4 hours ago
ማስታወቂያ
**********
ክቡራን የኖህ ቪክቶሪ ደንበኞች፤
ከጋራ መጠቀሚያ (Common area/proportion) ጉዳዮች ጋር የተያያዘውን የመጨረሻ ክፍያ ያጠናቀቃችሁ ደንበኞቻችን በሙሉ፣ አስፈላጊ የሆኑ ማንነታችሁን የሚገልጹ መታወቂያዎችን በመያዝ ቁልፋችሁን እንድትረከቡ እና በውልና ማስረጃ ውላችሁን በመፈረም ቤታችሁን ለማስተላለፍ በአቢሲኒያ ፕላዛ 7ኛ ፎቅ በሚገኘው የኖህ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ ቀጠሮ እንድታስይዙ በአክብሮት እናሳስባለን።
እናመሰግናለን!
ለበለጠ መረጃ 6100 ላይ ወይም 0948111111 ይደውሉልን !
ወይም በዉጭ የስልክ መስመራችን : +1 571-547-2858
ያልተገነባ አንሸጥም !
#noahrealeastae #appartment #house #noahoasis #location #home #gurdshola #guesthouse #investmentopportunities #bole #shop #ኖህሪልእስቴት #realestateafrica #ethiopia #fypviralシ #ethiopia #addisababa
**********
ክቡራን የኖህ ቪክቶሪ ደንበኞች፤
ከጋራ መጠቀሚያ (Common area/proportion) ጉዳዮች ጋር የተያያዘውን የመጨረሻ ክፍያ ያጠናቀቃችሁ ደንበኞቻችን በሙሉ፣ አስፈላጊ የሆኑ ማንነታችሁን የሚገልጹ መታወቂያዎችን በመያዝ ቁልፋችሁን እንድትረከቡ እና በውልና ማስረጃ ውላችሁን በመፈረም ቤታችሁን ለማስተላለፍ በአቢሲኒያ ፕላዛ 7ኛ ፎቅ በሚገኘው የኖህ ዋና መስሪያ ቤት በአካል በመቅረብ ቀጠሮ እንድታስይዙ በአክብሮት እናሳስባለን።
እናመሰግናለን!
ለበለጠ መረጃ 6100 ላይ ወይም 0948111111 ይደውሉልን !
ወይም በዉጭ የስልክ መስመራችን : +1 571-547-2858
ያልተገነባ አንሸጥም !
#noahrealeastae #appartment #house #noahoasis #location #home #gurdshola #guesthouse #investmentopportunities #bole #shop #ኖህሪልእስቴት #realestateafrica #ethiopia #fypviralシ #ethiopia #addisababa
4 days ago
Ethio telecom & Afreximbank Join Forces to Accelerate Africa’s Digital Future!
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
Ethio telecom hosted a high-level strategic engagement with senior executives from the African Export-Import Bank (Afreximbank) at its headquarters. The meeting served a powerful dual purpose: formally welcoming Afreximbank’s newly appointed Regional Director and Head of Mission for East Africa, Mr. Humphrey Nwugo, and exploring strategic financing partnerships to fuel Ethiopia’s digital transformation.
During the engagement, Ethio telecom’s CEO presented the company’s remarkable transformation journey and key achievements realized over successive strategic periods. The presentation highlighted Ethio telecom’s strong operational and financial performance, continued market leadership, expanding digital ecosystem, and its pivotal role in advancing Ethiopia’s national digital transformation agenda and inclusive socio-economic development.
Discussions focused on pairing Afreximbank’s robust continental financing capabilities with Ethio telecom’s ambitious "Next Horizon: Digital and Beyond 2028" strategy. Ethio telecom showcased its successful evolution from a traditional telecom operator into a regional tech powerhouse, highlighting the massive growth of its digital ecosystem, including telebirr, Zemen Gebeya, TeleStream, advanced cloud services, and Z-nexus.
Impressed by Ethio telecom’s strong financial performance, leadership, and regional expansion goals, the Afreximbank delegation expressed strong interest in a long-term strategic financing partnership. Both institutions are committed to moving forward with tailored financing solutions that will drive digital infrastructure, support enterprise transformation, and foster sustainable economic development across the continent.
This milestone engagement marks an exciting step toward building a more connected, inclusive, and thriving African digital economy!
#ethiotelecom #afdb #afrexim #telebirr #digitalethiopia #digitalafrica #gsma #itu #worldbank #oecd #g6countries
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ሕይወት) ከሔኖክ ዓለማየሁ | (ነገ ይህን ዘገባ በቪድዮ እስከምናቀርበው በጽሁፍ እንዲህ ቀርቧል) | የዘ-ሐበሻ ሳይሆን የኔ አመለካከት ብቻ ነው | በዚህ ዘመን ኢትዮጵያውያን በከፍተኛ የፖለቲካ፣ ማኅበራዊ እና የሥነ-ልቦና ቀውስ ውስጥ ይገኛሉ። ይህን ቀውስ በተመለከተ የማከብራቸው ኡስታዝ ያሲን ኑሩ "ለአዲሱ ትውልድ ተስፋ መስጠት" በሚል ርዕስ ያደረጉትን ንግግር በቪዲዮ በፌስቡክ ሲዘዋወር ተመልክቻለሁ፤ [ይህ ቪድዮ የቴዲ አፍሮ ሙዚቃ ከተለቀቀ በኋላ የተናገሩት እንደሆነ እርግጠኛ አይደለሁም። ግን ብዙዎች ከቴዲ ፎቶና ሙዚቃ ጋር አገናኝተው ስላጋሩት ያን ታሳቢ አድርጌ ሃሳቤን እንዳቀረብኩ ይታወቅልኝ] እንዲሁም የድምፃዊ ቴዲ አፍሮን "ዳስ ጣል ልቤ" የተሰኘ በአንድ ሳምንት ከ100 ሚሊዮን በላይ ሕዝብ በዩቱብ እና ሌሎች መተግበሪያዎች ይስደመጠውን ሰምቻለሁ። ሁለቱም መልዕክቶች ከየራሳቸው አቅጣጫ የሚነግሩን ትልቅ እውነት አላቸው። ነገር ግን ኡስታዝ ያሲን ኑሩን በከፍተኛ አክብሮት እየተመለከትኩ፣ በንግግራቸው ውስጥ የሚገኙ አንዳንድ አቀራረቦችን ከቴዲ አፍሮ አገላለፅና [እኔ እንደተረዳሁት] እና ከተጨባጩ የሀገራችን የፖለቲካ እውነታ ጋር አገናኝቼ መተቸት እና ሚዛናዊ የሆነ ዕይታን ማቅረብ እወዳለሁ።
ኡስታዝ ያሲን ኑሩ በንግግራቸው ላይ በተደጋጋሚ የሚያነሱት አንድ ትልቅ እና ጠቃሚ ነጥብ አለ፤ እሱም "ተስፋ" ነው። ለትውልድ "ሀገር ፈርሳለች፣ ዳስህን ጣል" ብሎ መንገር፣ ማኅበራዊ ሳይንስን፣ የሥነ-ልቦናን መርህ እና የአመራር ጥበብን ካለመረዳት የሚመነጭ እንደሆነ አበክረው ይናገራሉ። ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) "ሰዎችን አብስሩ እንጂ አታስበርግጉ (አታስሩጡ)" እንዳሉት በማስታወስ፣ አንድ መሪ፣ ኃይማኖት አባት ወይም ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰብ በማንኛውም አስቸጋሪ ጊዜ ውስጥ ቢሆን ለሕዝብ ተስፋን መዝራት እንዳለበት ይሞግታሉ።
እርግጥ ነው የተስፋ ሥነ-ልቦና ማኅበረሰብን ከመፈራረስ ይታደጋል። ዊንስተን ቸርችል በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ለብሪታንያ ሕዝብ ተስፋ ባይሰጥ ኖሮ ለንደን በናዚ ጀርመን ቦምብ ስትደበደብ ሕዝቡ ይበታተን ነበር። ማርቲን ሉተር ኪንግ "I Have a Dream" (ሕልም አለኝ) ባይል ኖሮ የአሜሪካ የጥቁሮች የሲቪል መብት ትግል ያን ያህል ተስፋ ባላገኘ ነበር። ኡስታዝ ያሲን ይህንን ሃሳብ ሲያነሱ፣ ትውልዱ ከድብርት እና ከማኅበራዊ የተስፋ መቁረጥ እንዲወጣ በማሰብ እንደሆነ ይሰማኛል። ይህ በበጎ ጎኑ ሊደነቅ የሚገባው የአንድ አባት እና የኃይማኖት መምህር የቅንነት ምክር ነው።
ነገር ግን የኡስታዝ ያሲን ኑሩን ንግግር ሙሉ በሙሉ ለመቀበል የሚያዳግተው፣ ተስፋን መዝራት ማለት እውነታን መካድ መሆን ሲጀምር ነው። ቴዲ አፍሮ በ"ዳስ ጣል ልቤ" ሙዚቃው ላይ እንዲህ ይላል፦
"እህ እያሉ ነዶ
ሀገር የሞተበት
የት ያለቅሳል ሄዶ...
አክሱም ላሊበላን በአንድ አለት አጽንቶ
አልራመድ አለ ሀገር ተለያይቶ"
እኔ እንደሚሰማኝ ቴዲ አፍሮ እዚህ ጋር እየተናገረ ያለው ስለ ሥነ-ልቦና ውድቀት ሳይሆን፣ ስለ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ የህልውና ቀውስ ነው። "ሀገር ፈርሳለች" ሲባል፣ ጂኦግራፊያዊ የሆነው መሬት ተንዶ አለቀ ማለት አይደለም። ይልቁንም፣ ሀገርን ሀገር የሚያሰኙት የሞራል፣ የሕግ፣ የፍትሕ እና የጋራ ደህንነት ምሰሶዎች ተናግተዋል ማለት ነው።
ኡስታዝ ያሲን "ሀገር አልፈረሰችም" ሲሉን፣ እውነታው ግን ዜጎች በገዛ ሀገራቸው ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል በነፃነት መንቀሳቀስ ያልቻሉበት፣ ማንነትን መሠረት ያደረጉ ግድያዎች እና መፈናቀሎች የተንሰራፉበት፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ እናቶችና ሕፃናት በየሜዳው የረገፉበት ዘመን ላይ ነን።
ቴዲ አፍሮ...
"ባሳደገኝ ቀዬ ባደኩበት መንደር
ባይተዋር ሰው ሆኜ እንደሌለው ሀገር"
ሲል፣ በአዲስ አበባም፣ በኦሮሚያም፣ በአማራም፣ በጋምቤላም፣ በቤንሺሻንጉል፥ በትግራይም፣ በሐዋሳም፣ በሶማሌ ክልልም በሐረሪም፣ በድሬድዋም ሆነ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን የመገለል እና የመግፋት ሥነ-ልቦና በትክክል ይገልጻል። ይህን እውነታ "ሀገር አልፈረሰችም" በሚል የፖለቲካ ማስታገሻ ለማለፍ መሞከር፣ የታመመን ሰው "ምንም አልሆንክም፣ ዝም ብለህ ተነሳ" እንደማለት ይቆጠራል።
ኡስታዝ ያሲን "ትውልድን አታስበርግጉ፣ ተስፋ ስጡት" ማለታቸው አግባብ ቢሆንም፣ ተስፋ ሊሰጥ የሚችለው እውነታውን በመካድ አይደለም። አንድ ሐኪም ለካንሰር ታማሚ "ምንም የለብህም" አይለውም፤ በሽታውን በግልጽ ነግሮት፣ የሕክምናውን ሂደት ካብራራ በኋላ ነው የሕይወት ተስፋ የሚሰጠው። አሁን የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያስፈልገው "ምንም አልሆንንም" የሚል የሐሰት ማፅናኛ ሳይሆን፣ የችግራችንን ጥልቀት አውቀን፣ በጋራ መፍትሔ የምንፈልግበት (መድሃኒት) መንገድ ነው።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አብርሃም ሊንከን፣ አሜሪካ በእርስ በርስ ጦርነት ስትታመስ "A house divided against itself cannot stand" (በራሱ ላይ የተከፋፈለ ቤት ሊቆም አይችልም) ብሎ ነበር። ሊንከን ይህን ሲናገር "አሜሪካ ፈርሳለች" እያለ ማርዶ ሳይሆን፣ እውነታውን ለሕዝቡ እያሳየ ነበር። ቴዲ አፍሮም "ምሶሶው ዘመመ ጣሪያውም ያፈሳል" ሲል፣ ሊንከን የተጠቀመውን ዓይነት የእውነታ ነጸብራቅ ነው ያቀረበው። "አስራ ሁለት ሆና፣ አንድ ነብር ፈጃት... ዝምታ ለበግም አልበጃትምና" የሚለው የቴዲ አፍሮ ስንኝ፣ የዝምታን አደጋ፣ የሕግ የለሽነትን መዘዝ፣ እና ያለንበትን አሳዛኝ የሥርዓት ብልሽት ያሳያል።
ኡስታዝ ያሲን በንግግራቸው መጨረሻ ላይ የነቢዩ ሙሐመድን (ሰ.ዐ.ወ) አደራ ያነሳሉ። ነቢዩ "ኢትዮጵያን አትንኩ" ብለው አደራ ማለታቸውን፣ እና ኢትዮጵያ የፍትሕ ሀገር መሆኗን ያስታውሳሉ። ይህ ታሪካዊ እውነት ማንም ኢትዮጵያዊ የሚኮራበት ነው። የነጃሺ ፍትሕ የኢትዮጵያዊነት ማሳያ ነበር።
ነገር ግን ዛሬ ያ የነጃሺ ፍትሕ የት አለ? ዛሬ "ኢትዮጵያን አትንኩ" የሚለውን አደራ ያፈረሰው የውጭ ጠላት ሳይሆን፣ እኛው እርስ በርሳችን ነን። የነቢዩ አደራ የሚጠበቀው "አይዞን፣ ሁሉም ሰላም ነው" በማለት ሳይሆን፣ እውነትን በመናገር፣ ግፍን በማውገዝ እና ለፍትሕ በመቆም ነው።
ቴዲ አፍሮ
"ጀግኖች ሞተውላት፣ በመርዝ ጋዝ ነፍረው
ተንገብግበው በእሳት፣ ዘመን ተገላብጦ
እንዴት አቀርቅሬ፣ ባንዲራዬን ላንሳት" ሲል፣ ቀደምት አባቶች ያቆዩዋት ክብር ዛሬ መዋረዱን ነው የሚያነሳው። ባንዲራችን የፖለቲካ መጠቀሚያ፣ ማንነታችን የጥቃት ኢላማ በሆነበት በዚህ ዘመን፣ "ሀገር ፈርሳለች" ብሎ መገምገም ማኅበራዊ ሳይንስን ካለማወቅ የሚመጣ ሳይሆን፣ መራራውን እውነት ከመቀበል የሚመነጭ ነው።
ጽሁፌን ስቋጭ ኡስታዝ ያሲን ኑሩን ለሰላም፣ ለተስፋ እና ለአንድነት ያላቸውን ቀና አመለካከት አከብራለሁ። ትውልድን በተስፋ ማነጽ አስፈላጊ ነው። ነገር ግን፣ ቴዲ አፍሮ በግጥሙ እንዳስቀመጠው፣ አሁን ያለንበት ሁኔታ "የዳስ" (የሃዘን) ሁኔታ ነው። ሀገራችን በብዙ ፈተናዎች ታጅባለች።
የጀርመኑ ፈላስፋ ፍሬድሪክ ኒቼ "He who has a why to live for can bear almost any how" (ለመኖር የሚያስችል 'ምክንያት' ያለው ሰው፣ የትኛውንም 'እንዴት' መቋቋም ይችላል) ብሎ ነበር። ኢትዮጵያውያን ተስፋ (ምክንያት) ያስፈልገናል። ነገር ግን ያ ተስፋ መገንባት ያለበት በሐሰተኛ ትርክት ላይ ሳይሆን፣ ስህተቶቻችንን አምነን በመቀበል፣ ፍትሕን በማስፈን እና እኩልነትን በተግባር በማረጋገጥ ላይ ነው።
"ዳስ ጣል ልቤ" የሚለው ጩኸት፣ የመጨረሻው የተስፋ መቁረጥ ድምፅ ሳይሆን፣ የማንቂያ ደወል ነው። ሀገር የምትድነው መሪዎቿ እና ተጽዕኖ ፈጣሪዎቿ "ምንም አልሆንንም" ሲሉ ሳይሆን፣ ዜጎቿ "እየታመምን ነው፣ ሕክምና እንፈልጋለን" ብለው እውነቱን ሲያወጡ ነው። ኡስታዝ ያሲንም ሆኑ ቴዲ አፍሮ በየራሳቸው መንገድ ሀገርን ይወዳሉ፤ ነገር ግን በዛሬይቱ ኢትዮጵያ፣ ቴዲ አፍሮ ያወጣው ዘፈን አሁን ካለንበት ተጨባጭ የፖለቲካ እና የማኅበራዊ ቀውስ ጋር ይበልጥ የተቆራኘ ነው።
ኡስታዝ ያሲን ኑሩ በንግግራቸው ላይ በተደጋጋሚ የሚያነሱት አንድ ትልቅ እና ጠቃሚ ነጥብ አለ፤ እሱም "ተስፋ" ነው። ለትውልድ "ሀገር ፈርሳለች፣ ዳስህን ጣል" ብሎ መንገር፣ ማኅበራዊ ሳይንስን፣ የሥነ-ልቦናን መርህ እና የአመራር ጥበብን ካለመረዳት የሚመነጭ እንደሆነ አበክረው ይናገራሉ። ነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) "ሰዎችን አብስሩ እንጂ አታስበርግጉ (አታስሩጡ)" እንዳሉት በማስታወስ፣ አንድ መሪ፣ ኃይማኖት አባት ወይም ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰብ በማንኛውም አስቸጋሪ ጊዜ ውስጥ ቢሆን ለሕዝብ ተስፋን መዝራት እንዳለበት ይሞግታሉ።
እርግጥ ነው የተስፋ ሥነ-ልቦና ማኅበረሰብን ከመፈራረስ ይታደጋል። ዊንስተን ቸርችል በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት ለብሪታንያ ሕዝብ ተስፋ ባይሰጥ ኖሮ ለንደን በናዚ ጀርመን ቦምብ ስትደበደብ ሕዝቡ ይበታተን ነበር። ማርቲን ሉተር ኪንግ "I Have a Dream" (ሕልም አለኝ) ባይል ኖሮ የአሜሪካ የጥቁሮች የሲቪል መብት ትግል ያን ያህል ተስፋ ባላገኘ ነበር። ኡስታዝ ያሲን ይህንን ሃሳብ ሲያነሱ፣ ትውልዱ ከድብርት እና ከማኅበራዊ የተስፋ መቁረጥ እንዲወጣ በማሰብ እንደሆነ ይሰማኛል። ይህ በበጎ ጎኑ ሊደነቅ የሚገባው የአንድ አባት እና የኃይማኖት መምህር የቅንነት ምክር ነው።
ነገር ግን የኡስታዝ ያሲን ኑሩን ንግግር ሙሉ በሙሉ ለመቀበል የሚያዳግተው፣ ተስፋን መዝራት ማለት እውነታን መካድ መሆን ሲጀምር ነው። ቴዲ አፍሮ በ"ዳስ ጣል ልቤ" ሙዚቃው ላይ እንዲህ ይላል፦
"እህ እያሉ ነዶ
ሀገር የሞተበት
የት ያለቅሳል ሄዶ...
አክሱም ላሊበላን በአንድ አለት አጽንቶ
አልራመድ አለ ሀገር ተለያይቶ"
እኔ እንደሚሰማኝ ቴዲ አፍሮ እዚህ ጋር እየተናገረ ያለው ስለ ሥነ-ልቦና ውድቀት ሳይሆን፣ ስለ ፖለቲካዊ እና ማኅበራዊ የህልውና ቀውስ ነው። "ሀገር ፈርሳለች" ሲባል፣ ጂኦግራፊያዊ የሆነው መሬት ተንዶ አለቀ ማለት አይደለም። ይልቁንም፣ ሀገርን ሀገር የሚያሰኙት የሞራል፣ የሕግ፣ የፍትሕ እና የጋራ ደህንነት ምሰሶዎች ተናግተዋል ማለት ነው።
ኡስታዝ ያሲን "ሀገር አልፈረሰችም" ሲሉን፣ እውነታው ግን ዜጎች በገዛ ሀገራቸው ከአንድ ክልል ወደ ሌላ ክልል በነፃነት መንቀሳቀስ ያልቻሉበት፣ ማንነትን መሠረት ያደረጉ ግድያዎች እና መፈናቀሎች የተንሰራፉበት፣ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ እናቶችና ሕፃናት በየሜዳው የረገፉበት ዘመን ላይ ነን።
ቴዲ አፍሮ...
"ባሳደገኝ ቀዬ ባደኩበት መንደር
ባይተዋር ሰው ሆኜ እንደሌለው ሀገር"
ሲል፣ በአዲስ አበባም፣ በኦሮሚያም፣ በአማራም፣ በጋምቤላም፣ በቤንሺሻንጉል፥ በትግራይም፣ በሐዋሳም፣ በሶማሌ ክልልም በሐረሪም፣ በድሬድዋም ሆነ በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ዜጎች ላይ እየደረሰ ያለውን የመገለል እና የመግፋት ሥነ-ልቦና በትክክል ይገልጻል። ይህን እውነታ "ሀገር አልፈረሰችም" በሚል የፖለቲካ ማስታገሻ ለማለፍ መሞከር፣ የታመመን ሰው "ምንም አልሆንክም፣ ዝም ብለህ ተነሳ" እንደማለት ይቆጠራል።
ኡስታዝ ያሲን "ትውልድን አታስበርግጉ፣ ተስፋ ስጡት" ማለታቸው አግባብ ቢሆንም፣ ተስፋ ሊሰጥ የሚችለው እውነታውን በመካድ አይደለም። አንድ ሐኪም ለካንሰር ታማሚ "ምንም የለብህም" አይለውም፤ በሽታውን በግልጽ ነግሮት፣ የሕክምናውን ሂደት ካብራራ በኋላ ነው የሕይወት ተስፋ የሚሰጠው። አሁን የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያስፈልገው "ምንም አልሆንንም" የሚል የሐሰት ማፅናኛ ሳይሆን፣ የችግራችንን ጥልቀት አውቀን፣ በጋራ መፍትሔ የምንፈልግበት (መድሃኒት) መንገድ ነው።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት አብርሃም ሊንከን፣ አሜሪካ በእርስ በርስ ጦርነት ስትታመስ "A house divided against itself cannot stand" (በራሱ ላይ የተከፋፈለ ቤት ሊቆም አይችልም) ብሎ ነበር። ሊንከን ይህን ሲናገር "አሜሪካ ፈርሳለች" እያለ ማርዶ ሳይሆን፣ እውነታውን ለሕዝቡ እያሳየ ነበር። ቴዲ አፍሮም "ምሶሶው ዘመመ ጣሪያውም ያፈሳል" ሲል፣ ሊንከን የተጠቀመውን ዓይነት የእውነታ ነጸብራቅ ነው ያቀረበው። "አስራ ሁለት ሆና፣ አንድ ነብር ፈጃት... ዝምታ ለበግም አልበጃትምና" የሚለው የቴዲ አፍሮ ስንኝ፣ የዝምታን አደጋ፣ የሕግ የለሽነትን መዘዝ፣ እና ያለንበትን አሳዛኝ የሥርዓት ብልሽት ያሳያል።
ኡስታዝ ያሲን በንግግራቸው መጨረሻ ላይ የነቢዩ ሙሐመድን (ሰ.ዐ.ወ) አደራ ያነሳሉ። ነቢዩ "ኢትዮጵያን አትንኩ" ብለው አደራ ማለታቸውን፣ እና ኢትዮጵያ የፍትሕ ሀገር መሆኗን ያስታውሳሉ። ይህ ታሪካዊ እውነት ማንም ኢትዮጵያዊ የሚኮራበት ነው። የነጃሺ ፍትሕ የኢትዮጵያዊነት ማሳያ ነበር።
ነገር ግን ዛሬ ያ የነጃሺ ፍትሕ የት አለ? ዛሬ "ኢትዮጵያን አትንኩ" የሚለውን አደራ ያፈረሰው የውጭ ጠላት ሳይሆን፣ እኛው እርስ በርሳችን ነን። የነቢዩ አደራ የሚጠበቀው "አይዞን፣ ሁሉም ሰላም ነው" በማለት ሳይሆን፣ እውነትን በመናገር፣ ግፍን በማውገዝ እና ለፍትሕ በመቆም ነው።
ቴዲ አፍሮ
"ጀግኖች ሞተውላት፣ በመርዝ ጋዝ ነፍረው
ተንገብግበው በእሳት፣ ዘመን ተገላብጦ
እንዴት አቀርቅሬ፣ ባንዲራዬን ላንሳት" ሲል፣ ቀደምት አባቶች ያቆዩዋት ክብር ዛሬ መዋረዱን ነው የሚያነሳው። ባንዲራችን የፖለቲካ መጠቀሚያ፣ ማንነታችን የጥቃት ኢላማ በሆነበት በዚህ ዘመን፣ "ሀገር ፈርሳለች" ብሎ መገምገም ማኅበራዊ ሳይንስን ካለማወቅ የሚመጣ ሳይሆን፣ መራራውን እውነት ከመቀበል የሚመነጭ ነው።
ጽሁፌን ስቋጭ ኡስታዝ ያሲን ኑሩን ለሰላም፣ ለተስፋ እና ለአንድነት ያላቸውን ቀና አመለካከት አከብራለሁ። ትውልድን በተስፋ ማነጽ አስፈላጊ ነው። ነገር ግን፣ ቴዲ አፍሮ በግጥሙ እንዳስቀመጠው፣ አሁን ያለንበት ሁኔታ "የዳስ" (የሃዘን) ሁኔታ ነው። ሀገራችን በብዙ ፈተናዎች ታጅባለች።
የጀርመኑ ፈላስፋ ፍሬድሪክ ኒቼ "He who has a why to live for can bear almost any how" (ለመኖር የሚያስችል 'ምክንያት' ያለው ሰው፣ የትኛውንም 'እንዴት' መቋቋም ይችላል) ብሎ ነበር። ኢትዮጵያውያን ተስፋ (ምክንያት) ያስፈልገናል። ነገር ግን ያ ተስፋ መገንባት ያለበት በሐሰተኛ ትርክት ላይ ሳይሆን፣ ስህተቶቻችንን አምነን በመቀበል፣ ፍትሕን በማስፈን እና እኩልነትን በተግባር በማረጋገጥ ላይ ነው።
"ዳስ ጣል ልቤ" የሚለው ጩኸት፣ የመጨረሻው የተስፋ መቁረጥ ድምፅ ሳይሆን፣ የማንቂያ ደወል ነው። ሀገር የምትድነው መሪዎቿ እና ተጽዕኖ ፈጣሪዎቿ "ምንም አልሆንንም" ሲሉ ሳይሆን፣ ዜጎቿ "እየታመምን ነው፣ ሕክምና እንፈልጋለን" ብለው እውነቱን ሲያወጡ ነው። ኡስታዝ ያሲንም ሆኑ ቴዲ አፍሮ በየራሳቸው መንገድ ሀገርን ይወዳሉ፤ ነገር ግን በዛሬይቱ ኢትዮጵያ፣ ቴዲ አፍሮ ያወጣው ዘፈን አሁን ካለንበት ተጨባጭ የፖለቲካ እና የማኅበራዊ ቀውስ ጋር ይበልጥ የተቆራኘ ነው።
2 months ago
ኢራን "እየፈራረስኩ ነው" ስትል ለአሜሪካ ምስጢራዊ መልዕክት መላኳን ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይፋ አደረጉ
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለው ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ፍጥጫ አዲስ እና አስገራሚ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተሰምቷል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሰጡት መግለጫ፣ የኢራን መንግሥት በቀጥታ ለዋይት ሃውስ (White House) መልዕክት መላኩንና ሀገሪቱ በከፍተኛ የውስጥ ቀውስ ምክንያት "በመፈራረስ ላይ እገኛለሁ" ስትል ሁኔታዋን መግለጿን ይፋ አድርገዋል።
እንደ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ገለጻ፣ ኢራን ይህንን ምስጢራዊ ግንኙነት ለማድረግ የተገደደችው በአሜሪካ የባህር ኃይል የተጣለባት ጥብቅ እገዳ እና ወታደራዊ ጫና የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ሽባ በማድረጉ ነው። አገሪቱ በአሁኑ ወቅት ከቁጥጥር ውጪ የሆነ የኑሮ ውድነት፣ የፖለቲካ አለመረጋጋት እና ማህበራዊ ቀውስ ውስጥ እንደምትገኝና ይህም የነባሩን ሥርዓት ህልውና አደጋ ላይ እንደጣለው ተጠቁሟል።
ትራምፕ ይህንን መረጃ በይፋ መናገራቸው በኢራን ላይ የሚደረገው የስነ-ልቦና ጦርነት አካል እንደሆነ ቢታመንም፣ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው ተጨባጭ ሁኔታ ግን ለኢራን መንግሥት እጅግ አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን የዓለም አቀፍ ጉዳይ ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ። የኢራን ባለሥልጣናት ይህንን የትራምፕን መግለጫ በይፋ ለማስተባበል ጥረት ቢያደርጉም፣ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው የነዳጅ ሽያጭ መቋረጥ እና የገንዘብ ዋጋ ማሽቆልቆል ለቀውሱ ትልቅ ማረጋገጫ ተደርጎ ተወስዷል።
ቅድመ ሁኔታዎች ተቀብላ ወደ ድር ትራምፕ በበኩላቸው ኢራን ዩራኒየም የማበልጸግ ስራዋን ካላቆመች እና የባህር ላይ እገዳውን የሚጥስ ድርጊት ካልተገታ ጫናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በድጋሚ አስታውቀዋል።
seledadotio
seledadotio
በአሜሪካ እና በኢራን መካከል ያለው ወታደራዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ፍጥጫ አዲስ እና አስገራሚ ምዕራፍ ላይ መድረሱ ተሰምቷል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በሰጡት መግለጫ፣ የኢራን መንግሥት በቀጥታ ለዋይት ሃውስ (White House) መልዕክት መላኩንና ሀገሪቱ በከፍተኛ የውስጥ ቀውስ ምክንያት "በመፈራረስ ላይ እገኛለሁ" ስትል ሁኔታዋን መግለጿን ይፋ አድርገዋል።
እንደ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ገለጻ፣ ኢራን ይህንን ምስጢራዊ ግንኙነት ለማድረግ የተገደደችው በአሜሪካ የባህር ኃይል የተጣለባት ጥብቅ እገዳ እና ወታደራዊ ጫና የሀገሪቱን ኢኮኖሚ ሽባ በማድረጉ ነው። አገሪቱ በአሁኑ ወቅት ከቁጥጥር ውጪ የሆነ የኑሮ ውድነት፣ የፖለቲካ አለመረጋጋት እና ማህበራዊ ቀውስ ውስጥ እንደምትገኝና ይህም የነባሩን ሥርዓት ህልውና አደጋ ላይ እንደጣለው ተጠቁሟል።
ትራምፕ ይህንን መረጃ በይፋ መናገራቸው በኢራን ላይ የሚደረገው የስነ-ልቦና ጦርነት አካል እንደሆነ ቢታመንም፣ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው ተጨባጭ ሁኔታ ግን ለኢራን መንግሥት እጅግ አስቸጋሪ እየሆነ መምጣቱን የዓለም አቀፍ ጉዳይ ተንታኞች እየገለጹ ይገኛሉ። የኢራን ባለሥልጣናት ይህንን የትራምፕን መግለጫ በይፋ ለማስተባበል ጥረት ቢያደርጉም፣ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው የነዳጅ ሽያጭ መቋረጥ እና የገንዘብ ዋጋ ማሽቆልቆል ለቀውሱ ትልቅ ማረጋገጫ ተደርጎ ተወስዷል።
ቅድመ ሁኔታዎች ተቀብላ ወደ ድር ትራምፕ በበኩላቸው ኢራን ዩራኒየም የማበልጸግ ስራዋን ካላቆመች እና የባህር ላይ እገዳውን የሚጥስ ድርጊት ካልተገታ ጫናው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል በድጋሚ አስታውቀዋል።
seledadotio
seledadotio
2 months ago
የቴክኖሎጂው ጦርነት ጋለ! ቻይና የአሜሪካን የAI ምስጢሮች ሰርቃለች ተባለ
#ethiopia | ዋይት ሀውስ (White House) በይፋ ባወጣው መግለጫ፣ ቻይና እጅግ ዘመናዊ የሆኑ የአሜሪካን የAI ቴክኖሎጂ ምስጢሮችን በመስረቅ የራሷን AI ገንብታለች ሲል ከሰሰ። ይህ ድርጊት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ጥሎታል።
ድርጊቱ እንዴት ተፈጸመ?
