1 month ago
"ታፍነናል" በማለት 300 ሺህ ብር ከቤተሰቦቻቸው የጠየቁት ታዳጊዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
#ethiopia | በከተማችን አዲስ አበባ፣ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ (የካ አባዶ) የሚኖሩ የ15 እና የ16 ዓመት ሴት ታዳጊዎች፣ ለስደት መሄጃ ገንዘብ ፍለጋ ሲሉ የፈጠሩት "የታፈንን" ድራማ በፖሊስ ክትትል ከሸፈ።
የክስተቱ ዝርዝር፦
ሚያዝያ 12 ቀን 2018 ዓ/ም ለትምህርት የወጡት ታዳጊዎች ሳይመለሱ ቀርተው፣ "300 ሺህ ብር ካልተላከ ገዳዮቹ ጉዳት ሊያደርሱብን ነው" በማለት ቤተሰቦቻቸውን አስጨንቀዋል።
ፖሊስ ባደረገው ክትትል ታዳጊዎቹ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ከሁለት ወንድ ጓደኞቻቸው ጋር ሲዝናኑ ተገኝተዋል። አራቱም ታዳጊዎችና የመኝታ ክፍል ያከራያቸው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ታዳጊዎቹ ወደ ውጭ ሀገር ለመሄድ አስበው ገንዘብ ለማግኘት ድርጊቱን እንዳቀነባበሩት ለፖሊስ ቃል ሰጥተዋል።
ልጆቻችሁ የት እንደሚውሉ፣ ከማን ጋር እንደሚውሉና ምን እያቀዱ እንደሆነ የመከታተል ልምድ ሊኖራችሁ ይገባል።
ሆቴሎችና የመኝታ ቤቶች ለታዳጊዎች አልኮል ከመሸጥና ክፍል ከማከራየት እንዲቆጠቡ ፖሊስ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ልጆቻችንን እንከታተል፤ ከስደትና ከጥፋት እንታደጋቸው!
#getu #addisababapolice #lemikura #teenagecrime #safetyfirst #ethiopianfamily #awareness #socialissue #አዲስአበባፖሊስ #ለሚኩራ #የልጆችጥበቃ #ማስጠንቀቂያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
#ethiopia | በከተማችን አዲስ አበባ፣ ለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ (የካ አባዶ) የሚኖሩ የ15 እና የ16 ዓመት ሴት ታዳጊዎች፣ ለስደት መሄጃ ገንዘብ ፍለጋ ሲሉ የፈጠሩት "የታፈንን" ድራማ በፖሊስ ክትትል ከሸፈ።
የክስተቱ ዝርዝር፦
ሚያዝያ 12 ቀን 2018 ዓ/ም ለትምህርት የወጡት ታዳጊዎች ሳይመለሱ ቀርተው፣ "300 ሺህ ብር ካልተላከ ገዳዮቹ ጉዳት ሊያደርሱብን ነው" በማለት ቤተሰቦቻቸውን አስጨንቀዋል።
ፖሊስ ባደረገው ክትትል ታዳጊዎቹ ሲ.ኤም.ሲ አካባቢ ከሁለት ወንድ ጓደኞቻቸው ጋር ሲዝናኑ ተገኝተዋል። አራቱም ታዳጊዎችና የመኝታ ክፍል ያከራያቸው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ታዳጊዎቹ ወደ ውጭ ሀገር ለመሄድ አስበው ገንዘብ ለማግኘት ድርጊቱን እንዳቀነባበሩት ለፖሊስ ቃል ሰጥተዋል።
ልጆቻችሁ የት እንደሚውሉ፣ ከማን ጋር እንደሚውሉና ምን እያቀዱ እንደሆነ የመከታተል ልምድ ሊኖራችሁ ይገባል።
ሆቴሎችና የመኝታ ቤቶች ለታዳጊዎች አልኮል ከመሸጥና ክፍል ከማከራየት እንዲቆጠቡ ፖሊስ ጥብቅ ማሳሰቢያ ሰጥቷል።
ልጆቻችንን እንከታተል፤ ከስደትና ከጥፋት እንታደጋቸው!
#getu #addisababapolice #lemikura #teenagecrime #safetyfirst #ethiopianfamily #awareness #socialissue #አዲስአበባፖሊስ #ለሚኩራ #የልጆችጥበቃ #ማስጠንቀቂያ #ጌጡተመስገን #getutemesgen
3 months ago
የአዕምሮ ጉዳት ያለባቸው ሕፃናትን ለመደገፍና ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ መርሐ-ግብር ይካሄዳል
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአዕምሮ ጉዳት (Cerebral Palsy) ያለባቸው ሕፃናት ላይ የሚስተዋሉ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ለመቅረፍና አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ያለመ የውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ-ግብር እንደሚካሄድ ተገለጸ።
የሕፃናት ፊዚዮቴራፒ ባለሙያና የኢትዮጵያ ፊዚዮቴራፒ አሶሴሽን የሕፃናት ዘርፍ ፕሬዝዳንት የሆኑት ሲስተር ኤደን አንዶም እንደገለጹት፣ አደይ ሴሬብራል ፓልሲ የእርዳታ ድርጅት በቀጣይ እሁድ የምረቃና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ-ግብር ያካሂዳል።
ስለ አዕምሮ ጉዳት (Cerebral Palsy) ዋና ዋና ነጥቦች፦
* መንስኤው፦ በእርግዝና ወቅት፣ በወሊድ ሰዓት በሚያጋጥም የኦክስጅን እጥረት ወይም ሕፃናት ከተወለዱ በኋላ በሚገጥሟቸው እንደ ማጅራት ገትርና ቢጫ መሆን ባሉ ኢንፌክሽኖች ምክንያት ሊከሰት ይችላል።
* የተሳሳቱ አመለካከቶች፦ ብዙዎች ችግሩ ያለባቸው ሕፃናት ምንም ዓይነት መሻሻል እንደማያሳዩ በማሰብ ተስፋ ይቆርጣሉ፤ ወይም ደግሞ ያለ ምንም የሕክምና ድጋፍ በራሳቸው ይድናሉ ብለው ይጠብቃሉ።
* መፍትሔው፦ ችግሩ በጊዜ ተለይቶ (Early Diagnosis) የፊዚዮቴራፒ፣ የንግግር ቴራፒና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎች ከተደረጉላቸው ሕፃናቱ ላይ ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ይቻላል።
ባለሙያዋ አክለውም፣ ወላጆች ሕፃናቱን ደብቀው ከመያዝ ይልቅ ወደ ሕክምናና ድጋፍ ሰጪ ተቋማት እንዲያመጧቸው፣ የጤና ባለሙያዎችም ችግሩን በጊዜ ለይተው ተገቢውን ሪፈራል እንዲጽፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ ወላጆች፣ የጤና ባለሙያዎችና የፖሊሲ አውጪዎች ተገኝተው የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉም ተጋብዘዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #cerebralpalsy #health #childcare #physiotherapy #awareness #adeycp #inclusivesociety
#ethiopia | በኢትዮጵያ የአዕምሮ ጉዳት (Cerebral Palsy) ያለባቸው ሕፃናት ላይ የሚስተዋሉ የተሳሳቱ አመለካከቶችን ለመቅረፍና አስፈላጊውን ድጋፍ ለማድረግ ያለመ የውይይትና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ-ግብር እንደሚካሄድ ተገለጸ።
የሕፃናት ፊዚዮቴራፒ ባለሙያና የኢትዮጵያ ፊዚዮቴራፒ አሶሴሽን የሕፃናት ዘርፍ ፕሬዝዳንት የሆኑት ሲስተር ኤደን አንዶም እንደገለጹት፣ አደይ ሴሬብራል ፓልሲ የእርዳታ ድርጅት በቀጣይ እሁድ የምረቃና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ-ግብር ያካሂዳል።
ስለ አዕምሮ ጉዳት (Cerebral Palsy) ዋና ዋና ነጥቦች፦
* መንስኤው፦ በእርግዝና ወቅት፣ በወሊድ ሰዓት በሚያጋጥም የኦክስጅን እጥረት ወይም ሕፃናት ከተወለዱ በኋላ በሚገጥሟቸው እንደ ማጅራት ገትርና ቢጫ መሆን ባሉ ኢንፌክሽኖች ምክንያት ሊከሰት ይችላል።
* የተሳሳቱ አመለካከቶች፦ ብዙዎች ችግሩ ያለባቸው ሕፃናት ምንም ዓይነት መሻሻል እንደማያሳዩ በማሰብ ተስፋ ይቆርጣሉ፤ ወይም ደግሞ ያለ ምንም የሕክምና ድጋፍ በራሳቸው ይድናሉ ብለው ይጠብቃሉ።
* መፍትሔው፦ ችግሩ በጊዜ ተለይቶ (Early Diagnosis) የፊዚዮቴራፒ፣ የንግግር ቴራፒና ሌሎች አስፈላጊ ድጋፎች ከተደረጉላቸው ሕፃናቱ ላይ ከፍተኛ ለውጥ ማምጣት ይቻላል።
ባለሙያዋ አክለውም፣ ወላጆች ሕፃናቱን ደብቀው ከመያዝ ይልቅ ወደ ሕክምናና ድጋፍ ሰጪ ተቋማት እንዲያመጧቸው፣ የጤና ባለሙያዎችም ችግሩን በጊዜ ለይተው ተገቢውን ሪፈራል እንዲጽፉ ጥሪ አቅርበዋል።
በመርሐ-ግብሩ ላይ ወላጆች፣ የጤና ባለሙያዎችና የፖሊሲ አውጪዎች ተገኝተው የበኩላቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉም ተጋብዘዋል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ethiopia #cerebralpalsy #health #childcare #physiotherapy #awareness #adeycp #inclusivesociety
3 months ago
በስፓይና ቢፊዳ እና ሀይድሮሴፋለስ ግንዛቤ የፈጠረ የተማሪዎች ውድድር ተካሄደ
#ethiopia | ሆፕ ኤስ.ቢ.ኤች ከኒው አይሲቲ እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የተማሪዎች የኪነ-ጥበብ እና የክህሎት ውድድር በወዳጅነት አደባባይ ተካሄደ።
መርሃ ግብሩ በተለይም በስፓይና ቢፊዳ (የነርቭ ዘንግ ክፍተት) እና በሀይድሮሴፋለስ (በጭንቅላት ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት) ዙሪያ ማህበረሰባዊ ግንዛቤን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
በዕለቱ በተካሄደው ውድድር ላይ ተማሪዎች በግጥም፣ ሙዚቃ፣ ስዕል እና ሞዴሊንግ እና በጥያቄና መልስ እንዲሁም አነቃቂ ንግግሮች ውድድር ተካሂዷል።
በተለይም በስፓይና ቢፊዳ (የነርቭ ዘንግ ክፍተት) እና በሀይድሮሴፋለስ (በጭንቅላት ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት) አስቀድሞ ለመከላከል የሚረዱ የጥንቃቄ መንገዶች እና የአመጋገብ ስርዓት ላይ ያተኮሩ መልዕክቶች ተላልፈዋል።
