10 months ago
u12e8u1324u1293 u120du121bu1275u1293 u1340u1228 u12c8u1263 u121bu1285u1260u122d 27u129b u12d3u1218u1271u1295 u12ebu12a8u1265u122bu120du1364
ud83dudccc u12c8u1263u1295 u1260u130bu122b u1208u121bu1325u134bu1275 u1325u122a u12a0u1245u122du1267u120d
u12e8u1324u1293 u120du121bu1275u1293 u1340u1228 u12c8u1263 u121bu1285u1260u122d u12e8u134au1273u127du1295 u1245u12f3u121c u1290u1210u1234 17 u1240u1295 2017 u12d3.u121d. u1260u1308u122du1302 u12a0u1295u1260u1233 u130bu122bu1305 u12a0u12abu1263u1262 u1260u121au1308u1298u12cd u1294u12adu1230u1235 u1206u1274u120du1363 u12e8u1270u1218u1230u1228u1270u1260u1275u1295 27u129b u12d3u1218u1275 u201cu1260u12a5u129b u1210u1265u1275u1363 u1260u12a5u129b u12a5u12cdu1240u1275u1293 u1260u12a5u129b u1309u120du1260u1275 u12c8u1263u1295 u12a5u1293u1320u134bu1208u1295!\
10 months ago
ጋዜጣዊ መግለጫ
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
***
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) - ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ - በኖቫ ኮኔክሽን የሚዘጋጁ ( የአፍሪካን ኢምፓክት አዋርድ እና የግራንድ አፍሪካን ረን ) ዝግጅቶች የኢትዮጵያ ወኪል ነው።
Getu Temesgen Media & Comminucations
is sole agent in Ethiopia for African Impact Award and Grand African Run events organized by Nova Connection.
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
***
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን) - ሚዲያና ኮሙኒኬሽንስ - በኖቫ ኮኔክሽን የሚዘጋጁ ( የአፍሪካን ኢምፓክት አዋርድ እና የግራንድ አፍሪካን ረን ) ዝግጅቶች የኢትዮጵያ ወኪል ነው።
Getu Temesgen Media & Comminucations
is sole agent in Ethiopia for African Impact Award and Grand African Run events organized by Nova Connection.
10 months ago
አንድ ወቅት በቀን ውስጥ ስንት አገልግል ትሸጫለሽ? ተብላ ተጠየቀች። መልሷ በቀን አንድ በሬና ከዛ በላይ እሸጣለሁ ነበር መልሷ።
የተነሳችበትን ስትናገር እዚህ ለመድረሷ ያሳለፈችውን ውጣ ውረድ ስትመሰክር ማስረጃዋ የእጇ መዳፍ ነበር። ሁሌም የመዳፏን መቆርፈድ ለሕዝብ ታሳያለች። የወየበ የተሸበሸበ የደረቀ የተሰነጣጠቀ የጠቆረ መዳፍ ነው ያላት። የተሸከመችውን የጀሪካን ብዛት የቆላችው የአሻሮ መጠን የሚናገር በምቾት እንኳን አልወዛም ያለ መዳፍ ነው ይዛ የምትዞረው። ጎዳና እስከመውጣት የደረሰች ግን ችግሯን በጥረቷ አሸንፋ ቀና ያለች ብርቱ ሴት ነበረች።
አሁን ባለፈው ትልቅ ሆቴል ከፍታ እንግዶችን ጋብዛ አስመርቃም ነበር።
ምን አይነት ክፉ ማዕበል እንዳናወጣት እንጃ በቀን አንድ በሬ ሙሉ ሰርታ የምትሸጠው ቲጂ አገልግል ዛሬ እንደራባት ማደሪያ እንዳጣች ሰዎች እያሰቃዩዋት እንደሆነ እንደእብድ እየሆነች ስትናገር አየዋት!
አንዳድ ሰው ከወደክበት ያነሳል አንዳንድ ሰው ከተነሳህበት ጎትቶ ይጥላል።እንባዋ ቁጭቷ በተቸገረች ጊዜ ሰው ማጣቷን ስትናገር አንጀት ትበላለች።
ትናንት ባለትልቅ ሆቴል ዛሬ ማደሪያ አጥቶ እስከመለመን መድረስ ምን አይነት ጉድ ነው የወረደባት ያስብላል።
እግዚአብሔር ይድረስልሽ እኔስ አሳዝነሽኛል
via Eden Liul
የተነሳችበትን ስትናገር እዚህ ለመድረሷ ያሳለፈችውን ውጣ ውረድ ስትመሰክር ማስረጃዋ የእጇ መዳፍ ነበር። ሁሌም የመዳፏን መቆርፈድ ለሕዝብ ታሳያለች። የወየበ የተሸበሸበ የደረቀ የተሰነጣጠቀ የጠቆረ መዳፍ ነው ያላት። የተሸከመችውን የጀሪካን ብዛት የቆላችው የአሻሮ መጠን የሚናገር በምቾት እንኳን አልወዛም ያለ መዳፍ ነው ይዛ የምትዞረው። ጎዳና እስከመውጣት የደረሰች ግን ችግሯን በጥረቷ አሸንፋ ቀና ያለች ብርቱ ሴት ነበረች።
አሁን ባለፈው ትልቅ ሆቴል ከፍታ እንግዶችን ጋብዛ አስመርቃም ነበር።
ምን አይነት ክፉ ማዕበል እንዳናወጣት እንጃ በቀን አንድ በሬ ሙሉ ሰርታ የምትሸጠው ቲጂ አገልግል ዛሬ እንደራባት ማደሪያ እንዳጣች ሰዎች እያሰቃዩዋት እንደሆነ እንደእብድ እየሆነች ስትናገር አየዋት!
