም ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ማጣመር ይችላሉ።
💸 አቢሲኒያ ባንክ: cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect
💸 አዋሽ ባንክ : fayda.awashbank.com
የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ:
my.coopbankoromiasc.com/harmonization
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
cbefayda.cbe.com.et
ኦሮሚያ ባንክ
bfayda.oromiabank.com
ወጋገን ባንክ
fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization
ንብ ባንክ
fayda.nibbank.com.et
ፀሀይ ባንክ
fayda.tsehaybank.com.et/FAYDA/home
ስንቄ ባንክ :
fayda.siinqeebank.com:7443
💸 ዘምዘም ባንክ :
fayda.zamzambank.com.et
💸 አማራ ባንክ :
fayda.amharabank.com.et
seledadotio
seledadotio
ብሄራዊ ባንክ ሁሉም የባንክ ደንበኞች የፋይዳ መታወቂያ ቁጥራቸውን ማስተሳሰር እንዳለባቸው መመሪያ ማውጣቱ ይታወሳል።
ባንክ መሄድ ሳይጠበቅባችሁ የባንክ ሒሳብን ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ለማስተሳሰር ከታች ያሉትን ሊንኮች መጠቀም ትችላላችሁ።
ፋይዳ ለማስተሳሰር ትክክለኛ ሊንኮች የሚከተሉት ናቸው።
ሲስተም ላይ በነበረ መጨናነቅ ለቀናት ቆይቶ የነበረውም የመዘግየት ችግር በመፈታቱ ፣ ደንበኛ የሆኑበትን ባንክ ከታች በተዘረዘሩት ዝርዝር በመምረጥ ባለ 16 አኃዝ የፋይዳ ቁጥርዎን (FAN/FCN) በመጠቀም ከፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ጋር ማጣመር ይችላሉ።
💸 አቢሲኒያ ባንክ: cs.bankofabyssinia.com/fayda_connect
💸 አዋሽ ባንክ : fayda.awashbank.com
የኦሮሚያ ህብረት ስራ ባንክ:
my.coopbankoromiasc.com/harmonization
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
cbefayda.cbe.com.et
ኦሮሚያ ባንክ
bfayda.oromiabank.com
ወጋገን ባንክ
fayda.wegagenbanksc.com.et/harmonization
ንብ ባንክ
fayda.nibbank.com.et
ፀሀይ ባንክ
fayda.tsehaybank.com.et/FAYDA/home
ስንቄ ባንክ :
fayda.siinqeebank.com:7443
💸 ዘምዘም ባንክ :
fayda.zamzambank.com.et
💸 አማራ ባንክ :
fayda.amharabank.com.et
seledadotio
seledadotio
6 months ago
የ90ዎቹ ኮከቦች የተገናኙበት
"HOME COMING" ኮንሰርት
#ethiopia | የዘጠናዎቹን እና የሚሊኒየሙን መባቻ ሙዚቃዎች በማንገስ የሚታወቁት ድምፃውያን የተገናኙበት "HOME COMING CONCERT"፣ ባለፈው ቅዳሜ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በሚሊኒየም አዳራሽ ቪ.አይ.ፒ (VIP) ሴክሽን በድምቀት ተከናውኗል።
በሜራ ኤቨንትስ (Mera Events) ከፋንታ (Fanta) ጋር በመተባበር በተዘጋጀው በዚህ ልዩ የናፍቆት ምሽት ላይ፤ ተወዳጅ ድምፃውያን የሆኑት፡-