የሆፕ ኤስ.ቢ.ኤች መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ቤዛ በሻህ እንደገለጹት፤ እነዚህ የአፈጣጠር ችግሮች የጤና ተግዳሮት ብቻ ሳይሆኑ ሰፊ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ-ልቦናዊ ጫና የሚያሳድሩ ጉዳዮች መሆናቸውን ገልጸው ችግሩን ከ70-75 በመቶ ፎሊክ አሲድ በመውሰድ መከላከል እንደሚቻል ተናግረዋል።
በዝግጅቱ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ምሁራን፣ የታሪክ ተመራማሪዎች፣ የጥበብ ባለሙያዎች፣ መምህራን እና ተማሪዎች ተገኝተዋል።
ይህ የተማሪዎች ላይ ትኩረት አድርጎ የተጀመረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ውድድር በየሶስት ወሩ በተከታታይ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
#spinabifida #hydrocephalus #awareness #hopesbh #publichealth #childhealth #ethiopia #prevention #educationalevent #friendshipsquare
#ethiopia | ሆፕ ኤስ.ቢ.ኤች ከኒው አይሲቲ እና ኢቨንት ኦርጋናይዘር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የተማሪዎች የኪነ-ጥበብ እና የክህሎት ውድድር በወዳጅነት አደባባይ ተካሄደ።
መርሃ ግብሩ በተለይም በስፓይና ቢፊዳ (የነርቭ ዘንግ ክፍተት) እና በሀይድሮሴፋለስ (በጭንቅላት ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት) ዙሪያ ማህበረሰባዊ ግንዛቤን ለማሳደግ ያለመ መሆኑን አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
በዕለቱ በተካሄደው ውድድር ላይ ተማሪዎች በግጥም፣ ሙዚቃ፣ ስዕል እና ሞዴሊንግ እና በጥያቄና መልስ እንዲሁም አነቃቂ ንግግሮች ውድድር ተካሂዷል።
በተለይም በስፓይና ቢፊዳ (የነርቭ ዘንግ ክፍተት) እና በሀይድሮሴፋለስ (በጭንቅላት ውስጥ ፈሳሽ መከማቸት) አስቀድሞ ለመከላከል የሚረዱ የጥንቃቄ መንገዶች እና የአመጋገብ ስርዓት ላይ ያተኮሩ መልዕክቶች ተላልፈዋል።
የሆፕ ኤስ.ቢ.ኤች መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ ወይዘሮ ቤዛ በሻህ እንደገለጹት፤ እነዚህ የአፈጣጠር ችግሮች የጤና ተግዳሮት ብቻ ሳይሆኑ ሰፊ ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ስነ-ልቦናዊ ጫና የሚያሳድሩ ጉዳዮች መሆናቸውን ገልጸው ችግሩን ከ70-75 በመቶ ፎሊክ አሲድ በመውሰድ መከላከል እንደሚቻል ተናግረዋል።
በዝግጅቱ ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት፣ ምሁራን፣ የታሪክ ተመራማሪዎች፣ የጥበብ ባለሙያዎች፣ መምህራን እና ተማሪዎች ተገኝተዋል።
ይህ የተማሪዎች ላይ ትኩረት አድርጎ የተጀመረው የግንዛቤ ማስጨበጫ ውድድር በየሶስት ወሩ በተከታታይ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገልጸዋል።
#spinabifida #hydrocephalus #awareness #hopesbh #publichealth #childhealth #ethiopia #prevention #educationalevent #friendshipsquare
5 months ago
በቀጥታ ስርጭት (Live) ላይ አደገኛ ፈተና ሲሞክር የነበረው ወጣት ህይወቱ አለፈ
#ethiopia | በዲጂታል ዓለም ውስጥ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል የሚደረጉ አደገኛ "ቻሌንጆች" (Challenges) ዋጋ እያስከፈሉ ነው።
"ሳንቾ" (Sancho) በሚል መጠሪያው የሚታወቀው የ37 ዓመቱ ስፔናዊ ስትሪመር ሰርጂዮ ጂሜኔዝ፤ በአዲስ ዓመት ዋዜማ በተከታዮቹ ለሚከፈለው ገንዘብ ብሎ ባደረገው አደገኛ ሙከራ በቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ህይወቱ አልፏል።
የነገሩ መነሻ ምንድን ነው?
ሰርጂዮ በ Kick የተሰኘው ፕላትፎርም ላይ በቀጥታ ስርጭት እያለ፤ ተመልካቾች ለሚልኩለት ገንዘብ (Donation) ምትክ ግማሽ ሊትር ውስኪ እና 6 ግራም ኮኬይን በአጭር ጊዜ ወስዶ ለመጨረስ ቃል ይገባል። ይህንኑ መርዛማ ውህድ እየወሰደ እያለ ነው ድንገት ህይወቱ ያለፈው።
ልብ የሚነካው አጋጣሚ
በጣም የሚያሳዝነው፤ ልጇ ካለበት ክፍል ድምፅ ሲጠፋ የተጨነቀችው እናቱ፤ በሩን ከፍታ ስትገባ ልጇ በስርጭት ላይ እያለ ተንበርክኮ ህይወቱ አልፎ አግኝታዋለች። በወቅቱ ኮምፒውተሩ እንደበራ ነበር፤ ተመልካቾችም በኮሜንት መስጫው ላይ "ተኝቶ ይሆን?" እያሉ ይጠይቁ ነበር።
የህግ ጉዳይ
የስፔን ፖሊስ ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ እየመረመረ ሲሆን፤ ወጣቱ ይህን አደገኛ ድርጊት እንዲፈጽም ገንዘብ የከፈሉ እና ያበረታቱ ተመልካቾች በህግ ሊጠየቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥቷል።
ይህ በ2026 መባቻ ላይ የተሰማው አደጋ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚደረጉ አደገኛ ፉክክሮች ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆኑ ማሳያ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#socialmediadanger #kickstreamer #sancho #spain #awareness #livestreamtraged
#ethiopia | በዲጂታል ዓለም ውስጥ ገንዘብ ለማግኘት ሲባል የሚደረጉ አደገኛ "ቻሌንጆች" (Challenges) ዋጋ እያስከፈሉ ነው።
"ሳንቾ" (Sancho) በሚል መጠሪያው የሚታወቀው የ37 ዓመቱ ስፔናዊ ስትሪመር ሰርጂዮ ጂሜኔዝ፤ በአዲስ ዓመት ዋዜማ በተከታዮቹ ለሚከፈለው ገንዘብ ብሎ ባደረገው አደገኛ ሙከራ በቀጥታ ስርጭት ላይ እያለ ህይወቱ አልፏል።
የነገሩ መነሻ ምንድን ነው?
ሰርጂዮ በ Kick የተሰኘው ፕላትፎርም ላይ በቀጥታ ስርጭት እያለ፤ ተመልካቾች ለሚልኩለት ገንዘብ (Donation) ምትክ ግማሽ ሊትር ውስኪ እና 6 ግራም ኮኬይን በአጭር ጊዜ ወስዶ ለመጨረስ ቃል ይገባል። ይህንኑ መርዛማ ውህድ እየወሰደ እያለ ነው ድንገት ህይወቱ ያለፈው።
ልብ የሚነካው አጋጣሚ
በጣም የሚያሳዝነው፤ ልጇ ካለበት ክፍል ድምፅ ሲጠፋ የተጨነቀችው እናቱ፤ በሩን ከፍታ ስትገባ ልጇ በስርጭት ላይ እያለ ተንበርክኮ ህይወቱ አልፎ አግኝታዋለች። በወቅቱ ኮምፒውተሩ እንደበራ ነበር፤ ተመልካቾችም በኮሜንት መስጫው ላይ "ተኝቶ ይሆን?" እያሉ ይጠይቁ ነበር።
የህግ ጉዳይ
የስፔን ፖሊስ ይህንን ጉዳይ በከፍተኛ ሁኔታ እየመረመረ ሲሆን፤ ወጣቱ ይህን አደገኛ ድርጊት እንዲፈጽም ገንዘብ የከፈሉ እና ያበረታቱ ተመልካቾች በህግ ሊጠየቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥቷል።
ይህ በ2026 መባቻ ላይ የተሰማው አደጋ፤ በማህበራዊ ሚዲያ የሚደረጉ አደገኛ ፉክክሮች ምን ያህል አሳሳቢ እንደሆኑ ማሳያ ሆኗል።
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#socialmediadanger #kickstreamer #sancho #spain #awareness #livestreamtraged
8 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
Sponsored by
Surafel
8 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
8 months ago
ግራንድ አፍሪካን ረን : የአፍሪካውያን ድምፅ አግኝቷል
🇺🇸 FOX5 - ታዋቂው የአሜሪካ ቴሌቪዥን ጣቢያ ግራንድ አፍሪካን ረን ዝግጅት ለማብሰር እንግዳ በመጋበዝ የሚዲያ አጋርነቱን አሳይቷል።
👉 🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
ግራንድ አፍሪካን ረን ከሩጫም በላይ ነው!
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
💕 Family and friends 💕
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #
8 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
9 months ago
በዋሺንግተን ዲሲ፣ ሜሪላንድ፣ እና ቨርጂኒያ አካባቢ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ዲያስፖራ ነዎት? እንግዲያውስ ይህ ነጻ መድረክ እንዳያመልጦ!
#ethiopia | የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ለአሥርት አመታት ወሳኝ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ እንዲሁም ለሀገሪቱ እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ እያበረከተ የቆየ ቢሆንም መሠረታዊ የሕግ ጉዳዮችን ካለመረዳት እና በቂ የሕግ ጥበቃ ባላማግኘቱ የተነሳ በተለያዩ አካላት ለሚፈፀም የማጭበርበር እና የማታለል ድርጊት እየተጋለጠ በሰው ሃገር ያፈራውን ጥሪት በቀላሉ ሲዘረፍ ይስተዋላል፡፡ ይህንን ለመቅርፍ የሚያስችል ነጻ የሕግ ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ የኢትዮ ሌጋል ሺልድ የጥብቅና ድርጅት መስራች ጠበቆች ከኢትዮ አሜሪካን የንግድ ም/ቤት ጋር በመተባበር አዘጋጅቶሎታል፡፡
የፊታችን ሀሙስ ሴፕቴምበር 25 ከ 5:00 PM -9:00 PM አድራሻ 1 Veterans Place Silver Spring MD
ዛሬውኑ ቦታ ይያዙ!
