5 hours ago
የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን የሚያሰራውን ቤተሰሊሆም አጠቃላይ ሆስፒታል ህንፃ ግንባታን አስመልክቶ የተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
ከሁሉ አሰቀድመን እግዚአብሔር አምላካችን ለ2018 ዓ.ም ጾመ ፍልሰታ ለማርያም ሁላችንንም በሰላም በጤና ስላደረሰን እናመሰግነዋለን፡፡የተከበራችሁ አበው መነኮሳት፣ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን፣ ካህናት እና ዲያቆናት፣ የሰንበት ት/ቤት ወጣቶች፣ ምዕመናን እና ወጣቶች በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር የምትኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ተከታዮች እንዲሁም ይህን መልእክት ለመላው ዓለም ለማስተላለፍ የተገኛችሁ የሚድያ አካላት በሙሉ በእግዚአብሔር ስም የከበረ ሰላምታችንን ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከሆነው ከየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እናቀርባለን፡፡
“በኂሩተ ጻድቃን ትረትዕ ሀገር”
“በጻድቃን ልማት ከተማ ደስ ይላታል”
ምሳ 11፥10
እግዚአብሔር በንጉሱ ሰሎሞን ላይ አድሮ የተናገረውን መነሻ በማድረግ ልማት ለቤተከርስቲያን ፣ልማት ለሀገር፣ልማት ለማኅበረ ስብእ አስፈላጊ መሆኑን በማሰብ በአዲስ አበባ ሀገረ ስበከት በየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ለሚገነባው ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል የህንፃ ግንባታ የገቢ ማሰባሰቢያ የቀጥታ ስርጭት መርሃ ግብር የተዘጋጀ ጋዜጣዊ መግለጫ፡፡ የእግዚአበሔር ሰላም ከሁላችንም ጋር ይሁን፡፡ አሜን።
1. ታሪካዊ ዳራ እና የልማት መነሻ
ከአክሱም ዘመነ መንግሥት (በአባ ሰላማ ዘመን) የጀመረውና ከ1600 ዓመታት በላይ የዘለቀው የየካ ደብረ ሣህል ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ታሪክ፤ የኢትዮጵያን ጥንታዊነትና የአዲስ አበባን ከተማ አመሰራረት የሚተርክ ህያው ቅርስ ነው።ይህ ታሪካዊ ደብር በአብርሃ ወአጽብሃ፣ በዳግማዊ አጼ ምኒልክና በንግሥት ጣይቱ፣ እንዲሁም በንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት በርካታ የታሪክና የፈተና ምዕራፎችን አልፎ ዛሬ ላይ ደርሷል።
ደብሩ ከሃይማኖታዊ አገልግሎቱ ባሻገር፣ የአዲስ አበባ የመጀመሪያው የቀብር ቦታ በመሆን የሊቃውንቱና የካህናቱ እንዲሁም የታላቁ ሐኪም ወርቅነህ እሸቴን፣ የኢትዮጵያ ታላላቅ ጄነራሎችና ፊት አውራሪዎችን ዓጽም በክበር ማረፊያ ሆኗል፡፡ የጸሎትና ማህበራዊ አገልግሎት እንዲሁም ለአካባቢው አብያተ ክርስቲያናት መመስረት ባደረገው ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይታወቃል። ዛሬ ይህ ታሪካዊ ደብር ጥንታዊ ታሪኩንና መንፈሳዊ ታላቅነቱን በዘመናዊ ማህበራዊ ልማት ለመድገም፣አካላዊ ፈውስን በሳይንሳዊ ሕክምና የመንፈሳዊ ፈውስን በፀሎትና በጠበል የሚያዋህድ ታላቅ የልማት ፕሮጀክት ይፋአድርጓል።
2. የሆስፒታሉ ይዘት፣ ራዕይና ሰብዓዊ ተልዕኮ
ቤተክርስቲያኑ ባለ 15 ወለል ማለትም (2 Basement+G+ 12ወለል) የሆነውን «ቤተሰሊሆም ጠቅላላ ሆስፒታል» ህንፃ ግንባታ የጀመረ ሲሆን፣ የመጀመሪያውን ምዕራፍ የመሰረት ቁፋሮና የአፈር ናዳ መከላከያ (ሾሪንግ) ሥራ በማጠናቀቅ ላይ ይገኛል።
ይህ በ1000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የሚያርፈውና ባለ 250 የህሙማን ሕክምና መስጫ አልጋ አቅም የሚኖረው ዘመናዊ ሆስፒታል፤ የተመላላሽ ክሊኒኮችን፣ የፅኑ ሕክምና (ICU)፣ የቀዶ ጥገና ክፍሎችን እንዲሁም ለእናቶችና ሕጻናት ጤና፣ ለልብ ሕክምናና ለተላላፊ በሽታዎች መከላከያ የሚሆኑ ልዩ ልዩ ማዕከላትን ያካትታል። ተቋሙ የጤና አጠባበቅን እንደ ንግድ ሳይሆን እንደ ሰብዓዊና መንፈሳዊ አገልግሎት በመመልከት፣ለሁሉም የማህበረሰቡ አባላት በሙሉ ጥራት ያለው፣ ተደራሽና አቅምን ያገናዘበ የሕክምና አገልግሎት ያቀርባል።
3. የግንባታ ወጪ እና የገቢ ማሰባሰቢያ ጥሪ
በህንፃ ባለሙያዎች ጥናት መሠረት ለህንፃ ግንባታው አጠቃላይ ወጪ ብር 405,040,000 (አራት መቶ አምስትሚሊዮን አርባ ሺህ ብር) እንደሚሆን ተገምቷል።ይህ ወጪ በየጊዜው በሚታየው የዋጋ ንረት ምክንያት ሊጨምር እንደሚችል ይታሰባል፡፡
ይህንን ከፍተኛ ወጪ ለመሸፈንና ቀጣዩን ወሳኝ የግንባታምዕራፍ ለመጀመር ቤተ ክርስቲያኑ በአገር ውስጥና በውጭ አገር የሚኖሩ ምዕመናንን፣ የንግዱን ማህበረሰብና የልማት አጋሮችን ያሳተፈ የሀብት ማሰባሰቢያ ስልት ቀይሷል።
የደብሩ ሰበካ ጉባኤ እና የልማት ኮሚቴው ምዕመናን በሰጦታቸው ከእግዚአብሔር የሚያገኙትን በረከት በማሰብ፦ «ይህ ታላቅ የማህበራዊና የጤና ልማት ፕሮጀክት ፍጻሜ እንዲያገኝ የዓላማው ደጋፊዎች ሁሉ የእርዳታ እጃቸውን እንዲዘረጉና አሻራቸውን እንዲያኖሩ በሊቀ መላዕክት ቅዱስ ሚካኤል ስም እንማጸናለን» ሲል ጥሪውን ያስተላልፋል።
የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ዝርዝር፦
• ቀን፦ ነሐሴ 8፣ 9 እና 10 ቀን 2018 ዓ.ም
• ሰዓት፦ ከምሽቱ 12:00 ሰዓት ጀምሮ
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አማራጮች፦
• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሂሳብቁጥር፦
1000000764087 እንዲሁም
አጭር ቁጥር 1277
• አባይ ባንክ ሂሳብ ቁጥር፦ 1227
• አዋሽ ባንክ ሂሳብ ቁጥር
013521784586601
• ስዊፍት ኮድ AWINETAA
• ወገን ፈንድ 👉 https://www.wegenfund.com/...