(The "Distillation" Method)
በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የሀሰት አካውንቶችን በመጠቀም ወደ አሜሪካ የAI ሲስተሞች ዘልቀው በመግባት መረጃዎችን ቀድተዋል።
የቴክኖሎጂ ስርቆት (Distillation)
ሌላው ሰው ለፍቶ የሰራውን የቤት ስራ ኮርጆ እንደራስ አድርጎ እንደማቅረብ ማለት ነው። ቻይና የአሜሪካን ምርጥ የAI ክፍሎች በመቅዳት ያለምንም ወጪ የራሷን ቴክኖሎጂ ገንብታለች ተብሏል።
የአሜሪካ መንግስት በዚህ ድርጊት እጅግ መቆጣቱን የገለጸ ሲሆን፣ ቻይና ግን ክሱን "መሰረተ ቢስ" ስትል አጣጥላለች።
የትራምፕና የፕሬዝዳንት ዢ መገናኘት
የሚቀጥለው ወር ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ጋር የሚያደርጉት ስብሰባ፣ በዚህ አዲስ የስርቆት ክስ ምክንያት እጅግ አሳሳቢና "Awkward" እንደሚሆን ይጠበቃል።
ዛሬ ዓለም በጉልበት ብቻ ሳይሆን በቴክኖሎጂም እየተፋለመች ነው። AI የወደፊቱ ዓለም ቁልፍ በመሆኑ፣ እንዲህ ያሉ የስርቆት ክሶች የሀገራትን ደህንነት አደጋ ላይ ይጥላሉ።
ቴክኖሎጂው ለበጎ ነገር ከመዋል ይልቅ ለስለላና ለስርቆት መዋሉ ያሳስባል። ትራምፕ በሚቀጥለው ወር ለሚያደርጉት ጉብኝት ይህ ክስ ትልቅ ራስ ምታት እንደሚሆንባቸው ግልጽ ነው!
የቴክኖሎጂው ጦርነት ወዴት ያመራ ይሆን?
#getu #techwar #usvschina #aisecrets #artificialintelligence #trumpximeeting #cybersecurity #globalnews #ቴክኖሎጂ #አርቴፊሻልኢንተለጀንስ #አሜሪካናቻይና #ሰበርመረጃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | ዋይት ሀውስ (White House) በይፋ ባወጣው መግለጫ፣ ቻይና እጅግ ዘመናዊ የሆኑ የአሜሪካን የAI ቴክኖሎጂ ምስጢሮችን በመስረቅ የራሷን AI ገንብታለች ሲል ከሰሰ። ይህ ድርጊት በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለውን ግንኙነት እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ጥሎታል።
ድርጊቱ እንዴት ተፈጸመ?
(The "Distillation" Method)
በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ የሀሰት አካውንቶችን በመጠቀም ወደ አሜሪካ የAI ሲስተሞች ዘልቀው በመግባት መረጃዎችን ቀድተዋል።
የቴክኖሎጂ ስርቆት (Distillation)
ሌላው ሰው ለፍቶ የሰራውን የቤት ስራ ኮርጆ እንደራስ አድርጎ እንደማቅረብ ማለት ነው። ቻይና የአሜሪካን ምርጥ የAI ክፍሎች በመቅዳት ያለምንም ወጪ የራሷን ቴክኖሎጂ ገንብታለች ተብሏል።
የአሜሪካ መንግስት በዚህ ድርጊት እጅግ መቆጣቱን የገለጸ ሲሆን፣ ቻይና ግን ክሱን "መሰረተ ቢስ" ስትል አጣጥላለች።
የትራምፕና የፕሬዝዳንት ዢ መገናኘት
የሚቀጥለው ወር ዶናልድ ትራምፕ ከቻይናው ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ ጋር የሚያደርጉት ስብሰባ፣ በዚህ አዲስ የስርቆት ክስ ምክንያት እጅግ አሳሳቢና "Awkward" እንደሚሆን ይጠበቃል።
ዛሬ ዓለም በጉልበት ብቻ ሳይሆን በቴክኖሎጂም እየተፋለመች ነው። AI የወደፊቱ ዓለም ቁልፍ በመሆኑ፣ እንዲህ ያሉ የስርቆት ክሶች የሀገራትን ደህንነት አደጋ ላይ ይጥላሉ።
ቴክኖሎጂው ለበጎ ነገር ከመዋል ይልቅ ለስለላና ለስርቆት መዋሉ ያሳስባል። ትራምፕ በሚቀጥለው ወር ለሚያደርጉት ጉብኝት ይህ ክስ ትልቅ ራስ ምታት እንደሚሆንባቸው ግልጽ ነው!
የቴክኖሎጂው ጦርነት ወዴት ያመራ ይሆን?
#getu #techwar #usvschina #aisecrets #artificialintelligence #trumpximeeting #cybersecurity #globalnews #ቴክኖሎጂ #አርቴፊሻልኢንተለጀንስ #አሜሪካናቻይና #ሰበርመረጃ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
2 months ago
በዋይት ሃውስ የእራት ግብዣ ላይ ተኩስ ተሰማ
* ፕሬዝዳንት ትራምፕ በድንገት ተወሰዱ
#ethiopia | ዛሬ ሌሊት በዋሽንግተን ሒልተን ሆቴል በተካሄደው የዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች የእራት ግብዣ (White House Correspondents' Dinner) ላይ ያልተጠበቀ የተኩስ ድምፅ በመሰማቱ ከፍተኛ ግርግር ተፈጥሯል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በደህንነት አካላት ጥበቃ ተደርጎላቸው በአስቸኳይ ከቦታው እንዲወጡ ተደርጓል።
እንደ የጸጥታ አካላት ገለፃ ከ7 እስከ 8 የሚደርሱ የጥይት ድምፆች ተሰምተዋል። በወቅቱ የነበሩ ታዳሚዎች በድንጋጤ ከጠረጴዛ ስር ተሸሽገው ነበር።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በራሳቸው የትሩዝ ሶሻል (Truth Social) ገፃቸው ላይ "ተኳሹ በቁጥጥር ስር ውሏል" ሲሉ አረጋግጠዋል። የደህንነት መስሪያ ቤቱም አንድ ግለሰብ መያዙን ገልጿል።
ፕሬዝዳንቱ፣ ቀዳማዊት እመቤቷና ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት (የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ካሽ ፓቴልን ጨምሮ) በሰላም ከቦታው መውጣታቸው ታውቋል።
ትራምፕ "ዝግጅቱ መቀጠል አለበት" (Let the show go on) የሚል አስተያየት የሰጡ ቢሆንም፣ የጸጥታ አካላት ግን ጥብቅ ክትትል እያደረጉ ይገኛሉ።
ይህ ክስተት አሜሪካ ውስጥ ያለውን የፖለቲካ ውጥረትና የደህንነት ስጋት ዳግም ያሳየ ነው። የጋዜጠኞች የእራት ግብዣ ላይ እንዲህ ያለ ድፍረት የተሞላበት ሙከራ መደረጉ አፍን በእጅ አስከድኗል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሰላም ቢወጡም የደህንነት አካላቱ እንዴት እንዲህ ያለ ክፍተት እንደተፈጠረ ትልቅ ምርመራ ይጠብቃቸዋል።
ዲፕሎማሲውና ፖለቲካው በጥይት ድምፅ ታውኳል!
የዓለም ዓይኖች ወደ አሜሪካ ዞሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getu #trumpnews #breakingnews #whitehousedinner #washingtondc #trumpsafety #secretservice #globalnews #ትራምፕ #ሰበርመረጃ #ዋሽንግተን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
* ፕሬዝዳንት ትራምፕ በድንገት ተወሰዱ
#ethiopia | ዛሬ ሌሊት በዋሽንግተን ሒልተን ሆቴል በተካሄደው የዋይት ሃውስ የጋዜጠኞች የእራት ግብዣ (White House Correspondents' Dinner) ላይ ያልተጠበቀ የተኩስ ድምፅ በመሰማቱ ከፍተኛ ግርግር ተፈጥሯል። ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በደህንነት አካላት ጥበቃ ተደርጎላቸው በአስቸኳይ ከቦታው እንዲወጡ ተደርጓል።
እንደ የጸጥታ አካላት ገለፃ ከ7 እስከ 8 የሚደርሱ የጥይት ድምፆች ተሰምተዋል። በወቅቱ የነበሩ ታዳሚዎች በድንጋጤ ከጠረጴዛ ስር ተሸሽገው ነበር።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በራሳቸው የትሩዝ ሶሻል (Truth Social) ገፃቸው ላይ "ተኳሹ በቁጥጥር ስር ውሏል" ሲሉ አረጋግጠዋል። የደህንነት መስሪያ ቤቱም አንድ ግለሰብ መያዙን ገልጿል።
ፕሬዝዳንቱ፣ ቀዳማዊት እመቤቷና ሌሎች ከፍተኛ ባለስልጣናት (የኤፍቢአይ ዳይሬክተር ካሽ ፓቴልን ጨምሮ) በሰላም ከቦታው መውጣታቸው ታውቋል።
ትራምፕ "ዝግጅቱ መቀጠል አለበት" (Let the show go on) የሚል አስተያየት የሰጡ ቢሆንም፣ የጸጥታ አካላት ግን ጥብቅ ክትትል እያደረጉ ይገኛሉ።
ይህ ክስተት አሜሪካ ውስጥ ያለውን የፖለቲካ ውጥረትና የደህንነት ስጋት ዳግም ያሳየ ነው። የጋዜጠኞች የእራት ግብዣ ላይ እንዲህ ያለ ድፍረት የተሞላበት ሙከራ መደረጉ አፍን በእጅ አስከድኗል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በሰላም ቢወጡም የደህንነት አካላቱ እንዴት እንዲህ ያለ ክፍተት እንደተፈጠረ ትልቅ ምርመራ ይጠብቃቸዋል።
ዲፕሎማሲውና ፖለቲካው በጥይት ድምፅ ታውኳል!
የዓለም ዓይኖች ወደ አሜሪካ ዞሯል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getu #trumpnews #breakingnews #whitehousedinner #washingtondc #trumpsafety #secretservice #globalnews #ትራምፕ #ሰበርመረጃ #ዋሽንግተን #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የ"ጅንኑ" ባለቤት ምስጢር
የጋሽ ታምራት አዲስ ፈገግታ! - ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በሰይፉ ሾው! 💍🎭
#ethiopia | ተወዳጇ የጥርስ ሐኪም ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በቅርቡ ትዳር መመስረቷንና አስደናቂ የሙያ ጉዞዋን በሰይፉ በኢቢኤስ ፕሮግራም ላይ በዝርዝር አጋርታለች።
💍 የ"ጅንኑ" ባለቤት ምስጢር፦
ሰላማዊት ከባለቤቷ ከአንዷለም ታረፈ ጋር ያላትን ትዳር "ጅንኑ" (ኩሩ) በሚል ቅጽል ስም እያቆላመጠች፣ የግል ሕይወታቸውን ሰላም ለመጠበቅ ሲሉ ፎቶ ደብቀው መቆየታቸውን ገልጻለች። የባለቤቷ ወንድነትና ኩራት እንደማረካትም በፈገግታ ተናግራለች።
🎭 አንጋፋው ተዋናይ ጋሽ ታምራት ኃይሌ በደረሰባቸው የጥርስ ችግር ሳቢያ ፈገግታቸው ጠፍቶ የነበረ ቢሆንም፣ ዶ/ር ሰላማዊትና ቡድኗ በነጻ ባደረጉላቸው ዘመናዊ የጥርስ ተከላ (Implant) አሁን ወጣት መስለውና በልበ ሙሉነት እየሳቁ ቀርበዋል።
"ኋይት ሃውስ" (White House)፦
በምስራቅ አፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነና በማይክሮስኮፕ የታገዘ ዘመናዊ የጥርስ ውበት ማዕከል መክፈቷን ገልጻለች። አሁን ላይ ከአሜሪካና ከአውሮፓ ሳይቀር ሰዎች ታካሚ ሆነው ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ጀምረዋል።
🙏 በየዓመቱ መቅዶንያ በመሄድ ለአረጋውያንና ለአእምሮ ሕሙማን የምታደርገው ነጻ የሕክምና አገልግሎት በሰይፉ ፋንታሁን ከፍተኛ አድናቆት ተችቶታል።
"ፈገግታን መመለስ ታላቅ ደስታ ነው!" ለዶ/ር ሰላማዊትና ለባለቤቷ መልካም የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🇪🇹❤
#getu #drselamawitmoges #whitehousedental #tamrathaile #seifuonebs #ethiopianexcellence #dentalcare #humanitarian #successstory #ዶርሰላማዊት #ጋሽታምራት #ፈገግታ #ኋይትሃውስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
የጋሽ ታምራት አዲስ ፈገግታ! - ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በሰይፉ ሾው! 💍🎭
#ethiopia | ተወዳጇ የጥርስ ሐኪም ዶ/ር ሰላማዊት ሞገስ በቅርቡ ትዳር መመስረቷንና አስደናቂ የሙያ ጉዞዋን በሰይፉ በኢቢኤስ ፕሮግራም ላይ በዝርዝር አጋርታለች።
💍 የ"ጅንኑ" ባለቤት ምስጢር፦
ሰላማዊት ከባለቤቷ ከአንዷለም ታረፈ ጋር ያላትን ትዳር "ጅንኑ" (ኩሩ) በሚል ቅጽል ስም እያቆላመጠች፣ የግል ሕይወታቸውን ሰላም ለመጠበቅ ሲሉ ፎቶ ደብቀው መቆየታቸውን ገልጻለች። የባለቤቷ ወንድነትና ኩራት እንደማረካትም በፈገግታ ተናግራለች።
🎭 አንጋፋው ተዋናይ ጋሽ ታምራት ኃይሌ በደረሰባቸው የጥርስ ችግር ሳቢያ ፈገግታቸው ጠፍቶ የነበረ ቢሆንም፣ ዶ/ር ሰላማዊትና ቡድኗ በነጻ ባደረጉላቸው ዘመናዊ የጥርስ ተከላ (Implant) አሁን ወጣት መስለውና በልበ ሙሉነት እየሳቁ ቀርበዋል።
"ኋይት ሃውስ" (White House)፦
በምስራቅ አፍሪካ ደረጃ ተወዳዳሪ የሆነና በማይክሮስኮፕ የታገዘ ዘመናዊ የጥርስ ውበት ማዕከል መክፈቷን ገልጻለች። አሁን ላይ ከአሜሪካና ከአውሮፓ ሳይቀር ሰዎች ታካሚ ሆነው ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ጀምረዋል።
🙏 በየዓመቱ መቅዶንያ በመሄድ ለአረጋውያንና ለአእምሮ ሕሙማን የምታደርገው ነጻ የሕክምና አገልግሎት በሰይፉ ፋንታሁን ከፍተኛ አድናቆት ተችቶታል።
"ፈገግታን መመለስ ታላቅ ደስታ ነው!" ለዶ/ር ሰላማዊትና ለባለቤቷ መልካም የትዳር ዘመን እንመኛለን! 🇪🇹❤
#getu #drselamawitmoges #whitehousedental #tamrathaile #seifuonebs #ethiopianexcellence #dentalcare #humanitarian #successstory #ዶርሰላማዊት #ጋሽታምራት #ፈገግታ #ኋይትሃውስ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
በኢትዮጵያ የሕግ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት እና አፈጻጸም
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምም ሆነ በሀገራችን የፍትህ ስረአት ሂደት ህግ አውጪ ምክር ቤት ዋና የመንግሥት አካላቸው ሲሆን ህግ ሲያወጡም ህጉ ከሚወጣው አላማ አንጻር ሰፊ ጥናት የምክር ቤት ውይይት ተደርጎቦት መስተካከል ያለባቸው የህግ ጉዳዮች ታርመው በምክር ቤት ህግ ሆነው ይወጣሉ።
በዚህ ጽሁፍ የህግ አወጣጥ ስነስረአት አስመልክቶ የምናስቃኝ ሲሆን አዋጆች ከመነሻው እስከሚጸድቁበት ድረስ ሂደቱ እንዴት እንደሆነ እንዲሁም በአስተዳደር ተቋማት አፈጻጸማቸው ላይ እንከን የሚያጋጥም ሲሆን እንዴት ሊፈታ እንደሚችል በዚህ ጹሁፍ እንመለከታለን።
1. የህግ አወጣጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ...
በዚህ ክፍል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ስነስረአት ኮሚቴዎች፣አደረጃጀትና አሰራር አዋጅ ቁጥር 271/1994 መሠረት በማድረግ አዋጆች እንዴት ከመነሻው በሀሳብ ደረጃ መንጭተው ህግ እንደሚሆኑ እንመለከታለን።
ሥርዓት በዋናነት የመንግስትንና የህዝብ ጥቅምንና ፖሊሲ ለማስፈጸም የሚከናወን፣ በህገ-መንግስቱ እና በተወካዮች ምክር ቤት አዋጆች (እንደ አዋጅ ቁጥር 271/1994) የሚመራ ጥብቅ ሂደት ነው። ሂደቱ የህግ ማመንጨት፣ ረቂቅ ዝግጅት፣ በምክር ቤት መመርመር፣ ማጽደቅ እና በነጋሪት ጋዜጣ መታተምን ያካትታል።
የህግ አወጣጥ ሂደቱ ዋና ዋና ደረጃዎች የሚከተሉት ናቸው፡
ሀ. የህግ ሀሳብ ማመንጨት፡
ህግ የማመንጨት ስልጣን በዋናነት ለመንግስት የተሰጠ ሲሆን፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የመንግስት አካላት የፖሊሲ ማስፈጸሚያ ረቂቆችን ያዘጋጃሉ።
ለ. የህግ ረቂቅ ዝግጅት፡
የህግ ባለሙያዎች ረቂቁን የህገ-መንግስቱን መንፈስ፣ ሌሎች ህጎችን እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ባገናዘበ መልኩ ያዘጋጃሉ።
ሐ.በምክር ቤት መመርመርና ማጽደቅ፡
ረቂቅ ህጉ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የህዝብ ተወካዮች ሰፊ ውይይት፣ክርክር የሀሳብ ማንሸራሸር ያደርጉበታል። ክፍተቶች ካሉ ለቋሚ ኮሚቴዎች በመምራት እንዲመረመር ይደረጋል። የህዝብ አስተያየት ይሰበሰብበታል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አይቶ ተወያይቶ ክርክርና አስፈላጊውን የሀሳብ ማንሸራሸር ተደርጎ በቂ ከሆነ በምክር ቤቱ ይጸድቃል።
መ. ህግ ማውጣት (Promulgation)፡
የጸደቀው ህግ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ይህ ሥርዓት የህግ ጥራትና ተቀባይነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ መደበኛ አሰራር ነው።
2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
2.1 የዚህ አዋጅ አላማ
በዚህ አዋጅ መሠረት የፌደራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ስልጠና ኢኒስቲትዩት የተቋቋመ ሲሆን በዚህች ክፍል ለህግ አወጣጥ ያለውን አስተዋጽኦ ከአላማው ስልጣንና ተግባሩ አንጻር እናመላክታለን።
የዚህ አዋጅ አለማ አንቀጽ 5 ላይ የሠፈረ ነው
ሀ/ ጥናት እና ምርምሮችን ማዘጋጀት ዋናው የዚህ ተቋም የተቋቋመበት አላማ ሲሆን በዚህ ረገድ ለማሳካት የሀገሪቱን ሕገ መንግስት በተሟላ ሁኔታ ስራ ላይ ለማዋል፣ የፍትህ እና የሕግ ሥርዓቱን ብቁና ዘመናዊ ለማድረግ፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና በልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና የእድገት አቅጣጫ ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ ልማትን ለማፋጠን በሚያስችሉበት ሁኔታ ለማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የፍትህ አካላትን ዘመናዊ፣ ተደራሽ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ በፍትህ ሥርዓቱ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፤ እንዲረዳ ማድረግ ነው።
ለ/ የአገሪቱን የፍትህ ሥርዓት ትክክለኛና የተሟላ
ገጽታ የሚያሳይ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፤ የፍትህ እና የሕግ መረጃ ማዕከል መሆን፤
ሐ/ የፍትህ አካላት አመራሮችን እና ባለሙያዎችን
በዕውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት እና በሥነ-ምግባር በማነጽ የፍትህ ሥርዓቱ ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት እና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ሕዝባዊ አመኔታና ተቆርቋሪነት ባላቸው እና ለሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱ መከበር በጽናት በሚቆሙ ባለሙያዎች የተገነባ እንዲሆን ማስቻል፤
መ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን በማቀናጀት እና በማስተባበር ውጤታማነታቸውን ማረጋገጥ እንደሆነ ተደንግጓል።
2.2 የዚህ አዋጅ ስልጣንና ተግባር
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት የኢንስቲትዩቱ ሥልጣን እና ተግባራት በዋናነት የተደነገገ ሲሆን ይህ ከህግ አወጣጥ ጋር ያለውን ትስስር እና ሚና የምንቃኝበት ይሆናል።
ሀ. የሕግ ማሻሻያና ማሟያ የጥናትና ምርምር መርሃ-ግብር በመንደፍ፡-
በየዘርፉ ያሉ ነባር ሕጎችን ለማጠቃለል፣ ከወቅቱ የእድገት ደረጃ ጋር ለማጣጣም እና ለአጠቃቀም ምቹ ሆነው እንዲሻሻሉ
ለማድረግ፤ የአገሪቱን የሕግ ሥርዓት ለማሟላት የሚያስችሉ አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የሕግ ትምህርት እና ሥልጠናን ለማጠናከር፤ የፍትህ አካላትን የሰው ሃብት ብቃት
ለማሳደግ፣ አደረጃጀታቸውን እና አሰራራቸውን
ለማሻሻል፤ እና ከሕግ ብዝሃነት ጋር የተያያዙ የግጭት
መፍቻ ዘዴዎች እና ሌሎች ባህላዊ የፍትህ ሥርዓቶች ከመደበኛው የፍትህ ስርዓት ጋር ተቀናጅተው የሚሰሩበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፤ የሚረዱ ጥናትና ምርምሮችን ያካሂዳል፡፡
ለ/ የፍትህ መረጃ ትንተና በማከናወን የአገሪቱ
የፍትህ ዘርፍ ተልዕኮውን በአግባቡ እያሳካ መሆኑን ለማወቅ የሚያስችል አስተማማኝና የተሟላ መረጃ እንዲሁም በዘርፉ በአደረጃጀት፣ በሰው ሃብት ብቃት፣ በሃብት አቅርቦት፣ በአሰራር እና በሌሎች መስኮች የሚታዩ ክፍተቶችን ለማስተከካከል የሚያግዙ የመፍትሄ ሃሳቦችን ማቅረብ
ሐ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን ያቀናጃል፤ ያስተባብራል፤ ክልል የሕግ ምርምር እና ስልጠና ማዕከላት ጋር በመተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈጻሚነት የሚኖረው የስልጠና ካሪኩለም ያዘጋጃል፤ ወደ ፌደራል የፍትህ ሥርዓት ለሚቀላቀሉ እንዲሁም ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል ለሌላቸው ክልሎች ጀማሪ የሕግ ባለሙያዎች የቅድመ ሥራ ስልጠና ይሰጣል፤ በፌደራል እና ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል በሌላቸው
ክልሎች የፍትህ አካላት ውስጥ በማገልገል ላይ
ለሚገኙ ባለሙያዎች የሥራ ላይ ስልጠና
ይሰጣል ::
መ. የሁለቱ አዋጆች ( የህግ አወጣጥ አዋጅ ቁጥር 271/1994 እና የፍትህ ምርምርና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/200 ትስስር?
4.1 ህጋዊ ምክንያት ትስስር
ሁለቱም በአዋጅ የጸደቁ አላማቸው በህግ አወጣጥ ረገድ ዘንድ የምርምርና ስልጠና ተቋሙ የምርምር ሀሳቦችን፣የህግ ጉዳዮችን ፣የህግ ክፍተቶችን በመለየት አዳዲስ ህጎች እንዲወጡ ወይም ህጎች እንዲሻሻሉ ህጎችን በማርቀቅ ረገድ የራሱ የሆነ ትልቅ አበርክቶት አለው። ከዚህ አንጻር በህግ ማውጣት ሂደት ወይም ስረአት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ዘርፍ አንጻር ለምክር ቤቱ የጀርባ አጥንት ነው ቢባል ማጋነን የሚሆን አይደለም።
በመሆኑም የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/2000 አላማው በኢትዮጵያ የፍትህ ስረአት መጠናከር ከስልጠና፣ከጥናት፣ከምርምር፣ህግ ከማርቀቅ፣የህግ ክፍተቶችን ከመለየት ፣ ህጎችን ከማሻሻል፣ አንጻር ያለው ሚና ቀላል ባለመሆኑ ስልጣን የተሰጠው ይህ ኢንስቲትዩት ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ሲሆን የህግ አውጪው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህንን ተቋም እንደ ዋነኛ አጋር በማድረግ ትስስሩን ለፍትሀዊ የህግ አወጣጥ ሚና አጠናክሮ መቀጠሉ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
5. የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅ/ አፈጻጸምና ቅሬታ አቀራረብ
(የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
ቁጥር 1183/2012)
5.1 የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅን የማስፈጸም ኃላፊነት
የአስተዳደር ተቋማት ለቆሙለት አላማ፣ራእይ እና ተልእኮ መሠረት አዋጆችን የሚያስፈጽሙ ሲሆን ይህም በህግ ውክልና ባገኙት መሠረት የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በመስጠት ይሆናል። ይህ ለአስተዳደር ተቋማት የተሰጠ ትል ኃላፊነት ሲሆን አዋጆችን ሊያስተገብር የሚችል ወይም የማይቃረን መመሪያ በማውጣት ማስፈጸም ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት የዜጎችን መብት ሊያስፈጽሙ በአዋጁ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
5.2 መመርያው ወይም የአስተዳደር ውሳኔው መብትን የሚነካ ከሆነስ?