አንዳድ ሰው ከወደክበት ያነሳል አንዳንድ ሰው ከተነሳህበት ጎትቶ ይጥላል።እንባዋ ቁጭቷ በተቸገረች ጊዜ ሰው ማጣቷን ስትናገር አንጀት ትበላለች።
ትናንት ባለትልቅ ሆቴል ዛሬ ማደሪያ አጥቶ እስከመለመን መድረስ ምን አይነት ጉድ ነው የወረደባት ያስብላል።
እግዚአብሔር ይድረስልሽ እኔስ አሳዝነሽኛል
via Eden Liul
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
ጋዜጣዊ መግለጫ
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
ከ "ሩጫም በላይ" በሚል መርሃግብር ግራንድ አፍሪካ ራን 10 የበጎ አድራጎት አጋር ድርጅቶቹን አስተዋወቀ።
ዋሽንግተን ዲሲ (ነሐሴ 9/2017) በዚህ አመት ከግራንድ አፍሪካ ራን ጋር በአጋርነት የሚሰሩ 10 የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ዛሬ በዋሽንግተን ዲሲ በተካሄደ ጋዜጣዊ መግለጫ ይፋ ሆነዋል
"አብሮነት መሻል ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከናወነው አመታዊው የግራንድ አፍሪካን ራን ዘንድሮ ለ7ኛ ጊዜ በመጪው ጥቅምት 1/2017 ዓ.ም በአሌክሳንድሪያ ቨርጂኒያ ይካሄዳል
ግራንድ አፍሪካን ራን "ከሩጫ በላይ" በሚል ሀሳብ በኢትዮጵያ እና በአሜሪካ ውስጥ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን የማህበረሰባችን ክፍሎችን ከሚደግፉ የበጎ አድራጎት አጋሮች ጋር በየአመቱ ሲሰራ መቆየቱ ይታወሳል። ዘንድሮም ከ10 የበጎ አድራጎት ተቋማት ጋር አብሮ ለመስራት ተዘጋጅቷል። አጋሮቹ በኦቲዝም፣ በአካል ጉዳት፣ በካንሰር፣ በልብ ህመም፣ በትምህርት፣ በድህነት ማስወገድ እና በሴቶች ልጆች ዘርፍ የሚንቀሳቀሱ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ናቸው
እነዚህ የበጎ አድራጎት አጋሮች Heart Attack Ethiopia (HAE), The Belisha Foundation (TBF), Wegene Ethiopian Foundation (WEF), Girls Gotta Run Foundation (GGRF), Alpha Breast Cancer Support Service (ABCSS), African Women’s Cancer Awareness Association (AWCAA), Ethiopian Eritrean Special Needs Community (EESNC), Raeye Children Aid (RCA), Your Ethiopian Professionals Network (YEP), and SPOT ናቸው፡።
የእያንዳንዱ የበጎ አድራጎት አጋር ተወካይ ማህበረሰባችን በዝግጅቱ እንዲሳተፍ ጥሪ በማቅረብ ለመረጡት የበጎ አድራጎት እገዛ በማድረግ ለተሳትፏቸዉ የበለጠ ትርጉም እንዲሰጡት በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ ጠይቀዋል። ተሳታፊዎች ከጓደኞቻቸው፣ ከሥራ ባልደረቦቻቸው፣ ከጎረቤቶቻቸው እና ከቤተሰቦቻቸው ጋር የኢሜይል፣ የአጭር ጽሑፍ መልእክት፣ የስልክ ጥሪ፣ የአካል እና የማህበራዊ ሚዲያ መድረኮችን በመጠቀም ለመረጡት የበጎ አድራጎት ተቋም ገቢ እንዲያሰባስቡም መልዕክት አስተላልፈዋል።
አዘጋጆቹ በበኩላቸው ተሳታፊዎች የ5ቱን ኪሎ ሜትር ርቀት በ1ሜትር፣ 10 ሜትር ወይም በ1 ኪሎ ሜትር በመከፋፈል ለመደቡት ርቀት ወዳጅ ዘመድ ጓደኛቸው የመረጡትን በጎ አድራጎት እንዲደግፉ በማድረግ ገቢ ሲያሰባስቡ ድጋፋቸው በቀጥታ ወደ በጎ አድራጎት ድርጅቱ ገቢ እንደሚሆን አስታውቀዋል። እነማን ምን ያህል እንደደገፉም በገቢ ማሰባሰቢያዉ ድረ ገፅ ላይ መከታተል እንደሚቻል ጠቁመዋል። ዝግጅቱ የማህበረሰብ ግንኙነትን በማጠናከር እያንዳንዱ እርምጃ ለበጎ አድራጎት እንዲዉል መንገዱን ያመቻቻል ብለዋል።
በምዕራቡ ዓለም በስፋት እና ለረጅም ጊዜ በተለመደዉ አሰራር የበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሩጫ ዝግጅቶችን በመጠቀም ገቢ የሚያሰባስቡ ሲሆን ዛሬ በይፋ የተዋወቁት 10ሩ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ግራንድ አፍሪካ ራንን እንደመድረክ በመጠቀም ተሳታፊዎች በአቅራቢያቸዉ ባለ ወዳጅ ዘመድ ጓደኛ ቤተሰብ በኩል ለመረጡት በጎ አድራጎት ድርጅት ገቢ እንዲያሰባስቡ አጋር ድርጅቶቹና አዘጋጆቹ በጋዜጣዊ መግለጫው ማጠቃለያ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል
ለተጨማሪ መረጃ ይጎብኙ፡ https://www.africanrun.com...