ለተጨማሪ መረጃ፦
• ስልክ ቁጥር፦
0945881188 እና 0945771188
• Email፦ Seyoumwgebrielgmail .com
ወስብሐት ለእግዚአብሔር አሜን።
11 hours ago
መጥፎውን አዙሪት እንስበር፡ በሌብነት ላይ የሚደረግ የጋራ ትግል
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ሀገር የምታድገው፣ የምትበለፅገው እና የዜጎቿን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ማረጋገጥ የምትችለው በንፁህ እጆች እና በቅን ልቦች ስትመራ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀመረችው የብልጽግና እና የፈጣን ዕድገት ጉዞ ላይ እንደ ትልቅ ካንሰር እና ማነቆ የተጋረጠው አሳሳቢ ፈተና ሌብነት እና የሙስና ተግባር ነው። ይህ እኩይ ድርጊት በግለሰቦች፣ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች እና በመንግሥት መዋቅር ውስጥ እንደ ምስጥ በመሰግሰግ የሀገርን ሀብት በከፍተኛ ደረጃ በመመዝበር ላይ ይገኛል።
ሙስና እና ሌብነት የሀገርን አጠቃላይ ኢኮኖሚ ከማድማት ባለፈ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እንዲባባስ እና የኮንትሮባንድ ንግድ እንዲስፋፋ ያደርጋል። በመሠረታዊ የፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት ፈጥሮ የዋጋ ንረት እንዲባባስ በማድረግ ኅብረተሰቡን ለከፋ ችግር እያጋለጠው ይገኛል። ይህን የጥፋት ተግባር ከሥረ መሠረቱ ነቅሎ ማውጣት አሁን ላይ የሀገር ህልውና፣ ሰላም እና ደህንነት ጉዳይ ሆኗል።
ይህንኑ አሳሳቢ ሀገራዊ ፈተና አስመልክቶ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የችግሩን ሥር-ሰደድነት ሲያብራሩ፤ "የተንዛዛ አሰራር ጉቦ ሰጭ ይፈጥራል። ጉቦ ሰጭ ጉቦ ተቀባይ ይፈጥራል። ጉቦ ተቀባይ የተንዛዛ አሰራር ይፈጥራል። ይህ መጥፎ አዙሪት ነው፤ በቀላሉ አንወጣውም። ጉቦኞች እና ሌቦች ባሉበት ሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እድገት ማምጣት ቀርቶ አብሮ መኖርም አስቸጋሪ ይሆናል፤ ካልተረባረብን ያጠፋናል" በማለት አስገንዝበዋል።
ይህን በሽታ ለማከም መንግሥት አሁን ላይ በማያዳግም ሁኔታ ሰፊ የማጽዳት ዘመቻ እና የሕግ ማስከበር እርምጃ መውሰድ ጀምሯል። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዓቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ በነበሩ አካላት፣ እንዲሁም በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር መዋቅር ውስጥ በተሰገሰጉ ሌቦች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው።
በተለይም በነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ፣ በማዕድን ዘርፍ የኮንትሮባንድ ንግድ፣ በፋይናንስ ተቋማት እና በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር እንዲሁም ከአፈር ማዳበሪያ ግዢ እና ከኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ላይ ጠንካራ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ።
የሕዝብን ሀብት በመመዝበር በተገኙ አመራሮች፣ ነጋዴዎች፣ ደላሎች እና የውጭ ዜጎች ጭምር ላይ የማያዳግም የሕግ ተጠያቂነት እየሰፈነ መሆኑ፤ ሕገ-ወጥ የንግድ ድርጅቶች እና መጋዘኖች እየታሸጉ፣ የተጭበረበሩ የባንክ ሒሳቦች እየታገዱ መሆኑ እንዲሁም አሻጥሩን ከመሰረቱ ለማጋለጥ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ ይበል የሚያሰኝ እና ተጠናክሮ ሊቀጥል የሚገባው ተግባር ነው።
ይሁን እንጂ ሌብነትን የማጥፋቱ እና ግልጽነት ያለው ዘመናዊ አሠራርን የመዘርጋቱ ኃላፊነት ለመንግሥት ብቻ የሚተው አይደለም። መንግሥት የጀመረው ይህ ጠንካራ የሕግ ማስከበር እርምጃ ግቡን እንዲመታ እና ሀገርን ከሕገ-ወጥነት ሙሉ በሙሉ ለመታደግ የሕዝቡ ንቁ ተሳትፎ ወሳኝ እና የማይተካ ሚና አለው።
ስለሆነም እያንዳንዱ ዜጋ ሕጋዊ መብቱን ለማስከበርም ሆነ አገልግሎት ለማግኘት ጉቦ ከመስጠት መቆጠብ፣ ሌቦችን እና አሻጥር ፈጻሚዎችን ያለ አንዳች ይሉኝታ እና ፍርሃት ማጋለጥ እንዲሁም ከሕገ-ወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በጽናት ሊቆም ይገባል።
በተጨማሪም በጅምላ ከመወነጃጀል ወጥተን፣ ሌባውን ለይተን ሌባ በማለት፣ በተቃራኒው በቅንነትና በታማኝነት የሚያገለግለውን ሠራተኛ ደግሞ በማክበርና በማበረታታት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል።
ካልተረባረብን አብሮ መኖርን ጭምር አደጋ ላይ የሚጥለውን ይህን የሙስና እና የሌብነት ደዌ፣ በጋራ ትግላችን፣ በቁርጠኝነታችን እና በማይናወጥ ጽናታችን ማሸነፍ ግድ ይለናል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