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ በመጫን ይመዝገቡ
https://www.eventbrite.com...
ይህ አስፈላጊ የህግ ግንዛቤ ፕሮግራም እራስዎን፣ ቤተሰብዎን እንዲሁም ኢንቨስትመንቶችን ለመጠበቅ በሚያስችል እውቀት ለማስጨበጥ የተዘጋጀ ነው።
ማን መታደም ይችላል?
ይህ ዝግጅት ለሁሉም የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አባላት በተለይም በኢትዮጵያ ውስጥ በኢንቨስትመንት፣ በንብረት ግዥ ላይ ለሚሳተፉ ወይም የህግ ጉዳዮች ላሏቸው ሰዎች ጠቃሚ ነው።
ምን ይማራሉ?
የኢትዮ ሌጋል ሺልድ መስራች እና ታዋቂ የህግ ባለሙያዎች ተናጋሪዎች ሲሆኑ፣ በወሳኝ የህግ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ ግንዛቤዎችን ይሰጣሉ።
የፕሮግራሙ ይዘት፡-
በቅርቡ የጸደቀውን የሪል እስቴት ሕግን እንዲሁም በተደጋጋሚ የሚያጋጥሙ ችግሮችን፡ የኢትዮጵያን የሪል ስቴት ገበያን ውስብስብ ሁኔታ ይዳስሳል። ባለሙያዎቻችን የንብረት ባለቤትነትን እና ግብይቶችን የሚመለከቱ የህግ ማዕቀፎችን ያብራራሉ እንዲሁም የተለመዱ ማጭበርበሮችን እና ህጋዊ መፍትሄዎችን ይጠኡማሉ።
የውክልና ስልጣን (Power of Attorney, PoA)፡- ውክልና ከውጪ ሆነው ጉዳዮችዎን ለማስተዳደር ወሳኝ መንገድ ቢሆንም ብዙዎችን ለምዝበራ የዳረገ የተለመደ የብዝበዛ ምንጭ ነው።
በኢትዮጵያ ውስጥ ጉዳዮችዎን ለማስተዳደር ስለሚያስችለው ህጋዊ POA፣ ህጋዊ ወሰኑን፣ በኢትዮጲያ ያሉ ጉዳዮችዎን ለማስፈጸም የሚስያስችል ትክክለኛው ውክልና ለማዘጋጀት እና ለመጠቀም እየሚረዱ ልምዶችን ይማራሉ።
አዲሱን የንብረት ማስመለስ እና መውረስ ህግን መረዳት፡ የኢትዮጵያን ንብረት ማስመለስ እና ንብረት መውረስ አዋጅን (አዋጅ ቁጥር 1364/2025) ማብራራት እና መደረግ ያለባቸውን የጥንቃቄ እርምጃዎች በመጠቆም የህጉን ወሰን፣ ወደ ኋላ አተገባበር እና "ያልተገለጹ ንብረቶች" የሚለውን ጽንሰ-ሀሳብን ማብረራትን ያካትታል። ይህ ህግ በእርስዎ ላይ እንዴት ተጽዕኖ እንደሚያሳድር እና ንብረቶችዎን ለመጠበቅ ምን አይነት ቅድመ እርምጃዎችን መውሰድ እንዳለብዎት መረጃ ያገኛሉ።
የጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ላይ ያለው ለውጥ፡
የኢትዮጵያ የጥብቅና ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ በሕግ ቴክኖሎጂ (Legal-Tech) እንዴት እየተቀየረ እንዳለ ያውቃሉ? ከተለምዷዊ "ራፖርት ወይም ማመልከቻ ጽሀፊዎች" እስከ የህግ ቴክኖሎጂ እድገት እንዲሁም እነዚህ እድገቶች ለዲያስፖራዎች የበለጠ ቀልጣፋ እና ደህንነቱ የተጠበቀ አገልግሎት እንዴት እንደሚሰጡ እናስረዳለን።
የዲያስፖራውን መብት ለማስጠበቅ በምናደርገው ጉዞ ይቀላቀሉን። ይህ ከተለመደው የተለየ እና በጋራ መፍትሄ ለመፈለግ የምንመክርበት ነው፡፡ እንዲሁም የዲያስፖራውን ማህበረሰባችንን የማንቃት እና ብተናጥል የሚደርስበትን ትቃት በጋራ መፍትሄ እንዲፈልግ እና መብቱን እንዲያስክብር አይን ከፋች ጅምር ነው።
መሠረታዊ የሕግ እውቀትን በማስጨበጥ በዲያስፖራው ላይ የሚፈፀመውን ማጭበርበር(scams targeting the diaspora) ለመዋጋት የታሰበ ነው::
#ethiopia | የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ለአሥርት አመታት ወሳኝ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ እንዲሁም ለሀገሪቱ እድገት ከፍተኛ አስተዋፆ እያበረከተ የቆየ ቢሆንም መሠረታዊ የሕግ ጉዳዮችን ካለመረዳት እና በቂ የሕግ ጥበቃ ባላማግኘቱ የተነሳ በተለያዩ አካላት ለሚፈፀም የማጭበርበር እና የማታለል ድርጊት እየተጋለጠ በሰው ሃገር ያፈራውን ጥሪት በቀላሉ ሲዘረፍ ይስተዋላል፡፡ ይህንን ለመቅርፍ የሚያስችል ነጻ የሕግ ግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ የኢትዮ ሌጋል ሺልድ የጥብቅና ድርጅት መስራች ጠበቆች ከኢትዮ አሜሪካን የንግድ ም/ቤት ጋር በመተባበር አዘጋጅቶሎታል፡፡
የፊታችን ሀሙስ ሴፕቴምበር 25 ከ 5:00 PM -9:00 PM አድራሻ 1 Veterans Place Silver Spring MD
ዛሬውኑ ቦታ ይያዙ!
ለመመዝገብ ይህንን ሊንክ በመጫን ይመዝገቡ
https://www.eventbrite.com...
ይህ አስፈላጊ የህግ ግንዛቤ ፕሮግራም እራስዎን፣ ቤተሰብዎን እንዲሁም ኢንቨስትመንቶችን ለመጠበቅ በሚያስችል እውቀት ለማስጨበጥ የተዘጋጀ ነው።
ማን መታደም ይችላል?
ይህ ዝግጅት ለሁሉም የኢትዮጵያ ዲያስፖራ አባላት በተለይም በኢትዮጵያ ውስጥ በኢንቨስትመንት፣ በንብረት ግዥ ላይ ለሚሳተፉ ወይም የህግ ጉዳዮች ላሏቸው ሰዎች ጠቃሚ ነው።
ምን ይማራሉ?
የኢትዮ ሌጋል ሺልድ መስራች እና ታዋቂ የህግ ባለሙያዎች ተናጋሪዎች ሲሆኑ፣ በወሳኝ የህግ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ ጠቃሚ ግንዛቤዎችን ይሰጣሉ።
የፕሮግራሙ ይዘት፡-
በቅርቡ የጸደቀውን የሪል እስቴት ሕግን እንዲሁም በተደጋጋሚ የሚያጋጥሙ ችግሮችን፡ የኢትዮጵያን የሪል ስቴት ገበያን ውስብስብ ሁኔታ ይዳስሳል። ባለሙያዎቻችን የንብረት ባለቤትነትን እና ግብይቶችን የሚመለከቱ የህግ ማዕቀፎችን ያብራራሉ እንዲሁም የተለመዱ ማጭበርበሮችን እና ህጋዊ መፍትሄዎችን ይጠኡማሉ።
የውክልና ስልጣን (Power of Attorney, PoA)፡- ውክልና ከውጪ ሆነው ጉዳዮችዎን ለማስተዳደር ወሳኝ መንገድ ቢሆንም ብዙዎችን ለምዝበራ የዳረገ የተለመደ የብዝበዛ ምንጭ ነው።
በኢትዮጵያ ውስጥ ጉዳዮችዎን ለማስተዳደር ስለሚያስችለው ህጋዊ POA፣ ህጋዊ ወሰኑን፣ በኢትዮጲያ ያሉ ጉዳዮችዎን ለማስፈጸም የሚስያስችል ትክክለኛው ውክልና ለማዘጋጀት እና ለመጠቀም እየሚረዱ ልምዶችን ይማራሉ።
አዲሱን የንብረት ማስመለስ እና መውረስ ህግን መረዳት፡ የኢትዮጵያን ንብረት ማስመለስ እና ንብረት መውረስ አዋጅን (አዋጅ ቁጥር 1364/2025) ማብራራት እና መደረግ ያለባቸውን የጥንቃቄ እርምጃዎች በመጠቆም የህጉን ወሰን፣ ወደ ኋላ አተገባበር እና "ያልተገለጹ ንብረቶች" የሚለውን ጽንሰ-ሀሳብን ማብረራትን ያካትታል። ይህ ህግ በእርስዎ ላይ እንዴት ተጽዕኖ እንደሚያሳድር እና ንብረቶችዎን ለመጠበቅ ምን አይነት ቅድመ እርምጃዎችን መውሰድ እንዳለብዎት መረጃ ያገኛሉ።
የጥብቅና አገልግሎት አሰጣጥ ዘርፍ ላይ ያለው ለውጥ፡
የኢትዮጵያ የጥብቅና ዘርፍ አገልግሎት አሰጣጥ በሕግ ቴክኖሎጂ (Legal-Tech) እንዴት እየተቀየረ እንዳለ ያውቃሉ? ከተለምዷዊ "ራፖርት ወይም ማመልከቻ ጽሀፊዎች" እስከ የህግ ቴክኖሎጂ እድገት እንዲሁም እነዚህ እድገቶች ለዲያስፖራዎች የበለጠ ቀልጣፋ እና ደህንነቱ የተጠበቀ አገልግሎት እንዴት እንደሚሰጡ እናስረዳለን።
የዲያስፖራውን መብት ለማስጠበቅ በምናደርገው ጉዞ ይቀላቀሉን። ይህ ከተለመደው የተለየ እና በጋራ መፍትሄ ለመፈለግ የምንመክርበት ነው፡፡ እንዲሁም የዲያስፖራውን ማህበረሰባችንን የማንቃት እና ብተናጥል የሚደርስበትን ትቃት በጋራ መፍትሄ እንዲፈልግ እና መብቱን እንዲያስክብር አይን ከፋች ጅምር ነው።
መሠረታዊ የሕግ እውቀትን በማስጨበጥ በዲያስፖራው ላይ የሚፈፀመውን ማጭበርበር(scams targeting the diaspora) ለመዋጋት የታሰበ ነው::
9 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
Sponsored by
Surafel
9 months ago
💕 አልፋ የጡት ካንሰር ማዕከልን ይደግፉ 💕
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
HELP - Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS)
🎯 እኤአ በ2013 በጡት ካንሰር ግንዛቤ ለማስፋፋት የተቋቋመ፤ ለትርፍ ያልተቋቋመ ድርጅት ነው።
🎯 በወይዘር ቬሮኒካ ሙሴ ( ቬራ) መስራችነት ድርጅቱ ተቋቁሟል።
🎯 ቨርጂኒያ፣ ሜሪላንድ እና ዋሽንግተን ዲሲ በተጨማሪ በሌሎችም የአሜሪካ ግዛቶች ድጋፍ በማድረግ ይታወቃል
🎯 ከአሜሪካ ምድር በመሻገር ኢትዮጵያውያን 🇪🇹 እና ኤርትራውያን 🇪🇷 ሴቶች ድጋፍ እያደረገ ይገኛል።
🎯 የተቋሙ ዋና ዓላማ ስለ ጡት ካንሰር፣ የሕክምና አማራጮችና ቅድመ ምርመራ ያለውን ጠቀሜታ በተለይም በውጪ ለሚገኘው ማህበረሰብ ውስጥ ግንዛቤ መስጠት ነው።
🎯 በጡት ካንሰር ለተጠቁ ሴቶች በየወሩ የተለያዩ መርሐግብሮችን በማዘጋጀት የድጋፍ መድረክ መፍጠር ይታትራል።
🎯 ለጡት ማስተካከያ (Mastectomy) ቀዶ ጥገና የተደረገላቸው ሴቶችን ለመደገፍ እንደ የጡት ፕሮቴሲስ፣ የጭንቅላት ልብስ፣ መጽሐፍ እና ሌሎች ቁሳቁሶች በመሰብሰብ ለሆስፒታሎች አበርክቷል።
🎯 በኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ሆስፒታሎች የማሞግራፊ መሣሪያዎችን መግዛት
🎯 የበጎ ፈቃድ የራዲዮሎጂ ባለሙያዎችን በመላክ የሙያ ስልጠና መስጠት
🎯 በአማርኛ፣ ኦሮምኛ እና ትግርኛ ቋንቋዎች የጡት ካንሰር ግንዛቤ ማሳደጊያ ሰነዶችን ማዘጋጀት ላይ ለአገር እና ለሕዝብ ለመደገፍ እየሰራ፤ እየታተረ የሚገኝ ተቋም ነው።
💕 Family and friends 💕
⏳ Only 27 days to go! The countdown to the Grand African Run is on. Don’t miss out!
