3 months ago
ለኢትዮጵያ ገበሬና ለሰብዓዊ መብት መከበር የኖሩት ታላቁ ባለውለታ ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው አረፉ
***************************
ከ"መሬት ላራሹ" አዋጅ እስከ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ድረስ ለሀገራቸው ታላላቅ አሻራዎችን ያሳረፉት የሕግ ምሁሩ ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
በመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ተሟጋችነታቸውና በግብረ-ሰናይ ተግባራቸው የብዙዎችን ሕይወት የለወጡም ናቸው ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው።
ስለ ታላቁ ምሁር የሕይወት ጉዞና ስላከናወኗቸው ዘርፈ ብዙ የልማትና የፍትሕ ሥራዎች የተሰናዳውን ሙሉ ዘገባ ሊንኩን ተጭነው ያንብቡ፦ https://www.ebc.et/Home/Ne...
#zegayeasfaw #ethiopia #historymaker #nationaldialogue
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
***************************
ከ"መሬት ላራሹ" አዋጅ እስከ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ድረስ ለሀገራቸው ታላላቅ አሻራዎችን ያሳረፉት የሕግ ምሁሩ ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው በተወለዱ በ84 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል።
በመንግሥት ከፍተኛ የሥራ ኃላፊነት እንዲሁም በሰብዓዊ መብት ተሟጋችነታቸውና በግብረ-ሰናይ ተግባራቸው የብዙዎችን ሕይወት የለወጡም ናቸው ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው።
ስለ ታላቁ ምሁር የሕይወት ጉዞና ስላከናወኗቸው ዘርፈ ብዙ የልማትና የፍትሕ ሥራዎች የተሰናዳውን ሙሉ ዘገባ ሊንኩን ተጭነው ያንብቡ፦ https://www.ebc.et/Home/Ne...
#zegayeasfaw #ethiopia #historymaker #nationaldialogue
" target="_blank" class="inline-link">https://new-en.yenevibe.co...
Comments