*******************
(የዕለቱ መልዕክት)
ሀገር የምታድገው፣ የምትበለፅገው እና የዜጎቿን ተጠቃሚነት በዘላቂነት ማረጋገጥ የምትችለው በንፁህ እጆች እና በቅን ልቦች ስትመራ ብቻ ነው። ይሁን እንጂ፣ ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀመረችው የብልጽግና እና የፈጣን ዕድገት ጉዞ ላይ እንደ ትልቅ ካንሰር እና ማነቆ የተጋረጠው አሳሳቢ ፈተና ሌብነት እና የሙስና ተግባር ነው። ይህ እኩይ ድርጊት በግለሰቦች፣ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች እና በመንግሥት መዋቅር ውስጥ እንደ ምስጥ በመሰግሰግ የሀገርን ሀብት በከፍተኛ ደረጃ በመመዝበር ላይ ይገኛል።
ሙስና እና ሌብነት የሀገርን አጠቃላይ ኢኮኖሚ ከማድማት ባለፈ የውጭ ምንዛሬ እጥረት እንዲባባስ እና የኮንትሮባንድ ንግድ እንዲስፋፋ ያደርጋል። በመሠረታዊ የፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት ፈጥሮ የዋጋ ንረት እንዲባባስ በማድረግ ኅብረተሰቡን ለከፋ ችግር እያጋለጠው ይገኛል። ይህን የጥፋት ተግባር ከሥረ መሠረቱ ነቅሎ ማውጣት አሁን ላይ የሀገር ህልውና፣ ሰላም እና ደህንነት ጉዳይ ሆኗል።
ይህንኑ አሳሳቢ ሀገራዊ ፈተና አስመልክቶ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የችግሩን ሥር-ሰደድነት ሲያብራሩ፤ "የተንዛዛ አሰራር ጉቦ ሰጭ ይፈጥራል። ጉቦ ሰጭ ጉቦ ተቀባይ ይፈጥራል። ጉቦ ተቀባይ የተንዛዛ አሰራር ይፈጥራል። ይህ መጥፎ አዙሪት ነው፤ በቀላሉ አንወጣውም። ጉቦኞች እና ሌቦች ባሉበት ሀገር ውስጥ የኢኮኖሚ እድገት ማምጣት ቀርቶ አብሮ መኖርም አስቸጋሪ ይሆናል፤ ካልተረባረብን ያጠፋናል" በማለት አስገንዝበዋል።
ይህን በሽታ ለማከም መንግሥት አሁን ላይ በማያዳግም ሁኔታ ሰፊ የማጽዳት ዘመቻ እና የሕግ ማስከበር እርምጃ መውሰድ ጀምሯል። ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዓቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ በነበሩ አካላት፣ እንዲሁም በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር መዋቅር ውስጥ በተሰገሰጉ ሌቦች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው።
በተለይም በነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ፣ በማዕድን ዘርፍ የኮንትሮባንድ ንግድ፣ በፋይናንስ ተቋማት እና በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር እንዲሁም ከአፈር ማዳበሪያ ግዢ እና ከኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ጋር በተያያዙ ወንጀሎች ላይ ጠንካራ እርምጃዎች እየተወሰዱ ይገኛሉ።
የሕዝብን ሀብት በመመዝበር በተገኙ አመራሮች፣ ነጋዴዎች፣ ደላሎች እና የውጭ ዜጎች ጭምር ላይ የማያዳግም የሕግ ተጠያቂነት እየሰፈነ መሆኑ፤ ሕገ-ወጥ የንግድ ድርጅቶች እና መጋዘኖች እየታሸጉ፣ የተጭበረበሩ የባንክ ሒሳቦች እየታገዱ መሆኑ እንዲሁም አሻጥሩን ከመሰረቱ ለማጋለጥ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፈጠሩ ይበል የሚያሰኝ እና ተጠናክሮ ሊቀጥል የሚገባው ተግባር ነው።
ይሁን እንጂ ሌብነትን የማጥፋቱ እና ግልጽነት ያለው ዘመናዊ አሠራርን የመዘርጋቱ ኃላፊነት ለመንግሥት ብቻ የሚተው አይደለም። መንግሥት የጀመረው ይህ ጠንካራ የሕግ ማስከበር እርምጃ ግቡን እንዲመታ እና ሀገርን ከሕገ-ወጥነት ሙሉ በሙሉ ለመታደግ የሕዝቡ ንቁ ተሳትፎ ወሳኝ እና የማይተካ ሚና አለው።
ስለሆነም እያንዳንዱ ዜጋ ሕጋዊ መብቱን ለማስከበርም ሆነ አገልግሎት ለማግኘት ጉቦ ከመስጠት መቆጠብ፣ ሌቦችን እና አሻጥር ፈጻሚዎችን ያለ አንዳች ይሉኝታ እና ፍርሃት ማጋለጥ እንዲሁም ከሕገ-ወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በጽናት ሊቆም ይገባል።
በተጨማሪም በጅምላ ከመወነጃጀል ወጥተን፣ ሌባውን ለይተን ሌባ በማለት፣ በተቃራኒው በቅንነትና በታማኝነት የሚያገለግለውን ሠራተኛ ደግሞ በማክበርና በማበረታታት ሀገራዊ ኃላፊነታችንን ልንወጣ ይገባል።
ካልተረባረብን አብሮ መኖርን ጭምር አደጋ ላይ የሚጥለውን ይህን የሙስና እና የሌብነት ደዌ፣ በጋራ ትግላችን፣ በቁርጠኝነታችን እና በማይናወጥ ጽናታችን ማሸነፍ ግድ ይለናል።
የኢቢሲ ዶትስትሪም ኤዲቶሪያል
1 day ago
መንግሥት ሌብነትን እና ሕገወጥነትን ለመከላከል ጠንካራ እርምጃ እየወሰደ መሆኑን ገለጸ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል፡፡ በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል ። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር፡፡ በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል፡