👉 Register now at http://eventbrite.com/e/13...
and join us on October 11.
This year is a huge milestone for us, as it is our 13 year anniversary of the RACE FOR EVERY WOMAN 5K RUN/WALK @5k🏃🏾♀️🏃🏽🏃🏼♂️
🎊Come and support our fight against Breast Cancer and support our efforts to raise awareness on October 11 🎊
🎯 We are less than 27 days away from Race Day, so register ASAP! 🎯
💕 Thank you to all of our returning sponsors, as well as potential new sponsors. 💕
#grandafricanrun #countdown #registertoday #grandafricanrun5k #breastcancerawareness #breastcancerfree #breeastcancerprevention #breastcancersurvivor #breastcancer5k #breastcancer5kwalk #breastcancer5krun #breastcancer5kwalkrun #breastcancer5kwalkrun
ይህንን ተቋም ለማገዝ
https://secure.qgiv.com/fo...
Account no
1000189470015
Routing 055002707
https://Abcsr.org
Veronica.musiegmail.com
MakedaEthiopian
YourDMVTeam
YeHelenShow
VerasKitchenDesta
SelectLounge
Clear Communications Inc
Espirit
9 months ago
ታላቁ የጨረቃ ግርዶሽ በኢትዮጵያ ሰማይ !
ዛሬ ጳጉሜን 2 ምሽት ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ፣ ምስራቅ አውሮጳ ፣ ማዕከላዊ እስያ ፣ ምዕራባዊ ኦሽኒያ እና በከፊል ሩቅ ምስራቅ እስያ አስደናቂ የሆነ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ይታያል።
ይህ ክስተት ጨረቃ በመሬት ሙሉ ጥላ ውስጥ ስታልፍ ደማቅ ቀይ ቀለም ስለምትይዝ " ቀይ ጨረቃ " (Blood Moon) በመባል ይታወቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ እንደምንገኝበት አካባቢ የግርዶሹ አተያይ ላይ መጠነኛ ልዩነት ይኖራል። እስቲ ይህ ግርዶሽ እንዴት እንደሚከሰት እና በሀገራችን ክፍሎች ያለው ልዩነት ምን እንደሆነ በትክክለኛው መረጃ ላይ ተመስርተን እንመልከት።
የጨረቃ ግርዶሽ እንዴት ይከሰታል ?
የጨረቃ ግርዶሽ የሚከሰተው ፀሀይ፣ መሬት እና ጨረቃ በአንድ መስመር ላይ ሲሰለፉና መሬት በፀሀይ እና በጨረቃ መካከል ገብታ ጥላዋን ጨረቃ ላይ ስታሳርፍ ነው።
የመሬት ጥላ ሁለት አይነት ነው ፦
° የመሬት ድብዝዝ ጥላ (Penumbra) የውጪውና ደብዛዛው ሲሆን፣
° የመሬት ጽልም ጥላ (Umbra) ደግሞ ዋናውና ጥቁሩ ጥላ ነው።
ሙሉ ግርዶሽ የሚባለው ጨረቃ ሙሉ በሙሉ በጽልም ጥላ ውስጥ ስትገባ ነው።
በኢትዮጵያ የግርዶሹ አተያይ ልዩነት ፦
1. ምስራቃዊ እና መካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል (ግርዶሹን ሙሉ በሙሉ የሚያዩ)
እነዚህ አካባቢዎች (#አዲስ_አበባን ጨምሮ) ግርዶሹ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ ያሉትን ሁሉንም ሂደቶች ያያሉ። ግርዶሹ ሲጀምር ጨረቃ ቀድማ ሰማይ ላይ ወጥታ ስለምትገኝ፣ የመጀመሪያው የብርሃን መደብዘዝ (በድብዝዝ ጥላ)፣ ወደ ጽልም ጥላ መግባቷ፣ ሙሉ በሙሉ ቀይ መሆኗ እና ከጥላ መውጣቷን በሙሉ መመልከት ይችላሉ።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ደብረ ብርሃን፣
- ደሴ፣ መቐለ፣
- አዲግራት፣
- አክሱም፣
- ሰመራ፣
- ድሬዳዋ፣
- ሐረር፣
- ጅግጅጋ፣
- አዳማ፣
- አሰላ፣
- ሻሸመኔ፣
- ሀዋሳ፣
- አርባ ምንጭ፣
- ወልቂጤ፣
- ሮቤ፣
- ጎዴ፣ ሞያሌ እና ሌሎችም።
2. ምዕራባዊ የኢትዮጵያ ክፍል (የግርዶሹ የመጀመሪያ ክፍል የማይታይባቸው ቦታዎች)
እንደ ጋምቤላ፣ ባህር ዳር ፣ ሚዛን ተፈሪ እና አሶሳ ያሉ የምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች የግርዶሹ ዋና ዋና ክፍሎች የሆኑትን ከፊል ግርዶሹን እና ሙሉ ግርዶሹን በሙሉ ያያሉ።
ልዩነቱ የሚመጣው በመጀመሪያው የድብዝዝ ግርዶሽ (Penumbral Eclipse) ወቅት ነው፦
የድብዝዝ ግርዶሹ የሚጀምረው ምሽት 12:28 ሰዓት (6:28 PM) ላይ ነው።
በዚህ ሰዓት እንደ ጋምቤላ ባሉ ምዕራባዊ ከተሞች ጨረቃ ከአድማስ በታች ስለምትሆን አትታይም።
በጋምቤላ ጨረቃ ከአድማስ በላይ ወጥታ መታየት የምትጀምረው ምሽት 12:39 (6:39 PM) ላይ ነው። ይህ ማለት የጋምቤላ እና ሌሎች የምዕራብ ኢትዮጵያ ተመልካቾች ጨረቃን ማየት ሲጀምሩ፣ እሷ ለ11 ደቂቃ ያህል በድብዝዝ ጥላ ውስጥ ተጉዛለች ማለት ነው። ስለዚህ፣ የሚያመልጣቸው የግርዶሹ የመጀመሪያ 11 ደቂቃ ብቻ ሲሆን፣ ይህ ክፍል ደግሞ በዓይን በቀላሉ የማይለይ የብርሃን መቀነስ ብቻ ነው።
ዋናው ነጥብ በጣም አስደናቂዎቹ የግርዶሹ ክፍሎች (ከፊል እና ሙሉ ግርዶሽ) ከመጀመራቸው በፊት ጨረቃ በሰማይ ላይ በደንብ ከፍ ስለምትል፣ ከነዚህ አስደናቂ ሂደቶች አንድም አያመልጣቸውም።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች፦
- ጋምቤላ፣
- ጎንደር፣
- ባህር ዳር፣
- አሶሳ፣
- መተማ፣
- ደምቢ ዶሎ፣
- ነቀምት፣
- ጅማ፣
- ሚዛን ተፈሪ፣
- ቦንጋ፣
- ጂንካ እና ሌሎችም።
የግርዶሹ የጊዜ ሰሌዳ (በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር) የድብዝዝ ግርዶሽ መጀመሪያ ፦ ምሽት 12:28 (6:28 PM)
ከፊል ግርዶሽ መጀመሪያ (ወደ ጽልም ጥላ ስትገባ) ፦ ምሽት 1:27 (7:27 PM)
ሙሉ ግርዶሽ መጀመሪያ (ቀይ መሆን ስትጀምር)፦ ምሽት 2:30 (8:30 PM)
የግርዶሹ ማክሲመም (ጥልቅ ቀይ ስትሆን) ፦ ማታ 3:11 (9:11 PM)
ሙሉ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 3:52 (9:52 PM)
ከፊል ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 4:56 (10:56 PM)
የድብዝዝ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 5:55 (11:55 PM)
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን አስደናቂ የሰማይ ክስተት ለመመልከት ምንም አይነት ልዩ መነጽር አያስፈልግም። ነገር ግን ከሥነ ፈለካዊ ትንበያው በተጨማሪ ያሉበት አካባቢ እንደሚኖረው የደመና ሽፋን ይሄንን ክስተት የማየት ዕድሉ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል።
ግርዶሹን በኢ.ስ.ሳ.ሶ የዩቲዩብ ገጽበቀጥታ መመልከት ይቻላል።
Credit - Ethiopian Space Science SocietyEthiopian Space Science SocietyA nonprofit, civil society organization that promotes and advances astronomy, space science, and space technologies in Ethiopia through space awareness activities, educational programs, and a nationwide developmental program.