መብት እና ግዴታ የሚፈጠረው የህዝብ ተወካዮች በሚያወጡት አዋጅ መሠረት ነው። ይህን ለማስፈጸም ግን የአስተዳደር ተቋማት የሚያወጡት መመሪያ ወይም የሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔ በአዋጁ የተቀመጠውን የሰው መብት የሚነካ ከሆነ ወይም በሌላ አነጋገር በአዋጁ የተቀመጠውን ድንጋጌ የሚቃረን ከሆነ ወይም ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ተገቢውን ምላሽ ወይም መመሪያ የአስተዳደር ተቋሙ የማይሰጥ ከሆነ ይህ ቅሬታ የደረሰበት አካል ጉዳዩን በአዋጁ መሠረት ማቅረብ ይችላል።
5.3 የአስተዳደራዊ ቅሬታ የሚቀርብበት ስረአት እና የውሳኔ አሰጣጥ ስረአት
የዚህ አዋጅ አላማው አዋጆችን የሚያስፈጽሙ የአስተዳደር ተቋሟት መመሪያ ለማውጣት ስልጣን በህግ በውክልና በተሰጠው መሠረት መመሪያቸውን በማውጣት የአስተዳደር ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጣቸው ሲሆን መመሪያ ባያወጡ እንኳን አስተዳደራዊ ውሳኔ መስጠት እንዳለባቸው በአንቀጽ 46 ላይ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አስተዳደራዊው ውሳኔው መብቱን የሚነካበት አካል የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስለት መጠየቅ ይችላል። ይህም በዚህ አዋጅ አንቀጽ 49 መሠረት ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን መመሪያውን አስመልክቶ የሚሰጠው ውሳኔ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚባልበት ይሆናል።
6. የጹሁፉ ማጠቃለያ
በህግ አወጣጥ ስረአት ሂደት ሀገራችን ኢትዮጵያ በአዋጅ ተቋማትን በማቋቋም ስልጣንና ተግባር በመስጠት ህጎች በአግባቡ ከህገመንግስቱ ጀምሮ እስከ አስተዳደር ተቋም ድረስ እንዴት እንደሚወጡ የራሱ የሆነ የህግ አወጣጥ ስረአት የተደነገገ ሲሆን ይህም ህግን ከማመንጨት እስከ ማጽደቅ ብሎም በአስተዳደር ተቋም እንዴት እንደሚፈጸሙ የተሰጣቸውን የውክልና ስልጣን ተጠቅመው መመርያ በማውጣት ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት አግልግሎት እንደሚሰጡ እንዲሁም በአዋጅ ከተሰጡ መብቶች ጋር በመቃረን ወይም የዜጎችን መብት የሚነካ ከሆነ እንዴት ቅሬታ ቀርቦ መፍትሔ ሊሰጥ እንደሚችል ከላይ በገለጽናቸው አዋጆች ሰፍረዋል። በመሆኑም በህግ አወጣጥ ስረአት እና አፈጻጸም ረገድ ከላይ የቀረቡት የምንባብ ዝግጅቶች
የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶባቸው የጥናት፣ስልጠና ምርምር ኢንስቲትዩት እንዲሁም የህግ አውጪውና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት የህግ ተመራማሪዎች ጨምሮ የራሳቸውን አሻራ ማሳረፍ ተጠናክሮ ቢቀጥል ለሀገራችን የፍትህ ስረአት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች
1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ፣ኮሚቴዎች አደረጃጀትና
በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች · House of Peoples' Representatives Legislative Procedure, . Committees Structure and Worleing roclamation No. 271/2002. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት .
2. ሕግ Aወጣጥ ሂደትና የሕግ ረቂቅ ዝግጅት ማኑዋል - Law Ethiopia
3. ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008
4. የአስተዳደር ስነ ስርዓት ሕግ አተገባበር በኢትዮጵያ Administrative Procedural ...
5. Dec 18, 2024 — ... የውጪ ሀገራት ተሞክሮ በማካተት የተዘጋጀው ሕግ የሀገራችን የህግ አወጣጥ ሥርዓት
6. ፌዴራል አስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ አዋጅ ቁጥር 1183/2012
7. 2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
https://www.facebook.com/s...
በኢትዮጵያ ሕግ ማእቀፍ
ጠበቃና የህግ አማካሪ ፋንታሁን ደለለው
መግቢያ #ethiopia | በአለምም ሆነ በሀገራችን የፍትህ ስረአት ሂደት ህግ አውጪ ምክር ቤት ዋና የመንግሥት አካላቸው ሲሆን ህግ ሲያወጡም ህጉ ከሚወጣው አላማ አንጻር ሰፊ ጥናት የምክር ቤት ውይይት ተደርጎቦት መስተካከል ያለባቸው የህግ ጉዳዮች ታርመው በምክር ቤት ህግ ሆነው ይወጣሉ።
በዚህ ጽሁፍ የህግ አወጣጥ ስነስረአት አስመልክቶ የምናስቃኝ ሲሆን አዋጆች ከመነሻው እስከሚጸድቁበት ድረስ ሂደቱ እንዴት እንደሆነ እንዲሁም በአስተዳደር ተቋማት አፈጻጸማቸው ላይ እንከን የሚያጋጥም ሲሆን እንዴት ሊፈታ እንደሚችል በዚህ ጹሁፍ እንመለከታለን።
1. የህግ አወጣጥ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ...
በዚህ ክፍል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ስነስረአት ኮሚቴዎች፣አደረጃጀትና አሰራር አዋጅ ቁጥር 271/1994 መሠረት በማድረግ አዋጆች እንዴት ከመነሻው በሀሳብ ደረጃ መንጭተው ህግ እንደሚሆኑ እንመለከታለን።
ሥርዓት በዋናነት የመንግስትንና የህዝብ ጥቅምንና ፖሊሲ ለማስፈጸም የሚከናወን፣ በህገ-መንግስቱ እና በተወካዮች ምክር ቤት አዋጆች (እንደ አዋጅ ቁጥር 271/1994) የሚመራ ጥብቅ ሂደት ነው። ሂደቱ የህግ ማመንጨት፣ ረቂቅ ዝግጅት፣ በምክር ቤት መመርመር፣ ማጽደቅ እና በነጋሪት ጋዜጣ መታተምን ያካትታል።
የህግ አወጣጥ ሂደቱ ዋና ዋና ደረጃዎች የሚከተሉት ናቸው፡
ሀ. የህግ ሀሳብ ማመንጨት፡
ህግ የማመንጨት ስልጣን በዋናነት ለመንግስት የተሰጠ ሲሆን፣ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ሌሎች የመንግስት አካላት የፖሊሲ ማስፈጸሚያ ረቂቆችን ያዘጋጃሉ።
ለ. የህግ ረቂቅ ዝግጅት፡
የህግ ባለሙያዎች ረቂቁን የህገ-መንግስቱን መንፈስ፣ ሌሎች ህጎችን እና ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን ባገናዘበ መልኩ ያዘጋጃሉ።
ሐ.በምክር ቤት መመርመርና ማጽደቅ፡
ረቂቅ ህጉ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ የህዝብ ተወካዮች ሰፊ ውይይት፣ክርክር የሀሳብ ማንሸራሸር ያደርጉበታል። ክፍተቶች ካሉ ለቋሚ ኮሚቴዎች በመምራት እንዲመረመር ይደረጋል። የህዝብ አስተያየት ይሰበሰብበታል፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አይቶ ተወያይቶ ክርክርና አስፈላጊውን የሀሳብ ማንሸራሸር ተደርጎ በቂ ከሆነ በምክር ቤቱ ይጸድቃል።
መ. ህግ ማውጣት (Promulgation)፡
የጸደቀው ህግ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በይፋ ስራ ላይ ይውላል።
ይህ ሥርዓት የህግ ጥራትና ተቀባይነትን ለማረጋገጥ የሚረዳ መደበኛ አሰራር ነው።
2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
2.1 የዚህ አዋጅ አላማ
በዚህ አዋጅ መሠረት የፌደራል የፍትህና የህግ ምርምር እና ስልጠና ኢኒስቲትዩት የተቋቋመ ሲሆን በዚህች ክፍል ለህግ አወጣጥ ያለውን አስተዋጽኦ ከአላማው ስልጣንና ተግባሩ አንጻር እናመላክታለን።
የዚህ አዋጅ አለማ አንቀጽ 5 ላይ የሠፈረ ነው
ሀ/ ጥናት እና ምርምሮችን ማዘጋጀት ዋናው የዚህ ተቋም የተቋቋመበት አላማ ሲሆን በዚህ ረገድ ለማሳካት የሀገሪቱን ሕገ መንግስት በተሟላ ሁኔታ ስራ ላይ ለማዋል፣ የፍትህ እና የሕግ ሥርዓቱን ብቁና ዘመናዊ ለማድረግ፣ የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ እና በልማታዊና ዲሞክራሲያዊ አስተሳሰብና የእድገት አቅጣጫ ላይ የተመሰረተ የኢኮኖሚና ማሕበራዊ ልማትን ለማፋጠን በሚያስችሉበት ሁኔታ ለማሻሻል እንዲሁም አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የፍትህ አካላትን ዘመናዊ፣ ተደራሽ፣ ቀልጣፋና ውጤታማ በማድረግ በፍትህ ሥርዓቱ መልካም አስተዳደርን ለማስፈን፤ እንዲረዳ ማድረግ ነው።
ለ/ የአገሪቱን የፍትህ ሥርዓት ትክክለኛና የተሟላ
ገጽታ የሚያሳይ መረጃ እንዲኖር ማድረግ፤ የፍትህ እና የሕግ መረጃ ማዕከል መሆን፤
ሐ/ የፍትህ አካላት አመራሮችን እና ባለሙያዎችን
በዕውቀት፣ በክህሎት፣ በአመለካከት እና በሥነ-ምግባር በማነጽ የፍትህ ሥርዓቱ ከፍተኛ ሙያዊ ብቃት እና ሥነ-ምግባር እንዲሁም ሕዝባዊ አመኔታና ተቆርቋሪነት ባላቸው እና ለሕገ-መንግስታዊ ሥርዓቱ መከበር በጽናት በሚቆሙ ባለሙያዎች የተገነባ እንዲሆን ማስቻል፤
መ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን በማቀናጀት እና በማስተባበር ውጤታማነታቸውን ማረጋገጥ እንደሆነ ተደንግጓል።
2.2 የዚህ አዋጅ ስልጣንና ተግባር
በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት የኢንስቲትዩቱ ሥልጣን እና ተግባራት በዋናነት የተደነገገ ሲሆን ይህ ከህግ አወጣጥ ጋር ያለውን ትስስር እና ሚና የምንቃኝበት ይሆናል።
ሀ. የሕግ ማሻሻያና ማሟያ የጥናትና ምርምር መርሃ-ግብር በመንደፍ፡-
በየዘርፉ ያሉ ነባር ሕጎችን ለማጠቃለል፣ ከወቅቱ የእድገት ደረጃ ጋር ለማጣጣም እና ለአጠቃቀም ምቹ ሆነው እንዲሻሻሉ
ለማድረግ፤ የአገሪቱን የሕግ ሥርዓት ለማሟላት የሚያስችሉ አዳዲስ ሕጎችን ለማውጣት፤ የሕግ ትምህርት እና ሥልጠናን ለማጠናከር፤ የፍትህ አካላትን የሰው ሃብት ብቃት
ለማሳደግ፣ አደረጃጀታቸውን እና አሰራራቸውን
ለማሻሻል፤ እና ከሕግ ብዝሃነት ጋር የተያያዙ የግጭት
መፍቻ ዘዴዎች እና ሌሎች ባህላዊ የፍትህ ሥርዓቶች ከመደበኛው የፍትህ ስርዓት ጋር ተቀናጅተው የሚሰሩበትን ሁኔታ ለማመቻቸት፤ የሚረዱ ጥናትና ምርምሮችን ያካሂዳል፡፡
ለ/ የፍትህ መረጃ ትንተና በማከናወን የአገሪቱ
የፍትህ ዘርፍ ተልዕኮውን በአግባቡ እያሳካ መሆኑን ለማወቅ የሚያስችል አስተማማኝና የተሟላ መረጃ እንዲሁም በዘርፉ በአደረጃጀት፣ በሰው ሃብት ብቃት፣ በሃብት አቅርቦት፣ በአሰራር እና በሌሎች መስኮች የሚታዩ ክፍተቶችን ለማስተከካከል የሚያግዙ የመፍትሄ ሃሳቦችን ማቅረብ
ሐ/ የፍትህ ሥርዓት እና የሕግ ትምህርት ማሻሻያ
ፕሮግራሞችን እና ሌሎች በፍትህ ዘርፉ ውስጥ ተግባራዊ የሚደረጉ ማሻሻያ ፕሮግራሞችን ያቀናጃል፤ ያስተባብራል፤ ክልል የሕግ ምርምር እና ስልጠና ማዕከላት ጋር በመተባበር በአገር አቀፍ ደረጃ ተፈጻሚነት የሚኖረው የስልጠና ካሪኩለም ያዘጋጃል፤ ወደ ፌደራል የፍትህ ሥርዓት ለሚቀላቀሉ እንዲሁም ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል ለሌላቸው ክልሎች ጀማሪ የሕግ ባለሙያዎች የቅድመ ሥራ ስልጠና ይሰጣል፤ በፌደራል እና ከክልሎች ጋር በሚኖረው ትብብር መሠረት የራሳቸው ስልጠና ማዕከል በሌላቸው
ክልሎች የፍትህ አካላት ውስጥ በማገልገል ላይ
ለሚገኙ ባለሙያዎች የሥራ ላይ ስልጠና
ይሰጣል ::
መ. የሁለቱ አዋጆች ( የህግ አወጣጥ አዋጅ ቁጥር 271/1994 እና የፍትህ ምርምርና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/200 ትስስር?
4.1 ህጋዊ ምክንያት ትስስር
ሁለቱም በአዋጅ የጸደቁ አላማቸው በህግ አወጣጥ ረገድ ዘንድ የምርምርና ስልጠና ተቋሙ የምርምር ሀሳቦችን፣የህግ ጉዳዮችን ፣የህግ ክፍተቶችን በመለየት አዳዲስ ህጎች እንዲወጡ ወይም ህጎች እንዲሻሻሉ ህጎችን በማርቀቅ ረገድ የራሱ የሆነ ትልቅ አበርክቶት አለው። ከዚህ አንጻር በህግ ማውጣት ሂደት ወይም ስረአት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ዘርፍ አንጻር ለምክር ቤቱ የጀርባ አጥንት ነው ቢባል ማጋነን የሚሆን አይደለም።
በመሆኑም የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር 1071/2000 አላማው በኢትዮጵያ የፍትህ ስረአት መጠናከር ከስልጠና፣ከጥናት፣ከምርምር፣ህግ ከማርቀቅ፣የህግ ክፍተቶችን ከመለየት ፣ ህጎችን ከማሻሻል፣ አንጻር ያለው ሚና ቀላል ባለመሆኑ ስልጣን የተሰጠው ይህ ኢንስቲትዩት ተጠናክሮ መቀጠል ያለበት ሲሆን የህግ አውጪው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤትም ይህንን ተቋም እንደ ዋነኛ አጋር በማድረግ ትስስሩን ለፍትሀዊ የህግ አወጣጥ ሚና አጠናክሮ መቀጠሉ አማራጭ የሌለው ጉዳይ ነው።
5. የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅ/ አፈጻጸምና ቅሬታ አቀራረብ
(የፌደራል የአስተዳደር ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
ቁጥር 1183/2012)
5.1 የአስተዳደር ተቋማት ህግ/አዋጅን የማስፈጸም ኃላፊነት
የአስተዳደር ተቋማት ለቆሙለት አላማ፣ራእይ እና ተልእኮ መሠረት አዋጆችን የሚያስፈጽሙ ሲሆን ይህም በህግ ውክልና ባገኙት መሠረት የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በመስጠት ይሆናል። ይህ ለአስተዳደር ተቋማት የተሰጠ ትል ኃላፊነት ሲሆን አዋጆችን ሊያስተገብር የሚችል ወይም የማይቃረን መመሪያ በማውጣት ማስፈጸም ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት የዜጎችን መብት ሊያስፈጽሙ በአዋጁ ኃላፊነት ተጥሎባቸዋል።
5.2 መመርያው ወይም የአስተዳደር ውሳኔው መብትን የሚነካ ከሆነስ?
መብት እና ግዴታ የሚፈጠረው የህዝብ ተወካዮች በሚያወጡት አዋጅ መሠረት ነው። ይህን ለማስፈጸም ግን የአስተዳደር ተቋማት የሚያወጡት መመሪያ ወይም የሚሰጡት አስተዳደራዊ ውሳኔ በአዋጁ የተቀመጠውን የሰው መብት የሚነካ ከሆነ ወይም በሌላ አነጋገር በአዋጁ የተቀመጠውን ድንጋጌ የሚቃረን ከሆነ ወይም ለአስተዳደራዊ አገልግሎት ተገቢውን ምላሽ ወይም መመሪያ የአስተዳደር ተቋሙ የማይሰጥ ከሆነ ይህ ቅሬታ የደረሰበት አካል ጉዳዩን በአዋጁ መሠረት ማቅረብ ይችላል።
5.3 የአስተዳደራዊ ቅሬታ የሚቀርብበት ስረአት እና የውሳኔ አሰጣጥ ስረአት
የዚህ አዋጅ አላማው አዋጆችን የሚያስፈጽሙ የአስተዳደር ተቋሟት መመሪያ ለማውጣት ስልጣን በህግ በውክልና በተሰጠው መሠረት መመሪያቸውን በማውጣት የአስተዳደር ውሳኔ ለመስጠት ስልጣን የተሰጣቸው ሲሆን መመሪያ ባያወጡ እንኳን አስተዳደራዊ ውሳኔ መስጠት እንዳለባቸው በአንቀጽ 46 ላይ ተቀምጧል። ይሁን እንጂ አስተዳደራዊው ውሳኔው መብቱን የሚነካበት አካል የአስተዳደር መመርያ ወይም ውሳኔ በፍርድ ቤት እንዲከለስለት መጠየቅ ይችላል። ይህም በዚህ አዋጅ አንቀጽ 49 መሠረት ለፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሚቀርብ ሲሆን መመሪያውን አስመልክቶ የሚሰጠው ውሳኔ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚባልበት ይሆናል።
6. የጹሁፉ ማጠቃለያ
በህግ አወጣጥ ስረአት ሂደት ሀገራችን ኢትዮጵያ በአዋጅ ተቋማትን በማቋቋም ስልጣንና ተግባር በመስጠት ህጎች በአግባቡ ከህገመንግስቱ ጀምሮ እስከ አስተዳደር ተቋም ድረስ እንዴት እንደሚወጡ የራሱ የሆነ የህግ አወጣጥ ስረአት የተደነገገ ሲሆን ይህም ህግን ከማመንጨት እስከ ማጽደቅ ብሎም በአስተዳደር ተቋም እንዴት እንደሚፈጸሙ የተሰጣቸውን የውክልና ስልጣን ተጠቅመው መመርያ በማውጣት ወይም አስተዳደራዊ ውሳኔ በመስጠት አግልግሎት እንደሚሰጡ እንዲሁም በአዋጅ ከተሰጡ መብቶች ጋር በመቃረን ወይም የዜጎችን መብት የሚነካ ከሆነ እንዴት ቅሬታ ቀርቦ መፍትሔ ሊሰጥ እንደሚችል ከላይ በገለጽናቸው አዋጆች ሰፍረዋል። በመሆኑም በህግ አወጣጥ ስረአት እና አፈጻጸም ረገድ ከላይ የቀረቡት የምንባብ ዝግጅቶች
የበለጠ ትኩረት ተሰጥቶባቸው የጥናት፣ስልጠና ምርምር ኢንስቲትዩት እንዲሁም የህግ አውጪውና ሌሎች የሚመለከታቸው አካላት የህግ ተመራማሪዎች ጨምሮ የራሳቸውን አሻራ ማሳረፍ ተጠናክሮ ቢቀጥል ለሀገራችን የፍትህ ስረአት እድገት ጉልህ አስተዋጽኦ ይኖረዋል።
ማጣቀሻዎች
1. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የህግ አወጣጥ ሥነ-ሥርዓት ፣ኮሚቴዎች አደረጃጀትና
በፌደራል መንግሥት የወጡ ሕጎች · House of Peoples' Representatives Legislative Procedure, . Committees Structure and Worleing roclamation No. 271/2002. የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት .
2. ሕግ Aወጣጥ ሂደትና የሕግ ረቂቅ ዝግጅት ማኑዋል - Law Ethiopia
3. ሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008
4. የአስተዳደር ስነ ስርዓት ሕግ አተገባበር በኢትዮጵያ Administrative Procedural ...
5. Dec 18, 2024 — ... የውጪ ሀገራት ተሞክሮ በማካተት የተዘጋጀው ሕግ የሀገራችን የህግ አወጣጥ ሥርዓት
6. ፌዴራል አስተዳደር ሥነ ሥርዓት ሕግ አዋጅ ቁጥር 1183/2012
7. 2.የፌደራል የፍትህና የሕግ ምርምር እና ስልጠና አዋጅ ቁጥር ቁጥር 1071/2000
https://www.facebook.com/s...
3 months ago
የሲድኒ ስዊኒ ሃብት በሁለት ዓመት ውስጥ በ30 ሚሊዮን ዶላር አደገ
ታዋቂዋ አሜሪካዊት ተዋናይ ሲድኒ ስዊኒ በሁለት ዓመታት ውስጥ ብቻ የሀብት መጠኗን በ30 ሚሊዮን ዶላር ማሳደጓ ተገለጸ።
የ28 ዓመቷ ተዋናይት አጠቃላይ የሀብት መጠን ከ10 ሚሊዮን ዶላር ተነስቶ በአሁኑ ወቅት 40 ሚሊዮን ዶላር መድረሱን ዴይሊ ሜይል ዘግቧል።
ለዚህ ከፍተኛ የገቢ ዕድገት ምክንያት የሆኑት "Anyone But You" እና "The Housemaid" የተሰኙ ስኬታማ ፊልሞች እንዲሁም ከአሜሪካን ኢግል እና መሰል ዓለም አቀፍ ብራንዶች ጋር ያደረገቻቸው የማስታወቂያ ውሎች ናቸው። በተጨማሪም "Syrn" የተሰኘ የውስጥ ልብስ ብራንድ በራሷ ስም መጀመሯ ለገቢዋ መጨመር ትልቅ ድርሻ አበርክቷል።
ተዋናይቷ በቅርቡ በሚለቀቀው "Euphoria" ተከታታይ ድራማ ሶስተኛ ክፍል ላይ ለምታሳየው ተሳትፎም ከፍተኛ ክፍያ እንደምትቀበል ይጠበቃል።
ታዋቂዋ አሜሪካዊት ተዋናይ ሲድኒ ስዊኒ በሁለት ዓመታት ውስጥ ብቻ የሀብት መጠኗን በ30 ሚሊዮን ዶላር ማሳደጓ ተገለጸ።
የ28 ዓመቷ ተዋናይት አጠቃላይ የሀብት መጠን ከ10 ሚሊዮን ዶላር ተነስቶ በአሁኑ ወቅት 40 ሚሊዮን ዶላር መድረሱን ዴይሊ ሜይል ዘግቧል።
ለዚህ ከፍተኛ የገቢ ዕድገት ምክንያት የሆኑት "Anyone But You" እና "The Housemaid" የተሰኙ ስኬታማ ፊልሞች እንዲሁም ከአሜሪካን ኢግል እና መሰል ዓለም አቀፍ ብራንዶች ጋር ያደረገቻቸው የማስታወቂያ ውሎች ናቸው። በተጨማሪም "Syrn" የተሰኘ የውስጥ ልብስ ብራንድ በራሷ ስም መጀመሯ ለገቢዋ መጨመር ትልቅ ድርሻ አበርክቷል።
ተዋናይቷ በቅርቡ በሚለቀቀው "Euphoria" ተከታታይ ድራማ ሶስተኛ ክፍል ላይ ለምታሳየው ተሳትፎም ከፍተኛ ክፍያ እንደምትቀበል ይጠበቃል።
4 months ago
The Magic Man ሊዮኔል ሜሲ በነጩ ቤት ከዶናልድ ትራምፕ ጋር ...
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | ሜሲ አንተ ታላቅ ኮኮብ ነህ ። አሜሪካን መርጠህ የአሜሪካን እግር ኳስ በማነቃቃትህ እንከብርሃለን ። አንተ እና ክርስትያኖ ሮናልዶ ድንቅ ስፖርተኞች ናችሁ ። የእኔ የምንግዜውም ምርጥ ፔሌ ነው ። ፔሌ ታላቅ ተጨዋች ነው ። ከፔሌ እና ከሜሲ ማን ይበልጣል ? ሰውየው በአዳራሹ የተሰበሰው ሰውን ሁሉ ጠየቁ ? ሁሉም ሜሲ አለ ? ዶናልድ ትራምፕ ቀጠሉ ። አዎ ይሄ ሰው ሳይበልጥ አይቀርም ። ፔሌ ድንቅ ነው ። ሜሲ ግን የምንግዜውም ምርጥ ነው ። በዚህ ሀሳብ እኔም እስማማለሁ ። ሜሲ የአሜሪካ እግር ኳስን እስከወዲኛው በመቀየርህ በድጋሜ እናመሰግናለን ። ይሄ ሰው የአለም ሻምፒዮን ነው ። ይሄ ሰው 47 የተለያዩ ታላላቅ ዋንጫዎችን በእግር ኳስ ያሸነፈ ተዓምረኛ ነው ። ሊዮ አንተ ታላቅ ተጨዋች ነህ ። በርካቶችን በዚህ ጥያቄ ማስማማት ችልሃል ። ይህ የአሜሪካው ፔሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በነጩ ቤት ኦቫል ኦፊሳቸው አርጀንቲናዊ ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲና የMLS ሻምፒዮኖቹን በተቀበሉት ዝግጅት የተናገሩት ነው ።
ዘመናዊው እግር ኳስ ባለፉት 20 ዓመታት ለውበት ሞናሊዛዋ አርጀንቲናዊ ክብር እንደሰገደች ዛሬም አለች ። ከሮዛሪዮ ሳንታፌ ተነስቶ በምትሃቱ ዓለምን የወረረው ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና በከፍታው ጥግ አንፀባርቆ በፔዤ አድርጎ የዓለም እግር ኳስ ዋንጫን ከኳታር ሉሱያል ከህሊና መቼም ከማይጠፋ ተዓምሩ ጋር ድል ነስቶ በኢንተር ሚያሚ ደምቆ ዛሬም አለ ። The Magic Man ሊዮኔል ሜሲ በመጨረሻም ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር የMLS ዋንጫን ከሚያሚ ጋር አሸንፎ በWhite house ተገናኝቷል ። ጥያቄው በዚህ ፕሮግራም ለምን የኢንተር ሚያሚው ባለቤት የእንግሊዙ ኮኮብ ዴቭዴ ቤካም ያልተገኘው የሚለው ሆኗል ። እንደ የተለያዩ ዘገባዎች ቤክስ British Poster Boy በፓሪስ ፈረንሳይ የባለቤቱ
ቪክቶሪያ አንድ የፋሽን ዓለም አቀፍ ዝግጅት ላይ ለመታደም ሲል እንደቀረ ተዘግባል ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
በኤፍሬም የማነ
#ethiopia | ሜሲ አንተ ታላቅ ኮኮብ ነህ ። አሜሪካን መርጠህ የአሜሪካን እግር ኳስ በማነቃቃትህ እንከብርሃለን ። አንተ እና ክርስትያኖ ሮናልዶ ድንቅ ስፖርተኞች ናችሁ ። የእኔ የምንግዜውም ምርጥ ፔሌ ነው ። ፔሌ ታላቅ ተጨዋች ነው ። ከፔሌ እና ከሜሲ ማን ይበልጣል ? ሰውየው በአዳራሹ የተሰበሰው ሰውን ሁሉ ጠየቁ ? ሁሉም ሜሲ አለ ? ዶናልድ ትራምፕ ቀጠሉ ። አዎ ይሄ ሰው ሳይበልጥ አይቀርም ። ፔሌ ድንቅ ነው ። ሜሲ ግን የምንግዜውም ምርጥ ነው ። በዚህ ሀሳብ እኔም እስማማለሁ ። ሜሲ የአሜሪካ እግር ኳስን እስከወዲኛው በመቀየርህ በድጋሜ እናመሰግናለን ። ይሄ ሰው የአለም ሻምፒዮን ነው ። ይሄ ሰው 47 የተለያዩ ታላላቅ ዋንጫዎችን በእግር ኳስ ያሸነፈ ተዓምረኛ ነው ። ሊዮ አንተ ታላቅ ተጨዋች ነህ ። በርካቶችን በዚህ ጥያቄ ማስማማት ችልሃል ። ይህ የአሜሪካው ፔሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በነጩ ቤት ኦቫል ኦፊሳቸው አርጀንቲናዊ ጥበበኛ ሊዮኔል ሜሲና የMLS ሻምፒዮኖቹን በተቀበሉት ዝግጅት የተናገሩት ነው ።
ዘመናዊው እግር ኳስ ባለፉት 20 ዓመታት ለውበት ሞናሊዛዋ አርጀንቲናዊ ክብር እንደሰገደች ዛሬም አለች ። ከሮዛሪዮ ሳንታፌ ተነስቶ በምትሃቱ ዓለምን የወረረው ሊዮኔል ሜሲ በባርሴሎና በከፍታው ጥግ አንፀባርቆ በፔዤ አድርጎ የዓለም እግር ኳስ ዋንጫን ከኳታር ሉሱያል ከህሊና መቼም ከማይጠፋ ተዓምሩ ጋር ድል ነስቶ በኢንተር ሚያሚ ደምቆ ዛሬም አለ ። The Magic Man ሊዮኔል ሜሲ በመጨረሻም ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር የMLS ዋንጫን ከሚያሚ ጋር አሸንፎ በWhite house ተገናኝቷል ። ጥያቄው በዚህ ፕሮግራም ለምን የኢንተር ሚያሚው ባለቤት የእንግሊዙ ኮኮብ ዴቭዴ ቤካም ያልተገኘው የሚለው ሆኗል ። እንደ የተለያዩ ዘገባዎች ቤክስ British Poster Boy በፓሪስ ፈረንሳይ የባለቤቱ
ቪክቶሪያ አንድ የፋሽን ዓለም አቀፍ ዝግጅት ላይ ለመታደም ሲል እንደቀረ ተዘግባል ።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
Sponsored by
Surafel
4 months ago
የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ጳጳስ በጾታዊ ጥቃት ጥርጣሬ በፖሊስ እየተመረመሩ ነው
የሊንከን ጳጳስ ስቲቨን ኮንዌይ በፈረንጆቹ ከ2018 እስከ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ "ጾታዊ ጥቃት ፈጽመዋል" በሚል ጥርጣሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሊንከንሻየር ፖሊስ አስታወቀ።
ከእስራቱ አስቀድሞ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ጳጳሱን ከሥራ ማገዱን የገለጸ ሲሆን፣ ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት መምራቱንም ገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ጳጳሱ በዋስትና ከእስር የተፈቱ ሲሆን ምርመራው እንደቀጠለ ነው።
ጳጳስ ስቲቨን ኮንዌይ ከ2023 ጀምሮ የሊንከን ጳጳስ እንዲሁም ከ2014 ጀምሮ የጌቶች ምክር ቤት (House of Lords) አባል ሆነው በማገልገል ላይ ነበሩ።
በዕገዳው ወቅት የግራንትሃም ጳጳስ ኒኮላስ ቻምበርሊን የሀገረ ስብከቱን ሥራዎች ተረክበው ይሰራሉ።
ምንጭ፦ The Guardian
የሊንከን ጳጳስ ስቲቨን ኮንዌይ በፈረንጆቹ ከ2018 እስከ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ "ጾታዊ ጥቃት ፈጽመዋል" በሚል ጥርጣሬ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የሊንከንሻየር ፖሊስ አስታወቀ።
ከእስራቱ አስቀድሞ የእንግሊዝ ቤተክርስቲያን ጳጳሱን ከሥራ ማገዱን የገለጸ ሲሆን፣ ጉዳዩን ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት መምራቱንም ገልጿል።
በአሁኑ ወቅት ጳጳሱ በዋስትና ከእስር የተፈቱ ሲሆን ምርመራው እንደቀጠለ ነው።
ጳጳስ ስቲቨን ኮንዌይ ከ2023 ጀምሮ የሊንከን ጳጳስ እንዲሁም ከ2014 ጀምሮ የጌቶች ምክር ቤት (House of Lords) አባል ሆነው በማገልገል ላይ ነበሩ።
በዕገዳው ወቅት የግራንትሃም ጳጳስ ኒኮላስ ቻምበርሊን የሀገረ ስብከቱን ሥራዎች ተረክበው ይሰራሉ።
ምንጭ፦ The Guardian
4 months ago
#ታላቅ የምስራች
አፍሮ ሀብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አዋርዶችን በማዘጋጀት፡ ሁለገብ ስራ ፈጣሪ ወጣቶችን ወደ አለም አቀፍ መድረክ በማድረስ አገርን በማስጠራት በቴክኖሎጂ፡በቱሪዝም በተቋማት ብራንዲንግ፡በኢንተርቴይመንት ዘርፍ የተለያዩ ሃገር እንዲሁም አህጉር አቀፍናና አገራችን ኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ባህላዊ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የወጣቶችን ሁለገብ የፈጠራ ጉልህ አቅምለተቀረው አለም ለማስተዋወቅ የሚሰራ ድርጅት ሲሆን አሁን ደግሞ ከሚሰራቸዉ ስራዎች አንድ ዘርፍ የሆነዉ የሃገራችንን የፊልም ኢንዱስትሪ ወደ አንድ ደረጃ ከፍ ለማድረግ አልሞ ወደ ስራ የገባው እና ወጣቶችን የፕላትፎርሙ ተጠቃሚ ለማድረግ የአፍሮ ሃብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በተለያዩ የፊልም ሞያዎች በሃገራችንን አንቱታን ያተረፉ የየዘርፉ መምህራን ስልጠና ለመስጠት ከረጅም ጊዜ ጥረት በሃላ in house developed የሆነ የ E learning App አዘጋጅቶ ወደ መጨረሻ ምእራፍ ተሸጋግረዋል።
በመሆኑም እርሶ በዛሬው ቀን ወደ ስራ መግባታችንን ለማብሰር ፕሮግራም ስላዘጋጀን ከቀኑ 9 ሰአት በስካይ ላይት ሆቴል እዲገኙልን በክብር ተጋብዘዋል።
#ሚድያዎች፡አክቲቪስቶች እንዲሁም ቲክቶኮርችም በዚህ ታላቅ የመክፈቻ ስነ ስርአት በክብር ተጋብዛችሁዋል።
#ስልጠናውን ለመውሰድና ቀጣይ የህይወት ጉዞዎትን ውጤታማና ስኬታማና ለማድረግ ደግሞ በዚህ ሊንክ ገብተው መመዝገብ ይችላሉ።
AFRITUTOURS.COM
Register below
https://afritutors.com/ #powered by Afro hub investment Group #youth
ከሰላምታ ጋር
አብርሀት አየለ
የአፍሮ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ቦርድ ሊቀመንበር
አፍሮ ሀብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ አዋርዶችን በማዘጋጀት፡ ሁለገብ ስራ ፈጣሪ ወጣቶችን ወደ አለም አቀፍ መድረክ በማድረስ አገርን በማስጠራት በቴክኖሎጂ፡በቱሪዝም በተቋማት ብራንዲንግ፡በኢንተርቴይመንት ዘርፍ የተለያዩ ሃገር እንዲሁም አህጉር አቀፍናና አገራችን ኢትዮጵያን ብሎም የአፍሪካን ባህላዊ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም የወጣቶችን ሁለገብ የፈጠራ ጉልህ አቅምለተቀረው አለም ለማስተዋወቅ የሚሰራ ድርጅት ሲሆን አሁን ደግሞ ከሚሰራቸዉ ስራዎች አንድ ዘርፍ የሆነዉ የሃገራችንን የፊልም ኢንዱስትሪ ወደ አንድ ደረጃ ከፍ ለማድረግ አልሞ ወደ ስራ የገባው እና ወጣቶችን የፕላትፎርሙ ተጠቃሚ ለማድረግ የአፍሮ ሃብ ኢንቨስትመንት ግሩፕ በተለያዩ የፊልም ሞያዎች በሃገራችንን አንቱታን ያተረፉ የየዘርፉ መምህራን ስልጠና ለመስጠት ከረጅም ጊዜ ጥረት በሃላ in house developed የሆነ የ E learning App አዘጋጅቶ ወደ መጨረሻ ምእራፍ ተሸጋግረዋል።
በመሆኑም እርሶ በዛሬው ቀን ወደ ስራ መግባታችንን ለማብሰር ፕሮግራም ስላዘጋጀን ከቀኑ 9 ሰአት በስካይ ላይት ሆቴል እዲገኙልን በክብር ተጋብዘዋል።
#ሚድያዎች፡አክቲቪስቶች እንዲሁም ቲክቶኮርችም በዚህ ታላቅ የመክፈቻ ስነ ስርአት በክብር ተጋብዛችሁዋል።
#ስልጠናውን ለመውሰድና ቀጣይ የህይወት ጉዞዎትን ውጤታማና ስኬታማና ለማድረግ ደግሞ በዚህ ሊንክ ገብተው መመዝገብ ይችላሉ።
AFRITUTOURS.COM
Register below
https://afritutors.com/ #powered by Afro hub investment Group #youth
ከሰላምታ ጋር
አብርሀት አየለ
የአፍሮ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ቦርድ ሊቀመንበር
4 months ago
🚗 የቤትና የመኪና ባለቤት መሆን አሁን ቀላል ነው
ሆራይዘን በታላቅ ሽልማቶች ሥራ ጀመረ! 🏠✨
#ethiopia | "ይቆጥቡ ይሸለሙ!" በሚል መሪ ቃል በፋይናንሱ ዘርፍ አዲስ ተስፋ ይዞ የመጣው ሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር፣ 3ኛ ቅርንጫፉን በአዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ ከፍቷል።
ለምን ሆራይዘንን ይመርጣሉ?