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል። በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
1 day ago
በሙስናና ሕገ-ወጥ አሠራር የተሳተፉ አካላት ላይ የሕግ እርምጃ ተወሰደ
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን ሰፊ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማደናቀፍ በሚንቀሳቀሱ እና የሀገር ሀብት በሚመዘብሩ አካላት ላይ መንግሥት የማያዳግም እርምጃ እየወሰደ መሆኑን አስታወቀ።
የኢፌዴሪ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ወይዘሮ እናትዓለም መለሰ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ፈጣን ልማትና ዕድገት እንድታረጋግጥ በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ጠቅሰው፣ በዚህም ሰፋፊና አስደናቂ ሀገራዊ ውጤቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በዚህ ሂደት ግን ይህ ውጤት ጉዞው አልጋ በአልጋ እንዳልነበር አመላክተዋል። ከተለያዩ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ተግዳሮቶች ባሻገር፣ ሕገ-ወጥነት እና የሙስና ተግባራት የልማቱ ዋነኛ ፈተና ሆነው መቆየታቸውንም ክብርት ሚኒስትሯ አብራርተዋል።
እንደ ሚኒስትሯ ገለጻ፣ የሕገ-ወጥነት ችግር በአንድ ወገን ብቻ የሚፈጸም ሳይሆን በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን የሚያጠቃልል መሆኑን ገልጸው ከውስጥም ከውጪም ያሉ በርካታ ኃይሎች በተደራጀ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ነበር። በንግዱ ማኅበረሰብ፣ በልማት ድርጅቶች፣ በመንግሥት መዋቅር፣ በግለሰቦች እና በተገልጋዮች ጭምር በተደራጀ መንገድ በስፋት የሚታይ ነው።
እነዚህ አካላት ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያውን ከቁጥጥር ውጭ ለማድረግ በፋይናንስ እና በንግድ ሥርዐቱ ውስጥ ሰርገው በመግባት ከፍተኛ የኢኮኖሚ አሻጥር ሲፈጽሙ ቆይተዋል" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ድርጊቱ ሀገሪቱ የውጭ ምንዛሬ እንድታጣ፣ የዋጋ ንረትና ኮንትሮባንድ እንዲባባስ እንዲሁም በፍጆታ እቃዎች ላይ ሰው ሠራሽ እጥረት እንዲፈጠር ማድረጉን አስታውቀዋል። ይህንን የተደራጀ አሻጥር ለመግታት መንግሥት እና የሚመለከታቸው የሕግ አካላት ባከናወኑት ሰፊ ኦፕሬሽን አሻጥሩን ማክሸፍ መቻሉ ተገልጿል።
በሌላ በኩል በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት እንዲሁም የሕዝብ ተቋማት ውስጥ የተሰገሰጉ ሌቦችን በማጽዳት ረገድ መንግሥት ቁርጠኛ እርምጃ እየወሰደ እንደሚገኝ ያስታወቁት ወ/ሮ እናትዓለም በሕዝብ ሀብት ላይ ከፍተኛ ምዝበራ የፈጸሙ እና ተቋማዊ አሻጥር በሠሩ አመራሮች እና ሌሎች የጥቅም ትስስሮችና ድርጅቶች ላይ የማያዳግም እርምጃ መወሰዱንም አስታውቀዋል። በተለይም በሚከተሉት ቁልፍ ዘርፎች ላይ በተፈጸሙ ወንጀሎች ሰፊ ማጣራት ተደርጎ ተጠያቂነት ሰፍኗል ሲሉ ገልጸዋል።
በመንግሥት አገልግሎት ሰጪ እና አስተዳደር አካላት፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ የልማት ዘርፎች ውስጥ የተፈጸሙ ዋና ዋና የሙስና እና አሻጥር ወንጀሎችን ለማረም በተወሰዱት ሰፊ ኦፕሬሽኖች እና ሕግ የማስከበር እርምጃዎች ተጨባጭ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ጋር በተያያዘ ማሻሻያውን ለማደናቀፍ በማሰብ መሠረታዊ የፍጆታ ምርቶችን በማከማቸት እጥረት እንዲፈጠርና ዋጋ እንዲንር ሲያደርጉ የነበሩ 13 አቅራቢ ድርጅቶች ባለቤቶች ላይ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል፤ ሕገ-ወጥ ተግባር ሲፈጽሙ በነበሩ ከ7 ሺህ በላይ የንግድ ድርጅቶችና መጋዘኖች ላይ የማሸግ እርምጃ ተወስዷል።
በፋይናንስ ተቋማት እና የገንዘብ ዝውውር፡ በሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር፣ በሐዋላ እና በጥቁር ገበያ ተሳታፊ የሆኑ 169 ኢትዮጵያውያንና የውጭ ሀገር ዜጎች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተደራጀ መንገድ ከንግድ ባንክ ደንበኞች አካውንት ላይ በማጭበርበር ገንዘብ የወሰዱ 36 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለው የባንክ ሒሳባቸው እንዲታገድ ተደርጓል።
ለሕገ-ወጥ ዝውውር ሽፋን ይሰጡ የነበሩ 7 የክሪፕቶ ካረንሲ መተግበሪያዎች በሀገር ውስጥ እንዳይሠሩ ሙሉ በሙሉ ታግደዋል፤ ምርት ልከው የውጭ ምንዛሬ ተመላሽ ያላደረጉ 29 ላኪ የንግድ ድርጅቶችና ግለሰቦች ላይም የህግ ተጠያቂነት ሰፍኗል።