ዛሬ ጳጉሜን 2 ምሽት ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ በመላው ምስራቅ አፍሪቃ፣ ምስራቅ አውሮጳ ፣ ማዕከላዊ እስያ ፣ ምዕራባዊ ኦሽኒያ እና በከፊል ሩቅ ምስራቅ እስያ አስደናቂ የሆነ ሙሉ የጨረቃ ግርዶሽ ይታያል።
ይህ ክስተት ጨረቃ በመሬት ሙሉ ጥላ ውስጥ ስታልፍ ደማቅ ቀይ ቀለም ስለምትይዝ " ቀይ ጨረቃ " (Blood Moon) በመባል ይታወቃል።
በኢትዮጵያ ውስጥ እንደምንገኝበት አካባቢ የግርዶሹ አተያይ ላይ መጠነኛ ልዩነት ይኖራል። እስቲ ይህ ግርዶሽ እንዴት እንደሚከሰት እና በሀገራችን ክፍሎች ያለው ልዩነት ምን እንደሆነ በትክክለኛው መረጃ ላይ ተመስርተን እንመልከት።
የጨረቃ ግርዶሽ እንዴት ይከሰታል ?
የጨረቃ ግርዶሽ የሚከሰተው ፀሀይ፣ መሬት እና ጨረቃ በአንድ መስመር ላይ ሲሰለፉና መሬት በፀሀይ እና በጨረቃ መካከል ገብታ ጥላዋን ጨረቃ ላይ ስታሳርፍ ነው።
የመሬት ጥላ ሁለት አይነት ነው ፦
° የመሬት ድብዝዝ ጥላ (Penumbra) የውጪውና ደብዛዛው ሲሆን፣
° የመሬት ጽልም ጥላ (Umbra) ደግሞ ዋናውና ጥቁሩ ጥላ ነው።
ሙሉ ግርዶሽ የሚባለው ጨረቃ ሙሉ በሙሉ በጽልም ጥላ ውስጥ ስትገባ ነው።
በኢትዮጵያ የግርዶሹ አተያይ ልዩነት ፦
1. ምስራቃዊ እና መካከለኛው የኢትዮጵያ ክፍል (ግርዶሹን ሙሉ በሙሉ የሚያዩ)
እነዚህ አካባቢዎች (#አዲስ_አበባን ጨምሮ) ግርዶሹ ከመጀመሪያው እስከ መጨረሻው ድረስ ያሉትን ሁሉንም ሂደቶች ያያሉ። ግርዶሹ ሲጀምር ጨረቃ ቀድማ ሰማይ ላይ ወጥታ ስለምትገኝ፣ የመጀመሪያው የብርሃን መደብዘዝ (በድብዝዝ ጥላ)፣ ወደ ጽልም ጥላ መግባቷ፣ ሙሉ በሙሉ ቀይ መሆኗ እና ከጥላ መውጣቷን በሙሉ መመልከት ይችላሉ።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች ፦
- አዲስ አበባ፣
- ደብረ ብርሃን፣
- ደሴ፣ መቐለ፣
- አዲግራት፣
- አክሱም፣
- ሰመራ፣
- ድሬዳዋ፣
- ሐረር፣
- ጅግጅጋ፣
- አዳማ፣
- አሰላ፣
- ሻሸመኔ፣
- ሀዋሳ፣
- አርባ ምንጭ፣
- ወልቂጤ፣
- ሮቤ፣
- ጎዴ፣ ሞያሌ እና ሌሎችም።
2. ምዕራባዊ የኢትዮጵያ ክፍል (የግርዶሹ የመጀመሪያ ክፍል የማይታይባቸው ቦታዎች)
እንደ ጋምቤላ፣ ባህር ዳር ፣ ሚዛን ተፈሪ እና አሶሳ ያሉ የምዕራብ ኢትዮጵያ ከተሞች የግርዶሹ ዋና ዋና ክፍሎች የሆኑትን ከፊል ግርዶሹን እና ሙሉ ግርዶሹን በሙሉ ያያሉ።
ልዩነቱ የሚመጣው በመጀመሪያው የድብዝዝ ግርዶሽ (Penumbral Eclipse) ወቅት ነው፦
የድብዝዝ ግርዶሹ የሚጀምረው ምሽት 12:28 ሰዓት (6:28 PM) ላይ ነው።
በዚህ ሰዓት እንደ ጋምቤላ ባሉ ምዕራባዊ ከተሞች ጨረቃ ከአድማስ በታች ስለምትሆን አትታይም።
በጋምቤላ ጨረቃ ከአድማስ በላይ ወጥታ መታየት የምትጀምረው ምሽት 12:39 (6:39 PM) ላይ ነው። ይህ ማለት የጋምቤላ እና ሌሎች የምዕራብ ኢትዮጵያ ተመልካቾች ጨረቃን ማየት ሲጀምሩ፣ እሷ ለ11 ደቂቃ ያህል በድብዝዝ ጥላ ውስጥ ተጉዛለች ማለት ነው። ስለዚህ፣ የሚያመልጣቸው የግርዶሹ የመጀመሪያ 11 ደቂቃ ብቻ ሲሆን፣ ይህ ክፍል ደግሞ በዓይን በቀላሉ የማይለይ የብርሃን መቀነስ ብቻ ነው።
ዋናው ነጥብ በጣም አስደናቂዎቹ የግርዶሹ ክፍሎች (ከፊል እና ሙሉ ግርዶሽ) ከመጀመራቸው በፊት ጨረቃ በሰማይ ላይ በደንብ ከፍ ስለምትል፣ ከነዚህ አስደናቂ ሂደቶች አንድም አያመልጣቸውም።
በዚህ ምድብ ስር የሚገኙ ከተሞች፦
- ጋምቤላ፣
- ጎንደር፣
- ባህር ዳር፣
- አሶሳ፣
- መተማ፣
- ደምቢ ዶሎ፣
- ነቀምት፣
- ጅማ፣
- ሚዛን ተፈሪ፣
- ቦንጋ፣
- ጂንካ እና ሌሎችም።
የግርዶሹ የጊዜ ሰሌዳ (በአዲስ አበባ ሰዓት አቆጣጠር) የድብዝዝ ግርዶሽ መጀመሪያ ፦ ምሽት 12:28 (6:28 PM)
ከፊል ግርዶሽ መጀመሪያ (ወደ ጽልም ጥላ ስትገባ) ፦ ምሽት 1:27 (7:27 PM)
ሙሉ ግርዶሽ መጀመሪያ (ቀይ መሆን ስትጀምር)፦ ምሽት 2:30 (8:30 PM)
የግርዶሹ ማክሲመም (ጥልቅ ቀይ ስትሆን) ፦ ማታ 3:11 (9:11 PM)
ሙሉ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 3:52 (9:52 PM)
ከፊል ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 4:56 (10:56 PM)
የድብዝዝ ግርዶሽ ማብቂያ፦ ማታ 5:55 (11:55 PM)
ማሳሰቢያ ፦ ይህንን አስደናቂ የሰማይ ክስተት ለመመልከት ምንም አይነት ልዩ መነጽር አያስፈልግም። ነገር ግን ከሥነ ፈለካዊ ትንበያው በተጨማሪ ያሉበት አካባቢ እንደሚኖረው የደመና ሽፋን ይሄንን ክስተት የማየት ዕድሉ ሊኖርም ላይኖርም ይችላል።
ግርዶሹን በኢ.ስ.ሳ.ሶ የዩቲዩብ ገጽበቀጥታ መመልከት ይቻላል።
Credit - Ethiopian Space Science SocietyEthiopian Space Science SocietyA nonprofit, civil society organization that promotes and advances astronomy, space science, and space technologies in Ethiopia through space awareness activities, educational programs, and a nationwide developmental program.
9 months ago
እኔ አዜብ አታሮ አደሬ ነኝ፣ የኢትዮጵያ ኤርትራ ልዩ ፍላጎት ማህበረሰብ—EESNC መስራች። በዚህ ዓመት፣ በኢትዮጵያ እና ኤርትራ ማህበረሰቦቻችን ውስጥ ያሉ በአውቲዝም እና በእድገት ችግር ለተጠቁ ልጆች፣ ወጣቶች እና አዋቂዎች ድጋፍ ለመስጠት ከ Grand African Run ጋር በመተባበር እንሰራለን።
የሚያስደስተው ነገር ይሄ ነው.፡ በእኛ ሥም ቢመዘገቡም ክፍያዎ 25%ቱ በቀጥታ ለእኛ ለEESNC ይሄዳል ለአሳዳጊዎች ስልጠና፣ ለወጣቶች እና አዋቂዎች ፕሮግራሞች፣ እና ለቤተሰቦች ጥብቅና advocacy ለመስራት።
የበለጠ ማድረግ ይፈልጋሉ? በQgiv ላይ የራስዎን Peer-to-Peer ገንዘብ ማሰባሰቢያ ገፅ ይፍጠሩ—ያካፍሉት፣ እና የበለጠ ቤተሰቦችን በፍጥነት ላድርሳቸው endichel እርዱን!
መሮጥ የመዝናኛ ቅርሳችን አካል ነው። ለEESNC ሲሮጡ፣ የመጨረሻ መስመር ላይ ብቻ አይደለም —ዋናው ግንዛቤን ወደዚህ ሕብረተሰብ ማምጣት ነው እና ምንም ቤተሰብ ብቻዋን እንደማትራመድ እያሳዩ ነው።
ስለሆነም በኩራት፣ በዓላማ፣ እና ህይወትን ለሚቀይር ጉዳይ እንሮጣለን ማለት ነው! የምትረዱት QR ኮዱን በመንካት ፣ መመዝገብ፣ ወይም መለገስ—እና አብረን ታሪክ እንፍጠር።
I am Azeb Ataro Adere, founder of the Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC) .We are proud to partner with Grand African Run.to support children, youth, and adults with autism and developmental disabilities. In our Ethiopian Eritrean community here in DMV, The exciting part is, if you want to register 25% of your fee goes directly to EESNC to fund caregivers training, youth, and adults programs and Advocacy for Families. Do you want to do even more, create your own peer to peer page on QGIV. and Share it and help us reach more families faster. Running is part of our heritage. When you run for EESNC, you are not just crossing a finish line. You are breaking stigma, raising awareness, and you are showing that no family walks alone. On October 11th, we will run with pride., with purpose and for a cause that changes lives. Use the QR code, sign up or donate and lets make history together.