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
Sponsored by
Surafel
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 3.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
"የወዲያነሽ" መጽሐፍ ዳግም ታትሞ ለንባብ በቃ
በአንጋፋው መምህርና ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል በ1978 ዓ.ም ተጽፎ ለንባብ የበቃው እና በርካታ አንባቢዎችን ያፈራው “የወዲያነሽ” የተሰኘው የረጅም ልብ ወለድ መጽሐፍ፣ ዳግም ታትሞ ለአምስተኛ ጊዜ ለህትመት ቀርቧል።
መጽሐፉ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) በተካሄደ ልዩ መርሐግብር ተመርቋል።
መጽሐፉ ቀደም ሲል በሳንሱር ምክንያት ያልገቡ አንዳንድ ሐረጎችና አንቀጾች የተካተቱበት ሲሆን አንዳንድ አርትዖት መደረጉን በምረቃው መርሐግብሩ ላይ ተገልጿል።
በመጽሐፍ ምርቃት መርሐግብር ላይ ደራሲያን የተለያዩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የደራሲው ቤተሰቦች እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
📷 አቤል ምህረቴ
በአንጋፋው መምህርና ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል በ1978 ዓ.ም ተጽፎ ለንባብ የበቃው እና በርካታ አንባቢዎችን ያፈራው “የወዲያነሽ” የተሰኘው የረጅም ልብ ወለድ መጽሐፍ፣ ዳግም ታትሞ ለአምስተኛ ጊዜ ለህትመት ቀርቧል።
መጽሐፉ በዛሬው ዕለት በኢትዮጵያ ቤተ መዛግብትና ቤተ መጻሕፍት አገልግሎት (ወመዘክር) በተካሄደ ልዩ መርሐግብር ተመርቋል።
መጽሐፉ ቀደም ሲል በሳንሱር ምክንያት ያልገቡ አንዳንድ ሐረጎችና አንቀጾች የተካተቱበት ሲሆን አንዳንድ አርትዖት መደረጉን በምረቃው መርሐግብሩ ላይ ተገልጿል።
በመጽሐፍ ምርቃት መርሐግብር ላይ ደራሲያን የተለያዩ የኪነጥበብ ባለሙያዎች የደራሲው ቤተሰቦች እና ሌሎችም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
📷 አቤል ምህረቴ
10 months ago
የደራሲ ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ ቅጽ ፩ እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ ቅጽ ፪ መጻሕፍት ተመረቁ
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
10 months ago
የደራሲ ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ ቅጽ ፩ እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ ቅጽ ፪ መጻሕፍት ተመረቁ
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
10 months ago
የደራሲ ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ ቅጽ ፩ እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ ቅጽ ፪ መጻሕፍት ተመረቁ
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
Sponsored by
Surafel
10 months ago
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ 70ኛ እና ማስተማሪያ ሆስፒታሉ 100ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል ከጥር 2017 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ኩነቶች ሲከበር ቆይቶ ዛሬ ሐምሌ 30 ቀን 2017 ዓ.ም በስኬት ተጠናቋል።
ለአጋሮቻችንና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
ለአጋሮቻችንና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ ምስጋናችንን እናቀርባለን።
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ
10 months ago
የደራሲ ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ ቅጽ ፩ እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ ቅጽ ፪ መጻሕፍት ተመረቁ
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
10 months ago
የደራሲ ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ ቅጽ ፩ እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ ቅጽ ፪ መጻሕፍት ተመረቁ
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
10 months ago
ካለን ብናካፍል - በጎንደር