🏆 የሆራይዘን ሽልማቶች፦
ተቋሙ ሥራውን በይፋ ሲጀምር የቤት እና የመኪና ሽልማቶችን አዘጋጅቶ መጥቷል።
💻 የሆራይዘን የቴክኖሎጂ መሪነት፦
በኢትዮጵያ በብድርና ቁጠባ ተቋማት የመጀመርያ የሆነው እጅግ ዘመናዊ የሆነ የራሱ ቴክኖሎጂ In house Developed Cor banking system ይዞ በኢትዮጵያ የብርድና ቁጠባ ተቋም ኢንዱስትሪ መዝለቁን አቶ ሀበን ኪሮስ አስታውቀዋል።
150 የሚሆኑ መሥራች አባላት ይዞ ሥራውን ጀምሯል።
💰 የሆራይዘን ሰፊ የብድር አማራጭ፦
* ለመንግስት ሰራተኞች፦
እስከ 500,000 ብር ያለ ዋስትና (በጠለፋ ዋስትና)።
ለሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች፦
እስከ 10 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ብድር እንደሚሰጥ የሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር ጊዚያዊ አስተባባሪ አቶ ዳዊት ገብሩ አስታውቀዋል።
⏳የሆራይዘን ፈጣን አገልግሎት፦
የተበታተነ የህዝብ ሀብትን በመሰብሰብ፣ አባላት ከአንድ ወር ቆጣቢነት በኋላ ብድር ማግኘት የሚችሉበትን ስርአት ዘርግቷል።
ሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር
የቁጠባ አይነቶች፦
መደበኛ፣ የኢንቨስትመንት፣ የሴቶች፣ የልጆች፣ የቤት፣ የመኪና፣ የህክምና እና የግብርና ቁጠባዎችን ያካትታል።
ተቋሙ ከአዶ Fertility Center፣ ከአብሪ ሞተርስ (Abri Motors) እና ከአፍሮ ኢንቨስትመንት ጋር በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሷል።
ከአዶ Fertility Center የሼር ሽያጭ 10 ሚሊዮን ደርሷል።
ከAbri Motors በኢትዮዽያ የመጀመርያዉ በነፃ የመኪና መሸጫ E-commerce በመጠቀም እና በመሸጥ የመኪና ብድር በራሳቸዉ ዝግ አካዉንት ያከናውናሉ።
ሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር
ከአፍሮ ኢንቨስትመንት የብራንዲንግ ስምምነት በማድግ መሥራት መጀመሩን አብስሯል።
መላው ኢትዮጵያውያን እና ዳያስፖራዎች የዚህ ታላቅ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተቋሙ የቦርድ ሊቀ መንበር ወ/ሮ አብርኸት አየለ ጥሪ አቅርበዋል።
በሆራይዘን እጅዎ ላይ ባለ አፕ ይቆጥቡ ይሸለሙ
አድራሻ፣
ቦሌ ሰንቸሪ ሞል ዩጎ ቸርች አጠገብ
ስልክ ቁጥር
0905311308 /0904209768 ይደውሉልን
የነገውን ብሩህ ተስፋ ዛሬ በሆራይዘን ይጀምሩ! 🚀
#horizonsacco #ethiopiafinance #savingandcredit #addisababa #businessethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
ሆራይዘን በታላቅ ሽልማቶች ሥራ ጀመረ! 🏠✨
#ethiopia | "ይቆጥቡ ይሸለሙ!" በሚል መሪ ቃል በፋይናንሱ ዘርፍ አዲስ ተስፋ ይዞ የመጣው ሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር፣ 3ኛ ቅርንጫፉን በአዲስ አበባ በደመቀ ሁኔታ ከፍቷል።
ለምን ሆራይዘንን ይመርጣሉ?
🏆 የሆራይዘን ሽልማቶች፦
ተቋሙ ሥራውን በይፋ ሲጀምር የቤት እና የመኪና ሽልማቶችን አዘጋጅቶ መጥቷል።
💻 የሆራይዘን የቴክኖሎጂ መሪነት፦
በኢትዮጵያ በብድርና ቁጠባ ተቋማት የመጀመርያ የሆነው እጅግ ዘመናዊ የሆነ የራሱ ቴክኖሎጂ In house Developed Cor banking system ይዞ በኢትዮጵያ የብርድና ቁጠባ ተቋም ኢንዱስትሪ መዝለቁን አቶ ሀበን ኪሮስ አስታውቀዋል።
150 የሚሆኑ መሥራች አባላት ይዞ ሥራውን ጀምሯል።
💰 የሆራይዘን ሰፊ የብድር አማራጭ፦
* ለመንግስት ሰራተኞች፦
እስከ 500,000 ብር ያለ ዋስትና (በጠለፋ ዋስትና)።
ለሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎች፦
እስከ 10 ሚሊዮን ብር የሚደርስ ብድር እንደሚሰጥ የሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር ጊዚያዊ አስተባባሪ አቶ ዳዊት ገብሩ አስታውቀዋል።
⏳የሆራይዘን ፈጣን አገልግሎት፦
የተበታተነ የህዝብ ሀብትን በመሰብሰብ፣ አባላት ከአንድ ወር ቆጣቢነት በኋላ ብድር ማግኘት የሚችሉበትን ስርአት ዘርግቷል።
ሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር
የቁጠባ አይነቶች፦
መደበኛ፣ የኢንቨስትመንት፣ የሴቶች፣ የልጆች፣ የቤት፣ የመኪና፣ የህክምና እና የግብርና ቁጠባዎችን ያካትታል።
ተቋሙ ከአዶ Fertility Center፣ ከአብሪ ሞተርስ (Abri Motors) እና ከአፍሮ ኢንቨስትመንት ጋር በጋራ ለመስራት ስምምነት ላይ ደርሷል።
ከአዶ Fertility Center የሼር ሽያጭ 10 ሚሊዮን ደርሷል።
ከAbri Motors በኢትዮዽያ የመጀመርያዉ በነፃ የመኪና መሸጫ E-commerce በመጠቀም እና በመሸጥ የመኪና ብድር በራሳቸዉ ዝግ አካዉንት ያከናውናሉ።
ሆራይዘን የገንዘብ ብድርና ቁጠባ የኅብረት ሥራ ማኀበር
ከአፍሮ ኢንቨስትመንት የብራንዲንግ ስምምነት በማድግ መሥራት መጀመሩን አብስሯል።
መላው ኢትዮጵያውያን እና ዳያስፖራዎች የዚህ ታላቅ እድል ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተቋሙ የቦርድ ሊቀ መንበር ወ/ሮ አብርኸት አየለ ጥሪ አቅርበዋል።
በሆራይዘን እጅዎ ላይ ባለ አፕ ይቆጥቡ ይሸለሙ
አድራሻ፣
ቦሌ ሰንቸሪ ሞል ዩጎ ቸርች አጠገብ
ስልክ ቁጥር
0905311308 /0904209768 ይደውሉልን
የነገውን ብሩህ ተስፋ ዛሬ በሆራይዘን ይጀምሩ! 🚀
#horizonsacco #ethiopiafinance #savingandcredit #addisababa #businessethiopia #getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን
4 months ago
በዘመናዊው የኢትዮጵያ አስተዳደግ ልጆች እያጡ ያሏቸው ሦስት ወሳኝ ክህሎቶች
በኢትዮጵያ የወላጅነት ዘይቤ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተቀየረ ነው። በአንድ በኩል፣ እንደ ድሮው "በትር"ን ብቻ እንደ ዋና የማስተማሪያ መሳሪያ ከመጠቀም ወጥተን፣ ለልጆች ስሜትና ለሰብአዊ መብታቸው ትኩረት መስጠታችን ትልቅ እርምጃ ነው። በሌላ በኩል ግን፣ የከተማው ኑሮ መጣበብና የዲጂታል መሣሪያዎች መስፋፋት ልጆቻችን በራሳቸው ተነሳሽነት የሚያገኟቸውን ወሳኝ የሕይወት ክህሎቶች ነጥቋቸዋል።
ዛሬ በኢትዮጵያ ከተሞች ውስጥ የሚገኙ ወላጆች ከበፊቱ በበለጠ ለልጆቻቸው የተሻለ ትምህርት ቤት፣ የተመጣጠነ ምግብና ምቹ ኑሮ ለማቅረብ ሌት ተቀን ይተጋሉ። ነገር ግን በዚህ ሩጫ ውስጥ ሳናስተውላቸው የሚቀሩ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች አሉ።
1. አካላዊ እድገትና የተፈጥሮ እንቅስቃሴ (Physical Development)
በኢትዮጵያ የከተማ አካባቢዎች፣ በተለይም እንደ አዲስ አበባ ባሉ ትልልቅ ከተሞች፣ ልጆች የሚጫወቱባቸው ሰፊ ሜዳዎች በህንፃዎች እየተተኩ ነው። ድሮ "ሰፈር ውስጥ" የሚደረጉ የኳስ ጨዋታዎች፣ ሩጫዎች፣ ዛፍ መውጣትና "እቃ እቃ" ጨዋታዎች ዛሬ በቪዲዮ ጌሞችና በቲቪ ስክሪኖች ተተክተዋል።
ያጋጠሙ ችግሮች፦
የእንቅስቃሴ እጥረት፦ ብዙ ልጆች እንደ "ሰቅሰቅ" (Jumping jacks) ወይም "ግልብጥብጥ" (Somersaults) ያሉ ቀላል አካላዊ እንቅስቃሴዎችን ማድረግ ይከብዳቸዋል። ይህ ደግሞ በጡንቻ ጥንካሬና በሰውነት ቅንጅት (Coordination) ላይ ጉድለት ይፈጥራል።
ከቤት አለመውጣት፦ በደህንነት ስጋት ወይም በቦታ ጥበብ ምክንያት ልጆች ተዘግቶባቸው እንዲውሉ ይገደዳሉ። ይህም ለውፍረትና ለልብ ጤና ችግሮች ተጋላጭ ያደርጋቸዋል።
ምን ማድረግ ይቻላል?
ልጆችን ቅዳሜና እሁድ ወደ መናፈሻዎች መውሰድ፣ በእግር እንዲጓዙ ማበረታታትና በቤት ውስጥም ቢሆን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ማነሳሳት ያስፈልጋል። እንቅስቃሴ ለአካል ብቻ ሳይሆን ለአእምሮ እድገትና ለተሻለ ትምህርት አቀባበል መሠረት ነው።
2. ፈጠራና መሰላቸትን መቋቋም (Creativity and Boredom)
በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ልጆች "ሰለቸኝ" የሚል ቃል ሲናገሩ፣ ወላጆች ወዲያውኑ ስልክ በመስጠት ወይም ቲቪ በመክፈት ትኩረታቸውን ለመቀየር ይሞክራሉ። ነገር ግን "መሰልቸት" (Boredom) ለፈጠራ ትልቁ በር እንደሆነ ይዘነጋል።
በኢትዮጵያ አውድ ሲታይ፦
ድሮ ልጆች ሲሰለቻቸው ከጭቃ ቤት ይሰራሉ፣ ከቆርቆሮ መኪና ይቀጥላሉ፣ ወይም ከጨርቅ ኳስ ይጠቅልሉ ነበር። ይህ "የሌለን ነገር የመፍጠር" (Resourcefulness) ክህሎት ዛሬ እየጠፋ ነው። ዛሬ ሁሉም ነገር ተዘጋጅቶ (Ready-made) ስለሚቀርብላቸው፣ ልጆች የራሳቸውን ምናብ ተጠቅመው ታሪክ የመፍጠር ወይም አዳዲስ ጨዋታዎችን የማመንጨት አቅማቸው እየቀነሰ ነው።
የባለሙያ እይታ፦
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ አንድ ልጅ ሲሰለቸውና የሚያደርገው ሲጠፋው ነው አእምሮው አዲስ ነገር ለማሰብ የሚገደደው። ዲጂታል መዝናኛዎች ግን አእምሮው "ተገቢ" (Passive) ተቀባይ ብቻ እንዲሆን ያደርጉታል።
ምን ማድረግ ይቻላል?
ልጆች ስልክ ሳይይዙ "ዝም ብለው" የሚቀመጡበትን ጊዜ አይፍሩ። "ምን ላድርግ?" ሲሉ ወዲያውኑ መፍትሄ አይስጧቸው፤ ይልቁንም የራሳቸውን ጨዋታ እንዲፈጥሩ እድል ይስጧቸው። "ደስተኛ የሆነን ልጅ በጭራሽ የበለጠ ደስተኛ ለማድረግ አይሞክሩ" የሚለው ምክር እዚህ ላይ ይሰራል። በራሳቸው ተመስጠው ሲጫወቱ ጣልቃ አለመግባት ትልቅ ስጦታ ነው።
3. የቤት ውስጥ ስራና ራስን መቻል (Household Skills)
በኢትዮጵያ ባህል ልጆች በቤት ውስጥ ስራ እንዲሳተፉ ይደረግ ነበር። ሴቶችም ወንዶችም እንደየአቅማቸው እንጨት ከመልቅለቅ ጀምሮ፣ ቡና እስከ ማፍላትና እቃ እስከ ማጠብ ይሳተፉ ነበር። ዛሬ ግን በተለይ በመካከለኛው ገቢ ባለው ማህበረሰብ ውስጥ፣ የቤት ሰራተኞች ሁሉንም ነገር ስለሚከውኑ ልጆች "ተገልጋይ" ብቻ እየሆኑ መጥተዋል።
የታዩ ክፍተቶች፦
የተግባር እውቀት ማጣት፦ ብዙ ወጣቶች ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ ወይም ለብቻቸው መኖር ሲጀምሩ የራሳቸውን ልብስ ማጠብ፣ ምግብ ማብሰል ወይም የፈሰሰ ነገር ማጽዳት ይከብዳቸዋል።
የኃላፊነት ስሜት መቀነስ፦ የቤት ውስጥ ስራን እንደ "ዝቅተኛ ስራ" ማየትና "እኔን አይመለከተኝም" የሚል መንፈስ በልጆች ዘንድ እየዳበረ ነው።
ምን ማድረግ ይቻላል?
ልጆች እንደ እድሜያቸው የራሳቸውን ካልሲ እንዲያጥቡ፣ ከተመገቡ በኋላ ሳህናቸውን እንዲያነሱ፣ ወይም አልጋቸውን እንዲያነጥፉ ማበረታታት የግድ ነው። ይህ ስራን የመናቅ ስሜትን ያጠፋል፤ በራስ የመተማመን ስሜትንም ይገነባል። "ይህንን ማድረግ እችላለሁ" የሚል ስሜት በልጁ ውስጥ መፈጠሩ ለነገው ማንነቱ ትልቅ ጥንካሬ ነው።
ማጠቃለያ
እነዚህ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች—አካላዊ እንቅስቃሴ፣ ፈጠራና የቤት ውስጥ ስራ—ብቻቸውን የናፍቆት ወሬዎች አይደሉም። ይልቁንም አንድ ልጅ በህይወቱ ስኬታማና ራሱን የቻለ ዜጋ እንዲሆን የሚያስችሉ የህይወት ክህሎቶች (Life Skills) ናቸው።
ልጆቻችንን ለትምህርት ቤት ብቻ ሳይሆን ለህይወትም ማዘጋጀት አለብን። ለዚህ ደግሞ ትንሽ ቦታ መስጠት፣ ትንሽ መሰልቸትን መፍቀድና በቤት ውስጥ ስራዎች እንዲሳተፉ ማድረግ በቂ ነው። ይህም "እችላለሁ!" የሚል ጠንካራ ስብዕና እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
በኢትዮጵያ የወላጅነት ዘይቤ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተቀየረ ነው። በአንድ በኩል፣ እንደ ድሮው "በትር"ን ብቻ እንደ ዋና የማስተማሪያ መሳሪያ ከመጠቀም ወጥተን፣ ለልጆች ስሜትና ለሰብአዊ መብታቸው ትኩረት መስጠታችን ትልቅ እርምጃ ነው። በሌላ በኩል ግን፣ የከተማው ኑሮ መጣበብና የዲጂታል መሣሪያዎች መስፋፋት ልጆቻችን በራሳቸው ተነሳሽነት የሚያገኟቸውን ወሳኝ የሕይወት ክህሎቶች ነጥቋቸዋል።
ዛሬ በኢትዮጵያ ከተሞች ውስጥ የሚገኙ ወላጆች ከበፊቱ በበለጠ ለልጆቻቸው የተሻለ ትምህርት ቤት፣ የተመጣጠነ ምግብና ምቹ ኑሮ ለማቅረብ ሌት ተቀን ይተጋሉ። ነገር ግን በዚህ ሩጫ ውስጥ ሳናስተውላቸው የሚቀሩ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች አሉ።
1. አካላዊ እድገትና የተፈጥሮ እንቅስቃሴ (Physical Development)
በኢትዮጵያ የከተማ አካባቢዎች፣ በተለይም እንደ አዲስ አበባ ባሉ ትልልቅ ከተሞች፣ ልጆች የሚጫወቱባቸው ሰፊ ሜዳዎች በህንፃዎች እየተተኩ ነው። ድሮ "ሰፈር ውስጥ" የሚደረጉ የኳስ ጨዋታዎች፣ ሩጫዎች፣ ዛፍ መውጣትና "እቃ እቃ" ጨዋታዎች ዛሬ በቪዲዮ ጌሞችና በቲቪ ስክሪኖች ተተክተዋል።
ያጋጠሙ ችግሮች፦
የእንቅስቃሴ እጥረት፦ ብዙ ልጆች እንደ "ሰቅሰቅ" (Jumping jacks) ወይም "ግልብጥብጥ" (Somersaults) ያሉ ቀላል አካላዊ እንቅስቃሴዎችን ማድረግ ይከብዳቸዋል። ይህ ደግሞ በጡንቻ ጥንካሬና በሰውነት ቅንጅት (Coordination) ላይ ጉድለት ይፈጥራል።
ከቤት አለመውጣት፦ በደህንነት ስጋት ወይም በቦታ ጥበብ ምክንያት ልጆች ተዘግቶባቸው እንዲውሉ ይገደዳሉ። ይህም ለውፍረትና ለልብ ጤና ችግሮች ተጋላጭ ያደርጋቸዋል።
ምን ማድረግ ይቻላል?
ልጆችን ቅዳሜና እሁድ ወደ መናፈሻዎች መውሰድ፣ በእግር እንዲጓዙ ማበረታታትና በቤት ውስጥም ቢሆን የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እንዲያደርጉ ማነሳሳት ያስፈልጋል። እንቅስቃሴ ለአካል ብቻ ሳይሆን ለአእምሮ እድገትና ለተሻለ ትምህርት አቀባበል መሠረት ነው።
2. ፈጠራና መሰላቸትን መቋቋም (Creativity and Boredom)
በአሁኑ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ልጆች "ሰለቸኝ" የሚል ቃል ሲናገሩ፣ ወላጆች ወዲያውኑ ስልክ በመስጠት ወይም ቲቪ በመክፈት ትኩረታቸውን ለመቀየር ይሞክራሉ። ነገር ግን "መሰልቸት" (Boredom) ለፈጠራ ትልቁ በር እንደሆነ ይዘነጋል።
በኢትዮጵያ አውድ ሲታይ፦
ድሮ ልጆች ሲሰለቻቸው ከጭቃ ቤት ይሰራሉ፣ ከቆርቆሮ መኪና ይቀጥላሉ፣ ወይም ከጨርቅ ኳስ ይጠቅልሉ ነበር። ይህ "የሌለን ነገር የመፍጠር" (Resourcefulness) ክህሎት ዛሬ እየጠፋ ነው። ዛሬ ሁሉም ነገር ተዘጋጅቶ (Ready-made) ስለሚቀርብላቸው፣ ልጆች የራሳቸውን ምናብ ተጠቅመው ታሪክ የመፍጠር ወይም አዳዲስ ጨዋታዎችን የማመንጨት አቅማቸው እየቀነሰ ነው።
የባለሙያ እይታ፦
የስነ-ልቦና ባለሙያዎች እንደሚሉት፣ አንድ ልጅ ሲሰለቸውና የሚያደርገው ሲጠፋው ነው አእምሮው አዲስ ነገር ለማሰብ የሚገደደው። ዲጂታል መዝናኛዎች ግን አእምሮው "ተገቢ" (Passive) ተቀባይ ብቻ እንዲሆን ያደርጉታል።
ምን ማድረግ ይቻላል?
ልጆች ስልክ ሳይይዙ "ዝም ብለው" የሚቀመጡበትን ጊዜ አይፍሩ። "ምን ላድርግ?" ሲሉ ወዲያውኑ መፍትሄ አይስጧቸው፤ ይልቁንም የራሳቸውን ጨዋታ እንዲፈጥሩ እድል ይስጧቸው። "ደስተኛ የሆነን ልጅ በጭራሽ የበለጠ ደስተኛ ለማድረግ አይሞክሩ" የሚለው ምክር እዚህ ላይ ይሰራል። በራሳቸው ተመስጠው ሲጫወቱ ጣልቃ አለመግባት ትልቅ ስጦታ ነው።
3. የቤት ውስጥ ስራና ራስን መቻል (Household Skills)
በኢትዮጵያ ባህል ልጆች በቤት ውስጥ ስራ እንዲሳተፉ ይደረግ ነበር። ሴቶችም ወንዶችም እንደየአቅማቸው እንጨት ከመልቅለቅ ጀምሮ፣ ቡና እስከ ማፍላትና እቃ እስከ ማጠብ ይሳተፉ ነበር። ዛሬ ግን በተለይ በመካከለኛው ገቢ ባለው ማህበረሰብ ውስጥ፣ የቤት ሰራተኞች ሁሉንም ነገር ስለሚከውኑ ልጆች "ተገልጋይ" ብቻ እየሆኑ መጥተዋል።
የታዩ ክፍተቶች፦
የተግባር እውቀት ማጣት፦ ብዙ ወጣቶች ዩኒቨርሲቲ ሲገቡ ወይም ለብቻቸው መኖር ሲጀምሩ የራሳቸውን ልብስ ማጠብ፣ ምግብ ማብሰል ወይም የፈሰሰ ነገር ማጽዳት ይከብዳቸዋል።
የኃላፊነት ስሜት መቀነስ፦ የቤት ውስጥ ስራን እንደ "ዝቅተኛ ስራ" ማየትና "እኔን አይመለከተኝም" የሚል መንፈስ በልጆች ዘንድ እየዳበረ ነው።
ምን ማድረግ ይቻላል?