10 months ago
More Than a Run: Grand Africa Run Announced 10 Charity Partners to Raise Funds Through Peer-to-Peer Campaign
In a press conference held today in Washington, D.C., the organizers of the Grand Africa Run, an annual mass participation road run, announced the 10 official charity partners with whom it will work this year. These partners will use the run as a platform to raise funds through a peer-to-peer campaign for their respective causes.
The 7th Annual Grand Africa Run will take place on Saturday, October 11, 2025, in Alexandria, Virginia. The event runs under the motto "Better Together" and, more specifically, "More than a Run."
Under the "More than a Run." motto, the Grand Africa Run works with 10 official charity partners who support individuals in need. These partners address causes including autism, disability, cancer, heart disease, education, poverty alleviation, and girls’ empowerment. The Grand Africa Run is a platform to bring communities together while also serving as a fundraising tool for important causes.
For the press conference, see here: https://www.youtube.com/wa...
These charity partners are Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT. The representative of each partner spoke at the press conference, asking community members to consider taking part in the event and to add more meaning to their participation by raising funds for their chosen cause.
Through the peer-to-peer campaign, each charity partner encourages participants to recruit runners and walkers who will raise funds for their chosen cause. Participants reach out to friends, colleagues, neighbors, and family through text, email, phone calls, in-person conversations, and social media. Individual sponsors may pledge per 10 meters, 100 meters, or kilometer of the 5K course, adding deeper meaning to each participant’s involvement.
Through this approach, the event strengthens community connections and maximizes its impact, and turning every step into support for a cause.
For more information, visit https://www.africanrun.com...
Heart Attack Ethiopia Inc Your Ethiopian Professionals Network (YEP) Your Ethiopian Professionals Network - YEP Girls Gotta Run Foundation, Inc. Wegene Ethiopian Foundation - WEF The Belisha Foundation
In a press conference held today in Washington, D.C., the organizers of the Grand Africa Run, an annual mass participation road run, announced the 10 official charity partners with whom it will work this year. These partners will use the run as a platform to raise funds through a peer-to-peer campaign for their respective causes.
The 7th Annual Grand Africa Run will take place on Saturday, October 11, 2025, in Alexandria, Virginia. The event runs under the motto "Better Together" and, more specifically, "More than a Run."
Under the "More than a Run." motto, the Grand Africa Run works with 10 official charity partners who support individuals in need. These partners address causes including autism, disability, cancer, heart disease, education, poverty alleviation, and girls’ empowerment. The Grand Africa Run is a platform to bring communities together while also serving as a fundraising tool for important causes.
For the press conference, see here: https://www.youtube.com/wa...
These charity partners are Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT. The representative of each partner spoke at the press conference, asking community members to consider taking part in the event and to add more meaning to their participation by raising funds for their chosen cause.
Through the peer-to-peer campaign, each charity partner encourages participants to recruit runners and walkers who will raise funds for their chosen cause. Participants reach out to friends, colleagues, neighbors, and family through text, email, phone calls, in-person conversations, and social media. Individual sponsors may pledge per 10 meters, 100 meters, or kilometer of the 5K course, adding deeper meaning to each participant’s involvement.
Through this approach, the event strengthens community connections and maximizes its impact, and turning every step into support for a cause.
For more information, visit https://www.africanrun.com...
Heart Attack Ethiopia Inc Your Ethiopian Professionals Network (YEP) Your Ethiopian Professionals Network - YEP Girls Gotta Run Foundation, Inc. Wegene Ethiopian Foundation - WEF The Belisha Foundation
10 months ago
u130bu12dcu1323u12ca u1218u130du1208u132b
u12a8 "u1229u132bu121d u1260u120bu12ed" u1260u121au120d u1218u122du1203u130du1265u122d u130du122bu1295u12f5 u12a0u134du122au12ab u122bu1295 10 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12a0u130bu122d u12f5u122du1305u1276u1279u1295 u12a0u1235u1270u12cbu12c8u1240u1362
u12cbu123du1295u130du1270u1295 u12f2u1232 (u1290u1210u1234 9/2017) u1260u12dau1205 u12a0u1218u1275 u12a8u130du122bu1295u12f5 u12a0u134du122au12ab u122bu1295 u130bu122d u1260u12a0u130bu122du1290u1275 u12e8u121au1230u1229 10 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12f5u122du1305u1276u127d u12dbu122c u1260u12cbu123du1295u130du1270u1295 u12f2u1232 u1260u1270u12abu1204u12f0 u130bu12dcu1323u12ca u1218u130du1208u132b u12edu134b u1206u1290u12cbu120d
"u12a0u1265u122eu1290u1275 u1218u123bu120d u1290u12cd" u1260u121au120d u1218u122a u1243u120d u12e8u121au12a8u1293u12c8u1290u12cd u12a0u1218u1273u12cau12cd u12e8u130du122bu1295u12f5 u12a0u134du122au12abu1295 u122bu1295 u12d8u1295u12f5u122e u12087u129b u130au12dc u1260u1218u132au12cd u1325u1245u121du1275 1/2017 u12d3.u121d u1260u12a0u120cu12adu1233u1295u12f5u122au12eb u1268u122du1302u1292u12eb u12edu12abu1204u12f3u120d
u130du122bu1295u12f5 u12a0u134du122au12abu1295 u122bu1295 "u12a8u1229u132b u1260u120bu12ed" u1260u121au120d u1200u1233u1265 u1260u12a2u1275u12eeu1335u12eb u12a5u1293 u1260u12a0u121cu122au12ab u12cdu1235u1325 u12f5u130bu134d u12e8u121au12ebu1235u1348u120du130bu1278u12cdu1295 u12e8u121bu1205u1260u1228u1230u1263u127du1295 u12adu134du120eu127du1295 u12a8u121au12f0u130du1349 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12a0u130bu122eu127d u130bu122d u1260u12e8u12a0u1218u1271 u1232u1230u122b u1218u1246u12e8u1271 u12edu1273u12c8u1233u120du1362 u12d8u1295u12f5u122eu121d u12a810 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u1270u124bu121bu1275 u130bu122d u12a0u1265u122e u1208u1218u1235u122bu1275 u1270u12d8u130bu1305u1277u120du1362 u12a0u130bu122eu1279 u1260u12a6u1272u12ddu121du1363 u1260u12a0u12abu120d u1309u12f3u1275u1363 u1260u12abu1295u1230u122du1363 u1260u120du1265 u1205u1218u121du1363 u1260u1275u121du1205u122du1275u1363 u1260u12f5u1205u1290u1275 u121bu1235u12c8u1308u12f5 u12a5u1293 u1260u1234u1276u127d u120du1306u127d u12d8u122du134d u12e8u121au1295u1240u1233u1240u1231 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12f5u122du1305u1276u127d u1293u1278u12cd
u12a5u1290u12dau1205 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12a0u130bu122eu127d Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Womenu2019s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT u1293u1278u12cdu1361u1362
u12e8u12a5u12ebu1295u12f3u1295u12f1 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12a0u130bu122d u1270u12c8u12abu12ed u121bu1205u1260u1228u1230u1263u127du1295 u1260u12ddu130du1305u1271 u12a5u1295u12f2u1233u1270u134d u1325u122a u1260u121bu1245u1228u1265 u1208u1218u1228u1321u1275 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12a5u1308u12db u1260u121bu12f5u1228u130d u1208u1270u1233u1275u134fu1278u12c9 u12e8u1260u1208u1320 u1275u122du1309u121d u12a5u1295u12f2u1230u1321u1275 u1260u130bu12dcu1323u12ca u1218u130du1208u132bu12cd u120bu12ed u1320u12edu1240u12cbu120du1362 u1270u1233u1273u134au12ceu127d u12a8u1313u12f0u129eu127bu1278u12cdu1363 u12a8u1225u122b u1263u120du12f0u1228u1266u127bu1278u12cdu1363 u12a8u130eu1228u1264u1276u127bu1278u12cd u12a5u1293 u12a8u1264u1270u1230u1266u127bu1278u12cd u130bu122d u12e8u12a2u121cu12edu120du1363 u12e8u12a0u132du122d u133du1211u134d u1218u120du12a5u12adu1275u1363 u12e8u1235u120du12ad u1325u122au1363 u12e8u12a0u12abu120d u12a5u1293 u12e8u121bu1205u1260u122bu12ca u121au12f2u12eb u1218u12f5u1228u12aeu127du1295 u1260u1218u1320u1240u121d u1208u1218u1228u1321u1275 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u1270u124bu121d u1308u1262 u12a5u1295u12f2u12ebu1230u1263u1235u1261u121d u1218u120du12d5u12adu1275 u12a0u1235u1270u120bu120du1348u12cbu120du1362
u12a0u12d8u130bu1306u1279 u1260u1260u12a9u120bu1278u12cd u1270u1233u1273u134au12ceu127d u12e85u1271u1295 u12aau120e u121cu1275u122d u122du1240u1275 u12601u121cu1275u122du1363 10 u121cu1275u122d u12c8u12edu121d u12601 u12aau120e u121cu1275u122d u1260u1218u12a8u134bu1348u120d u1208u1218u12f0u1261u1275 u122du1240u1275 u12c8u12f3u1305 u12d8u1218u12f5 u1313u12f0u129bu1278u12cd u12e8u1218u1228u1321u1275u1295 u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12a5u1295u12f2u12f0u130du1349 u1260u121bu12f5u1228u130d u1308u1262 u1232u12ebu1230u1263u1235u1261 u12f5u130bu134bu1278u12cd u1260u1240u1325u1273 u12c8u12f0 u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12f5u122du1305u1271 u1308u1262 u12a5u1295u12f0u121au1206u1295 u12a0u1235u1273u12cdu1240u12cbu120du1362 u12a5u1290u121bu1295 u121du1295 u12ebu1205u120d u12a5u1295u12f0u12f0u1308u1349u121d u1260u1308u1262 u121bu1230u1263u1230u1262u12ebu12c9 u12f5u1228 u1308u1345 u120bu12ed u1218u12a8u1273u1270u120d u12a5u1295u12f0u121au127bu120d u1320u1241u1218u12cbu120du1362 u12ddu130du1305u1271 u12e8u121bu1205u1260u1228u1230u1265 u130du1295u1299u1290u1275u1295 u1260u121bu1320u1293u12a8u122d u12a5u12ebu1295u12f3u1295u12f1 u12a5u122du121du1303 u1208u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12a5u1295u12f2u12c9u120d u1218u1295u1308u12f1u1295 u12ebu1218u127bu127bu120d u1265u1208u12cbu120du1362
u1260u121du12d5u122bu1261 u12d3u1208u121d u1260u1235u134bu1275 u12a5u1293 u1208u1228u1305u121d u130au12dc u1260u1270u1208u1218u12f0u12c9 u12a0u1230u122bu122d u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12f5u122du1305u1276u127d u12e8u1229u132b u12ddu130du1305u1276u127du1295 u1260u1218u1320u1240u121d u1308u1262 u12e8u121au12ebu1230u1263u1235u1261 u1232u1206u1295 u12dbu122c u1260u12edu134b u12e8u1270u12cbu12c8u1241u1275 10u1229 u12e8u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12f5u122du1305u1276u127d u130du122bu1295u12f5 u12a0u134du122au12ab u122bu1295u1295 u12a5u1295u12f0u1218u12f5u1228u12ad u1260u1218u1320u1240u121d u1270u1233u1273u134au12ceu127d u1260u12a0u1245u122bu1262u12ebu1278u12c9 u1263u1208 u12c8u12f3u1305 u12d8u1218u12f5 u1313u12f0u129b u1264u1270u1230u1265 u1260u12a9u120d u1208u1218u1228u1321u1275 u1260u130e u12a0u12f5u122bu130eu1275 u12f5u122du1305u1275 u1308u1262 u12a5u1295u12f2u12ebu1230u1263u1235u1261 u12a0u130bu122d u12f5u122du1305u1276u1279u1293 u12a0u12d8u130bu1306u1279 u1260u130bu12dcu1323u12ca u1218u130du1208u132bu12cd u121bu1320u1243u1208u12eb u120bu12ed u1218u120du12d5u12adu1275 u12a0u1235u1270u120bu120du1348u12cbu120d
u1208u1270u1328u121bu122a u1218u1228u1303 u12edu130eu1265u1299u1361 https://www.africanrun.com...