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 2.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
#ethiopia | ከሰሞኑን ጎንደር ከተማ ለስራ ባቀናንበት ወቅት ወጣት ዳዊት አየነው የ‘ካለን ብናካፍል’ የህጻናት፣ የአረጋውያን እና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል መስራች እና ዋና ስራ አስኪያጅ አገኘነው ማዕከሉ ስለሚሰጠው አገልግሎት የተወሰነ ጉዳዮችን አጫውቶናል።
የማዕከሉ መስራች እና ስራ አስኪያጅ ወጣት ዳዊት አየነው በርከት ላለ ጊዚያት በመቄዶንያ የአረጋውያን ማዕከል እና በአማኑኤል ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል
በበጎ ፍቃደኝነት አገልግሎት በመስጠት ከቆየ በኃላ የበጎ አድራጎት ድርጅቶች ብዙ ጊዜ መቀመጫውን እንደ አዲስ አበባ እና መሠል ትላልቅ ከተሞች ላይ ብቻ መሰረት ማድረጋቸውን በመመልከት በገጠር እና በወረዳ እንዲሁም በአነስተኛ ከተሞች ለሚገኙ ወገኖች ተደራሽነት እንደማይፈጥር በመገንዘብ ጎንደር ከተማ ላይ በራሱ አቅም በ2010 ዓ.ም በጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሆስፒታል የበጎ አድራጎት አገልግሎት መስጠት መጀመሩን አጫወተን በሂደትም ህክምናቸውን ተከታትለው የሚመለሱ ትራንስፖርት በመስጠት ፣ ጧሪ ደጋፊ የሌላቸውን አዛውንቶችን በመደገፍ እንዲሁም በአደገኛ ሱሶች የተጠቁ ወገኖችን የሚረዳ ማዕከል ወደ ማቋቋም መሠረተ።
የማዕከሉ ስም የሆነው 'ካለን ብናካፍል' የሚለው አስተሳሰብ የተመሰረተው፣ ማንም ሰው ከጊዜው፣ ከጉልበቱ፣ ከእውቀቱ፣ ከሀሳቡ ወይም ከሀብቱ ሊኖረው ስለሚችል፣ እነዚህን ለሌሎች በማካፈል ብዙዎችን መደገፍ እንደሚቻል በማሰብ መመረጡን ወጣት ዳዊት ይናገራል።
🔹 ማዕከሉ የሚሰጣቸው አገልግሎቶች
◈ የመጠለያ፣ የምግብ እና የአልባሳት ድጋፍ፦ ማዕከሉ በቋሚነት ከ500 በላይ ለሆኑ ጧሪ የሌላቸው ወገኖች መጠለያ፣ ምግብ፣ አልባሳት እና የቤተሰብ እንክብካቤ ያቀርባል። እነዚህ ወገኖች እድሜያቸው ከጨቅላ ህፃናት እስከ 80 አመት እና ከዚያ በላይ የሆኑ ናቸው።
◈ የህክምና አገልግሎት፦ አረጋውያን እና የአእምሮ ህመምተኞች የህክምና ድጋፍ እንዲያገኙ ያግዛል።
◈ የትምህርት እና የስልጠና ድጋፍ፦ እናቶቻቸው በአእምሮ ህመም ምክንያት ከነጨቅላዎቻቸው ወደ ማዕከሉ የሚመጡ ህፃናት እዚያው እንዲማሩ እና ስልጠና እንዲያገኙ ይደረጋል።
◈ ቤት ለቤት ድጋፍ፦ ከ700 ለሚበልጡ ወገኖች በየቤታቸው ድረስ በመሄድ የድጋፍ አገልግሎት ያደርጋል።
የማዕከሉ ተግዳሮቶች እና ስኬቶች
🔹ተግዳሮቶች፦
▫️ገንዘብ እና የድጋፍ መቆራረጥ፦ ማዕከሉ የሚተዳደረው በውጪ ድርጅቶች ወይም ስፖንሰርሺፕ ሳይሆን፣ በበጎ ፍቃደኞች በሚደረግ ድጋፍ ብቻ በመሆኑ የድጋፍ መቆራረጥ ያጋጥማል።
▫️የትራንስፖርት ችግር፦ ታማሚዎችን ወደ ሆስፒታል፣ እንዲሁም ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩ ወገኖችን ወደ ቀብር ቦታ ለማድረስ የትራንስፖርት እጥረት አለ።
▫️የሚዲያ ተደራሽነት፦ ማዕከሉ ከአዲስ አበባ በ700 ኪሎሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ በመሆኑ፣ የሚዲያ ሽፋን ማግኘት አስቸጋሪ ነው።
🔹ስኬቶች፦
🔸የጎንደር ከተማ አስተዳደር የማዕከሉን ስራ አይቶና ገምግሞ 2.5 ሄክታር መሬት መስጠቱ።
🔸 ኢትዮ ቴሌኮም የማዕከሉን የአጭር የጽሁፍ መልዕክት (SMS) አገልግሎት በጎ ፈቃድ ማበርከቱ።
🔸 በ8183 ላይ ለአጭር የጽሁፍ መልዕክት ድጋፍ አገልግሎት እድል ማመቻቸቱ።
🔸 የጎንደር ዩኒቨርሲቲ በማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከማዕከሉ ጋር በጋራ መስራቱ።
🔹 ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ ወገኖች
ለማዕከሉ ድጋፍ ማድረግ ለሚፈልጉ በጎ ፈቃደኛ ወገኖች፣ ድጋፋቸውን ማድረስ የሚችሉባቸው መንገዶች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፦
1. በአካል በመገኘት፦
📌አድራሻ 1፡ ጎንደር ከተማ፣ ሽዋ ዳቦ፣ ቀበሌ 18።
📌 አድራሻ 2፡ ጎንደር ከተማ አዘዞ አየር ማረፊያ ወደ ቆላድባ በሚወስደው መንገድ ላይ፣ ከ2.5 ኪሎሜትር ርቀት ላይ።
📌 በቅርቡም አዲስ አበባ መገናኛ አካባቢ ማስተባበሪያ ቢሮ ለመክፈት በእንቅስቃሴ ላይ ነው።
2. በገንዘብ ድጋፍ ለማድረግ
► የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አካውንት፡ 8183
► በኢትዮ ቴሌኮም አጭር መልእክት፡ 8183 ብለው OK ብለው መላክ ይችላሉ።
► በቴሌ ብር፡ በቴሌ ብር 'Fundraising' ገጽ ውስጥ በመግባት 'ካለን ብናካፍል' የሚለውን በመምረጥ መደገፍ ይቻላል።
3. በስልክ ቁጥር፦
☎️ 0941-02-03-04
☎️ 0987-02-03-04
4. በማህበራዊ ሚዲያ፦
◍ Facebook፡ ካለን ብናካፍል
◍ Telegram፡ https://t.me/dave13222
◍ TikTok፡ https://www.tiktok.com/@ka...