በቤቲንግ እና ፊንቴክ ቢዝነሶች፡ የደንበኞችን መረጃ በመደበቅ መንግሥትን ግብር ያጭበረበሩ፣ ገቢያቸውን የሰወሩ እና ሕገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር በፈጸሙ 38 የቤቲንግ ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወስዶ ባለቤቶቻቸው በቁጥጥር ስር ውለዋል፤ የእነዚህ ሕገ-ወጥ ተቋማት የባንክ ሒሳብ ታግዷል፤
በማዕድን ዘርፍ ሕገ-ወጥ ዝውውር፡ የወርቅ ምርትን ከገበያ ውጭ በኮንትሮባንድ በማስወጣት ወንጀል የተሳተፉ የመንግሥት ኃላፊዎችን፣ የፀጥታ መዋቅር አመራሮችን፣ አምራቾችን እና የውጭ ዜጎችን ጨምሮ 183 ግለሰቦች በሕግ ተጠያቂ ተደርገዋል። በወንጀሉ የተሳተፉ የውጭ ሀገር ዜጎች ከሀገር እንዲወጡ ተደርገዋል፤ ሕገ-ወጥ ወርቅ፣ የወርቅ ሚዛንና ማቅለጫ፣ የተለያዩ የውጭ ሀገራት ገንዘቦች፣ እንዲሁም የጦር መሳሪያዎች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከነዳጅ አቅርቦት እና ሎጂስቲክስ አንጻር፡ በሕገ-ወጥ መንገድ የሽፋን ደብዳቤዎችን በማዘጋጀት፣ ነዳጅ በመደበቅ እና አየር በአየር በመሸጥ ወንጀል የተሳተፉ 38 የመንግሥት አመራሮች በሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ ተደርጓል። በተጨማሪም በሀገር አቀፍ ደረጃ በሕገ-ወጥ የነዳጅ ንግድ ላይ የተሰማሩ ከ650 በላይ ግለሰቦች፣ ማደያዎች እና አቅራቢ ኩባንያዎች ላይ የህግ እርምጃ ተወስዷል።
በአፈር ማዳበሪያ ግዢ አሻጥር፡ በተቋሙ የጥቅም ትስስር በመፍጠር ጥራት የጎደለውና ጊዜው ያለፈበት የአፈር ማዳበሪያ ግዢ እንዲፈጸም በማድረግ ሆን ብለው ችግር በፈጠሩ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ላይ የወንጀል ተጠያቂነት እርምጃ ተወስዷል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል (EEP)፡ ተገቢው መመሪያ በሌለበት ሁኔታ ከ36 የዳታ ማይኒንግ ድርጅቶች ጋር ሕገ-ወጥ የኃይል ሽያጭ ውል የፈጸሙ 4 ከፍተኛ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል። የኤሌክትሪክ ኃይል ስርቆት የፈጸሙ ድርጅቶች እና ግለሰቦችም እንዲሁ በሕግ እንዲጠየቁ ተደርጓል።
በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የሰዎች ዝውውር የውጭ ሀገር የሥራ ስምሪት ሲስተምን በማዛባት እና ጉቦ በመቀበል ወንጀል የተሳተፉ 8 ከፍተኛ አመራሮችና ሠራተኞች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል። እንዲሁም በሕገ-ወጥ የሰዎች ዝውውር ላይ የተሰማሩ 44 ደላሎች እና አዘዋዋሪዎች በሕግ ቁጥጥር ስር ሲውሉ፣ ሕገ-ወጥ ፈቃድ የነበራቸው ተቋማት ሙሉ በሙሉ ታሽገዋል።
በገቢዎችና ጉምሩክ ዘርፍ፡ የግብር ውሳኔዎችን በመቀነስ፣ ሐሰተኛ ደረሰኞች በማወራረድ፣ እና በሲስተም መረጃ በማጥፋት የመንግሥት ገቢን ባሳጡ አካላት ላይ ኦፕሬሽን ተካሂዷል።
በራሳቸው፣ በዘመድ እና በሹፌሮቻቸው አካውንት በመጠቀም የጥቅም ትስስር የፈጠሩ 109 ተጠርጣሪዎች ተለይተው ከእነዚህ መካከል 91 ግለሰቦች በሕግ ቁጥጥር ስር ውለዋል።
መንግሥት የልማት እንቅፋት የሆኑትን ሙስና እና ሌብነት እንደማንኛውም ፈተና በጽናት እየተጋፈጣቸው መሆኑን ሚኒስትሯ አረጋግጠዋል።
መንግሥት ሌብነትን ለማጥፋት ዘመናዊ አሠራሮችን በመዘርጋት እና በዲሲፕሊን የታነጸ አመራር ለመገንባት ቁርጠኛ ነው" ያሉት ወይዘሮ እናትዓለም፤ ሕዝቡ በስፋት የሚያነሣቸውን "ሌብነትን አስቁሙልን" ጥያቄዎች ለመመለስ የተጀመረዉ ጠንካራ እርምጃ ውጤታማ እንዲሆኑ ማኅበረሰቡ ሙስናን በማጋለጥ፣ ሕጋዊ መብቱን በመደለያ ባለመጠየቅ እና ከሕገወጦች ጋር ባለመተባበር ከመንግሥት ጎን በመቆም ሀገርን ከሕገወጥነትና ሙስና የመከላከል ታሪካዊ ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል።
Via EBC
2 days ago
የአነስተኛ ኖቶች እጥረት እና መቀደድ በንግዱ ማህበረሰብ ላይ ከፍተኛ ፈተና ደቀነ
#fastmereja I በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የአነስተኛ የገንዘብ ኖቶች (በተለይም የ10 እና የ50 ብር ኖቶች) በከፍተኛ ሁኔታ መቀደዳቸው፣ ያረጁ መሆናቸው እና ከገበያ መጥፋታቸው በዕለት ተዕለት የንግድ እንቅስቃሴ እና ታክሲ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ እንግልት እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ የሱቅ ባለቤት ህሩት አያሌው ያሉ በርካታ አነስተኛ ነጋዴዎች፣ የመልስ ገንዘብ በማጣታቸው ምክንያት ደንበኞቻቸውን በብድር ለማስተናገድ ወይም ምርታቸውን ሳያሸጡ ለመመለስ መገደዳቸውን ገልጸዋል። በገበያው ውስጥ የሚዘዋወሩት የ10 ብር ኖቶች ከጥቅም ውጪ እስከመሆን የደረሱና የተቀደዱ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ እየታየ ያለው የዋጋ ንረት ገንዘብ በእጅ ወደ እጅ በፍጥነት እንዲዘዋወር በማድረጉ ምክንያት የመጣ አካላዊ መገለጫ እንደሆነ ይነገራል።