u134bu1235u1275 u1218u1228u1303 u12e8u130du122bu1295u12f5 u12a0u134du122au12abu1295 u1228u1295 u12e8u121au12f2u12eb u12a0u130bu122d u1290u12cdu1362","delight_ranges":[],"image_ranges":[],"inline_style_ranges":[],"aggregated_ranges":[],"ranges":[{"entity":{"__typename":"ExternalUrl","__isEntity":"ExternalUrl","url":"https://l.facebook.com/l.p...
u130bu12dcu1323u12ca u1218u130du1208u132b
u12a8 \
10 months ago
ጋዜጣዊ መግለጫ
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
***
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) - ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ - በኖቫ ኮኔክሽን የሚዘጋጁ ( የአፍሪካን ኢምፓክት አዋርድ እና የግራንድ አፍሪካን ረን ) ዝግጅቶች የኢትዮጵያ ወኪል ነው።
Getu Temesgen Media & Comminucations
is sole agent in Ethiopia for African Impact Award and Grand African Run events organized by Nova Connection.
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
***
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) - ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ - በኖቫ ኮኔክሽን የሚዘጋጁ ( የአፍሪካን ኢምፓክት አዋርድ እና የግራንድ አፍሪካን ረን ) ዝግጅቶች የኢትዮጵያ ወኪል ነው።
Getu Temesgen Media & Comminucations
is sole agent in Ethiopia for African Impact Award and Grand African Run events organized by Nova Connection.
10 months ago
ጋዜጣዊ መግለጫ
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
10 months ago
ዶ/ር ወዳጄነህ መሐረነ
ነገ ኦገስት 09 በዳላስ ቴክሳስ 🇺🇸
Reflection from Denver Colorado.
His excellence Amssalu Kassaw, Aurora City Counsel.
I had the privilege of attending a powerful and educational event organized by Taste of Ethiopia, featuring the well-known Dr. Wodajeneh Meharene.
His talk on mental health and mind care was incredibly impactful and timely.
I was especially grateful for the opportunity to participate in the discussion on suicide awareness—an issue that has deeply affected our community with the recent tragic loss of a young girl.
Dr. Wodeje’s insights were both compassionate and informative, offering much-needed guidance and support. Thank you to Taste of Ethiopia and the Ethiopian community for bringing such an important conversation to the forefront. #powerfu
ነገ ኦገስት 09 በዳላስ ቴክሳስ 🇺🇸
Reflection from Denver Colorado.
His excellence Amssalu Kassaw, Aurora City Counsel.
I had the privilege of attending a powerful and educational event organized by Taste of Ethiopia, featuring the well-known Dr. Wodajeneh Meharene.
His talk on mental health and mind care was incredibly impactful and timely.
I was especially grateful for the opportunity to participate in the discussion on suicide awareness—an issue that has deeply affected our community with the recent tragic loss of a young girl.
Dr. Wodeje’s insights were both compassionate and informative, offering much-needed guidance and support. Thank you to Taste of Ethiopia and the Ethiopian community for bringing such an important conversation to the forefront. #powerfu
10 months ago
ዶ/ር ወዳጄነህ መሐረነ
ነገ ኦገስት 09 በዳላስ ቴክሳስ !
Reflection from Denver Colorado.
His excellence Amssalu Kassaw, Aurora City Counsel.
I had the privilege of attending a powerful and educational event organized by Taste of Ethiopia, featuring the well-known Dr. Wodajeneh Meharene.
His talk on mental health and mind care was incredibly impactful and timely.
I was especially grateful for the opportunity to participate in the discussion on suicide awareness—an issue that has deeply affected our community with the recent tragic loss of a young girl.
Dr. Wodeje’s insights were both compassionate and informative, offering much-needed guidance and support. Thank you to Taste of Ethiopia and the Ethiopian community for bringing such an important conversation to the forefront. #powerful
ነገ ኦገስት 09 በዳላስ ቴክሳስ !
Reflection from Denver Colorado.
His excellence Amssalu Kassaw, Aurora City Counsel.
I had the privilege of attending a powerful and educational event organized by Taste of Ethiopia, featuring the well-known Dr. Wodajeneh Meharene.
His talk on mental health and mind care was incredibly impactful and timely.
I was especially grateful for the opportunity to participate in the discussion on suicide awareness—an issue that has deeply affected our community with the recent tragic loss of a young girl.
Dr. Wodeje’s insights were both compassionate and informative, offering much-needed guidance and support. Thank you to Taste of Ethiopia and the Ethiopian community for bringing such an important conversation to the forefront. #powerful
11 months ago
ደስ ብሎኛል!
አደራዬን ለመወጣት በመሞከሬ
ከአሹ ዘ-አራዳ
#ethiopia | ትላንትናን የሚዘክሩልን የሚያስተዋውቁ፤ የሚያስተምሩ፤ ብሎም ፍሬ እንድናፈራ የሚያሰሩን በርካታ ቅርስና ታሪካዊ መገለጫዎች በሀገራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ ይገኛሉ። ከነዚህም ውስጥ 'የኢስላማዊ ቅርሶችና ሊጎበኙ የሚችሉ መስህቦች ስብስብ በኢትዮጵያ' በሚል ርዕስ ከሁሉም ክልሎች ባሰባሰብኩት መረጃ ብሎም የተለያዩ ፀኃፍት ካዘጋጁዋቸው መፅሀፍተና ከበየነ በረብ ካገኘሁት መረጃ በማሰባሰብ ያዘጋጀሁትን መፅሀፍ ለንባብ እንዲበቃ ሰፊ ገለፃ በታከለበት ሁኔታ እሰመርቅያለሁ፡፡
የትላንትን መገለጫዎቻችን ለዛሬዉ ማንነታችን ብዙ አበርክቶ ያላቸዉ ሲሆን ተንከባክቦ ጠብቆ ለቀጣይ ማስተላለፍ ተገቢ ነዉ የሚል እምነት አለኝ፡፡ ትላንት በደጋግ ሰዎች አድገን ለዛሬ ፍሬ የበቃን የዛሬ ትዉልዶች፤ እኛን ለሚተካዉ ትዉልድ የተረከብነዉንና ያወቅነዉን መዘከር፤ ማሳወቅ፤ በአግባቡም ማስተላለፍ ካልቻልን አደራ በል ያደርገናል ምክንያቱም ሀገር በትዉልድ ቅብብሎሽ ትዘልቃለችና፡፡ ይህ እንዳይሆን አደራ በል እንዳንሆን ትውልዱ የኢስላማዊ ቅርሶችና መስህቦቹን እንዲያዉቅ መስህቦቹን እንዲጎበኝ ይህንን መጽሁፍ ለማበርከት ሞክርያለሁ።
ሌሎቻችሁም የምታዉቁትን ያላችሁን እውቀት ህብረትን፤ ፍቅርን፤ ግንዛቤ መፍጠር መረዳትንና (Awareness) አብሮነትን በሚያመጣ መልኩ በተለያዩ ተግባቦት አማራጭ ተጠቅማችሁ አደራችሁን ትወጡ ዘንድ እማጸናለሁ፡፡
በመጽሀፌ ከእስልምና ሀይማኖት አስተምህሮት ጋር ተያያዥነት ያላቸዉን በኢትዮጵያ የሚገኙ ፀጋዎቹን ዳሰሳ በማድረግ ጥቂቶቹን በዚህ ጽሁፍ ዉስጥ የቀረበላቸዉ ሲሆን፤ ይህም ለመርማሪ፤ ተመራማሪ፤ አሳሽ፤ ጎብኚ መረጃ በሚሰጥ መልኩ ቀርበዋል፡፡
ስለዚህም በእስልምና እምነት አስተምህሮት ዉስጥ የሚኖሩም ይሁን በሌላ ሃይማኖት ዉስጥ ያሉ የኢስላመዊ ቅርሶቻችንንና መስህቦችን፡ በጋራ እኛነት አዉቆ ተረድቶ፤ ጠበቆ ይዞ እንዲያቆየዉ ብሎም ለቀጣይ ትዉልድ አስፍቶ ያሳዉቅ ዘንድ አደራ እላለሁ፡፡
በስተመጨረሻ የሙስሊም ጀመዓዎች (ማህበራት)፤ ቤተሰቦች፤ ግለሰቦች፤ በእምነቱ የሚኖሩ ማህበረሰቦች፤ ኢትዮጵያዉያን በሙሉ ብሎም የዉጭ ሰዎች ይጎበኛቸዉ ዘንድ ምክሬን ከመልካም ምኞት መልዕክት ጋር አቅርቢያለሁ፡፡
ከላይ ያለው እንደወረደ ከመፅሀፉ መልዕክት ክፍል የተወሰደ ሲሆን በትናንትናው ዕለት ለምርቃት ፕላቲንየም ሆቴል በቀጠርናችሁ ሰዓት ጀምረን እስክንጨርስ አብራችሁን ለነበራችሁ መገኘት ሳትችሉ በርታ ላላችሁ አጋር ለሆናችሁ በሙሉ ምስጋናዬ የላቀ ነው።
አደራ ለመወጣት በመሞከሬ
ደስ ብሎኛል!