10 months ago
የደራሲ ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ ቅጽ ፩ እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ ቅጽ ፪ መጻሕፍት ተመረቁ
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
Sponsored by
Surafel
10 months ago
የደራሲ ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ኒዩሮ ሳይንስ ለሥራ ፈጠራ ቅጽ ፩ እና የኒዩሮ አመራር ሳይንስ ቅጽ ፪ መጻሕፍት ተመረቁ
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
#ethiopia | በዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ የተዘጋጁት ሁለት መጻሕፍት በአማርኛ፣ በኦሮምኛና በእንግሊዘኛ ቋንቋዎች ተዘጋጅተው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ) ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል።
በምረቃው ላይ የመጽሐፉን ይዘትና ቅርጽ ከገመገሙት መካከል ደራሲ ኃይለመለኮት መዋዕል፣ ረዳት ፕሮፌሰር መኩሪያ መካሻ፣ ዶ/ር እንዳለጌታ ከበደ፣ ዶ/ር በድሉ ዋቅጅራ እና ጋዜጠኛ ሱልጣን መሐመድ ኑር መጻሕፍቱ ለኢትዮጵያ የስራ ፈጣሪዎችና አመራሮች ሊኖራቸው የሚችለውን ጠቀሜታ በተመለከተ ዝርዝር ትንታኔ አቅርበዋል። አያይዘውም በወጣቶች ዘንድ የሥራ ፈጠራ መንፈስን በማነሳሳትና የአመራር ብቃትን በማጎልበት ረገድ ትልቅ ሚና ይጫወታሉ ብለዋል።
አቶ ዛዲግ አብርሃ የአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ - ፕሬዝዳንት "ዶ/ር ያሬድ ‟የኒዩሮ አመራር ሳይንስ” በሚል የአመራር ልኅቀትን በኒዩሮ ሳይንስ ማጎልበት አስመልከቶ የጻፈውን ይኼንን መጽሐፍ ሳነብ አሳቡን እንድወደው ካደረጉኝ ምክንያቶች አንዱና ቀዳሚው መጽሐፉ ያተኮረበት ርዕሰ ጉዳይ ነው፡፡ ይኼውም የሰው ልጅ ራሱን አስመልከቶ ያለውን እውቀት የተሟላ ለማድረግ ሲባል፥ ያደርግ የነበረውን የቆየ ጥረቱን የሚያጠናከር ሆኖ አግኝቼዋለሁ። የመጽሐፉ ዋነኛ ማጠንጠኛ ርዕሰ ጉዳይ የኒውሮ ሳይንስ አመራር ነውና። ደግሞም ደራሲው ዶ/ር ያሬድ ወጣት፣ የንግድ ሰውና የውጤታማ ካምፓኒዎች መሥራች ባለቤት ሆኖ ሲገኝ ደግሞ የሚሰጠው ትርጉም ይበልጥ ግልፅ ይሆናል።
የዶ/ር ያሬድን በተሞክሮና በእውቀት የዳበረ መጽሐፍ የዚህ ዘመን የሀገሬ የቢዝነስ ልሂቃን ልከ እንደ ምዕራቡ ዓለም ሁሉ ታትረው የሚማሩ፣ በሥራቸው ያልተቋረጠ ስኬትን የተጎናጸፉ፣ በገባቸውና በተሞከሮአቸው ልክ መጽሐፍ እየጻፉ እውቀታቸውን ታትረው የሚያጋሩ እየሆኑ መምጣታቸውን እንደ ማብሰሪያ ደወል አድርጌ ነው የምወስደው፡፡
በዚህ አጋጣሚ ዶ/ር ያሬድን ብዕርህ አይንጠፍ! በርታ! እያልኩኝ የአገራችን የቢዝነስ ልሂቃንም ልከ እንደ ዶ/ር ያሬድ ተሞከሯችሁንና እውቀታችሁን በመጻፍ በየትኛውም ግላዊም ሆነ መንግሥታዊ ተቋም አመራር የሆንን የአሁኑን እና የመጪው ዘመን ትውልድን ለመገንባት የሚደረገው ጥረት ላይ አሻራችሁን ታበረከቱ ዘንድ ላበረታታችሁ እወዳለሁ።"
ሲሉ ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል።
