5 months ago
🇪🇹 ታሪክ እንሥራ! ለኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን የድጋፍ ጥሪ 🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
#ethiopia | የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ቡድን፣ ለመጀመሪያ ጊዜ በሚያዝያ ወር 2018 (April 2026) በካሜሩን በሚካሄደው የአፍሪካ መስማት የተሳናቸው እግር ኳስ ዋንጫ ላይ ሀገራችንን ወክሎ ለመሳተፍ ዝግጅቱን አጠናቋል።
ይሁን እንጂ ቡድኑ በመንግስት በኩል በጀት ስላልተመደበለት፣ ይህንን ታሪካዊ ጉዞ ለማድረግ የህዝብ ድጋፍ ያስፈልገዋል።
ወገን ለወገን ደራሽ ነውና፤ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ከፍ አድርገው እንዲያውለበልቡ የበኩላችንን እንወጣ!
የባንክ ሂሳብ (የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ):
CBE: 1000738226368
(የኢትዮጵያ መስማት የተሳናቸው እግርኳስ ማህበር)
ከ10 ብር ጀምሮ በመለገስ የብሔራዊ ቡድናችን አጋር ይሁኑ! መርዳት ባትችሉ እንኳን ሼር በማድረግ ለወገን ድምፅ ይሁኑ!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
🇪🇹 Call for Support: Help the Ethiopian Deaf Football Team Reach the African Cup! 🇪🇹
The Ethiopian Deaf Football Team has qualified for the African Deaf Football Cup of Nations, taking place in Cameroon from April 11–26, 2026. This is a historic first participation for our country!
However, due to budget constraints, the team needs OUR support to cover travel and equipment expenses. We are calling on all Ethiopians and friends of Ethiopia worldwide to stand with our athletes.
Donate Today:
🏦 Commercial Bank of Ethiopia (CBE):
🔢 Account Number: 1000738226368
👤 Account Name: Ethiopian Deaf Football Association
Every contribution counts!
Let's help them bring the trophy home!
ከአብርሃም ሊላይ
Ethiopian Deaf community in USA president
#deaffootball
#challengeedfa #supportedfa #ethiopia
Comments