ashenafikassawogmail.com
አደራዬን ለመወጣት በመሞከሬ
ከአሹ ዘ-አራዳ
#ethiopia | ትላንትናን የሚዘክሩልን የሚያስተዋውቁ፤ የሚያስተምሩ፤ ብሎም ፍሬ እንድናፈራ የሚያሰሩን በርካታ ቅርስና ታሪካዊ መገለጫዎች በሀገራችን ኢትዮጵያ ዉስጥ ይገኛሉ። ከነዚህም ውስጥ 'የኢስላማዊ ቅርሶችና ሊጎበኙ የሚችሉ መስህቦች ስብስብ በኢትዮጵያ' በሚል ርዕስ ከሁሉም ክልሎች ባሰባሰብኩት መረጃ ብሎም የተለያዩ ፀኃፍት ካዘጋጁዋቸው መፅሀፍተና ከበየነ በረብ ካገኘሁት መረጃ በማሰባሰብ ያዘጋጀሁትን መፅሀፍ ለንባብ እንዲበቃ ሰፊ ገለፃ በታከለበት ሁኔታ እሰመርቅያለሁ፡፡
የትላንትን መገለጫዎቻችን ለዛሬዉ ማንነታችን ብዙ አበርክቶ ያላቸዉ ሲሆን ተንከባክቦ ጠብቆ ለቀጣይ ማስተላለፍ ተገቢ ነዉ የሚል እምነት አለኝ፡፡ ትላንት በደጋግ ሰዎች አድገን ለዛሬ ፍሬ የበቃን የዛሬ ትዉልዶች፤ እኛን ለሚተካዉ ትዉልድ የተረከብነዉንና ያወቅነዉን መዘከር፤ ማሳወቅ፤ በአግባቡም ማስተላለፍ ካልቻልን አደራ በል ያደርገናል ምክንያቱም ሀገር በትዉልድ ቅብብሎሽ ትዘልቃለችና፡፡ ይህ እንዳይሆን አደራ በል እንዳንሆን ትውልዱ የኢስላማዊ ቅርሶችና መስህቦቹን እንዲያዉቅ መስህቦቹን እንዲጎበኝ ይህንን መጽሁፍ ለማበርከት ሞክርያለሁ።
ሌሎቻችሁም የምታዉቁትን ያላችሁን እውቀት ህብረትን፤ ፍቅርን፤ ግንዛቤ መፍጠር መረዳትንና (Awareness) አብሮነትን በሚያመጣ መልኩ በተለያዩ ተግባቦት አማራጭ ተጠቅማችሁ አደራችሁን ትወጡ ዘንድ እማጸናለሁ፡፡
በመጽሀፌ ከእስልምና ሀይማኖት አስተምህሮት ጋር ተያያዥነት ያላቸዉን በኢትዮጵያ የሚገኙ ፀጋዎቹን ዳሰሳ በማድረግ ጥቂቶቹን በዚህ ጽሁፍ ዉስጥ የቀረበላቸዉ ሲሆን፤ ይህም ለመርማሪ፤ ተመራማሪ፤ አሳሽ፤ ጎብኚ መረጃ በሚሰጥ መልኩ ቀርበዋል፡፡
ስለዚህም በእስልምና እምነት አስተምህሮት ዉስጥ የሚኖሩም ይሁን በሌላ ሃይማኖት ዉስጥ ያሉ የኢስላመዊ ቅርሶቻችንንና መስህቦችን፡ በጋራ እኛነት አዉቆ ተረድቶ፤ ጠበቆ ይዞ እንዲያቆየዉ ብሎም ለቀጣይ ትዉልድ አስፍቶ ያሳዉቅ ዘንድ አደራ እላለሁ፡፡
በስተመጨረሻ የሙስሊም ጀመዓዎች (ማህበራት)፤ ቤተሰቦች፤ ግለሰቦች፤ በእምነቱ የሚኖሩ ማህበረሰቦች፤ ኢትዮጵያዉያን በሙሉ ብሎም የዉጭ ሰዎች ይጎበኛቸዉ ዘንድ ምክሬን ከመልካም ምኞት መልዕክት ጋር አቅርቢያለሁ፡፡
ከላይ ያለው እንደወረደ ከመፅሀፉ መልዕክት ክፍል የተወሰደ ሲሆን በትናንትናው ዕለት ለምርቃት ፕላቲንየም ሆቴል በቀጠርናችሁ ሰዓት ጀምረን እስክንጨርስ አብራችሁን ለነበራችሁ መገኘት ሳትችሉ በርታ ላላችሁ አጋር ለሆናችሁ በሙሉ ምስጋናዬ የላቀ ነው።
አደራ ለመወጣት በመሞከሬ
ደስ ብሎኛል!
ashenafikassawogmail.com
11 months ago
🇺🇸 በአሜሪካ ሲያትል የኢትዬጵያውያን ኮሚውኒቲ መልዕክት።
የማይረሳ ምሽት!
ባለፈው ረቡዕ ጁላይ 02 ምሽት ከኮሚውኒትያችን አባላት ጋር በአንድ አዳራሽ ተሰባስበን ነበር። ከጠበቅነው በላይ ሆኖ ካገኘነው ከዶ/ር ወዳጄነህ ጋር በአእምሮ ጤና (Mental Health & Mind Care) ላይ በጣም አስደናቂ የትምህርት ጊዜ አሳልፈናል። በኦቲዝም ላይ የቀረበውም ዝግጅት አይን ከፋች ነበር።
የቀረበውን ትምህርት ተከትሎ እጅግ ጠቃሚ ውይይት አካሂደናል። ምሽታችን ተስፋን የሚሰጥ፣ እውቀትን የሚለግስ፣ፈውስን የሚያመጣ ደስ የሚያሰኝ ምሽት ነበር። አዳራሻችን በሰውና በሀይል የተሞላ ነበር። አብረን የምናድገው እንዲህ ስናደርግ ነው!
በስብሰባው ላይ የተገኛችሁትን፣ የደገፋችሁንን፣ ያካፈላችሁንን ሁሉ እናመሰግናለን!
Message from Ethiopian Community in Seattle. (ECS)
https://www.facebook.com/s...
✨ What an unforgettable evening! ✨
On Wednesday, July 2nd, our community came together for an inspiring night of awareness, healing, and hope with the incredible Dr. Wodajeneh Meharene 💙
🎤 The conversations were powerful.
🧠 The lessons on mental health and autism awareness were eye-opening.
We had a packed house, lots of energy, and so much learning. Thank you to everyone who showed up, shared, and supported. This is how we grow—together. 💪🏾💙
#communityhealing #mentalhealthawareness #autismawareness #drwodajeneh #strongertogether #adropofhope #seattlelove #communitystrong #simretbeauty
(የአዘጋጆቹ መልዕክት። ተመሳሳይ ፕሮግራሞ ነገ እሁድ ጁላይ 5 በፖርትላን ኦሪገን ቀጥሎም በሎአንጀለስ፣ በላስቬጋስ፣ በዴንቨር፣ በዳላስ፣ በሚኖሶታ፣ በትላንታ እንዲሁም በሌሎች ከተሞች ይቀርባል። 101 የጥበብ ጠብታዎች በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የዶ/ር ወዳጄነህ መጽሃፍም ለአንባብያን ይቀርባል)
የማይረሳ ምሽት!
ባለፈው ረቡዕ ጁላይ 02 ምሽት ከኮሚውኒትያችን አባላት ጋር በአንድ አዳራሽ ተሰባስበን ነበር። ከጠበቅነው በላይ ሆኖ ካገኘነው ከዶ/ር ወዳጄነህ ጋር በአእምሮ ጤና (Mental Health & Mind Care) ላይ በጣም አስደናቂ የትምህርት ጊዜ አሳልፈናል። በኦቲዝም ላይ የቀረበውም ዝግጅት አይን ከፋች ነበር።
የቀረበውን ትምህርት ተከትሎ እጅግ ጠቃሚ ውይይት አካሂደናል። ምሽታችን ተስፋን የሚሰጥ፣ እውቀትን የሚለግስ፣ፈውስን የሚያመጣ ደስ የሚያሰኝ ምሽት ነበር። አዳራሻችን በሰውና በሀይል የተሞላ ነበር። አብረን የምናድገው እንዲህ ስናደርግ ነው!
በስብሰባው ላይ የተገኛችሁትን፣ የደገፋችሁንን፣ ያካፈላችሁንን ሁሉ እናመሰግናለን!
Message from Ethiopian Community in Seattle. (ECS)
https://www.facebook.com/s...
✨ What an unforgettable evening! ✨
On Wednesday, July 2nd, our community came together for an inspiring night of awareness, healing, and hope with the incredible Dr. Wodajeneh Meharene 💙
🎤 The conversations were powerful.
🧠 The lessons on mental health and autism awareness were eye-opening.
We had a packed house, lots of energy, and so much learning. Thank you to everyone who showed up, shared, and supported. This is how we grow—together. 💪🏾💙
#communityhealing #mentalhealthawareness #autismawareness #drwodajeneh #strongertogether #adropofhope #seattlelove #communitystrong #simretbeauty
(የአዘጋጆቹ መልዕክት። ተመሳሳይ ፕሮግራሞ ነገ እሁድ ጁላይ 5 በፖርትላን ኦሪገን ቀጥሎም በሎአንጀለስ፣ በላስቬጋስ፣ በዴንቨር፣ በዳላስ፣ በሚኖሶታ፣ በትላንታ እንዲሁም በሌሎች ከተሞች ይቀርባል። 101 የጥበብ ጠብታዎች በሚል ርዕስ የተዘጋጀው የዶ/ር ወዳጄነህ መጽሃፍም ለአንባብያን ይቀርባል)
Sponsored by
Surafel