ልጆች እንደ እድሜያቸው የራሳቸውን ካልሲ እንዲያጥቡ፣ ከተመገቡ በኋላ ሳህናቸውን እንዲያነሱ፣ ወይም አልጋቸውን እንዲያነጥፉ ማበረታታት የግድ ነው። ይህ ስራን የመናቅ ስሜትን ያጠፋል፤ በራስ የመተማመን ስሜትንም ይገነባል። "ይህንን ማድረግ እችላለሁ" የሚል ስሜት በልጁ ውስጥ መፈጠሩ ለነገው ማንነቱ ትልቅ ጥንካሬ ነው።
ማጠቃለያ
እነዚህ ሦስት መሠረታዊ ነገሮች—አካላዊ እንቅስቃሴ፣ ፈጠራና የቤት ውስጥ ስራ—ብቻቸውን የናፍቆት ወሬዎች አይደሉም። ይልቁንም አንድ ልጅ በህይወቱ ስኬታማና ራሱን የቻለ ዜጋ እንዲሆን የሚያስችሉ የህይወት ክህሎቶች (Life Skills) ናቸው።
ልጆቻችንን ለትምህርት ቤት ብቻ ሳይሆን ለህይወትም ማዘጋጀት አለብን። ለዚህ ደግሞ ትንሽ ቦታ መስጠት፣ ትንሽ መሰልቸትን መፍቀድና በቤት ውስጥ ስራዎች እንዲሳተፉ ማድረግ በቂ ነው። ይህም "እችላለሁ!" የሚል ጠንካራ ስብዕና እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል።
በሰው ሰራሽ አስተውሎት የተሰራ ምስል
5 months ago
በሳውዲ አረቢያ ታሪክ ተሰራ፡ የዓለማችን እጅግ አስገራሚው የመዝናኛ ፓርክ ተከፈተ!
በሳውዲ አረቢያ የሚገኘው Six Flags Qiddiya በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን፣ በአንድ ጊዜ 5 የዓለም ክብረ ወሰኖችን በመስበር ታሪክ ሰርቷል። ይህ ፓርክ ለጀብዱ ፈላጊዎች እውነተኛ ገነት ሆኗል።
🦅 የፓርኩ ዋና ኮከብ፡ Falcon’s Flight
የዚህ መዝናኛ ማዕከል ዋነኛ መስህብ Falcon’s Flight የተሰኘው የሮለር ኮስተር ሲሆን የሚከተሉትን ክብረ ወሰኖች ይዟል፦
ፈጣን፦ በሰዓት 250 ኪ.ሜ. ይጓዛል።
ረጅም፦ 4.2 ኪ.ሜ. ርዝመት አለው።
ከፍተኛ፦ 195 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን፣ በገደል ላይ የሚደረግ አስፈሪ ቁልቁለት አለው።
🌟 ሌሎች አስገራሚ ነገሮች
ፓርኩ ከFalcon’s Flight በተጨማሪ ከ400 በላይ የተለያዩ መስህቦችና መጫወቻዎችን አካቷል። ከነዚህም መካከል፦
የዓለማችን ረጅሙ የነፃ ውድቀት (Free-fall) መስህብ።
በጣም ረጅሙ የላይት ሀውስ
(Lighthouse) መስህብ።
በ6 የተለያዩ ክፍሎች የተከፋፈለ ሰፊ የመዝናኛ ቀጠና።
📍 መረጃዎች ለጎብኝዎች
ቦታ፦ ከሪያድ ከተማ 45 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በበረሃ መካከል ይገኛል።
ዋጋ፦ የአንድ ቀን መግቢያ ትኬት ከ $85 (325 SAR) ይጀምራል።
ቪዛ፦ ለብዙ ሀገራት ጎብኝዎች ሳውዲ አረቢያ ቀላል የኢ-ቪዛ ወይም የኦን-አራይቫል ቪዛ አመቻችታለች።
ይህ ሜጋ ፕሮጀክት የሳውዲ አረቢያን የ2030 ራዕይ (Vision 2030) ለማሳካት ከተገነቡ ታላላቅ ስራዎች አንዱ ነው።
በሳውዲ አረቢያ የሚገኘው Six Flags Qiddiya በይፋ ስራ የጀመረ ሲሆን፣ በአንድ ጊዜ 5 የዓለም ክብረ ወሰኖችን በመስበር ታሪክ ሰርቷል። ይህ ፓርክ ለጀብዱ ፈላጊዎች እውነተኛ ገነት ሆኗል።
🦅 የፓርኩ ዋና ኮከብ፡ Falcon’s Flight
የዚህ መዝናኛ ማዕከል ዋነኛ መስህብ Falcon’s Flight የተሰኘው የሮለር ኮስተር ሲሆን የሚከተሉትን ክብረ ወሰኖች ይዟል፦
ፈጣን፦ በሰዓት 250 ኪ.ሜ. ይጓዛል።
ረጅም፦ 4.2 ኪ.ሜ. ርዝመት አለው።
ከፍተኛ፦ 195 ሜትር ከፍታ ያለው ሲሆን፣ በገደል ላይ የሚደረግ አስፈሪ ቁልቁለት አለው።
🌟 ሌሎች አስገራሚ ነገሮች
ፓርኩ ከFalcon’s Flight በተጨማሪ ከ400 በላይ የተለያዩ መስህቦችና መጫወቻዎችን አካቷል። ከነዚህም መካከል፦
የዓለማችን ረጅሙ የነፃ ውድቀት (Free-fall) መስህብ።
በጣም ረጅሙ የላይት ሀውስ
(Lighthouse) መስህብ።
በ6 የተለያዩ ክፍሎች የተከፋፈለ ሰፊ የመዝናኛ ቀጠና።
📍 መረጃዎች ለጎብኝዎች
ቦታ፦ ከሪያድ ከተማ 45 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በበረሃ መካከል ይገኛል።
ዋጋ፦ የአንድ ቀን መግቢያ ትኬት ከ $85 (325 SAR) ይጀምራል።
ቪዛ፦ ለብዙ ሀገራት ጎብኝዎች ሳውዲ አረቢያ ቀላል የኢ-ቪዛ ወይም የኦን-አራይቫል ቪዛ አመቻችታለች።
ይህ ሜጋ ፕሮጀክት የሳውዲ አረቢያን የ2030 ራዕይ (Vision 2030) ለማሳካት ከተገነቡ ታላላቅ ስራዎች አንዱ ነው።
5 months ago
ታላቁ የሕዳሴ ግድብ በዜጎች መስዋዕትነት እንጂ በዕርዳታ አልተገነባም" — ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ — ኢትዮጵያ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ አንድም ሳንቲም የውጭ ዕርዳታም ሆነ ብድር አለመጠቀሟን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት፣ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ "ግድቡ የተገነባው በአሜሪካ ገንዘብ ነው" በሚል በተደጋጋሚ ለሚሰጡት መግለጫ ምላሽ በሚመስል መልኩ ነው።
በሕዳሴ ላይ አንድም ብር ዕርዳታ፣ አንድም ብር ብድር ኢትዮጵያ አልወሰደችም" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ፕሮጀክቱ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጋራ የቆሙበት የድል አሻራ መሆኑን ገልጸዋል።
* እንዲህ ያለውን ግዙፍ ብሔራዊ ፕሮጀክት ያለምንም የውጭ ድጋፍ ያሳካ መንግሥት "ልማት አይሰራም" ተብሎ ሊታማ አይገባውም ሲሉ ንግግሩን "ግፍ" በማለት ገልጸውታል።
* ግድቡ የኢትዮጵያውያን የቁርጠኝነትና የመጨከን" ውጤት መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።
ይህ ማብራሪያ ኢትዮጵያ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ብቃቷንና የገንዘብ ምንጯ የዜጎቿ መዋጮ ብቻ መሆኑን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በድጋሚ ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
Via House of Federation of Ethiopia
አዲስ አበባ — ኢትዮጵያ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ ግንባታ አንድም ሳንቲም የውጭ ዕርዳታም ሆነ ብድር አለመጠቀሟን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቁ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት፣ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ "ግድቡ የተገነባው በአሜሪካ ገንዘብ ነው" በሚል በተደጋጋሚ ለሚሰጡት መግለጫ ምላሽ በሚመስል መልኩ ነው።
በሕዳሴ ላይ አንድም ብር ዕርዳታ፣ አንድም ብር ብድር ኢትዮጵያ አልወሰደችም" ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ፕሮጀክቱ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በጋራ የቆሙበት የድል አሻራ መሆኑን ገልጸዋል።
* እንዲህ ያለውን ግዙፍ ብሔራዊ ፕሮጀክት ያለምንም የውጭ ድጋፍ ያሳካ መንግሥት "ልማት አይሰራም" ተብሎ ሊታማ አይገባውም ሲሉ ንግግሩን "ግፍ" በማለት ገልጸውታል።
* ግድቡ የኢትዮጵያውያን የቁርጠኝነትና የመጨከን" ውጤት መሆኑን አጽንኦት ሰጥተውበታል።
ይህ ማብራሪያ ኢትዮጵያ በራሷ አቅም ግዙፍ ፕሮጀክቶችን የማጠናቀቅ ብቃቷንና የገንዘብ ምንጯ የዜጎቿ መዋጮ ብቻ መሆኑን ለዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ በድጋሚ ያረጋገጠ ነው ተብሏል።
Via House of Federation of Ethiopia
Sponsored by
Surafel
5 months ago
🏨 ወንዶች ከሴቶች ይልቅ የሆቴል ክፍላቸውን በጽዳት ይይዛሉ? 🤔
አዳዲስ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ ወንዶች የሆቴል ቆይታቸውን አጠናቅቀው ሲወጡ ክፍሉን ከሴቶች ይልቅ በተሻለ ሁኔታ በጽዳትና በሥርዓት ትተው የመውጣት ዝንባሌ አላቸው።
ጥናቱን ማን አጠናው?
ይህ መረጃ በዋናነት የተገኘው በሆቴል ኢንዱስትሪ ውስጥ ካሉ የዳሰሳ ጥናቶች ነው። ለምሳሌ LateRooms.com የተባለው የሆቴል ማስያዣ ተቋም በሺዎች የሚቆጠሩ የሆቴል የጽዳት ሰራተኞችን (Housekeepers) ጠይቆ ባገኘው ውጤት መሰረት፦
70% የሚሆኑት ሰራተኞች የሴቶች ክፍል ይበልጥ የተዝረከረከ ሆኖ እንደሚያገኙት መስክረዋል።
ወንዶች በአንፃሩ የሚይዙት ቁሳቁስ አነስተኛ በመሆኑ ክፍላቸውን በጽዳት ለመልቀቅ አይቸገሩም።
ሴቶች ለምን ክፍሉን ያዝረከርካሉ? 💄
ጥናቱ ለዚህ ያስቀመጣቸው ምክንያቶች ሴቶች ቆሻሻ ስለሚወዱ ሳይሆን በሁኔታዎች ተገፋፍተው ነው፦
የመዋቢያ ቁሳቁሶች፡ የሜካፕ፣ የፀጉር ስፕሬይ እና የውበት መጠበቂያዎች በየቦታው መበታተን።
የልብስ ብዛት፡ ለተለያዩ ፕሮግራሞች የሚቀያየሩ ልብሶች እና ጫማዎች ክፍሉን "የተጨናነቀ" ማስመሰላቸው።
የእረፍት ስሜት፡ ብዙ ሴቶች በቤታቸው የጽዳት ኃላፊነት ስለሚኖርባቸው፣ ሆቴል ሲሄዱ ያንን ጫና አውርደው "ነጻ" ለመሆን መፈለጋቸው።
ባጭሩ ወንዶች "ያነሰ እቃ" ስለሚይዙ ክፍሉ ጽዱ ሆኖ ይቆያል፤ ሴቶች ግን "ለነጻነታቸው" ቅድሚያ ስለሚሰጡ ክፍሉን በትነውት ሊወጡ ይችላሉ ተብሏል።
አዳዲስ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት፣ ወንዶች የሆቴል ቆይታቸውን አጠናቅቀው ሲወጡ ክፍሉን ከሴቶች ይልቅ በተሻለ ሁኔታ በጽዳትና በሥርዓት ትተው የመውጣት ዝንባሌ አላቸው።
ጥናቱን ማን አጠናው?
ይህ መረጃ በዋናነት የተገኘው በሆቴል ኢንዱስትሪ ውስጥ ካሉ የዳሰሳ ጥናቶች ነው። ለምሳሌ LateRooms.com የተባለው የሆቴል ማስያዣ ተቋም በሺዎች የሚቆጠሩ የሆቴል የጽዳት ሰራተኞችን (Housekeepers) ጠይቆ ባገኘው ውጤት መሰረት፦
70% የሚሆኑት ሰራተኞች የሴቶች ክፍል ይበልጥ የተዝረከረከ ሆኖ እንደሚያገኙት መስክረዋል።
ወንዶች በአንፃሩ የሚይዙት ቁሳቁስ አነስተኛ በመሆኑ ክፍላቸውን በጽዳት ለመልቀቅ አይቸገሩም።
ሴቶች ለምን ክፍሉን ያዝረከርካሉ? 💄
ጥናቱ ለዚህ ያስቀመጣቸው ምክንያቶች ሴቶች ቆሻሻ ስለሚወዱ ሳይሆን በሁኔታዎች ተገፋፍተው ነው፦
የመዋቢያ ቁሳቁሶች፡ የሜካፕ፣ የፀጉር ስፕሬይ እና የውበት መጠበቂያዎች በየቦታው መበታተን።
የልብስ ብዛት፡ ለተለያዩ ፕሮግራሞች የሚቀያየሩ ልብሶች እና ጫማዎች ክፍሉን "የተጨናነቀ" ማስመሰላቸው።
የእረፍት ስሜት፡ ብዙ ሴቶች በቤታቸው የጽዳት ኃላፊነት ስለሚኖርባቸው፣ ሆቴል ሲሄዱ ያንን ጫና አውርደው "ነጻ" ለመሆን መፈለጋቸው።
ባጭሩ ወንዶች "ያነሰ እቃ" ስለሚይዙ ክፍሉ ጽዱ ሆኖ ይቆያል፤ ሴቶች ግን "ለነጻነታቸው" ቅድሚያ ስለሚሰጡ ክፍሉን በትነውት ሊወጡ ይችላሉ ተብሏል።
5 months ago
የጃፓኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳናኢ ታካኢቺ ፓርላማውን በተኑ
የጃፓኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳናኢ ታካኢቺ የሀገሪቱን የታችኛው ምክር ቤት (House of Representatives) በዛሬው ዕለት በይፋ መበተናቸውን አስታወቁ።
ምክንያት፦ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ፓርላማውን የበተኑት አዲስ የህዝብ ውክልና (Mandate) ለማግኘትና የጀመሩትን የኢኮኖሚና የደህንነት ፖሊሲ ለማስፈጸም እንዲረዳቸው ነው።
የምርጫ ቀን፦ አጠቃላይ ሀገራዊ ምርጫው በፈረንጆቹ የካቲት 8 ቀን 2026 እንዲካሄድ ተወስኗል።
ታሪካዊ ክስተት፦ ታካኢቺ ባለፈው ጥቅምት ወር ስልጣን የያዙ ሲሆን፣ የጃፓን የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው ይታወሳል። ፓርላማው በመደበኛ ስብሰባው መጀመሪያ ላይ እንዲበተን መደረጉ ላለፉት 60 ዓመታት ያልታየ ክስተት መሆኑ ተገልጿል።
የተቃውሞ ድምፆች፦ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ውሳኔውን የተቹ ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሯ የ2026 በጀት ከመፅደቁ በፊት ምርጫ መጥራታቸው ለሀገር አስተዳደር ሳይሆን ለፖለቲካ ጥቅማቸው ቅድሚያ ሰጥተዋል በሚል እየወቀሱ ይገኛሉ።
ምርጫው ታካኢቺ ከጃፓን ኢኖቬሽን ፓርቲ (Japan Innovation Party) ጋር የመሰረቱት ጥምረት ምን ያህል የህዝብ ድጋፍ እንዳለው የሚፈተሽበት ትልቅ መድረክ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
የጃፓኗ ጠቅላይ ሚኒስትር ሳናኢ ታካኢቺ የሀገሪቱን የታችኛው ምክር ቤት (House of Representatives) በዛሬው ዕለት በይፋ መበተናቸውን አስታወቁ።
ምክንያት፦ ጠቅላይ ሚኒስትሯ ፓርላማውን የበተኑት አዲስ የህዝብ ውክልና (Mandate) ለማግኘትና የጀመሩትን የኢኮኖሚና የደህንነት ፖሊሲ ለማስፈጸም እንዲረዳቸው ነው።
የምርጫ ቀን፦ አጠቃላይ ሀገራዊ ምርጫው በፈረንጆቹ የካቲት 8 ቀን 2026 እንዲካሄድ ተወስኗል።
ታሪካዊ ክስተት፦ ታካኢቺ ባለፈው ጥቅምት ወር ስልጣን የያዙ ሲሆን፣ የጃፓን የመጀመሪያዋ ሴት ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸው ይታወሳል። ፓርላማው በመደበኛ ስብሰባው መጀመሪያ ላይ እንዲበተን መደረጉ ላለፉት 60 ዓመታት ያልታየ ክስተት መሆኑ ተገልጿል።
የተቃውሞ ድምፆች፦ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ውሳኔውን የተቹ ሲሆን፣ ጠቅላይ ሚኒስትሯ የ2026 በጀት ከመፅደቁ በፊት ምርጫ መጥራታቸው ለሀገር አስተዳደር ሳይሆን ለፖለቲካ ጥቅማቸው ቅድሚያ ሰጥተዋል በሚል እየወቀሱ ይገኛሉ።
ምርጫው ታካኢቺ ከጃፓን ኢኖቬሽን ፓርቲ (Japan Innovation Party) ጋር የመሰረቱት ጥምረት ምን ያህል የህዝብ ድጋፍ እንዳለው የሚፈተሽበት ትልቅ መድረክ ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል።
5 months ago
ቺቫን ፕሮፐርቲስ ቅንጡ አፓርትመንት አስመረቀ!
#fastmereja :- በሀገራችን የግንባታ ዘርፍ ለ17 ዓመታት ስኬታማ ስራዎችን ሲያከናውን የቆየው ቺባን ፕሮፐርቲስ፣ "ቺባን አልፋ ሬዚደንስ" የተሰኘ የባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ደረጃና አገልግሎት የሚሰጥ ቅንጡ (Luxury) አፓርትመንት በዛሬዉ እለት አስመርቋል።
ይህ አዲስ አፓርትመንት በሀገሪቱ የሪል ስቴት ልማት ዘርፍ አዲስ የአኗኗር ዘይቤን ለማስተዋወቅ ታቅዶ የተገነባ እንደሆነም ተገልጿል።
"ቺባን አልፋ ሬዚደንስ" ነዋሪዎች የቅንጡ ሆቴል አገልግሎትን በቤታቸው እንዲያገኙ በሚያስችል መልኩ
ሰፊ የሆቴል ሎቢ፣ ሬስቶራንት፣ ካፌ፣ የጂም ማዕከል እና በሀገራችን የመጀመሪያው የሆነ ትልቅ "ኢንፊኒቲ ፑል" (Infinity Pool) በህንጻው አናት ላይ ተገንብቶለታል።
የቤት አማራጮቹ ከስቱዲዮ እስከ ባለ ሦስት መኝታ ክፍሎች ያሉት ሲሆን፣ በህንጻው አናት ላይ ባለ ሁለት ወለል ግዙፍና ቅንጡ ፔንት ሀውሶችን (Pent-houses) ይዟል።
ለስምንት ዓመታት ያህል የገበያ ጥናትና ዝግጅት ሲደረግበት የቆየው ይህ ፕሮጀክት፣ አሁን ላይ የግንባታው ሂደት ለነዋሪዎች ምቹ ወደሆነ ደረጃ መድረሱ ተገልጿል።
#fastmereja :- በሀገራችን የግንባታ ዘርፍ ለ17 ዓመታት ስኬታማ ስራዎችን ሲያከናውን የቆየው ቺባን ፕሮፐርቲስ፣ "ቺባን አልፋ ሬዚደንስ" የተሰኘ የባለ አምስት ኮከብ ሆቴል ደረጃና አገልግሎት የሚሰጥ ቅንጡ (Luxury) አፓርትመንት በዛሬዉ እለት አስመርቋል።
ይህ አዲስ አፓርትመንት በሀገሪቱ የሪል ስቴት ልማት ዘርፍ አዲስ የአኗኗር ዘይቤን ለማስተዋወቅ ታቅዶ የተገነባ እንደሆነም ተገልጿል።
"ቺባን አልፋ ሬዚደንስ" ነዋሪዎች የቅንጡ ሆቴል አገልግሎትን በቤታቸው እንዲያገኙ በሚያስችል መልኩ
ሰፊ የሆቴል ሎቢ፣ ሬስቶራንት፣ ካፌ፣ የጂም ማዕከል እና በሀገራችን የመጀመሪያው የሆነ ትልቅ "ኢንፊኒቲ ፑል" (Infinity Pool) በህንጻው አናት ላይ ተገንብቶለታል።
የቤት አማራጮቹ ከስቱዲዮ እስከ ባለ ሦስት መኝታ ክፍሎች ያሉት ሲሆን፣ በህንጻው አናት ላይ ባለ ሁለት ወለል ግዙፍና ቅንጡ ፔንት ሀውሶችን (Pent-houses) ይዟል።
ለስምንት ዓመታት ያህል የገበያ ጥናትና ዝግጅት ሲደረግበት የቆየው ይህ ፕሮጀክት፣ አሁን ላይ የግንባታው ሂደት ለነዋሪዎች ምቹ ወደሆነ ደረጃ መድረሱ ተገልጿል።
5 months ago
🏢 ቺባን ሪል ስቴት "አልፋ ባለ 5 ኮከብ አፓርትመንት"ን አስመረቀ!
* "ከታቀደለት ጊዜ ቀድሞ የተጠናቀቀው የቅንጦት መንደር!"
#ethiopia | የቺባን ፕሮፐርቲስ እህት ኩባንያ የሆነው ቺባን ሪል ስቴት፤ የመኖሪያ ቤት አገልግሎትን ከከፍተኛ የሆቴል ምቾት ጋር ያጣመረውን "አልፋ ባለ አምስት ኮከብ መኖሪያ አፓርትመንት" ፕሮጀክት በድምቀት አስመርቋል።
የፕሮጀክቱ ልዩነቶች ምንድን ናቸው?
🚀 ፍጥነት:
ለ2 ዓመት ተኩል ታቅዶ የነበረው ግንባታ፤ በአስገራሚ ፍጥነት ከ1 ዓመት እስከ 1 ዓመት ተኩል ባለው ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለገዢዎች ቀርቧል።
✨ ምቾት:
ባለ 17 ወለሉ ህንጻ፤ ስቱዲዮን ጨምሮ እስከ 3 መኝታ አማራጮች አሉት።
🏊 ቅንጦት:
የራሱ መዋኛ ገንዳ ያለው ባለሁለት ወለል እጅግ ቅንጡ ፔንት ሃውስ (Penthouse)፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ካፌ ሬስቶራንቶችን አካቷል።
የኢንቨስትመንት እድል: 💰
በዚህ ፕሮጀክት ላይ በአጋርነት ለሚሳተፉ ደንበኞች የተረጋገጠ 17% ዓመታዊ ገቢ (ROI) የሚያስገኝ ምቹ እድል ተመቻችቷል።
#chibanrealestate #alphaapartment #luxuryliving #realestateethiopia #addisababa #investment
* "ከታቀደለት ጊዜ ቀድሞ የተጠናቀቀው የቅንጦት መንደር!"
#ethiopia | የቺባን ፕሮፐርቲስ እህት ኩባንያ የሆነው ቺባን ሪል ስቴት፤ የመኖሪያ ቤት አገልግሎትን ከከፍተኛ የሆቴል ምቾት ጋር ያጣመረውን "አልፋ ባለ አምስት ኮከብ መኖሪያ አፓርትመንት" ፕሮጀክት በድምቀት አስመርቋል።
የፕሮጀክቱ ልዩነቶች ምንድን ናቸው?