ሳምቮድ (ሳምሶን ፋንታዬ)
ሔኖክ አበበ እና
ናቲ ኃይሌ
በአንድ መድረክ ላይ በመገናኘት የድሮ ተወዳጅ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ዝግጅቱን ይበልጥ ያደመቀው በመውደድ ከበሩ ኬሮግራፊ ቡድን የቀረበው የዳንስ ትርኢት ሲሆን፤ ታዳሚዎች በናፍቆት ሲጠብቁት የነበረው ምሽት በአዝናኝ ሁኔታ መጠናቀቁ ተገልጿል።
✨ ናፍቆት የወለደው ምሽት! 🎶
በሜራ ኤቨንትስ እና ፋንታ ዝግጅት፣ ልዩ ትዝታን ጥሎ አልፏል።
#homecomingconcert #samvod #henokabebe #natihaile #ethiopianmusic #90svibe #meraevents #millenniumhall
"HOME COMING" ኮንሰርት
#ethiopia | የዘጠናዎቹን እና የሚሊኒየሙን መባቻ ሙዚቃዎች በማንገስ የሚታወቁት ድምፃውያን የተገናኙበት "HOME COMING CONCERT"፣ ባለፈው ቅዳሜ ታኅሣሥ 25 ቀን 2018 ዓ.ም. በሚሊኒየም አዳራሽ ቪ.አይ.ፒ (VIP) ሴክሽን በድምቀት ተከናውኗል።
በሜራ ኤቨንትስ (Mera Events) ከፋንታ (Fanta) ጋር በመተባበር በተዘጋጀው በዚህ ልዩ የናፍቆት ምሽት ላይ፤ ተወዳጅ ድምፃውያን የሆኑት፡-
ሳምቮድ (ሳምሶን ፋንታዬ)
ሔኖክ አበበ እና
ናቲ ኃይሌ
በአንድ መድረክ ላይ በመገናኘት የድሮ ተወዳጅ ሥራዎቻቸውን ለታዳሚው አቅርበዋል።
ዝግጅቱን ይበልጥ ያደመቀው በመውደድ ከበሩ ኬሮግራፊ ቡድን የቀረበው የዳንስ ትርኢት ሲሆን፤ ታዳሚዎች በናፍቆት ሲጠብቁት የነበረው ምሽት በአዝናኝ ሁኔታ መጠናቀቁ ተገልጿል።
✨ ናፍቆት የወለደው ምሽት! 🎶
በሜራ ኤቨንትስ እና ፋንታ ዝግጅት፣ ልዩ ትዝታን ጥሎ አልፏል።
#homecomingconcert #samvod #henokabebe #natihaile #ethiopianmusic #90svibe #meraevents #millenniumhall
Sponsored by
Surafel
6 months ago
የማይቀርበት ድንቅ ምሽት ከ 90ዎቹ ፈርጦች ጋር በ HOME COMING CONCERT
• ሳምቮድ
• ናቲ ሀይሌ
• ሔኖክ አበበ በአንድ መድረክ ላይ በድንቅ ብቃታቸውን
አድናቂዎቻቸውን ሊያስደምሙ ታህሳስ 25 ከምሽቱ
12፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ቪ አይ ፒሴክሽን
ላይ በፍጹም የማይቀርበት ድንቅ ምሽት ተዘጋጅቷል፡፡
የመግቢያ ዋጋ
• ቅድሚያ ለገዛ ፡-2000
• በር ላይ ፡-4000
• VVIP እራትን ጨምሮ ፡-8000
ያሉት ውስን ትኬቶች ስለሆኑ ቀድመው ይቁረጡ
መግቢያ ትኬቱን ከቴሌ ብር መተግበሪያ ላይ ያገኛሉ፡፡
ቦታ:- ሚሊኒየም አዳራሽ ቪ አይ ፒሴክሽን
ሰዓት:- ከ12፡00 ጀምሮ
ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር
አዘጋጅ :- ሜራ ኤቨንት ከፋንታ ጋር በመተባበር
• ሳምቮድ
• ናቲ ሀይሌ
• ሔኖክ አበበ በአንድ መድረክ ላይ በድንቅ ብቃታቸውን
አድናቂዎቻቸውን ሊያስደምሙ ታህሳስ 25 ከምሽቱ
12፡00 ጀምሮ በሚሊኒየም አዳራሽ ቪ አይ ፒሴክሽን
ላይ በፍጹም የማይቀርበት ድንቅ ምሽት ተዘጋጅቷል፡፡
የመግቢያ ዋጋ
• ቅድሚያ ለገዛ ፡-2000
• በር ላይ ፡-4000
• VVIP እራትን ጨምሮ ፡-8000
ያሉት ውስን ትኬቶች ስለሆኑ ቀድመው ይቁረጡ
መግቢያ ትኬቱን ከቴሌ ብር መተግበሪያ ላይ ያገኛሉ፡፡
ቦታ:- ሚሊኒየም አዳራሽ ቪ አይ ፒሴክሽን
ሰዓት:- ከ12፡00 ጀምሮ
ከበቂ የመኪና ማቆሚያ ጋር
አዘጋጅ :- ሜራ ኤቨንት ከፋንታ ጋር በመተባበር
Comments