በዝግጅቱ ላይ ነጻ ሐሳብ ቅምሻ ካቀረቡ መካከል ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ፣ ኢንጂነር ጌታሁን ሄራሞ እና ረዳት ፕሮፌሰር ሙሉጌታ ጃዋሬ በመጽሓፍቱ ውስጥ የተዳሰሱትን ሃሳቦችና ከራሳቸው ሙያዊ እውቀት ጋር በማያያዝ ልዩ ትንተና ለታዳሚዎች አቅርበዋል።
ማቴዎስ እንሰርሙ ተባባሪ ፕሮፌሰር
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሬዝዳንት ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እንደተናገሩት፥ ዶ/ር ያሬድ፣ በኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ፣ ለዓመታት ያደረጉት ጥልቅ ምርምር እና የግል ልምዳቸው በሥራ ፈጠራው ውስጥ ስኬታማ አድርጓቸዋል። ለዚህ ነው ፣ ደራሲው ለሥራ ፈጣሪዎች እና ፈታኙን ግን አስደሳች እና ጠቃሚ የንግድ ሥራ ጉዞን የጀመሩትን ለመርዳት መጽሐፍቱን ለምረቃ አብቅተዋል ብለዋል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ መኮንን አዳራሽ ( ገነተ ልዑል ቤተመንግስት ወግ አቅራቢ በኃይሉ ገብረመድህን ጨምሮ
አበበ ባልቻ፣ ሀረገወይን አሰፋ፣ ተፈሪ አለሙ፣ ሙሉዓለም ታደሰ እና አቶ አንዱዓለም ተስፋዬ በመድረክ ወግ እና በንባብ አቅርበዋል።
እነዚህን መጽሓፍት በማንበብ የገዛ አእምሮህን በመጠቀም እንዴት የራስህን የንግድ ሥራ፣ ግንኙነቶችን እና ትርጉም ያለውና አርኪ ሕይወት መጀመር እና ማሳደግ እንደምንችል አመላካች ናቸው።
የማንኛውም ለትርፍ የተቋቋመ ድርጅት ስኬትም ሆነ ውድቀት ሁሉ ዐቢይ መንሥኤው አእምሮን በአግባቡ የመጠቀም ወይም ያለመጠቀም ወይም ከነጭራሹ ያለመጠቀም ሁኔታ ነው።
የበርካታ ስኬታማ ኩባንያዎች መሥራች፣ ባለቤትና በኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ አስተማሪ የሆኑት ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ እስካሁን ባደረጓቸው ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናቶች እና የራሳቸውን ንግድ ሥራ በመምራት ካካበቱት ተሞከሮዎች ተፈትኖ የተረጋገጠውን እውቀታቸውን ያለስስት በመጻሕፋቸው አስነብበውናል።
ዶ/ር ማዝ ሳርስ፣ የትምህርት ፕሮግራም ዳይሬከተር
ኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ በመጽሐፉ ላይ አስተያታቸውን አስፍረዋል ፥ "ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ ከኬይ ዌስት ዩኒቨርሲቲ - ፍሎሪዳ በቢዝነስ አስተዳደር ፒኤች.ዲአቸውን የሠሩ ሲሆን፤ በዩንቨርሲቲው ውስጥ የስትራቴጂከ ውሳኔ አሰጣጥ እና ችግር አፈታት፣ እንዲሁም የአስተዳደር ቲዎሪ ኮርስ አስተማሪም ናቸው። ዶ/ር ያሬድ ሥራ ፈጣሪ፣ የካፒታል ኢንቨስትመንት ግሩፕ ባለቤት እና የስኬታማ ኩባንያዎች ባለቤትም ናቸው፡፡"
አያይዘዉም ዶ/ር ያሬድ ኢሳያስ፣ የኢንተርዲኖሚኔሽን ቲኦሎጂ ዋና መሥራችና የኮሌጁ ፕሬዝዳንት፣ የሆሊ ቢት ሳውንድ ዎርሽፕ ሚንስትሪ መሥራችና ዳይሬከተር ሲሆኑ፣ ኒዮሮሳይንስ - ለሥራ ፈጠራ የተሰኘውን መጽሐፍ በዓይነቱ ልዩና ጠቃሚ የሆነ ርዕስ ይዘው ብቅ ያሉ መሪም ናቸው ሲሉ ምስክርነታቸውን በመጽሐፉ ላይ ሰጥተዋል።
10 months ago
#አፋልጉን !