🚀 ፍጥነት:
ለ2 ዓመት ተኩል ታቅዶ የነበረው ግንባታ፤ በአስገራሚ ፍጥነት ከ1 ዓመት እስከ 1 ዓመት ተኩል ባለው ጊዜ ውስጥ ተጠናቆ ለገዢዎች ቀርቧል።
✨ ምቾት:
ባለ 17 ወለሉ ህንጻ፤ ስቱዲዮን ጨምሮ እስከ 3 መኝታ አማራጮች አሉት።
🏊 ቅንጦት:
የራሱ መዋኛ ገንዳ ያለው ባለሁለት ወለል እጅግ ቅንጡ ፔንት ሃውስ (Penthouse)፣ ጂም፣ ስፓ፣ የልጆች መጫወቻ እና ካፌ ሬስቶራንቶችን አካቷል።
የኢንቨስትመንት እድል: 💰
በዚህ ፕሮጀክት ላይ በአጋርነት ለሚሳተፉ ደንበኞች የተረጋገጠ 17% ዓመታዊ ገቢ (ROI) የሚያስገኝ ምቹ እድል ተመቻችቷል።
#chibanrealestate #alphaapartment #luxuryliving #realestateethiopia #addisababa #investment
Sponsored by
Surafel
5 months ago
ዓለም አቀፍ ስምምነቶች
ከኢትዮጵያ ሕገ መንግስት አንጻር ያላቸው ደረጃ (Hierarchy)
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ የዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ደረጃ በተመለከተ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጣቸው ውሳኔዎች (Precedents) ቲዎሪውን ወደ ተግባር የሚቀይሩ ናቸው። ለጹሁፉ ማሟያ እንዲሆን፣ የምክር ቤቱን ሚና እና የተወሰኑ ውሳኔዎችን ማየት ይቻላል።
6. የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሚና እና የትርጉም አቅጣጫዎች
የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 13(2) "ተርጓሚ አካላት" ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንዲጠቀሙ ያስገድዳል። የሕገ-መንግሥት ትርጉም የመጨረሻ ሥልጣን ያለው ደግሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በመሆኑ፣ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን በተዋረድ ውስጥ የት እንደሚያስቀምጣቸው በተግባር አሳይቷል።
ሀ. የዓለም አቀፍ ስምምነቶች "እንደ መመሪያ" (Interpretive Guidance)
ምክር ቤቱ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ (ለምሳሌ በሴቶች መብት፣ በሕፃናት መብትና በንብረት ባለቤትነት ረገድ) ውሳኔ ሲሰጥ፣ የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ ያጸደቀችውን ዓለም አቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን (ICCPR) እና የሕፃናት መብቶች ስምምነትን (CRC) እንደ መመሪያ ይጠቀማል።
ቁልፍ ነጥብ፦ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን እንደ ገዥ ሕግ (Governing Law) ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥቱን ድንጋጌዎች ይዘት "ለማስፋት" ወይም "ትርጉም ለመስጠት" ይጠቀምባቸዋል። ይህ የሚያሳየው ስምምነቶቹ ከሕገ-መንግሥቱ በታች ቢሆኑም፣ በትርጉም ሂደት ውስጥ ግን ተጽዕኖ ፈጣሪ (Persuasive and Binding Authority) መሆናቸውን ነው።
ለ. የሕግ ክፍተቶችን መሙላት
በአንዳንድ አጋጣሚዎች የሀገር ውስጥ ሕጎች ግልጽ ባልሆኑበት ወቅት፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአንቀጽ 13(2) ላይ በመመርኮዝ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ "ክፍተት መሙያ" ይጠቀምባቸዋል። ይህም ስምምነቶቹ በ hierarchy ውስጥ ከመደበኛ አዋጆች ከፍ ያለ ሚና እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል።
7. የተግባር ፈተናዎች (Practical Challenges)
ምንም እንኳን ሕገ-መንግሥቱ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን የሕጉ አካል ቢያደርግም፣ በተግባር ግን የሚከተሉት ፈተናዎች ይስተዋላሉ፦
የቋንቋ ችግር፦ አብዛኞቹ ስምምነቶች በነጋሪት ጋዜጣ በኦፊሴላዊው የሥራ ቋንቋ (አማርኛ) ተተርጉመው አለመታተማቸው፣ መደበኛ ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ እንዲጠቀሙ እንቅፋት ሆኗል።
የሕግ ተቃርኖ፦ አንድ ስምምነት ከአገር ውስጥ አዋጅ ጋር ቢቃረን፣ ፍርድ ቤቶች የትኛውን ማስቀደም እንዳለባቸው ግልጽ መመሪያ የለም። ሆኖም በአንቀጽ 13(2) መሠረት የሰብአዊ መብት ጉዳይ ከሆነ ስምምነቱ የበላይነት ይኖረዋል።
ማጠቃለያ
በአጠቃላይ፣ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ቦታ እንደ ይዘታቸው ይወሰናል።
መደበኛ ስምምነቶች (ንግድ፣ ዲፕሎማሲ): በአንቀጽ 9(4) መሠረት ከሕገ-መንግሥቱ በታች፣ ከአዋጆች ጋር እኩል ወይም ዝቅ ያለ ደረጃ ይይዛሉ።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች: በአንቀጽ 13(2) መሠረት ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም መሠረት በመሆናቸው፣ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የተቆራኘ (Integral part of the Constitution) ልዩ ደረጃ አላቸው።
ስለሆነም፣ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ዓለም አቀፍ ሕግን በሁለት መንገድ ያስተናግዳል፦ እንደ የሕግ ምንጭ (በአንቀጽ 9/4) እና እንደ የትርጉም መመሪያ (በአንቀጽ 13/2)። ይህ አሰራር ሀገሪቱ ሉዓላዊነቷን ሳታስደፍር የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አባልነቷን የምታረጋግጥበት ሚዛናዊ መንገድ ነው።
ማጠቃለያ፦ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ የበላይ ቢሆንም፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ግን ሕገ-መንግሥቱን በትርጉም የመቅረጽ ልዩ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል። ይህም የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት ጥበቃ ከዓለም አቀፍ ስታንዳርዶች ጋር ለማስተሳሰር የተቀመጠ ብልህ አሰራር ነው።
ከሰበር ውሳኔ አንጻር
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጣቸው ውሳኔዎች በሕግ ደረጃ "አስገዳጅነት" ያላቸው በመሆኑ (በአዋጅ ቁጥር 454/97 መሠረት)፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ያላቸውን ቦታ በተግባር በመተርጎም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
8. የሰበር ውሳኔዎች ሚና በዓለም አቀፍ ስምምነቶች አተገባበር ላይ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት፣ በአንቀጽ 13(2) የተቀመጠውን የትርጉም መርህ መሠረት በማድረግ፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ላይ ያላቸውን ተፈጻሚነት የሚያጸኑ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ሀ. ስምምነቶችን እንደ አስገዳጅ ሕግ የመጠቀም አዝማሚያ
ምንም እንኳ አንቀጽ 9(4) ስምምነቶች "የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው" ቢልም፣ ብዙ ጊዜ የበታች ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ ከመጥቀስ ይቆጠባሉ። ሆኖም የሰበር ሰሚ ችሎት በተለያዩ ውሳኔዎቹ (ለምሳሌ በሠራተኛ መብት፣ በልጆች መብት እና በስደተኞች ጉዳይ) ላይ ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን በቀጥታ በመጥቀስ የበታች ፍርድ ቤቶችም ይህንን እንዲከተሉ መንገድ ከፍቷል።
ለ. የሕግ ትርጉም ተዋረድ (Hierarchy of Interpretation)
ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጣቸው ውሳኔዎች መሠረት፦
አንድ የሀገር ውስጥ አዋጅ ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነት ጋር ቢቃረን፣ አዋጁ በስምምነቱ መርሆዎች መሠረት "ተለጥጦ" ወይም "ተለዋጭ ትርጉም ተሰጥቶት" ከስምምነቱ ጋር እንዲጣጣም መደረግ አለበት።
ይህም ማለት ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ከአዋጆች በላይ የሆነ "የትርጉም የበላይነት" (Interpretive Primacy) ይሰጣቸዋል።
ሐ. የ"አሳታሚነት" (Publication) ክርክር እና የሰበር ውሳኔ
አንድ ትልቅ የሕግ ክርክር የነበረው "በነጋሪት ጋዜጣ ያልታተመ ስምምነት በሀገር ውስጥ ፍርድ ቤት ተፈጻሚነት አለው ወይ?" የሚለው ነበር። የሰበር ሰሚ ችሎት ግን በውሳኔዎቹ ላይ እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያ ስምምነቱን በሕግ አውጪው ካጸደቀችው (Ratification)፣ ስምምነቱ የታተመው በዓለም አቀፍ ደረጃ ቢሆንም እንኳ ፍርድ ቤቶች ሊያውቁትና ሊተገብሩት እንደሚገባ አመላክቷል። ይህ ውሳኔ ስምምነቶች በ Hierarchy ውስጥ ያላቸውን "ተፈጻሚነት" (Justiciability) አረጋግጧል።
ማጠቃለያ፦ ሰበር፣ ስምምነቶችና ሕገ-መንግሥቱ
በጹሁፍ መደምደሚያ ላይ እንደሚከተለው ማጠቃለል ይቻላል፦ የሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔዎች፣ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን የንድፈ-ሀሳብ ድልድይ ወደ ተግባር ቀይረውታል። ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ ተራ አዋጅ ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥታዊ መብቶች መፍቻ ቁልፍ አድርጎ ስለሚጠቀምባቸው፣ በኢትዮጵያ ሕግ ተዋረድ ውስጥ ከሕገ-መንግሥቱ ቀጥሎ ያለውን ከፍተኛ ቦታ እንዲይዙ አድርጓቸዋል።
መምህር ፣ጠበቃ እና የህግ አማካሪ አወል ሙሄ
ከኢትዮጵያ ሕገ መንግስት አንጻር ያላቸው ደረጃ (Hierarchy)
#ethiopia | በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ደረጃ (Hierarchy) በሕግ ምሁራን ዘንድ ለረጅም ጊዜ ክርክር ሲደረግበት የቆየ ጉዳይ ነው። ይህ አርቲክል በኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን ግንኙነት በመተንተን፣ ስምምነቶቹ በሕግ ተዋረድ ውስጥ ያላቸውን ቦታ ይፈትሻል።
የዓለም አቀፍ ስምምነቶች ደረጃ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ፦ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለ ሚዛን
1. መግቢያ
ኢትዮጵያ የበርካታ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ፈራሚ ናት። እነዚህ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ያላቸው ደረጃ ግን በሁለት ተቃራኒ አመለካከቶች መካከል ይወዛወዛል። አንዳንዶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች ግን ከአዋጆች በላይ ናቸው ሲሉ፣ ሌሎች ደግሞ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ አላቸው ይላሉ። ይህንን ለመረዳት የአንቀጽ 9(4) እና 13(2) ንጽጽራዊ ትንተና ወሳኝ ነው።
2. ዓለም አቀፍ ስምምነቶች እንደ ሀገር ውስጥ ሕግ (አንቀጽ 9/4)
የሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(4) እንዲህ ይላል፦ “ኢትዮጵያ ያጸደቀቻቸው ዓለም አቀፍ ስምምነቶች የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው።”
ትርጉም፦ ይህ ድንጋጌ ኢትዮጵያ "Monist" የምትባለውን የሕግ ፍልስፍና እንደምትከተል ያሳያል። አንድ ስምምነት በሕግ አውጪው (House of Peoples' Representatives) ከጸደቀ በኋላ፣ በድጋሚ ሌላ ዝርዝር ሕግ ሳይወጣለት በቀጥታ የሀገሪቱ ሕግ ይሆናል።
ተዋረድ፦ አንቀጽ 9(1) ሕገ-መንግሥቱ "የሀገሪቱ የበላይ ሕግ" መሆኑን ስለሚገልጽ፣ በአንቀጽ 9(4) መሠረት የሀገር ውስጥ ሕግ አካል የሆኑት ስምምነቶች ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው በግልጽ ይታያል።
3. የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ልዩ ቦታ (አንቀጽ 13/2)
አንቀጽ 13(2) ደግሞ ለየት ያለ ድንጋጌ ይዟል፦ “በዚህ ምዕራፍ የተዘረዘሩት መሠረታዊ መብቶችና ነፃነቶች ኢትዮጵያ ከተቀበለቻቸው ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብቶች ድንጋጌዎችና ዓለም አቀፍ ስምምነቶች መርሆዎች ጋር በተጣጣመ መንገድ ይተረጎማሉ።”
የትርጉም የበላይነት፦ ይህ አንቀጽ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች የሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ ሦስት (መሠረታዊ መብቶች) "መተርጎሚያ መሣሪያዎች" እንዲሆኑ ያዝዛል።
ተፅእኖ፦ አንድ የሕገ-መንግሥት ድንጋጌ በዓለም አቀፍ ስምምነት መሠረት የሚተረጎም ከሆነ፣ ስምምነቱ በተዘዋዋሪ መንገድ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል የሆነ የመሪነት ሚና ይኖረዋል።
4. ንጽጽራዊ ትንተና፦ የሕግ ተዋረድ ሰንጠረዥ
መለኪያ አንቀጽ 9(4) - አጠቃላይ ስምምነቶች አንቀጽ 13(2) - የሰብአዊ መብት ስምምነቶች
ተፈጻሚነት ለሁሉም ዓይነት ስምምነቶች (ንግድ፣ አካባቢ ጥበቃ፣ ወዘተ) ለሰብአዊ መብት ስምምነቶች ብቻ
የሕግ ደረጃ እንደ መደበኛ የሀገር ውስጥ ሕግ (አዋጅ) ይታያሉ ከሕገ-መንግሥቱ ምዕራፍ 3 ጋር የተቆራኘ ደረጃ አላቸው
ሚና የሕግ ምንጭነት (Source of Law) የመተርጎሚያ መርሆነት (Interpretive Guide)
ግጭት ቢፈጠር ከሕገ-መንግሥቱ በታች መሆናቸው አያጠራጥርም ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም ስለሚረዱ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር ተስማምተው ይሄዳሉ
5. ሕገ-መንግሥታዊ ፈተናዎችና መደምደሚያ
ከላይ የተጠቀሱትን ሁለት አንቀጾች ስናነፃፅር የሚከተለውን ድምዳሜ ላይ መድረስ ይቻላል፦
አጠቃላይ ስምምነቶች፦ በሕገ-መንግሥቱ አንቀጽ 9(1) መሠረት ማንኛውም ሕግ (ዓለም አቀፍ ስምምነትን ጨምሮ) ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት አይኖረውም። ስለዚህ በተዋረድ ደረጃቸው ከሕገ-መንግሥቱ በታች ነው።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች፦ በአንቀጽ 13(2) ምክንያት እነዚህ ስምምነቶች "ልዩ ደረጃ" አላቸው። ሕገ-መንግሥቱን የመተርጎም ሥልጣን ያላቸው አካላት (የፌዴሬሽን ምክር ቤት) ዓለም አቀፍ ስምምነቶቹን እንደ ግብአት እንዲጠቀሙ ስለሚገደዱ፣ እነዚህ ስምምነቶች በተግባር ከሕገ-መንግሥቱ ጋር እኩል ደረጃ ወይም "Semi-Constitutional" ደረጃ አላቸው ሊባል ይችላል።
በኢትዮጵያ የሕግ ሥርዓት ውስጥ የዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ደረጃ በተመለከተ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የሰጣቸው ውሳኔዎች (Precedents) ቲዎሪውን ወደ ተግባር የሚቀይሩ ናቸው። ለጹሁፉ ማሟያ እንዲሆን፣ የምክር ቤቱን ሚና እና የተወሰኑ ውሳኔዎችን ማየት ይቻላል።
6. የፌዴሬሽን ምክር ቤት ሚና እና የትርጉም አቅጣጫዎች
የኢፌዲሪ ሕገ-መንግሥት አንቀጽ 13(2) "ተርጓሚ አካላት" ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንዲጠቀሙ ያስገድዳል። የሕገ-መንግሥት ትርጉም የመጨረሻ ሥልጣን ያለው ደግሞ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በመሆኑ፣ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን በተዋረድ ውስጥ የት እንደሚያስቀምጣቸው በተግባር አሳይቷል።
ሀ. የዓለም አቀፍ ስምምነቶች "እንደ መመሪያ" (Interpretive Guidance)
ምክር ቤቱ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ (ለምሳሌ በሴቶች መብት፣ በሕፃናት መብትና በንብረት ባለቤትነት ረገድ) ውሳኔ ሲሰጥ፣ የኢትዮጵያን ሕገ-መንግሥት ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ ያጸደቀችውን ዓለም አቀፍ የሲቪልና የፖለቲካ መብቶች ቃል ኪዳን (ICCPR) እና የሕፃናት መብቶች ስምምነትን (CRC) እንደ መመሪያ ይጠቀማል።
ቁልፍ ነጥብ፦ ምክር ቤቱ ስምምነቶቹን እንደ ገዥ ሕግ (Governing Law) ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥቱን ድንጋጌዎች ይዘት "ለማስፋት" ወይም "ትርጉም ለመስጠት" ይጠቀምባቸዋል። ይህ የሚያሳየው ስምምነቶቹ ከሕገ-መንግሥቱ በታች ቢሆኑም፣ በትርጉም ሂደት ውስጥ ግን ተጽዕኖ ፈጣሪ (Persuasive and Binding Authority) መሆናቸውን ነው።
ለ. የሕግ ክፍተቶችን መሙላት
በአንዳንድ አጋጣሚዎች የሀገር ውስጥ ሕጎች ግልጽ ባልሆኑበት ወቅት፣ የፌዴሬሽን ምክር ቤት በአንቀጽ 13(2) ላይ በመመርኮዝ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ "ክፍተት መሙያ" ይጠቀምባቸዋል። ይህም ስምምነቶቹ በ hierarchy ውስጥ ከመደበኛ አዋጆች ከፍ ያለ ሚና እንዲኖራቸው ያደርጋቸዋል።
7. የተግባር ፈተናዎች (Practical Challenges)
ምንም እንኳን ሕገ-መንግሥቱ ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን የሕጉ አካል ቢያደርግም፣ በተግባር ግን የሚከተሉት ፈተናዎች ይስተዋላሉ፦
የቋንቋ ችግር፦ አብዛኞቹ ስምምነቶች በነጋሪት ጋዜጣ በኦፊሴላዊው የሥራ ቋንቋ (አማርኛ) ተተርጉመው አለመታተማቸው፣ መደበኛ ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ እንዲጠቀሙ እንቅፋት ሆኗል።
የሕግ ተቃርኖ፦ አንድ ስምምነት ከአገር ውስጥ አዋጅ ጋር ቢቃረን፣ ፍርድ ቤቶች የትኛውን ማስቀደም እንዳለባቸው ግልጽ መመሪያ የለም። ሆኖም በአንቀጽ 13(2) መሠረት የሰብአዊ መብት ጉዳይ ከሆነ ስምምነቱ የበላይነት ይኖረዋል።
ማጠቃለያ
በአጠቃላይ፣ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች ያላቸው ቦታ እንደ ይዘታቸው ይወሰናል።
መደበኛ ስምምነቶች (ንግድ፣ ዲፕሎማሲ): በአንቀጽ 9(4) መሠረት ከሕገ-መንግሥቱ በታች፣ ከአዋጆች ጋር እኩል ወይም ዝቅ ያለ ደረጃ ይይዛሉ።
የሰብአዊ መብት ስምምነቶች: በአንቀጽ 13(2) መሠረት ሕገ-መንግሥቱን ለመተርጎም መሠረት በመሆናቸው፣ ከሕገ-መንግሥቱ ጋር የተቆራኘ (Integral part of the Constitution) ልዩ ደረጃ አላቸው።
ስለሆነም፣ የኢትዮጵያ ሕገ-መንግሥታዊ ሥርዓት ዓለም አቀፍ ሕግን በሁለት መንገድ ያስተናግዳል፦ እንደ የሕግ ምንጭ (በአንቀጽ 9/4) እና እንደ የትርጉም መመሪያ (በአንቀጽ 13/2)። ይህ አሰራር ሀገሪቱ ሉዓላዊነቷን ሳታስደፍር የዓለም አቀፍ ማህበረሰብ አባልነቷን የምታረጋግጥበት ሚዛናዊ መንገድ ነው።
ማጠቃለያ፦ በኢትዮጵያ የሕግ ተዋረድ ውስጥ ሕገ-መንግሥቱ የበላይ ቢሆንም፣ ዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነቶች ግን ሕገ-መንግሥቱን በትርጉም የመቅረጽ ልዩ ሥልጣን ተሰጥቷቸዋል። ይህም የሀገሪቱን የሰብአዊ መብት ጥበቃ ከዓለም አቀፍ ስታንዳርዶች ጋር ለማስተሳሰር የተቀመጠ ብልህ አሰራር ነው።
ከሰበር ውሳኔ አንጻር
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት የሚሰጣቸው ውሳኔዎች በሕግ ደረጃ "አስገዳጅነት" ያላቸው በመሆኑ (በአዋጅ ቁጥር 454/97 መሠረት)፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሕግ ተዋረድ (Hierarchy) ውስጥ ያላቸውን ቦታ በተግባር በመተርጎም ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ።
8. የሰበር ውሳኔዎች ሚና በዓለም አቀፍ ስምምነቶች አተገባበር ላይ
የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር ሰሚ ችሎት፣ በአንቀጽ 13(2) የተቀመጠውን የትርጉም መርህ መሠረት በማድረግ፣ ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በሀገር ውስጥ ሕግ ላይ ያላቸውን ተፈጻሚነት የሚያጸኑ ውሳኔዎችን አስተላልፏል።
ሀ. ስምምነቶችን እንደ አስገዳጅ ሕግ የመጠቀም አዝማሚያ
ምንም እንኳ አንቀጽ 9(4) ስምምነቶች "የሀገሪቱ ሕግ አካል ናቸው" ቢልም፣ ብዙ ጊዜ የበታች ፍርድ ቤቶች ስምምነቶቹን በቀጥታ ከመጥቀስ ይቆጠባሉ። ሆኖም የሰበር ሰሚ ችሎት በተለያዩ ውሳኔዎቹ (ለምሳሌ በሠራተኛ መብት፣ በልጆች መብት እና በስደተኞች ጉዳይ) ላይ ዓለም አቀፍ ድንጋጌዎችን በቀጥታ በመጥቀስ የበታች ፍርድ ቤቶችም ይህንን እንዲከተሉ መንገድ ከፍቷል።
ለ. የሕግ ትርጉም ተዋረድ (Hierarchy of Interpretation)
ሰበር ሰሚ ችሎት በሰጣቸው ውሳኔዎች መሠረት፦
አንድ የሀገር ውስጥ አዋጅ ከዓለም አቀፍ የሰብአዊ መብት ስምምነት ጋር ቢቃረን፣ አዋጁ በስምምነቱ መርሆዎች መሠረት "ተለጥጦ" ወይም "ተለዋጭ ትርጉም ተሰጥቶት" ከስምምነቱ ጋር እንዲጣጣም መደረግ አለበት።
ይህም ማለት ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን ከአዋጆች በላይ የሆነ "የትርጉም የበላይነት" (Interpretive Primacy) ይሰጣቸዋል።
ሐ. የ"አሳታሚነት" (Publication) ክርክር እና የሰበር ውሳኔ
አንድ ትልቅ የሕግ ክርክር የነበረው "በነጋሪት ጋዜጣ ያልታተመ ስምምነት በሀገር ውስጥ ፍርድ ቤት ተፈጻሚነት አለው ወይ?" የሚለው ነበር። የሰበር ሰሚ ችሎት ግን በውሳኔዎቹ ላይ እንደገለጸው፣ ኢትዮጵያ ስምምነቱን በሕግ አውጪው ካጸደቀችው (Ratification)፣ ስምምነቱ የታተመው በዓለም አቀፍ ደረጃ ቢሆንም እንኳ ፍርድ ቤቶች ሊያውቁትና ሊተገብሩት እንደሚገባ አመላክቷል። ይህ ውሳኔ ስምምነቶች በ Hierarchy ውስጥ ያላቸውን "ተፈጻሚነት" (Justiciability) አረጋግጧል።
ማጠቃለያ፦ ሰበር፣ ስምምነቶችና ሕገ-መንግሥቱ
በጹሁፍ መደምደሚያ ላይ እንደሚከተለው ማጠቃለል ይቻላል፦ የሰበር ሰሚ ችሎት አስገዳጅ ውሳኔዎች፣ በአንቀጽ 9(4) እና 13(2) መካከል ያለውን የንድፈ-ሀሳብ ድልድይ ወደ ተግባር ቀይረውታል። ሰበር ሰሚ ችሎት ዓለም አቀፍ ስምምነቶችን እንደ ተራ አዋጅ ሳይሆን፣ የሕገ-መንግሥታዊ መብቶች መፍቻ ቁልፍ አድርጎ ስለሚጠቀምባቸው፣ በኢትዮጵያ ሕግ ተዋረድ ውስጥ ከሕገ-መንግሥቱ ቀጥሎ ያለውን ከፍተኛ ቦታ እንዲይዙ አድርጓቸዋል።
መምህር ፣ጠበቃ እና የህግ አማካሪ አወል ሙሄ
5 months ago
ዛሬ ቅዳሜ (today )London ኖር የሀገር ሰው ኮንሰርት
January (10) Address LIGHTHOUSE VENUE 254-270 Camberwell Road London SE5 0DP
ትኬት በዚህ ሊንክ👉 https://Nore.eventbrite.co...
January (10) Address LIGHTHOUSE VENUE 254-270 Camberwell Road London SE5 0DP
ትኬት በዚህ ሊንክ👉 https://Nore.eventbrite.co...
5 months ago
ትራምፕ አሜሪካ ከቬንዙዌላ ከ30 እስከ 50 ሚሊዮን በርሜል ነዳጅ እንደምታገኝ ገለጹ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማክሰኞ ዕለት በማህበራዊ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መረጃ በቬንዙዌላ የሚገኙ "ጊዜያዊ ባለስልጣናት" ከ30 እስከ 50 ሚሊዮን በርሜል የሚገመት "ከፍተኛ ጥራት ያለው" ነዳጅ በገበያ ዋጋ ለአሜሪካ እንደሚያቀርቡ ገልጸዋል።
ይህ ማስታወቂያ የተሰማው በካራካስ የሚገኙ ባለስልጣናት፤ ኒኮላስ ማዱሮን በቁጥጥር ስር ለማዋልና በዕጽ ዝውውር ክስ ለመመስረት ወደ አሜሪካ ለመውሰድ በተካሄደው የአሜሪካ ወታደራዊ ዘመቻ ቢያንስ 24 የቬንዙዌላ የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን ካሳወቁ በኋላ ነው።
ትራምፕ በ "Truth Social" ገጻቸው ላይ እንደገለጹት ነዳጁ በማከማቻ መርከቦች ተጭኖ በቀጥታ አሜሪካ በሚገኙ የመርከብ ማቆሚያዎች ይራገፋል።
ገንዘቡ በፕሬዝዳንትነት በእሳቸው ቁጥጥር ስር እንደሚሆንና ይህም የቬንዙዌላንና የአሜሪካን ሕዝብ ለመጥቀም እንደሚውል ገልጸዋል።
በተጨማሪም ዋይት ሃውስ (White House) አርብ ዕለት ከነዳጅ ኩባንያዎች ኃላፊዎች ጋር በኦቫል ኦፊስ (Oval Office) ስብሰባ እያዘጋጀ ሲሆን የኤክሶን (Exxon) የቼቭሮን (Chevron) እና የኮኖኮ ፊሊፕስ (ConocoPhillips) ተወካዮች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በዕለቱ ቀደም ብሎ የቬንዙዌላ ባለስልጣናት በማዱሮ ወረራ ወቅት የሞቱትን ሰዎች ቁጥር ይፋ አድርገዋል።
የሀገሪቱ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ በትራምፕ ማስጠንቀቂያ ላይ ተቃውሞዋን አሰምታለች።
ትራምፕ ቀደም ብለው ሮድሪጌዝ "ትክክለኛውን ነገር ካላደረገች" እና ቬንዙዌላን ከአሜሪካ ጥቅም ጋር በሚስማማ መልኩ ካልለወጠች ከማዱሮ የከፋ እጣ ፈንታ እንደሚገጥማት አስጠንቅቀው ነበር።
ሮድሪጌዝ ግን እጣ ፈንታዬ የሚወሰነው በእነሱ ሳይሆን በእግዚአብሔር ነው ስትል ምላሽ ሰጥታለች።
የቬንዙዌላው ጠቅላይ አቃቤ ህግ ታሬክ ዊሊያም ሳብ በካራካስ በተፈጸመው ጥቃት "በደርዘን የሚቆጠሩ" የጸጥታ አባላትና ሲቪሎች መገደላቸውን ገልጸው ድርጊቱን "የጦር ወንጀል" ሲሉ ጠርተውታል።
ከዚህ በተጨማሪም የኩባ መንግስት በቬንዙዌላ ሲሰሩ የነበሩ 32 የኩባ ወታደራዊና የፖሊስ መኮንኖች በጥቃቱ መገደላቸውን አረጋግጧል።
እንደ ፔንታገን መረጃ ከሆነ ሰባት የአሜሪካ ወታደሮች በጥቃቱ ወቅት የቆሰሉ ሲሆን፣ አምስቱ ወደ ስራ ተመልሰዋል ሁለቱ ደግሞ በህክምና ላይ ይገኛሉ።
ማዱሮ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ለቀናት ጭር ብለው የነበሩት የካራካስ ጎዳናዎች፣ መንግስት ባዘጋጀው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የሀገሪቱን ሰንደቅ ዓላማ በያዙና ሀገራዊ ሙዚቃዎችን በሚያደምጡ ሰዎች ለአጭር ጊዜ ተሞልተው ውለዋል።
የቬንዙዌላ ጦር ባወጣው መግለጫ "የፈሰሰው ደማቸው በቀልን ሳይሆን ፍትህንና ጥንካሬን ይጠይቃል" ብሏል።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ማክሰኞ ዕለት በማህበራዊ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መረጃ በቬንዙዌላ የሚገኙ "ጊዜያዊ ባለስልጣናት" ከ30 እስከ 50 ሚሊዮን በርሜል የሚገመት "ከፍተኛ ጥራት ያለው" ነዳጅ በገበያ ዋጋ ለአሜሪካ እንደሚያቀርቡ ገልጸዋል።
ይህ ማስታወቂያ የተሰማው በካራካስ የሚገኙ ባለስልጣናት፤ ኒኮላስ ማዱሮን በቁጥጥር ስር ለማዋልና በዕጽ ዝውውር ክስ ለመመስረት ወደ አሜሪካ ለመውሰድ በተካሄደው የአሜሪካ ወታደራዊ ዘመቻ ቢያንስ 24 የቬንዙዌላ የጸጥታ ኃይሎች መገደላቸውን ካሳወቁ በኋላ ነው።
ትራምፕ በ "Truth Social" ገጻቸው ላይ እንደገለጹት ነዳጁ በማከማቻ መርከቦች ተጭኖ በቀጥታ አሜሪካ በሚገኙ የመርከብ ማቆሚያዎች ይራገፋል።
ገንዘቡ በፕሬዝዳንትነት በእሳቸው ቁጥጥር ስር እንደሚሆንና ይህም የቬንዙዌላንና የአሜሪካን ሕዝብ ለመጥቀም እንደሚውል ገልጸዋል።
በተጨማሪም ዋይት ሃውስ (White House) አርብ ዕለት ከነዳጅ ኩባንያዎች ኃላፊዎች ጋር በኦቫል ኦፊስ (Oval Office) ስብሰባ እያዘጋጀ ሲሆን የኤክሶን (Exxon) የቼቭሮን (Chevron) እና የኮኖኮ ፊሊፕስ (ConocoPhillips) ተወካዮች ይሳተፋሉ ተብሎ ይጠበቃል።
በዕለቱ ቀደም ብሎ የቬንዙዌላ ባለስልጣናት በማዱሮ ወረራ ወቅት የሞቱትን ሰዎች ቁጥር ይፋ አድርገዋል።
የሀገሪቱ ተጠባባቂ ፕሬዝዳንት ዴልሲ ሮድሪጌዝ በትራምፕ ማስጠንቀቂያ ላይ ተቃውሞዋን አሰምታለች።