ችግሩን የባሰ ያደረገው ከባንክ ውጪ የሚዘዋወረው የገንዘብ መጠን በቢሊዮኖች የሚቆጠር መሆኑ እና የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ (Cashless System) ገና ሙሉ በሙሉ ባለመስፋፋቱ ነው የተባለ ሲሆን፣ የተቀደዱና ያረጁ ኖቶች ወደ ብሔራዊ ባንክ ተመልሰው በአዲሶች የመተካት ሂደታቸው ዘገምተኛ መሆን ክፍተቱን አሳድጎታል ሲል ፎርቹን ነው ያስነበበው።
#fastmereja I በአዲስ አበባ እና በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች የአነስተኛ የገንዘብ ኖቶች (በተለይም የ10 እና የ50 ብር ኖቶች) በከፍተኛ ሁኔታ መቀደዳቸው፣ ያረጁ መሆናቸው እና ከገበያ መጥፋታቸው በዕለት ተዕለት የንግድ እንቅስቃሴ እና ታክሲ አገልግሎት ላይ ከፍተኛ እንግልት እየፈጠረ ይገኛል።
እንደ ፈረንሳይ ለጋሲዮን አካባቢ የሱቅ ባለቤት ህሩት አያሌው ያሉ በርካታ አነስተኛ ነጋዴዎች፣ የመልስ ገንዘብ በማጣታቸው ምክንያት ደንበኞቻቸውን በብድር ለማስተናገድ ወይም ምርታቸውን ሳያሸጡ ለመመለስ መገደዳቸውን ገልጸዋል። በገበያው ውስጥ የሚዘዋወሩት የ10 ብር ኖቶች ከጥቅም ውጪ እስከመሆን የደረሱና የተቀደዱ ሲሆን፣ ይህም በአገሪቱ እየታየ ያለው የዋጋ ንረት ገንዘብ በእጅ ወደ እጅ በፍጥነት እንዲዘዋወር በማድረጉ ምክንያት የመጣ አካላዊ መገለጫ እንደሆነ ይነገራል።
ችግሩን የባሰ ያደረገው ከባንክ ውጪ የሚዘዋወረው የገንዘብ መጠን በቢሊዮኖች የሚቆጠር መሆኑ እና የኤሌክትሮኒክስ ክፍያ (Cashless System) ገና ሙሉ በሙሉ ባለመስፋፋቱ ነው የተባለ ሲሆን፣ የተቀደዱና ያረጁ ኖቶች ወደ ብሔራዊ ባንክ ተመልሰው በአዲሶች የመተካት ሂደታቸው ዘገምተኛ መሆን ክፍተቱን አሳድጎታል ሲል ፎርቹን ነው ያስነበበው።
3 days ago
የአነስተኛ ገንዘብ ኖቶች እጥረት‼️
የአነስተኛ የገንዘብ ኖቶች እጥረት የችርቻሮ ነጋዴዎችን እና ደንበኞችን እየፈተነ ይገኛል።
በኢትዮጵያ የችርቻሮ ንግድ ዘርፍ አነስተኛ የገንዘብ ኖቶች በተለይም የ 10 ብር ኖት እጥረት በዕለታዊ የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ነው። በርካታ የሱቅ ባለቤቶች መልስ በማጣታቸው ምክንያት ደንበኞችን ለመመለስ ወይም እቃዎችን በዕዳ ለመስጠት ተገደዋል።
የአገሪቱ አጠቃላይ የዋጋ ንረት 13.9% እንዲሁም የምግብ ዋጋ ንረት 15.1% በመድረሱ፣ አነስተኛ ኖቶች በእጅ የመዘዋወር ፍጥነታቸው ጨምሮ በፍጥነት እንዲያልቁና እንዲቀደዱ አድርጓል። እ.ኤ.አ በ 2020 ከተደረገው የብር ቅያሬ ወዲህ አዲስ የ 10 ብር ኖት ያልታተመ በመሆኑም በገበያው ላይ ያለው መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ መጥቷል።
በተጨማሪም ከ 350 ቢሊዮን ብር በላይ ከባንክ ሥርዓት ውጭ በህዝብ እጅ ስለሚገኝ፣ ብሔራዊ ባንክ ያረጁ ኖቶችን ሰብስቦ ለመተካትና ለማስወገድ ተቸግሯል። እስከ እ.ኤ.አ 2030 ሙሉ በሙሉ ከጥሬ ገንዘብ ነፃ የመሆን ግብ ቢኖርም፣ የኤሌክትሪክ እና የቴሌኮም መቆራረጥ እንዲሁም የዲጂታል መሣሪያዎች ውድነት ሽግግሩን እያዘገየው ይገኛል።
"የአነስተኛ ኖቶች እጥረት የዘወትር ራስ ምታት ሆኖብናል። አንዳንድ ጊዜ ደንበኞችን መልሰን እንልካለን፤ ወይም ዕቃዎችን በብድር ለመስጠት እንገደዳለን።" ሲሉ ተደምጠዋል።
Seledadotio
Seledadotio
የአነስተኛ የገንዘብ ኖቶች እጥረት የችርቻሮ ነጋዴዎችን እና ደንበኞችን እየፈተነ ይገኛል።
በኢትዮጵያ የችርቻሮ ንግድ ዘርፍ አነስተኛ የገንዘብ ኖቶች በተለይም የ 10 ብር ኖት እጥረት በዕለታዊ የንግድ እንቅስቃሴዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ ነው። በርካታ የሱቅ ባለቤቶች መልስ በማጣታቸው ምክንያት ደንበኞችን ለመመለስ ወይም እቃዎችን በዕዳ ለመስጠት ተገደዋል።
የአገሪቱ አጠቃላይ የዋጋ ንረት 13.9% እንዲሁም የምግብ ዋጋ ንረት 15.1% በመድረሱ፣ አነስተኛ ኖቶች በእጅ የመዘዋወር ፍጥነታቸው ጨምሮ በፍጥነት እንዲያልቁና እንዲቀደዱ አድርጓል። እ.ኤ.አ በ 2020 ከተደረገው የብር ቅያሬ ወዲህ አዲስ የ 10 ብር ኖት ያልታተመ በመሆኑም በገበያው ላይ ያለው መጠን በከፍተኛ ሁኔታ እየቀነሰ መጥቷል።
በተጨማሪም ከ 350 ቢሊዮን ብር በላይ ከባንክ ሥርዓት ውጭ በህዝብ እጅ ስለሚገኝ፣ ብሔራዊ ባንክ ያረጁ ኖቶችን ሰብስቦ ለመተካትና ለማስወገድ ተቸግሯል። እስከ እ.ኤ.አ 2030 ሙሉ በሙሉ ከጥሬ ገንዘብ ነፃ የመሆን ግብ ቢኖርም፣ የኤሌክትሪክ እና የቴሌኮም መቆራረጥ እንዲሁም የዲጂታል መሣሪያዎች ውድነት ሽግግሩን እያዘገየው ይገኛል።
"የአነስተኛ ኖቶች እጥረት የዘወትር ራስ ምታት ሆኖብናል። አንዳንድ ጊዜ ደንበኞችን መልሰን እንልካለን፤ ወይም ዕቃዎችን በብድር ለመስጠት እንገደዳለን።" ሲሉ ተደምጠዋል።
Seledadotio
Seledadotio
6 days ago
በኢትዮጵያ ዝቅተኛ የነዳጅ ተጠቃሚ መኪኖች ዋጋ ጣሪያ ነክቷል
#ethiopia | በኢትዮጵያ በያዝነው ወር የሁለተኛ እጅ (ያገለገሉ) የቤንዚን ተሽከርካሪዎች ገበያ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ።