የWSG ንብረት የሆነው AA ኮድ- 5-01526 #ነጭ_ሚኒባስ_መኪና ቤሌር (ሕንድ ኤምባሲ) መግቢያ አካባቢ ከቆመበት እሁድ ሐምሌ 27 ምሽት ላይ #ተሰርቆብናል።
እባክዎ #በፀሎት ይደግፋን #በፍለጋ ይተባበሩን #በማህበራዊ_ገፅዎ_ያጋሩልን
+251913307297
+251929917573
+251911617261
+251910078659
ይደውሉልን
የWSG ንብረት የሆነው AA ኮድ- 5-01526 #ነጭ_ሚኒባስ_መኪና ቤሌር (ሕንድ ኤምባሲ) መግቢያ አካባቢ ከቆመበት እሁድ ሐምሌ 27 ምሽት ላይ #ተሰርቆብናል።
እባክዎ #በፀሎት ይደግፋን #በፍለጋ ይተባበሩን #በማህበራዊ_ገፅዎ_ያጋሩልን
+251913307297
+251929917573
+251911617261
+251910078659
ይደውሉልን
10 months ago
"ይህ ዘመን ወኪል ያስፈልገዋል"
#yederaw | ሁሉም ትውልድ እከሌ የሚለው አንዳች ምልክት አለው::
ድሮን ናፉቂ ሆነን እንጂ ይህም ትውልድ አስደማሚ ሥራዎችን እየሰራ ነው::
ገበሬ ከጥማድ በሬዎቹ እንዱን ውይፈን ሌላውንም አንጋፉውን ያደርጋል::
ለምን ቢሉት ከወጣቱ ሃይልን ካረጀውም ብልሃትን አገኝ ዘንድ ነው አለ አሉ::
ሆኖም ሽማግሌው ሃይል ወጣቱም ብልሃት የለውም ማለታችን እንዳልሆነ ልብ ይለዋል::
ወንደሰን ይሁብ በዚህ ዘመን ትልቅ አሻራቸውን እያኖሩ ካሉ ወጣት የዜማ እና ግጥም ደራሲዎች መካከል አንዱ ነው::
ሰሞኑኑ የማህሌት ወንድሙ "እድለኛ" የተሰኝው የሙዚቃ አልበም ወደ ገበያ ተቀላቅሏል::ወንደሰን ይሁብም በሁለንተናው ተሳትፎበታል::
የደራው መጽሔት በደማቋ ቅዳሜ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌 ከጫጫታው ባሻገር
📌ደብዳቤው አልደረሰንም
📌 የዓይን ብሌናችን ግድቡ
📌 "ወደ ማዶ"
📌ወደ ደሴ
📌ነፃ ስልጠናዎች የደራው ሰሌዳ ላይ
📌ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪኖች ጨረታ
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/Magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw
#yederaw | ሁሉም ትውልድ እከሌ የሚለው አንዳች ምልክት አለው::
ድሮን ናፉቂ ሆነን እንጂ ይህም ትውልድ አስደማሚ ሥራዎችን እየሰራ ነው::
ገበሬ ከጥማድ በሬዎቹ እንዱን ውይፈን ሌላውንም አንጋፉውን ያደርጋል::
ለምን ቢሉት ከወጣቱ ሃይልን ካረጀውም ብልሃትን አገኝ ዘንድ ነው አለ አሉ::
ሆኖም ሽማግሌው ሃይል ወጣቱም ብልሃት የለውም ማለታችን እንዳልሆነ ልብ ይለዋል::
ወንደሰን ይሁብ በዚህ ዘመን ትልቅ አሻራቸውን እያኖሩ ካሉ ወጣት የዜማ እና ግጥም ደራሲዎች መካከል አንዱ ነው::
ሰሞኑኑ የማህሌት ወንድሙ "እድለኛ" የተሰኝው የሙዚቃ አልበም ወደ ገበያ ተቀላቅሏል::ወንደሰን ይሁብም በሁለንተናው ተሳትፎበታል::
የደራው መጽሔት በደማቋ ቅዳሜ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌 ከጫጫታው ባሻገር
📌ደብዳቤው አልደረሰንም
📌 የዓይን ብሌናችን ግድቡ
📌 "ወደ ማዶ"
📌ወደ ደሴ
📌ነፃ ስልጠናዎች የደራው ሰሌዳ ላይ
📌ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪኖች ጨረታ
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/Magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw
Sponsored by
Surafel
10 months ago
"ይህ ዘመን ወኪል ያስፈልገዋል"
#yederaw | ሁሉም ትውልድ እከሌ የሚለው አንዳች ምልክት አለው::
ድሮን ናፉቂ ሆነን እንጂ ይህም ትውልድ አስደማሚ ሥራዎችን እየሰራ ነው::
ገበሬ ከጥማድ በሬዎቹ እንዱን ውይፈን ሌላውንም አንጋፉውን ያደርጋል::
ለምን ቢሉት ከወጣቱ ሃይልን ካረጀውም ብልሃትን አገኝ ዘንድ ነው አለ አሉ::
ሆኖም ሽማግሌው ሃይል ወጣቱም ብልሃት የለውም ማለታችን እንዳልሆነ ልብ ይለዋል::
ወንደሰን ይሁብ በዚህ ዘመን ትልቅ አሻራቸውን እያኖሩ ካሉ ወጣት የዜማ እና ግጥም ደራሲዎች መካከል አንዱ ነው::
ሰሞኑኑ የማህሌት ወንድሙ "እድለኛ" የተሰኝው የሙዚቃ አልበም ወደ ገበያ ተቀላቅሏል::ወንደሰን ይሁብም በሁለንተናው ተሳትፎበታል::
የደራው መጽሔት በደማቋ ቅዳሜ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌 ከጫጫታው ባሻገር