ትራምፕ ቀደም ብለው ሮድሪጌዝ "ትክክለኛውን ነገር ካላደረገች" እና ቬንዙዌላን ከአሜሪካ ጥቅም ጋር በሚስማማ መልኩ ካልለወጠች ከማዱሮ የከፋ እጣ ፈንታ እንደሚገጥማት አስጠንቅቀው ነበር።
ሮድሪጌዝ ግን እጣ ፈንታዬ የሚወሰነው በእነሱ ሳይሆን በእግዚአብሔር ነው ስትል ምላሽ ሰጥታለች።
የቬንዙዌላው ጠቅላይ አቃቤ ህግ ታሬክ ዊሊያም ሳብ በካራካስ በተፈጸመው ጥቃት "በደርዘን የሚቆጠሩ" የጸጥታ አባላትና ሲቪሎች መገደላቸውን ገልጸው ድርጊቱን "የጦር ወንጀል" ሲሉ ጠርተውታል።
ከዚህ በተጨማሪም የኩባ መንግስት በቬንዙዌላ ሲሰሩ የነበሩ 32 የኩባ ወታደራዊና የፖሊስ መኮንኖች በጥቃቱ መገደላቸውን አረጋግጧል።
እንደ ፔንታገን መረጃ ከሆነ ሰባት የአሜሪካ ወታደሮች በጥቃቱ ወቅት የቆሰሉ ሲሆን፣ አምስቱ ወደ ስራ ተመልሰዋል ሁለቱ ደግሞ በህክምና ላይ ይገኛሉ።
ማዱሮ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ለቀናት ጭር ብለው የነበሩት የካራካስ ጎዳናዎች፣ መንግስት ባዘጋጀው የድጋፍ ሰልፍ ላይ የሀገሪቱን ሰንደቅ ዓላማ በያዙና ሀገራዊ ሙዚቃዎችን በሚያደምጡ ሰዎች ለአጭር ጊዜ ተሞልተው ውለዋል።
የቬንዙዌላ ጦር ባወጣው መግለጫ "የፈሰሰው ደማቸው በቀልን ሳይሆን ፍትህንና ጥንካሬን ይጠይቃል" ብሏል።
6 months ago
በአሜሪካ ከሚኖሩ የኢትዮጵያ ተወላጅ ስደተኛ ቤተሰቦች መካከል 47.6 በመቶ የመንግስት ድጋፍ ተጠቃሚ ናቸው።
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ የሚኖሩ ስደተኞች ከመንግስት የሚያገኙትን የዕርዳታ ድጋፍ (Welfare) የሚያሳይ ዝርዝር መረጃ በሰንጠረዥ መልክ በትሩዝ ሶሻል አካውንታቸው ላይ አጋርተዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ገፃቸው ባጋሩት መረጃ መሰረት፣ በአሜሪካ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ተወላጅ ቤተሰቦች ከሌሎች ሀገራት አንጻር ከፍተኛ የሚባል የመንግስት ድጋፍ ተጠቃሚ መሆናቸውን ያሳያል።
መረጃው በአሜሪካ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ተወላጅ ስደተኛ ቤተሰቦች (Immigrant Households) 47.6 በመቶ ያህሉ ቢያንስ ከቤተሰቡ አንዱ የመንግስት ማህበራዊ ድጋፍ ተጠቃሚ መሆናቸውን የሚገልጽ ነው።
ምንም እንኳን ቤተሰቦቻቸው ሰራተኛ ቢሆኑም አሜሪካ ውስጥ የተወለዱ ልጆቻቸው በመንግስት በሚደገፍ የነጻ የትምህርት ቤት ምሳ ወይም የጤና መድን ተጠቃሚ ከሆኑ፣ ያ ሙሉ ቤተሰብ እንደ "ዕርዳታ ተቀባይ" ተቆጥሮ በዝርዝሩ ውስጥ መካተቱ ቁጥሩን ከፍ አድርጎታል።
ይህ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ መረጃ በኢትዮጵያውያን ላይ ከስነ-ልቦና ጫና ባለፈ፣ ወደፊት የሚደረጉ የቤተሰብ ጥሪዎችንና የቪዛ ሂደቶችን አደጋ ላይ የሚጥል እንደሆነ ይታመናል።
ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉትና በአሜሪካ የህግ ባለሞያ የሆኑት አቶ ሙሉአለም ጌታቸው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጹሑፍ "በዚህ መጠን የኢትዮጵያ ስደተኛ በዌልፌር ሥር መሆኑ አስደሳች ዜና አይደለም" ሲሉ ገልጸውታል።
አክለውም፥ " ይሄ ከኢትዮጵያ ለሚመጣ ስደተኞች መጥፎ የፖሊሲ አቅጣጫ ሊያስቀምጥ ያችላል። አሁን ትኩረቱ እኛ ላይ ላይሆን ይችላል። ነገር ግን የምትችሉ ሰዎች ከዌልፌር መውጣት ብትችሉ የተመረጠ ነው።" የሚል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
😀 | tikvahethmagazine
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በአሜሪካ የሚኖሩ ስደተኞች ከመንግስት የሚያገኙትን የዕርዳታ ድጋፍ (Welfare) የሚያሳይ ዝርዝር መረጃ በሰንጠረዥ መልክ በትሩዝ ሶሻል አካውንታቸው ላይ አጋርተዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማህበራዊ ገፃቸው ባጋሩት መረጃ መሰረት፣ በአሜሪካ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ተወላጅ ቤተሰቦች ከሌሎች ሀገራት አንጻር ከፍተኛ የሚባል የመንግስት ድጋፍ ተጠቃሚ መሆናቸውን ያሳያል።
መረጃው በአሜሪካ የሚኖሩ የኢትዮጵያ ተወላጅ ስደተኛ ቤተሰቦች (Immigrant Households) 47.6 በመቶ ያህሉ ቢያንስ ከቤተሰቡ አንዱ የመንግስት ማህበራዊ ድጋፍ ተጠቃሚ መሆናቸውን የሚገልጽ ነው።
ምንም እንኳን ቤተሰቦቻቸው ሰራተኛ ቢሆኑም አሜሪካ ውስጥ የተወለዱ ልጆቻቸው በመንግስት በሚደገፍ የነጻ የትምህርት ቤት ምሳ ወይም የጤና መድን ተጠቃሚ ከሆኑ፣ ያ ሙሉ ቤተሰብ እንደ "ዕርዳታ ተቀባይ" ተቆጥሮ በዝርዝሩ ውስጥ መካተቱ ቁጥሩን ከፍ አድርጎታል።
ይህ የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ መረጃ በኢትዮጵያውያን ላይ ከስነ-ልቦና ጫና ባለፈ፣ ወደፊት የሚደረጉ የቤተሰብ ጥሪዎችንና የቪዛ ሂደቶችን አደጋ ላይ የሚጥል እንደሆነ ይታመናል።
ጉዳዩን በቅርበት የሚከታተሉትና በአሜሪካ የህግ ባለሞያ የሆኑት አቶ ሙሉአለም ጌታቸው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጹሑፍ "በዚህ መጠን የኢትዮጵያ ስደተኛ በዌልፌር ሥር መሆኑ አስደሳች ዜና አይደለም" ሲሉ ገልጸውታል።
አክለውም፥ " ይሄ ከኢትዮጵያ ለሚመጣ ስደተኞች መጥፎ የፖሊሲ አቅጣጫ ሊያስቀምጥ ያችላል። አሁን ትኩረቱ እኛ ላይ ላይሆን ይችላል። ነገር ግን የምትችሉ ሰዎች ከዌልፌር መውጣት ብትችሉ የተመረጠ ነው።" የሚል መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል።
😀 | tikvahethmagazine
Sponsored by
Surafel
6 months ago
ከለሊቱ 8:00 ሰዓት
Operation Absolute Resolve
#ethiopia | የአሜሪካ ልዩ ኃይል የቬንዙዌላውን ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ማዱሮን በቁጥጥር ሥር ያዋለበት፣ ለወራት ታቅዶ በከፍተኛ ሚስጥር የተከናወነው "ኦፕሬሽን አብስሉት ሪዞልቭ" (Operation Absolute Resolve) ዋና ዋና ክንውኖች።
1. ቅድመ ዝግጅት እና ክትትል
የስለላ መረብ፡ የአሜሪካ ሰላዮች ከቬንዙዌላ መንግሥት ውስጥ ካሉ ምንጮች ጋር በመተባበር፣ የማዱሮን የእንቅስቃሴ፣ የአመጋገብ እና የአለባበስ ሁኔታ በዝርዝር ሲከታተሉ ቆይተዋል።
ልምምድ፡ በካራካስ የሚገኘውን የማዱሮን መኖሪያ (Safe House) የሚመስል ግንባታ በመስራት፣ የአሜሪካ "ኤሊት" ወታደሮች ጥቃቱን ደጋግመው ተለማምደውታል።
የጊዜ አጠባበቅ፡ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ትዕዛዙን ከአራት ቀናት በፊት ቢሰጡም፣ ለአየር ሁኔታ አመቺነት ሲባል ኦፕሬሽኑ እስከ ቅዳሜ ሌሊት ድረስ እንዲዘገይ ተደርጓል።
2. የኦፕሬሽኑ አጀማመር (ለሊት 8:00)
የኃይል ስምሪት፡ ከ150 በላይ ተዋጊ ጄቶች፣ ቦምብ ጣዮች እና የስለላ አውሮፕላኖች ተሰማርተዋል።
የኤሌክትሪክ መቋረጥ፡ ኦፕሬሽኑ ከመጀመሩ በፊት የካራካስ ኤሌክትሪክ ሆን ተብሎ እንዲቋረጥ በመደረጉ፣ ከተማዋ በጨለማ ውስጥ እንድትሆን ተደርጋለች።
የመጀመሪያዎቹ ጥቃቶች፡ በካራካስ ዙሪያ በሚገኙ እንደ ጄኔራሊሲሞ ፍራንሲስኮ ደ ሚራንዳ አየር ኃይል ጣቢያ እና ላ ጉዋይራ ወደብ ባሉ ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ ድንገተኛ ጥቃት ተፈጽሟል።
3. ማዱሮን በቁጥጥር ሥር ማዋል
ሰርጎ መግባት፡ የ"ኤሊት ዴልታ ፎርስ" ወታደሮች ሄሊኮፕተሮችን በመጠቀም ወደ ማዱሮ መኖሪያ ግቢ ገቡ። ጠንካራ የብረት በሮችን በእሳት ማቅለጫ መሳሪያዎች በመቁረጥ ወደ ውስጥ ዘልቀዋል።
የመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች፡ ማዱሮ ወደ ሚስጥራዊ መሸሸጊያ ክፍል (Bunker) ለማምለጥ ሲሞክሩ፣ በ47 ሴኮንድ ልዩነት ውስጥ ወታደሮቹ ደርሰው ያዟቸው። በዚህ ሂደት የተኩስ ልውውጥ ቢኖርም የአሜሪካ ወታደሮች አልተጎዱም።
መወሰድ፡ ማዱሮ እና ባለቤታቸው ሲሊያ ፍሎሬስ ወዲያውኑ በአውሮፕላን ተጭነው ወደ ኒውዮርክ ተወስደዋል።
4. የትራምፕ ክትትል እና ምላሽ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኦፕሬሽኑን በፍሎሪዳው ማራ-ላጎ መኖሪያቸው ሆነው ከሲአይኤ ዳይሬክተር እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በቀጥታ ተከታትለዋል።
ትራምፕ ሂደቱን "ልክ እንደ ፊልም ነበር፤ ፍጥነቱ እና የተወሰደው እርምጃ በጣም ያስገርም ነበር" ሲሉ ገልጸውታል።
5. ዓለም አቀፍ እና ሀገራዊ ፖለቲካ
ይህ እርምጃ ያለ ኮንግረስ ዕውቅና መፈጸሙ በዴሞክራቶች ዘንድ ተቃውሞ አስነስቷል።
የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ድርጊቱን "ለዓለም አደገኛ አካሄድ" ሲሉ ኮንነዋል።
ማዱሮ አሁን በኒውዮርክ የወንጀል ክስ እንደሚመሰረትባቸው የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህ ክንውን በዘመናዊው የላቲን አሜሪካ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ሆኖ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#venezuela #sovereignty #internationalrelations #latinamerica
Operation Absolute Resolve
#ethiopia | የአሜሪካ ልዩ ኃይል የቬንዙዌላውን ፕሬዝዳንት ኒኮላስ ማዱሮን በቁጥጥር ሥር ያዋለበት፣ ለወራት ታቅዶ በከፍተኛ ሚስጥር የተከናወነው "ኦፕሬሽን አብስሉት ሪዞልቭ" (Operation Absolute Resolve) ዋና ዋና ክንውኖች።
1. ቅድመ ዝግጅት እና ክትትል
የስለላ መረብ፡ የአሜሪካ ሰላዮች ከቬንዙዌላ መንግሥት ውስጥ ካሉ ምንጮች ጋር በመተባበር፣ የማዱሮን የእንቅስቃሴ፣ የአመጋገብ እና የአለባበስ ሁኔታ በዝርዝር ሲከታተሉ ቆይተዋል።
ልምምድ፡ በካራካስ የሚገኘውን የማዱሮን መኖሪያ (Safe House) የሚመስል ግንባታ በመስራት፣ የአሜሪካ "ኤሊት" ወታደሮች ጥቃቱን ደጋግመው ተለማምደውታል።
የጊዜ አጠባበቅ፡ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ትዕዛዙን ከአራት ቀናት በፊት ቢሰጡም፣ ለአየር ሁኔታ አመቺነት ሲባል ኦፕሬሽኑ እስከ ቅዳሜ ሌሊት ድረስ እንዲዘገይ ተደርጓል።
2. የኦፕሬሽኑ አጀማመር (ለሊት 8:00)
የኃይል ስምሪት፡ ከ150 በላይ ተዋጊ ጄቶች፣ ቦምብ ጣዮች እና የስለላ አውሮፕላኖች ተሰማርተዋል።
የኤሌክትሪክ መቋረጥ፡ ኦፕሬሽኑ ከመጀመሩ በፊት የካራካስ ኤሌክትሪክ ሆን ተብሎ እንዲቋረጥ በመደረጉ፣ ከተማዋ በጨለማ ውስጥ እንድትሆን ተደርጋለች።
የመጀመሪያዎቹ ጥቃቶች፡ በካራካስ ዙሪያ በሚገኙ እንደ ጄኔራሊሲሞ ፍራንሲስኮ ደ ሚራንዳ አየር ኃይል ጣቢያ እና ላ ጉዋይራ ወደብ ባሉ ወታደራዊ ዒላማዎች ላይ ድንገተኛ ጥቃት ተፈጽሟል።
3. ማዱሮን በቁጥጥር ሥር ማዋል
ሰርጎ መግባት፡ የ"ኤሊት ዴልታ ፎርስ" ወታደሮች ሄሊኮፕተሮችን በመጠቀም ወደ ማዱሮ መኖሪያ ግቢ ገቡ። ጠንካራ የብረት በሮችን በእሳት ማቅለጫ መሳሪያዎች በመቁረጥ ወደ ውስጥ ዘልቀዋል።
የመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች፡ ማዱሮ ወደ ሚስጥራዊ መሸሸጊያ ክፍል (Bunker) ለማምለጥ ሲሞክሩ፣ በ47 ሴኮንድ ልዩነት ውስጥ ወታደሮቹ ደርሰው ያዟቸው። በዚህ ሂደት የተኩስ ልውውጥ ቢኖርም የአሜሪካ ወታደሮች አልተጎዱም።
መወሰድ፡ ማዱሮ እና ባለቤታቸው ሲሊያ ፍሎሬስ ወዲያውኑ በአውሮፕላን ተጭነው ወደ ኒውዮርክ ተወስደዋል።
4. የትራምፕ ክትትል እና ምላሽ
ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኦፕሬሽኑን በፍሎሪዳው ማራ-ላጎ መኖሪያቸው ሆነው ከሲአይኤ ዳይሬክተር እና ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር በቀጥታ ተከታትለዋል።
ትራምፕ ሂደቱን "ልክ እንደ ፊልም ነበር፤ ፍጥነቱ እና የተወሰደው እርምጃ በጣም ያስገርም ነበር" ሲሉ ገልጸውታል።
5. ዓለም አቀፍ እና ሀገራዊ ፖለቲካ
ይህ እርምጃ ያለ ኮንግረስ ዕውቅና መፈጸሙ በዴሞክራቶች ዘንድ ተቃውሞ አስነስቷል።
የብራዚል ፕሬዝዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ድርጊቱን "ለዓለም አደገኛ አካሄድ" ሲሉ ኮንነዋል።
ማዱሮ አሁን በኒውዮርክ የወንጀል ክስ እንደሚመሰረትባቸው የሚጠበቅ ሲሆን፣ ይህ ክንውን በዘመናዊው የላቲን አሜሪካ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ሆኖ ተመዝግቧል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#venezuela #sovereignty #internationalrelations #latinamerica
7 months ago
እኔ የሥነ ምግባር ንግግር እየሰጠሁ አይደለም፤ እየሰጠሁ ያለሁት ተግባራዊ መመሪያ (operational guideline) ነው። ወዳጅነትን ከታዛዥነት የሚለየው በዋጋው (cost) ነው።
ዋጋው ዝቅተኛ ከሆነ፣ እየገዙ ያሉት ታማኝነትን ሳይሆን ሰላምን ነው።
ዋጋው ከፍተኛ (exorbitant) ከሆነ፣ ቁጥጥርን እያጡ አይደለም፣ እውነትን እየገዙ ነው።
ሐቀኝነት ስነ-ምግባር አይደለም፤ ይልቁንም፣ በባሕሪው ጉድለት ባለበት ሥርዓት ውስጥ ስህተትን ለመቀነስ የሚያስችል መንገድ ነው። ሐቀኝነት የሚያዘገይ፣ የሚያበሳጭ፣ እና በትክክልም በዚህ ምክንያት የሚከላከል በሆነ መንገድ የሚቆም ማስተካከያ ነው።
በእርግጠኝነት፣ ብዙዎቻችሁ በእነዚህ መስመሮች ውስጥ የራሳችሁን አዳራሾች እና ባህርያት ትገነዘባላችሁ። ይህ ግንዛቤ ለማደን ጥሪ ሳይሆን ለግምገማ ይሁንላችሁ፡-
በዓለምዎ ውስጥ ልማድ የሆነው ማን ነው ጓደኛስ ማን ነው?
እውነት የሚገባው (owed) ለማን ነው፣ እና ሰላምስ የሚገባው ለማን ነው?
"እጅግ ቀጥተኛ ስለሆኑ" አልጋብዝም ብለው ያስቀሩት ሰው ካለ፣ ያ ሰው ጥበብ ያለበት መደምደሚያ ላይ እንዳትደርሱ የከለከላችሁ ሊሆን ይችላል። ይህ የሆነው ስህተት ስለማይሠራ ሳይሆን፣ ሰላም የመስጠት ግዴታ (owe you peace) የሌለበት ስለሆነ ነው።
በጭጋግ ውስጥ መርከብን የሚያድነው እጅግ ጮክ ያለ ሳይረን ሳይሆን እጅግ የማያቋርጥ ብርሃን ነው።
ሳይረን (siren) ሌሎችን የሚያባርር ሲሆን፣ የብርሃን ቤት (lighthouse) ግን እኛን ብቻችንን ያቀናናል። እንደ ሳይረን ሁሉ፣ ግማሽ አማካሪዎች (halflings) ለመቅረብ አስቸጋሪ ያደርጉብናል። ጓደኞች ግን እንደ ብርሃን ቤት ናቸው፤ የት እንዳለን ያሳውቁናል።
የብርሃን ቤቶች ዓይንን ስለሚያስቆጡ፣ ጥቅጥቅ ባለ ጭጋግ ወቅት ማስወገድ ጀግንነት አይደለም። ምንም እንኳን ትንሽ ሥቃይ ቢያስከትልም፣ ዞር ብሎ ወደ እነርሱ መመልከት ድፍረትን ይጠይቃል።
ወዳጅነት ግዴታ ነው (an obligation)። ታማኝነት ኃላፊነት ነው። ሐቀኝነት አደጋ (a risk) ነው።
እነዚህን በሰላም ከለዋወጥን፣ ጸጥ ያለ የመርከብ መሰበር (a silent shipwreck) እናገኛለን። ቦታ ከሰጠናቸው ግን፣ በ"ትንሽ አንጎል" የሚታወስ ሳይሆን፣ በማሰላሰል (by reason) እንጂ በድንገተኛ ምላሽ (by reflex) ያልተገኘ ውጤት እናገኛለን።
ይህ ነገ ድረስ ብቻ በሚቆይ ጭብጨባ እና ዛሬ በመጀመሪያው ረድፍ ላይ ላልሆኑትም ጭምር ለሁሉም የሚከፍል በቂ ጊዜ በሚቆይ ውሳኔ መካከል ያለው ልዩነት ነው።
የቀድሞ የሰርቢያ መከላከያ ሚኒስትር ከነበሩት ዞራን ዶርድቪክ ፅሁፍ የተወሰደ
ዋጋው ዝቅተኛ ከሆነ፣ እየገዙ ያሉት ታማኝነትን ሳይሆን ሰላምን ነው።
ዋጋው ከፍተኛ (exorbitant) ከሆነ፣ ቁጥጥርን እያጡ አይደለም፣ እውነትን እየገዙ ነው።
ሐቀኝነት ስነ-ምግባር አይደለም፤ ይልቁንም፣ በባሕሪው ጉድለት ባለበት ሥርዓት ውስጥ ስህተትን ለመቀነስ የሚያስችል መንገድ ነው። ሐቀኝነት የሚያዘገይ፣ የሚያበሳጭ፣ እና በትክክልም በዚህ ምክንያት የሚከላከል በሆነ መንገድ የሚቆም ማስተካከያ ነው።
በእርግጠኝነት፣ ብዙዎቻችሁ በእነዚህ መስመሮች ውስጥ የራሳችሁን አዳራሾች እና ባህርያት ትገነዘባላችሁ። ይህ ግንዛቤ ለማደን ጥሪ ሳይሆን ለግምገማ ይሁንላችሁ፡-
በዓለምዎ ውስጥ ልማድ የሆነው ማን ነው ጓደኛስ ማን ነው?
እውነት የሚገባው (owed) ለማን ነው፣ እና ሰላምስ የሚገባው ለማን ነው?
"እጅግ ቀጥተኛ ስለሆኑ" አልጋብዝም ብለው ያስቀሩት ሰው ካለ፣ ያ ሰው ጥበብ ያለበት መደምደሚያ ላይ እንዳትደርሱ የከለከላችሁ ሊሆን ይችላል። ይህ የሆነው ስህተት ስለማይሠራ ሳይሆን፣ ሰላም የመስጠት ግዴታ (owe you peace) የሌለበት ስለሆነ ነው።
በጭጋግ ውስጥ መርከብን የሚያድነው እጅግ ጮክ ያለ ሳይረን ሳይሆን እጅግ የማያቋርጥ ብርሃን ነው።
ሳይረን (siren) ሌሎችን የሚያባርር ሲሆን፣ የብርሃን ቤት (lighthouse) ግን እኛን ብቻችንን ያቀናናል። እንደ ሳይረን ሁሉ፣ ግማሽ አማካሪዎች (halflings) ለመቅረብ አስቸጋሪ ያደርጉብናል። ጓደኞች ግን እንደ ብርሃን ቤት ናቸው፤ የት እንዳለን ያሳውቁናል።
የብርሃን ቤቶች ዓይንን ስለሚያስቆጡ፣ ጥቅጥቅ ባለ ጭጋግ ወቅት ማስወገድ ጀግንነት አይደለም። ምንም እንኳን ትንሽ ሥቃይ ቢያስከትልም፣ ዞር ብሎ ወደ እነርሱ መመልከት ድፍረትን ይጠይቃል።
ወዳጅነት ግዴታ ነው (an obligation)። ታማኝነት ኃላፊነት ነው። ሐቀኝነት አደጋ (a risk) ነው።
እነዚህን በሰላም ከለዋወጥን፣ ጸጥ ያለ የመርከብ መሰበር (a silent shipwreck) እናገኛለን። ቦታ ከሰጠናቸው ግን፣ በ"ትንሽ አንጎል" የሚታወስ ሳይሆን፣ በማሰላሰል (by reason) እንጂ በድንገተኛ ምላሽ (by reflex) ያልተገኘ ውጤት እናገኛለን።
ይህ ነገ ድረስ ብቻ በሚቆይ ጭብጨባ እና ዛሬ በመጀመሪያው ረድፍ ላይ ላልሆኑትም ጭምር ለሁሉም የሚከፍል በቂ ጊዜ በሚቆይ ውሳኔ መካከል ያለው ልዩነት ነው።
የቀድሞ የሰርቢያ መከላከያ ሚኒስትር ከነበሩት ዞራን ዶርድቪክ ፅሁፍ የተወሰደ
7 months ago
የአማራ ክልል የቀዳማይ ልጅነት ልማት ላይ የተሰራዉ የመነሻ ዳሰሳ ጥናት ግኝት ዛሬ በባህር ዳር ይፋ ይሆናል
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
ባህርዳር፣ ህዳር 21 ፣2018 ዓም --- የአፍሪካ የቀዳማይ ልጅነት ልማት ማዕከል የአማራ ክልልን የቀዳማይ ልጅነት ልማት መነሻ የዳሰስ ጥናት ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ያተከናወነ ሲሆን የቀዳማይ ልጅነት ዕድገት በምን ደረጃ እና ሁኔታ ላይ እንዳለ ያመለከተና ለዉሳኔ ሰጪዎች ተጨባጭ መረጃ ለማድረስ ታስቦ የተሰራ ነዉ፡፡
ጥናቱ ለክልሉ የመጀመሪያና ሁለንትናዊ ሲሆን የአለም አቀፍ መስፈርቶችን በመከተል የተሰራ ነዉ። ከክልሉ መንግስትና አጋር አካላት ጋር በማስተባበር ሊወስድ ስለሚገባዉ የመፍትሄ እርምጃ እና የትኩረት አቅጣጫዎችን አመላክቷል፡፡
ጥናቱ ጨዋታን መሰረት ያደረገን የቀዳማይ ትምህርት እድልን፣ የጤናና የስርአተ-ምግብን ፣የህፃናትን ጥበቃና ከለላን እና ልሎች አስፈላጊ የሆኑ መለኪያዎችን ጨምሮ በህፃናት ልማት ውጤቶች ላይ ያተኮረ ነዉ።
ጥናቱ በክልሉ የዞን ከተሞችና በዙሪያቸዉ ያለውን ገጠራማ ወረዳዎች በማካተት የዳሰሰ ነዉ።
ከ6,000 በላይ ተሳታፊዎች በዚህ ጥናት የተካተቱ ሲሆን ከሰባት ዓመት በታች ልጆች ያሏቸው ቤተሰቦችን እንዲሁም ከ4–6 ዓመት ዕድሜ ያላቸውን የቀዳማይ ትምህርት የሚከታተሉ ሕፃናት ላይ አተኩሮ የተሰራም ነዉ።
የባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተመራማሪዎች በዓለም አቀፍ ደረጃ የተመሰከረላቸዉን የምርምር ዘዴዎች በመጠቀም የቀዳማይ ልጅነት አገልግሎት ጥራትን፣ የህፃናትን ተንከባካቢዎችንና ወላጆችን ሁንታዎችን ጨምሮ ሁለንተናዊ እድገታቸዉን የዳሰሰም ነበር።
የአፍሪካ የቀዳሚ ልጅነት ልማት ማዕከል ጥናቱን ለማካሄድ ይህን ከBig Win Philanthropy የፋይናንስና የቴክኒክ ድጋፍ ያገኘ ሲሆን ጥናቱንም ከባህርዳር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር አከናዉኗል ።
Bahir Dar to Host Release of Amhara Regional State’s Groundbreaking ECD Baseline Survey Report Today
Bahir Dar - November 30, 2025- The African Center For Early Childhood Development (AfC-ECD) in partnership with the Bahir Dar University Bahir Dar,Ethiopia will today officially release the findings of the groundbreaking Early Childhood Development (ECD) Baseline Survey conducted in the Amhara Regional State.
The report, to be unveiled in Bahir Dar—the beautiful lakeside city on the shores of Lake Tana—highlights critical insights into child development outcomes, including growth, early learning, health, nutrition, and other indicators essential to children’s well-being.
More than 6,000 participants took part in the study, which focused on households with children under seven years of age, as well as pre-primary school children aged 4–6 years.
The study covers five clusters of zonal towns in the region and including their surrounding rural districts.
Researchers from Bahir Dar University employed internationally validated research tools—the Caregiver-Reported Early Development Instruments (CREDI) for children under three, and the International Development and Early Learning Assessment (IDELA) for children aged 3–6—to assess early childhood service quality, caregiver practices, systemic challenges, and children’s developmental outcomes.
These tools helped measure physical, cognitive, social, and early learning developmental milestones for young children, including developmental scores for pre-primary learners aged 4–6.
The African Center for Early Childhood Development received financial and technical support from Big Win Philanthropy to outsource the survey to Bahir Dar University.
7 months ago
የኢትዮጵያ"የሀይል ማስፋት" (Power Projection)፡በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የዲፕሎማሲ ጥረት...!
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ )
#ethiopia | በቅርቡ የተከናወነው በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት የG-20 የኢትዮጵያ ተሳትፎ እንዲሁም የማሌዥያና የሲንጋፖር መሪዎች ጉብኝት፣የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ መንግስት እየተከተለው ያለውን የዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ "የሀይል ማስፋት"ስትራቴጂ ቁልፍ ማሳያዎች ናቸው።ይህ ስትራቴጂ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተጽዕኖ በማስፋት፣ለሀገር ውስጥ ዕድገት የሚያስፈልገውን ሀብትና ዕውቀት ለመሳብ ያለመ መሆኑን ያሳያል።
🔴 የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዲፕሎማሲያዊ ራዕይ፦
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ በዋናነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ (Economic Diplomacy) እና የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን በማስፋት ላይ ያተኮረ ነው።ከዓለም ደቡብ (Global South) አገሮች በተለይም ከእስያ እና ከመካከለኛው ምስራቅ ጋር አዲስና ጠንካራ ስትራቴጂካዊ አጋርነት መገንባት፤ በሁሉም ወገን የሀገርን መሰረታዊ ብሄራዊ ጥቅም ማስከበር እና ማረጋገጥ አጋርነትን ማስፋትን ያካትታል።
የ"ብልጽግና" ጽንሰ-ሀሳብ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች በሙሉ ከብልጽግና ራዕይ ጋር የተሳሰሩ ሲሆን፣ የውጭ ግንኙነት በዋናነት ለሀገር ውስጥ ኢኮኖሚ ዕድገት እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ እንዲያገለግል ለማድረግ ያለመ ነው።
🔴የቡድን ሀያ አባለ ሀገራት (G-20) ተሳትፎ፦የብዙ-ዋልታ ዓለምን (Multipolar World) መቀበል ኢትዮጵያ በG-20 ስብሰባ ላይ እንደ ልዩ እንግዳ መሳተፏ፣በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ዲፕሎማሲ ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ቀንድ ባሻገር ዓለም አቀፋዊ ተዋናይ አድርጎ ለማስቀመጥ ያለውን ጥረት ያሳያል።በዓለም የፋይናንስ እና የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪ ማዕከላት ላይ ድምጽ እንዲኖራት ማድረግ።ክቡር ዶ/ር ዐቢይ በተደጋጋሚ እንደሚገልጹት፣ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኀብረት ዋና መስሪያቤት መቀመጫ እንደመሆኗ መጠን የአፍሪካን አጠቃላይ ጥቅም በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ በማንሳት፣ የሀይል ማስፋት ጥረቷን ከአህጉራዊ ሚናዋ ጋር አጣምራለች።
🔴 የእስያ መሪዎች ጉብኝት፦የቴክኖሎጂና የኢንቨስትመንት ድልድይ የማሌዥያ እና የሲንጋፖር መሪዎች ጉብኝት የዶ/ር ዐቢይ የዲፕሎማሲ ጥረት ዋነኛ መገለጫ ነው።ከእነዚህ ፈጣን ዕድገት ካላቸው የእስያ "ነብሮች" (Asian Tigers) ጋር ግንኙነት መፍጠር የኢትዮጵያን የመበልፀግ የማደግ ስትራቴጂ ለመደገፍ ወሳኝ ነው።
🖊እንደ መውጫ ስልታዊ ትኩረት የሀይል ማስፋት ትርጉም⁉️
ሲንጋፖር የላቀ የሎጅስቲክስ አስተዳደር፣ ዘመናዊ የከተማ ልማት (Smart City)፣ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልምድ ሽግግር፤ የኢትዮጵያን የባህር በር ፈተና ለመቅረፍ ዘመናዊ የንግድ መስመሮችን መገንባት እንደ አስረጅነት ይጠቀሳል ።( በሀገራችን በአዲስ አበባ እና በሌሎች ክልል ከተሞች እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ፤ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ይጠቀሳል ።
ማሌዥያ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት (FDI) በኤሌክትሮኒክስና በኢንዱስትሪ ዘርፍ መሳብ፣ የዘይትና ዘይት ነክ ምርቶች ንግድ በማጠናከር የኢኮኖሚ አጋርነትን እና የንግድ አጋሮች ማጎልበትን ያሳያል ።( Industrial Park Development cooperation ስር የሚከናወኑ የእውቀት እና የኢንዱስትሪ ሽግግር መጥቀስ ይቻላል ።)
🔴የማጣቀሻዎች (Reference )
1️⃣Abiy Ahmed (PhD). Medemer: A Collective Journey. (የዶ/ር ዐቢይ የፍልስፍና መሰረት ለዲፕሎማሲያዊ ስትራቴጂያቸው።)
2️⃣ Minister's Office. Official Press Releases on G20 and Bilateral Visits. (የጉብኝቶቹን ዓላማ እና የተደረጉትን ስምምነቶች ለመረዳት።)
3️⃣Think Tank Analysis. ISS, Chatham House or Brookings papers focused on Ethiopia's shift in foreign policy towards Asia and Global South engagement.