የነዳጅ ዋጋ መጨመርን ተከትሎ አነስተኛ ነዳጅ የሚጠቀሙ ተሽከርካሪዎችን የመምረጥ አዝማሚያ የመጨመሩ እና የባንክ ብድር ይፈቀዳል የሚሉ መረጃዎች በስፋት በመሰራጨታቸው በገበያው ላይ ትልቅ የዋጋ ንረት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል።
በዚህ የወሩ የዋጋ ጭማሪ ከፍተኛውን ድርሻ በመውሰድ የደረሰው ሱዙኪ ዲዛየር ሲሆን የ18.9 በመቶ ጭማሪ በማሳየት ዋጋው 4.4 ሚሊዮን ብር ደርሷል።
በተጨማሪም ቶዮታ ኮሮላ የ15.2 በመቶ ጭማሪ በማሳየት 3.8 ሚሊዮን ብር፣ ቱክሰን ኤን-ላይን የ12.7 በመቶ ጭማሪ በማሳየት 6.2 ሚሊዮን ብር፣ እንዲሁም ቶዮታ ቪትዝ የ10 በመቶ ጭማሪ በማሳየት እስከ 2.8 ሚሊዮን ብር ገብተዋል።
ይህም የአቅርቦት እጥረት ከከፍተኛ ፍላጎት ጋር በተገናኘበት በዚህ ወቅት የነዳጅ ቆጣቢ መኪኖች ዋጋ ይበልጥ እንዲያይል አድርጎታል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#ethiopia | በኢትዮጵያ በያዝነው ወር የሁለተኛ እጅ (ያገለገሉ) የቤንዚን ተሽከርካሪዎች ገበያ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ።
የነዳጅ ዋጋ መጨመርን ተከትሎ አነስተኛ ነዳጅ የሚጠቀሙ ተሽከርካሪዎችን የመምረጥ አዝማሚያ የመጨመሩ እና የባንክ ብድር ይፈቀዳል የሚሉ መረጃዎች በስፋት በመሰራጨታቸው በገበያው ላይ ትልቅ የዋጋ ንረት እንዲፈጠር ምክንያት ሆኗል።
በዚህ የወሩ የዋጋ ጭማሪ ከፍተኛውን ድርሻ በመውሰድ የደረሰው ሱዙኪ ዲዛየር ሲሆን የ18.9 በመቶ ጭማሪ በማሳየት ዋጋው 4.4 ሚሊዮን ብር ደርሷል።
በተጨማሪም ቶዮታ ኮሮላ የ15.2 በመቶ ጭማሪ በማሳየት 3.8 ሚሊዮን ብር፣ ቱክሰን ኤን-ላይን የ12.7 በመቶ ጭማሪ በማሳየት 6.2 ሚሊዮን ብር፣ እንዲሁም ቶዮታ ቪትዝ የ10 በመቶ ጭማሪ በማሳየት እስከ 2.8 ሚሊዮን ብር ገብተዋል።
ይህም የአቅርቦት እጥረት ከከፍተኛ ፍላጎት ጋር በተገናኘበት በዚህ ወቅት የነዳጅ ቆጣቢ መኪኖች ዋጋ ይበልጥ እንዲያይል አድርጎታል።
በያፌት ገ/ህይወት
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
8 days ago
የዓለም የወርቅ ፍላጎት 380 ቢሊዮን ዶላር ደረሰ
#ethiopia | የዓለም የወርቅ ገበያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ታሪካዊ ምዕራፍ መመዝገቡን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት (World Gold Council) አስታውቋል።
በሪፖርቱ መሠረት፣ የወርቅ ፍላጎት በመጠን 1,269 ቶን ላይ የተረጋጋ ሲሆን፣ በከፍተኛ የወርቅ ዋጋ ምክንያት የገበያው ጠቅላላ ዋጋ 380 ቢሊዮን ዶላር በመድረስ አዲስ ታሪካዊ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
ባለሙያዎች እንደሚገልጹት፣ የወርቅ ዋጋ መጨመር፣ የዓለም አቀፍ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረቶች፣ የገንዘብ ገበያ አለመረጋጋት እና ባለሀብቶች ወደ ደህንነት ንብረት (Safe Haven Asset) የሚያደርጉት መሸጋገር የወርቅ ፍላጎትን በእጅጉ አጠናክረዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው፣ በምዕራብ አፍሪካ ያለው የማዕድን ምርት እድገት ለዓለም የወርቅ አቅርቦት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል። ቡርኪና ፋሶ 17 በመቶ እና ጋና 8 በመቶ የምርት እድገት በማስመዝገብ የወርቅ ምርት ማሳደግ ችለዋል። ይህም የዓለም የወርቅ አቅርቦትን ለማረጋጋት አስፈላጊ ሚና ተጫውቷል።
በሌላ በኩል የዓለም ማዕከላዊ ባንኮች 289 ቶን የወርቅ ግዥ በመፈጸማቸው የገበያውን ፍላጎት ደግፈዋል። ምንም እንኳን በአንዳንድ አገራት የወርቅ ምርት መቀነስ ቢታይም፣ የዓለም አቀፉ ገበያ በአጠቃላይ ጠንካራ መሆኑን ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
በወርቅ ገበያ ላይ የሚታየው የዋጋ ንረት የጌጣጌጥ ፍላጎትን እየቀነሰ ቢሆንም፣ የኢንቨስትመንት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት ገልጿል።
በተለይ የወርቅ ETF ፈንዶች፣ የወርቅ ሳንቲሞች እና የወርቅ አሞሌዎች ላይ የባለሀብቶች ፍላጎት እየጨመረ መሆኑ ተጠቁሟል።
ኢኮኖሚስቶች እንደሚሉት፣ የወርቅ ገበያ በቀጣዮቹ ወራትም በዓለም አቀፍ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ተፅዕኖ ስር እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
በተለይ የማዕከላዊ ባንኮች የወርቅ ክምችት ማሳደግና ባለሀብቶች ወደ ወርቅ የሚያደርጉት መሸጋገር የዋጋ እንቅስቃሴውን ዋና የሚወስኑ ምክንያቶች እንደሚሆኑ ተገልጿል።
#ethiopia | የዓለም የወርቅ ገበያ በ2026 ሁለተኛ ሩብ ዓመት ታሪካዊ ምዕራፍ መመዝገቡን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት (World Gold Council) አስታውቋል።
በሪፖርቱ መሠረት፣ የወርቅ ፍላጎት በመጠን 1,269 ቶን ላይ የተረጋጋ ሲሆን፣ በከፍተኛ የወርቅ ዋጋ ምክንያት የገበያው ጠቅላላ ዋጋ 380 ቢሊዮን ዶላር በመድረስ አዲስ ታሪካዊ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል።