📌ደብዳቤው አልደረሰንም
📌 የዓይን ብሌናችን ግድቡ
📌 "ወደ ማዶ"
📌ወደ ደሴ
📌ነፃ ስልጠናዎች የደራው ሰሌዳ ላይ
📌ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪኖች ጨረታ
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/Magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw
#yederaw | ሁሉም ትውልድ እከሌ የሚለው አንዳች ምልክት አለው::
ድሮን ናፉቂ ሆነን እንጂ ይህም ትውልድ አስደማሚ ሥራዎችን እየሰራ ነው::
ገበሬ ከጥማድ በሬዎቹ እንዱን ውይፈን ሌላውንም አንጋፉውን ያደርጋል::
ለምን ቢሉት ከወጣቱ ሃይልን ካረጀውም ብልሃትን አገኝ ዘንድ ነው አለ አሉ::
ሆኖም ሽማግሌው ሃይል ወጣቱም ብልሃት የለውም ማለታችን እንዳልሆነ ልብ ይለዋል::
ወንደሰን ይሁብ በዚህ ዘመን ትልቅ አሻራቸውን እያኖሩ ካሉ ወጣት የዜማ እና ግጥም ደራሲዎች መካከል አንዱ ነው::
ሰሞኑኑ የማህሌት ወንድሙ "እድለኛ" የተሰኝው የሙዚቃ አልበም ወደ ገበያ ተቀላቅሏል::ወንደሰን ይሁብም በሁለንተናው ተሳትፎበታል::
የደራው መጽሔት በደማቋ ቅዳሜ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌 ከጫጫታው ባሻገር
📌ደብዳቤው አልደረሰንም
📌 የዓይን ብሌናችን ግድቡ
📌 "ወደ ማዶ"
📌ወደ ደሴ
📌ነፃ ስልጠናዎች የደራው ሰሌዳ ላይ
📌ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪኖች ጨረታ
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/Magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw
10 months ago
"ይህ ዘመን ወኪል ያስፈልገዋል"
#yederaw | ሁሉም ትውልድ እከሌ የሚለው አንዳች ምልክት አለው::
ድሮን ናፉቂ ሆነን እንጂ ይህም ትውልድ አስደማሚ ሥራዎችን እየሰራ ነው::
ገበሬ ከጥማድ በሬዎቹ እንዱን ውይፈን ሌላውንም አንጋፉውን ያደርጋል::
ለምን ቢሉት ከወጣቱ ሃይልን ካረጀውም ብልሃትን አገኝ ዘንድ ነው አለ አሉ::
ሆኖም ሽማግሌው ሃይል ወጣቱም ብልሃት የለውም ማለታችን እንዳልሆነ ልብ ይለዋል::
ወንደሰን ይሁብ በዚህ ዘመን ትልቅ አሻራቸውን እያኖሩ ካሉ ወጣት የዜማ እና ግጥም ደራሲዎች መካከል አንዱ ነው::
ሰሞኑኑ የማህሌት ወንድሙ "እድለኛ" የተሰኝው የሙዚቃ አልበም ወደ ገበያ ተቀላቅሏል::ወንደሰን ይሁብም በሁለንተናው ተሳትፎበታል::
የደራው መጽሔት በደማቋ ቅዳሜ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌 ከጫጫታው ባሻገር
📌ደብዳቤው አልደረሰንም
📌 የዓይን ብሌናችን ግድቡ
📌 "ወደ ማዶ"
📌ወደ ደሴ
📌ነፃ ስልጠናዎች የደራው ሰሌዳ ላይ
📌ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪኖች ጨረታ
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/Magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw
#yederaw | ሁሉም ትውልድ እከሌ የሚለው አንዳች ምልክት አለው::
ድሮን ናፉቂ ሆነን እንጂ ይህም ትውልድ አስደማሚ ሥራዎችን እየሰራ ነው::
ገበሬ ከጥማድ በሬዎቹ እንዱን ውይፈን ሌላውንም አንጋፉውን ያደርጋል::
ለምን ቢሉት ከወጣቱ ሃይልን ካረጀውም ብልሃትን አገኝ ዘንድ ነው አለ አሉ::
ሆኖም ሽማግሌው ሃይል ወጣቱም ብልሃት የለውም ማለታችን እንዳልሆነ ልብ ይለዋል::
ወንደሰን ይሁብ በዚህ ዘመን ትልቅ አሻራቸውን እያኖሩ ካሉ ወጣት የዜማ እና ግጥም ደራሲዎች መካከል አንዱ ነው::
ሰሞኑኑ የማህሌት ወንድሙ "እድለኛ" የተሰኝው የሙዚቃ አልበም ወደ ገበያ ተቀላቅሏል::ወንደሰን ይሁብም በሁለንተናው ተሳትፎበታል::
የደራው መጽሔት በደማቋ ቅዳሜ ልዩ ልዩ ጉዳዮችን ይዞ በደጆ ነው!!
📌 ከጫጫታው ባሻገር
📌ደብዳቤው አልደረሰንም
📌 የዓይን ብሌናችን ግድቡ
📌 "ወደ ማዶ"
📌ወደ ደሴ
📌ነፃ ስልጠናዎች የደራው ሰሌዳ ላይ
📌ጥሩ ይዞታ ላይ ያሉ መኪኖች ጨረታ
እና ሌሎችም በርካታ ጉዳዮችን በነፃ ይኮምኩሙ
መጽሔቱን ለማንበብ
👇👇👇
www.yederaw.com/Magazine/
መጽሔቱን የግሎ ለማድረግ
👇👇👇
https://t.me/yederaw