ይህ የሚያሳየው የኢትዮጵያ የሀይል ማስፋት እቅድ በዶ/ር ዐቢይ አህመድ መሪነት ኢኮኖሚን ማዕከል ባደረገ እና በብዙ-ዋልታ ትብብር ላይ በተመሰረተ ዘመናዊ ዲፕሎማሲ እየተመራ መሆኑን ያሳያል ።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ !
#ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-tps://x.com/HDebasu?t=WkEcsELrZrHGV1UGX3oSMg&s=09
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
(የሀብታሙ ደባሱ አዲሱ የግል ሀሳብ )
#ethiopia | በቅርቡ የተከናወነው በደቡብ አፍሪካ አዘጋጅነት የG-20 የኢትዮጵያ ተሳትፎ እንዲሁም የማሌዥያና የሲንጋፖር መሪዎች ጉብኝት፣የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ መንግስት እየተከተለው ያለውን የዲፕሎማሲያዊ እና ኢኮኖሚያዊ "የሀይል ማስፋት"ስትራቴጂ ቁልፍ ማሳያዎች ናቸው።ይህ ስትራቴጂ ሀገሪቱ በዓለም አቀፍ መድረክ ያላትን ተጽዕኖ በማስፋት፣ለሀገር ውስጥ ዕድገት የሚያስፈልገውን ሀብትና ዕውቀት ለመሳብ ያለመ መሆኑን ያሳያል።
🔴 የክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ዲፕሎማሲያዊ ራዕይ፦
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ በዋናነት በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ (Economic Diplomacy) እና የሁለትዮሽ ግንኙነቶችን በማስፋት ላይ ያተኮረ ነው።ከዓለም ደቡብ (Global South) አገሮች በተለይም ከእስያ እና ከመካከለኛው ምስራቅ ጋር አዲስና ጠንካራ ስትራቴጂካዊ አጋርነት መገንባት፤ በሁሉም ወገን የሀገርን መሰረታዊ ብሄራዊ ጥቅም ማስከበር እና ማረጋገጥ አጋርነትን ማስፋትን ያካትታል።
የ"ብልጽግና" ጽንሰ-ሀሳብ ዲፕሎማሲያዊ ጥረቶች በሙሉ ከብልጽግና ራዕይ ጋር የተሳሰሩ ሲሆን፣ የውጭ ግንኙነት በዋናነት ለሀገር ውስጥ ኢኮኖሚ ዕድገት እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ እንዲያገለግል ለማድረግ ያለመ ነው።
🔴የቡድን ሀያ አባለ ሀገራት (G-20) ተሳትፎ፦የብዙ-ዋልታ ዓለምን (Multipolar World) መቀበል ኢትዮጵያ በG-20 ስብሰባ ላይ እንደ ልዩ እንግዳ መሳተፏ፣በጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራው ዲፕሎማሲ ኢትዮጵያን ከአፍሪካ ቀንድ ባሻገር ዓለም አቀፋዊ ተዋናይ አድርጎ ለማስቀመጥ ያለውን ጥረት ያሳያል።በዓለም የፋይናንስ እና የፖለቲካ ውሳኔ ሰጪ ማዕከላት ላይ ድምጽ እንዲኖራት ማድረግ።ክቡር ዶ/ር ዐቢይ በተደጋጋሚ እንደሚገልጹት፣ኢትዮጵያ የአፍሪካ ኀብረት ዋና መስሪያቤት መቀመጫ እንደመሆኗ መጠን የአፍሪካን አጠቃላይ ጥቅም በዓለም አቀፍ መድረኮች ላይ በማንሳት፣ የሀይል ማስፋት ጥረቷን ከአህጉራዊ ሚናዋ ጋር አጣምራለች።
🔴 የእስያ መሪዎች ጉብኝት፦የቴክኖሎጂና የኢንቨስትመንት ድልድይ የማሌዥያ እና የሲንጋፖር መሪዎች ጉብኝት የዶ/ር ዐቢይ የዲፕሎማሲ ጥረት ዋነኛ መገለጫ ነው።ከእነዚህ ፈጣን ዕድገት ካላቸው የእስያ "ነብሮች" (Asian Tigers) ጋር ግንኙነት መፍጠር የኢትዮጵያን የመበልፀግ የማደግ ስትራቴጂ ለመደገፍ ወሳኝ ነው።
🖊እንደ መውጫ ስልታዊ ትኩረት የሀይል ማስፋት ትርጉም⁉️
ሲንጋፖር የላቀ የሎጅስቲክስ አስተዳደር፣ ዘመናዊ የከተማ ልማት (Smart City)፣ የዲጂታል ኢኮኖሚ ልምድ ሽግግር፤ የኢትዮጵያን የባህር በር ፈተና ለመቅረፍ ዘመናዊ የንግድ መስመሮችን መገንባት እንደ አስረጅነት ይጠቀሳል ።( በሀገራችን በአዲስ አበባ እና በሌሎች ክልል ከተሞች እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ፤ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ይጠቀሳል ።
ማሌዥያ የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት (FDI) በኤሌክትሮኒክስና በኢንዱስትሪ ዘርፍ መሳብ፣ የዘይትና ዘይት ነክ ምርቶች ንግድ በማጠናከር የኢኮኖሚ አጋርነትን እና የንግድ አጋሮች ማጎልበትን ያሳያል ።( Industrial Park Development cooperation ስር የሚከናወኑ የእውቀት እና የኢንዱስትሪ ሽግግር መጥቀስ ይቻላል ።)
🔴የማጣቀሻዎች (Reference )
1️⃣Abiy Ahmed (PhD). Medemer: A Collective Journey. (የዶ/ር ዐቢይ የፍልስፍና መሰረት ለዲፕሎማሲያዊ ስትራቴጂያቸው።)
2️⃣ Minister's Office. Official Press Releases on G20 and Bilateral Visits. (የጉብኝቶቹን ዓላማ እና የተደረጉትን ስምምነቶች ለመረዳት።)
3️⃣Think Tank Analysis. ISS, Chatham House or Brookings papers focused on Ethiopia's shift in foreign policy towards Asia and Global South engagement.
ይህ የሚያሳየው የኢትዮጵያ የሀይል ማስፋት እቅድ በዶ/ር ዐቢይ አህመድ መሪነት ኢኮኖሚን ማዕከል ባደረገ እና በብዙ-ዋልታ ትብብር ላይ በተመሰረተ ዘመናዊ ዲፕሎማሲ እየተመራ መሆኑን ያሳያል ።
ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መሳካት የድርሻዬን እወጣለሁ !
#ethiopia 🇪🇹
ለበለጠ ወዳጅነት የፃሃፊውን የኤክስ(X) እና የፌስቡክ ገፅ ይከታተሉ :-
🔗የኤክስ(X)ገፅ:-tps://x.com/HDebasu?t=WkEcsELrZrHGV1UGX3oSMg&s=09
🔗የፌስቡክ:-https://www.facebook.com/s...
9 months ago
የአሜሪካ መንግስት የመዘጋቱ ነገር
በጋዜጠኛ አበበ ፈለቀ
#ethiopia | የአሜሪካ መንግስት ከትላንት ኦክቶበር 1 ቀን 2025 ጀምሮ ተዘግቷል። የመንግስት መዘጋት የሚከሰተው የአዲሱ የበጀት አመት ሳይገባ ሁለቱ የአሜሪካ ም/ቤቶች በፕሬዝዳንቱ በቀረበላቸው የበጀት ረቂቅ ላይ ተስማምተው ማጽደቅ ሳይችሉ ሲቀሩ ነው።
👉 የአሁኑ መዘጋት ለምን ተከሰተ?
በፕሬዝዳንት ትራምፕ የቀረበው የአዲሱ የበጀት አመት ረቂቅ፣ ሪፐብሊካኖች በሚበዙበት በተወካዮች ም/ቤት (House) ጸድቆ ወደ እንደራሴወች ም/ቤት (Senate) ተመርቶ ነበር። ይሄንኑ ረቂቅ ለማጽደቅ የሚያስፈልገው ድምጽ 60 ነው። በም/ቤቱ ውስጥ ሪፑብሊካን 53፣ ዲሞክራቶች ደግሞ 47 ናቸው። ይሄንኑ በጀት ከደገፉ ሁለት ዲሞክራቶች በስተቀር 45 ዲሞክራቶች በጀቱ በተለምዶ የጤና መድህን ዋስትናን፣ የማህበራዊ ድጋፎችን፣ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሰዎች የሚሰጡ ድጎማዎችን ይጎዳል በሚል ተቃውመውታል።
ሪፐብሊካኖችም የትራምፕን ‘ትልቅ ቆንጆ ህግ’ (Big Beautiful Bill) ምንም ሳይሸራረፍ ለማሳለፍ በእምቢታቸው ጸንተዋል። እናም የድጋፍ ድምጹ 60 ስላልሞላ (55 ብቻ ድጋፍ ነው ያለው) ረቂቅ በጀቱ፤ ህግ ሳይሆን ቀርቷል። ለወትሮው ይሄ የፖለቲካ ልዩነት እስኪፈታ ድረስ ከሁለት ሳምንት እስከ 3 ወር ድረስ ሊዘልቅ የሚችል ጊዜያዊ በጀት (Stop Gap) ላይ መግባባት ላይ አልተደረሰም።
👉 መዘጋቱ ያለው ተጽዕኖ
መንግስት በመዘጋቱ 803 ሺ የፌደራል ሰራተኞች በጀት እስኪለቀቅ ድረስ ምንም ደሞዝ ሳይከፈላቸው ስራ አቁመው እቤታቸው እንዲቆዩ (furloughed) የተደረጉ ሲሆን ፣ ሌሎች 700 ሺ ሰራተኞች ደግሞ ሳይከፈላቸው ስራቸውን እንዲቀጥሉ ታዘዋል። እነዚህ ሰራተኞች በጀቱ ሲጸድቅ የሰሩበት ወደኋላ ታስቦ ይከፈላቸዋል።
👉 ታሪካዊ ዳራ
መንግስት በህግ አውጪወችና በፓርቲወች ፖለቲካዊ እሰጣ’ገባ ሳቢያ መዘጋቱ አዲስ አይደለም። ከ1980 ወዲህ 10 የሚሆኑ የመንግስት መዘጋቶች ተከስተዋል። ከነዚህ ውስጥ ረጅሙ በ2019 ዓ/ም፣ በዶናልድ ትራምፕ የመጀመርያ የስልጣን ዘመን ወቅት የተከሰተው ሲሆን ለ35 ቀናት ያህል ቆይቷል።
👉 ሥራቸውን የሚቀጥሉት እነማን ናቸው?
የሚሊቴሪና የብሄራዊ ደህንነት ሰራተኞች፣ የህግ አስከባሪ አካላት፣ የአየር በረራ ደህን ነት ተቆጣጣሪወች፣ የአደጋ ምላሽ ሰጪወች፣ ፌደራል ሚሊቴሪ ሆስፒታል የህክምና ባለሞያወች፣ ድምበር ጠባቂዎች፣ የመንገድ ደህንነት ባልደረቦች እና ባጠቃላይ በፌደራል መንግስት ውስጥ አስፈላጊ (Essential) ተብለው የተመደቡ ሰራተኞች ስራቸውን አያስተጓጉሉም።
👉 በህዝቡ ላይ ያለው ጫና
የፓስፖርት እድሳት፣ የቪዛ መስጠት፣ የግብር አገልግሎቶች፣ የንግድ ፍቃድና ብድሮች ሁሉ በሚገባው ፍጥነት መተግበር አይችሉም። የፌደራል መንግስት ሰራተኛ ቤተሰቦች የእለት ተዕለት ህይወታቸው ከባድ ይሆናል፣ ህጉ ጸድቆ ደሞዝ ማግኘቱ እስኪቀጥል ድረስ የእለት አስቤዛ፣ የቤት ኪራይም ሆነ ሌሎች ወጪወችን መሸፈን ሊከብዳቸው ይችላል። ሱቆች፣ ሬስቶራንቶች፣ የቱሪስም መስህቦች፣ ቤተመዘክሮች እና ሌሎች ተቋማት ከወትሮው በተለየ ገቢያቸው ያሽቆልቁላል። የመንግስት መዘጋቱ ከቀናት አልፎ ሳምንታትን ካስቆጠረ ደግሞ የግብይት ኢኮኖሚው ላይ ጫና መፍጠሩ አይቀርም።
በመንግስት መዘጋት ሳብያ የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ ቢቋረጥም የችግሩ ፈጣሪ የሆኑት የሁለቱም ም/ቤት አባላት ግን ደሞዛቸው አይቋረጥም። ፖለቲከኞች የፖለቲካ ነጥብ ለማስቆጠር ጣት ሲጠቋቆሙ፣ ህዝቡና ኢኮኖሚው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል።
በጋዜጠኛ አበበ ፈለቀ
#ethiopia | የአሜሪካ መንግስት ከትላንት ኦክቶበር 1 ቀን 2025 ጀምሮ ተዘግቷል። የመንግስት መዘጋት የሚከሰተው የአዲሱ የበጀት አመት ሳይገባ ሁለቱ የአሜሪካ ም/ቤቶች በፕሬዝዳንቱ በቀረበላቸው የበጀት ረቂቅ ላይ ተስማምተው ማጽደቅ ሳይችሉ ሲቀሩ ነው።
👉 የአሁኑ መዘጋት ለምን ተከሰተ?
በፕሬዝዳንት ትራምፕ የቀረበው የአዲሱ የበጀት አመት ረቂቅ፣ ሪፐብሊካኖች በሚበዙበት በተወካዮች ም/ቤት (House) ጸድቆ ወደ እንደራሴወች ም/ቤት (Senate) ተመርቶ ነበር። ይሄንኑ ረቂቅ ለማጽደቅ የሚያስፈልገው ድምጽ 60 ነው። በም/ቤቱ ውስጥ ሪፑብሊካን 53፣ ዲሞክራቶች ደግሞ 47 ናቸው። ይሄንኑ በጀት ከደገፉ ሁለት ዲሞክራቶች በስተቀር 45 ዲሞክራቶች በጀቱ በተለምዶ የጤና መድህን ዋስትናን፣ የማህበራዊ ድጋፎችን፣ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሰዎች የሚሰጡ ድጎማዎችን ይጎዳል በሚል ተቃውመውታል።
ሪፐብሊካኖችም የትራምፕን ‘ትልቅ ቆንጆ ህግ’ (Big Beautiful Bill) ምንም ሳይሸራረፍ ለማሳለፍ በእምቢታቸው ጸንተዋል። እናም የድጋፍ ድምጹ 60 ስላልሞላ (55 ብቻ ድጋፍ ነው ያለው) ረቂቅ በጀቱ፤ ህግ ሳይሆን ቀርቷል። ለወትሮው ይሄ የፖለቲካ ልዩነት እስኪፈታ ድረስ ከሁለት ሳምንት እስከ 3 ወር ድረስ ሊዘልቅ የሚችል ጊዜያዊ በጀት (Stop Gap) ላይ መግባባት ላይ አልተደረሰም።
👉 መዘጋቱ ያለው ተጽዕኖ
መንግስት በመዘጋቱ 803 ሺ የፌደራል ሰራተኞች በጀት እስኪለቀቅ ድረስ ምንም ደሞዝ ሳይከፈላቸው ስራ አቁመው እቤታቸው እንዲቆዩ (furloughed) የተደረጉ ሲሆን ፣ ሌሎች 700 ሺ ሰራተኞች ደግሞ ሳይከፈላቸው ስራቸውን እንዲቀጥሉ ታዘዋል። እነዚህ ሰራተኞች በጀቱ ሲጸድቅ የሰሩበት ወደኋላ ታስቦ ይከፈላቸዋል።
👉 ታሪካዊ ዳራ
መንግስት በህግ አውጪወችና በፓርቲወች ፖለቲካዊ እሰጣ’ገባ ሳቢያ መዘጋቱ አዲስ አይደለም። ከ1980 ወዲህ 10 የሚሆኑ የመንግስት መዘጋቶች ተከስተዋል። ከነዚህ ውስጥ ረጅሙ በ2019 ዓ/ም፣ በዶናልድ ትራምፕ የመጀመርያ የስልጣን ዘመን ወቅት የተከሰተው ሲሆን ለ35 ቀናት ያህል ቆይቷል።
👉 ሥራቸውን የሚቀጥሉት እነማን ናቸው?
የሚሊቴሪና የብሄራዊ ደህንነት ሰራተኞች፣ የህግ አስከባሪ አካላት፣ የአየር በረራ ደህን ነት ተቆጣጣሪወች፣ የአደጋ ምላሽ ሰጪወች፣ ፌደራል ሚሊቴሪ ሆስፒታል የህክምና ባለሞያወች፣ ድምበር ጠባቂዎች፣ የመንገድ ደህንነት ባልደረቦች እና ባጠቃላይ በፌደራል መንግስት ውስጥ አስፈላጊ (Essential) ተብለው የተመደቡ ሰራተኞች ስራቸውን አያስተጓጉሉም።
👉 በህዝቡ ላይ ያለው ጫና
የፓስፖርት እድሳት፣ የቪዛ መስጠት፣ የግብር አገልግሎቶች፣ የንግድ ፍቃድና ብድሮች ሁሉ በሚገባው ፍጥነት መተግበር አይችሉም። የፌደራል መንግስት ሰራተኛ ቤተሰቦች የእለት ተዕለት ህይወታቸው ከባድ ይሆናል፣ ህጉ ጸድቆ ደሞዝ ማግኘቱ እስኪቀጥል ድረስ የእለት አስቤዛ፣ የቤት ኪራይም ሆነ ሌሎች ወጪወችን መሸፈን ሊከብዳቸው ይችላል። ሱቆች፣ ሬስቶራንቶች፣ የቱሪስም መስህቦች፣ ቤተመዘክሮች እና ሌሎች ተቋማት ከወትሮው በተለየ ገቢያቸው ያሽቆልቁላል። የመንግስት መዘጋቱ ከቀናት አልፎ ሳምንታትን ካስቆጠረ ደግሞ የግብይት ኢኮኖሚው ላይ ጫና መፍጠሩ አይቀርም።
በመንግስት መዘጋት ሳብያ የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ ቢቋረጥም የችግሩ ፈጣሪ የሆኑት የሁለቱም ም/ቤት አባላት ግን ደሞዛቸው አይቋረጥም። ፖለቲከኞች የፖለቲካ ነጥብ ለማስቆጠር ጣት ሲጠቋቆሙ፣ ህዝቡና ኢኮኖሚው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል።
9 months ago
*የአሜሪካ መንግስት የመዘጋቱ ነገር
#ethiopia | የአሜሪካ መንግስት ከትላንት ኦክቶበር 1 ቀን 2025 ጀምሮ ተዘግቷል። የመንግስት መዘጋት የሚከሰተው የአዲሱ የበጀት አመት ሳይገባ ሁለቱ የአሜሪካ ም/ቤቶች በፕሬዝዳንቱ በቀረበላቸው የበጀት ረቂቅ ላይ ተስማምተው ማጽደቅ ሳይችሉ ሲቀሩ ነው።
-የአሁኑ መዘጋት ለምን ተከሰተ?
በፕሬዝዳንት ትራምፕ የቀረበው የአዲሱ የበጀት አመት ረቂቅ፣ ሪፐብሊካኖች በሚበዙበት በተወካዮች ም/ቢት (House) ጸድቆ ወደ እንደራሴወች ም/ቤት (Senate) ተመርቶ ነበር። ይሄንኑ ረቂቅ ለማጽደቅ የሚያስፈልገው ድምጽ 60 ነው። በም/ቢቱ ውስጥ ሪፑብሊካን 53፣ ዲሞክራቶች ደግሞ 47 ናቸው። ይሄንኑ በጀት ከደገፉ ሁለት ዲሞክራቶች በስተቀር 45 ዲሞክራቶች በጀቱ በተለምዶ የጤና መድህን ዋስትናን፣ የማህበራዊ ድጋፎችን፣ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሰወች የሚሰጡ ድጎማወችን ይጎዳል በሚል ተቃውመውታል።
ሪፐብሊካኖችም የትራምፕን ‘ትልቅ ቆንጆ ህግ’ (Big Beautiful Bill) ምንም ሳይሸራረፍ ለማሳለፍ በእምቢታውቸው ጸንተዋል። እናም የድጋፍ ድምጹ 60 ስላልሞላ (55 ብቻ ድጋፍ ነው ያለው) ረቂቅ በጀቱ፤ ህግ ሳይሆን ቀርቷል። ለወትሮው ይሄ የፖለቲካ ልዩነት እስኪፈታ ድረስ ከሁለት ሳምንት እስከ 3 ወር ድረስ ሊዘልቅ የሚችል ጊዜያዊ በጀት (Stop Gap) ላይ መግባባት ላይ አልተደረሰም።
-መዘጋቱ ያለው ተጽዕኖ
መንግስት በመዘጋቱ 803 ሺ የፌደራል ሰራተኞች በጀት እስኪለቀቅ ድረስ ምንም ደሞዝ ሳይከፈላቸው ስራ አቁመው እቤታቸው እንዲቆዩ (furloughed) የተደረጉ ሲሆን ፣ ሌሎች 700 ሺ ሰራተኞች ደግሞ ሳይከፈላቸው ስራቸውን እንዲቀጥሉ ታዘዋል። እነዚህ ሰራተኞች በጀቱ ሲጸድቅ የሰሩበት ወደኋላ ታስቦ ይከፈላቸዋል።
-ታሪካዊ ዳራ
መንግስት በህግ አውጪወችና በፓርቲወች ፖለቲካዊ እሰጣ’ገባ ሳቢያ መዘጋቱ አዲስ አይደለም። ከ1980 ወዲህ 10 የሚሆኑ የመንግስት መዘጋቶች ተከስተዋል። ከነዚህ ውስጥ ረጅሙ በ2019 ዓ/ም፣ በዶናልድ ትራምፕ የመጀመርያ የስልጣን ዘመን ወቅት የተከሰተው ሲሆን ለ35 ቀናት ያህል ቆይቷል።
-ስራቸውን የሚቀጥሉት እነማን ናቸው?
የሚሊቴሪና የብሄራዊ ደህንነት ሰራተኞች፣ የህግ አስከባሪ አካላት፣ የአየር በረራ ደህን ነት ተቆጣጣሪወች፣ የአደጋ ምላሽ ሰጪወች፣ ፌደራል ሚሊቴሪ ሆስፒታል የህክምና ባለሞያወች፣ ድምበር ጠባቂወች፣ የመንገድ ደህንነት ባልደረቦች እና ባጠቃላይ በፌደራል መንግስት ውስጥ አስፈላጊ (Essential) ተብለው የተመደቡ ሰራተኞች ስራቸውን አያስተጓጉሉም።
-በህዝቡ ላይ ያለው ጫና
የፓስፖርት እድሳት፣ የቪዛ መስጠት፣ የግብር አገልግሎቶች፣ የንግድ ፍቃድና ብድሮች ሁሉ በሚገባው ፍጥነት መተግበር አይችሉም። የፌደራል መንግስት ሰራተኛ ቤተሰቦች የእለት ተዕለት ህይወታቸው ከባድ ይሆናል፣ ህጉ ጸድቆ ደሞዝ ማግኘቱ እስኪቀጥል ድረስ የእለት አስቤዛ፣ የቤት ኪራይም ሆነ ሌሎች ወጪወችን መሸፈን ሊከብዳቸው ይችላል። ሱቆች፣ ሬስቶራንቶች፣ የቱሪስም መስህቦች፣ ቤተመዘክሮች እና ሌሎች ተቋማት ከወትሮው በተለየ ገቢያቸው ያሽቆልቁላል። የመንግስት መዘጋቱ ከቀናት አልፎ ሳምንታትን ካስቆጠረ ደግሞ የግብይት ኢኮኖሚው ላይ ጫና መፍጠሩ አይቀርም።
በመንግስት መዘጋት ሳብያ የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ ቢቋረጥም የችግሩ ፈጣሪ የሆኑት የሁለቱም ም/ቤት አባላት ግን ደሞዛቸው አይቋረጥም። ፖለቲከኞች የፖለቲካ ነጥብ ለማስቆጠር ጣት ሲጠቋቆሙ፣ ህዝቡና ኢኮኖሚው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል።
#governmentshutdown #usa #dmv #ethiopia #followerseveryonehighlights
Abebe Feleke (አበበ ፈለቀ)
#ethiopia | የአሜሪካ መንግስት ከትላንት ኦክቶበር 1 ቀን 2025 ጀምሮ ተዘግቷል። የመንግስት መዘጋት የሚከሰተው የአዲሱ የበጀት አመት ሳይገባ ሁለቱ የአሜሪካ ም/ቤቶች በፕሬዝዳንቱ በቀረበላቸው የበጀት ረቂቅ ላይ ተስማምተው ማጽደቅ ሳይችሉ ሲቀሩ ነው።
-የአሁኑ መዘጋት ለምን ተከሰተ?
በፕሬዝዳንት ትራምፕ የቀረበው የአዲሱ የበጀት አመት ረቂቅ፣ ሪፐብሊካኖች በሚበዙበት በተወካዮች ም/ቢት (House) ጸድቆ ወደ እንደራሴወች ም/ቤት (Senate) ተመርቶ ነበር። ይሄንኑ ረቂቅ ለማጽደቅ የሚያስፈልገው ድምጽ 60 ነው። በም/ቢቱ ውስጥ ሪፑብሊካን 53፣ ዲሞክራቶች ደግሞ 47 ናቸው። ይሄንኑ በጀት ከደገፉ ሁለት ዲሞክራቶች በስተቀር 45 ዲሞክራቶች በጀቱ በተለምዶ የጤና መድህን ዋስትናን፣ የማህበራዊ ድጋፎችን፣ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ሰወች የሚሰጡ ድጎማወችን ይጎዳል በሚል ተቃውመውታል።
ሪፐብሊካኖችም የትራምፕን ‘ትልቅ ቆንጆ ህግ’ (Big Beautiful Bill) ምንም ሳይሸራረፍ ለማሳለፍ በእምቢታውቸው ጸንተዋል። እናም የድጋፍ ድምጹ 60 ስላልሞላ (55 ብቻ ድጋፍ ነው ያለው) ረቂቅ በጀቱ፤ ህግ ሳይሆን ቀርቷል። ለወትሮው ይሄ የፖለቲካ ልዩነት እስኪፈታ ድረስ ከሁለት ሳምንት እስከ 3 ወር ድረስ ሊዘልቅ የሚችል ጊዜያዊ በጀት (Stop Gap) ላይ መግባባት ላይ አልተደረሰም።
-መዘጋቱ ያለው ተጽዕኖ
መንግስት በመዘጋቱ 803 ሺ የፌደራል ሰራተኞች በጀት እስኪለቀቅ ድረስ ምንም ደሞዝ ሳይከፈላቸው ስራ አቁመው እቤታቸው እንዲቆዩ (furloughed) የተደረጉ ሲሆን ፣ ሌሎች 700 ሺ ሰራተኞች ደግሞ ሳይከፈላቸው ስራቸውን እንዲቀጥሉ ታዘዋል። እነዚህ ሰራተኞች በጀቱ ሲጸድቅ የሰሩበት ወደኋላ ታስቦ ይከፈላቸዋል።
-ታሪካዊ ዳራ
መንግስት በህግ አውጪወችና በፓርቲወች ፖለቲካዊ እሰጣ’ገባ ሳቢያ መዘጋቱ አዲስ አይደለም። ከ1980 ወዲህ 10 የሚሆኑ የመንግስት መዘጋቶች ተከስተዋል። ከነዚህ ውስጥ ረጅሙ በ2019 ዓ/ም፣ በዶናልድ ትራምፕ የመጀመርያ የስልጣን ዘመን ወቅት የተከሰተው ሲሆን ለ35 ቀናት ያህል ቆይቷል።
-ስራቸውን የሚቀጥሉት እነማን ናቸው?
የሚሊቴሪና የብሄራዊ ደህንነት ሰራተኞች፣ የህግ አስከባሪ አካላት፣ የአየር በረራ ደህን ነት ተቆጣጣሪወች፣ የአደጋ ምላሽ ሰጪወች፣ ፌደራል ሚሊቴሪ ሆስፒታል የህክምና ባለሞያወች፣ ድምበር ጠባቂወች፣ የመንገድ ደህንነት ባልደረቦች እና ባጠቃላይ በፌደራል መንግስት ውስጥ አስፈላጊ (Essential) ተብለው የተመደቡ ሰራተኞች ስራቸውን አያስተጓጉሉም።
-በህዝቡ ላይ ያለው ጫና
የፓስፖርት እድሳት፣ የቪዛ መስጠት፣ የግብር አገልግሎቶች፣ የንግድ ፍቃድና ብድሮች ሁሉ በሚገባው ፍጥነት መተግበር አይችሉም። የፌደራል መንግስት ሰራተኛ ቤተሰቦች የእለት ተዕለት ህይወታቸው ከባድ ይሆናል፣ ህጉ ጸድቆ ደሞዝ ማግኘቱ እስኪቀጥል ድረስ የእለት አስቤዛ፣ የቤት ኪራይም ሆነ ሌሎች ወጪወችን መሸፈን ሊከብዳቸው ይችላል። ሱቆች፣ ሬስቶራንቶች፣ የቱሪስም መስህቦች፣ ቤተመዘክሮች እና ሌሎች ተቋማት ከወትሮው በተለየ ገቢያቸው ያሽቆልቁላል። የመንግስት መዘጋቱ ከቀናት አልፎ ሳምንታትን ካስቆጠረ ደግሞ የግብይት ኢኮኖሚው ላይ ጫና መፍጠሩ አይቀርም።
በመንግስት መዘጋት ሳብያ የመንግስት ሰራተኞች ደሞዝ ቢቋረጥም የችግሩ ፈጣሪ የሆኑት የሁለቱም ም/ቤት አባላት ግን ደሞዛቸው አይቋረጥም። ፖለቲከኞች የፖለቲካ ነጥብ ለማስቆጠር ጣት ሲጠቋቆሙ፣ ህዝቡና ኢኮኖሚው አጣብቂኝ ውስጥ ይገባል።
#governmentshutdown #usa #dmv #ethiopia #followerseveryonehighlights
Abebe Feleke (አበበ ፈለቀ)
Sponsored by
Surafel
Comments