ባለሙያዎች እንደሚገልጹት፣ የወርቅ ዋጋ መጨመር፣ የዓለም አቀፍ ጂኦፖለቲካዊ ውጥረቶች፣ የገንዘብ ገበያ አለመረጋጋት እና ባለሀብቶች ወደ ደህንነት ንብረት (Safe Haven Asset) የሚያደርጉት መሸጋገር የወርቅ ፍላጎትን በእጅጉ አጠናክረዋል።
ሪፖርቱ እንደሚያመለክተው፣ በምዕራብ አፍሪካ ያለው የማዕድን ምርት እድገት ለዓለም የወርቅ አቅርቦት ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል። ቡርኪና ፋሶ 17 በመቶ እና ጋና 8 በመቶ የምርት እድገት በማስመዝገብ የወርቅ ምርት ማሳደግ ችለዋል። ይህም የዓለም የወርቅ አቅርቦትን ለማረጋጋት አስፈላጊ ሚና ተጫውቷል።
በሌላ በኩል የዓለም ማዕከላዊ ባንኮች 289 ቶን የወርቅ ግዥ በመፈጸማቸው የገበያውን ፍላጎት ደግፈዋል። ምንም እንኳን በአንዳንድ አገራት የወርቅ ምርት መቀነስ ቢታይም፣ የዓለም አቀፉ ገበያ በአጠቃላይ ጠንካራ መሆኑን ሪፖርቶች ያመለክታሉ።
በወርቅ ገበያ ላይ የሚታየው የዋጋ ንረት የጌጣጌጥ ፍላጎትን እየቀነሰ ቢሆንም፣ የኢንቨስትመንት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ ማደጉን የዓለም ወርቅ ምክር ቤት ገልጿል።
በተለይ የወርቅ ETF ፈንዶች፣ የወርቅ ሳንቲሞች እና የወርቅ አሞሌዎች ላይ የባለሀብቶች ፍላጎት እየጨመረ መሆኑ ተጠቁሟል።
ኢኮኖሚስቶች እንደሚሉት፣ የወርቅ ገበያ በቀጣዮቹ ወራትም በዓለም አቀፍ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ተፅዕኖ ስር እንደሚቀጥል ይጠበቃል።
በተለይ የማዕከላዊ ባንኮች የወርቅ ክምችት ማሳደግና ባለሀብቶች ወደ ወርቅ የሚያደርጉት መሸጋገር የዋጋ እንቅስቃሴውን ዋና የሚወስኑ ምክንያቶች እንደሚሆኑ ተገልጿል።
Sponsored by
Surafel
10 days ago
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሚገኘው ታሪካዊው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የልማት ስራዎች ተጎበኙ
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የመሰረተ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጎበኘ።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በ2015 ዓ.ም. በመስክ ጥናትና በህጋዊነት ማረጋገጫ ተጀምሮ፣ ጥር 2016 ዓ.ም. መሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በ133 የሥራ ቀናት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ ጥር 2017 ዓ.ም ተጠናቋል።
📍የመጀመሪያው ምዕራፍ አበይት ስኬቶች፦
📌 የመነኮሳት በዓታት
4 መነኮሳትን በጋራ ማስተናገድ የሚችሉ 19 ክፍሎች (እያንዳንዱ 12 ካሬ ሜትር) ተገንብተዋል። ክፍሎቹ ሙሉ መንፈሳዊ መጻሕፍት (መጽሐፍ ቅዱስ፣ ድርሳነ ሚካኤል፣ አርጋኖን) የተሟሉላቸው ናቸው።
📌 የአካባቢ ጥበቃና ልማት
የመሬት መንሸራተትን ለመከላከል ከ2 ሜትር በላይ ጥልቀት ያላቸው የጋቢዮን ግንባታዎች የተሰሩ ሲሆን፣ ከባህር ዳር እና ከሌሎች አካባቢዎች የተጓጓዙ የዛፍ ችግኞች በግቢው ውስጥ ተተክለዋል።
📌 የእጅ ስራ ማዕከል (ሸማ ቤት)
መነኮሳቱ የራሳቸውን አልባሳትና የገዳሙን ፍላጎት በራሳቸው አቅም እንዲሸፍኑ የሚያስችል የሸማ መስሪያ ማዕከልና መጋዘን ተገንብቷል። የተመረቱ ምርቶች ለገበያ እየቀረቡ ይገኛሉ።
📌የመንገድና መሰረተ ልማት
6 ሜትር ስፋት ያለው 8 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ፣ 170 ሜትር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ እና ወደ ጸበል ቦታ የሚወስድ የድንጋይ ንጣፍ ደረጃ ተሰርቷል።
📌 በሶላር መብራት ተገጥሞ በግቢው ውስጥ እና በክፍሎች ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
📌ቁሳቁስና እንስሳት
ለአገልግሎትና ለጭነት የሚሆኑ በቅሎዎች፣ አህዮች፣ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች ተገዝተዋል።
ያጋጠሙ ፈተናዎች፦
የፀጥታ ስጋት፣ የመሰረተ ልማት አለመኖር እና የመንገድ መዘጋት ዋና ዋና ማነቆዎች ነበሩ። ቡድኑ ቁሳቁስ ለማጓጓዝ ከመካከለኛው ጎንደር ተነስቶ በደቡብ ጎንደር በኩል ረጅም መንገድ ለመዞር ተገዷል። በተጨማሪም በወር እስከ 15 ቀናት አካባቢ በሃይማኖታዊ ስርዓት ምክንያት ስራ የሚቆም ቢሆንም፣ ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት ጊዜ ተጠናቋል።
🏗️ የሁለተኛው ምዕራፍ እንቅስቃሴ (ከህዳር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ)፦
📌 በ1,300 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የቤተክርስቲያኑ የፋውንዴሽን እና የአፈር ሙላት ስራ ተጠናቆ ለጣራና ለግድግዳ ስራ ዝግጁ ሆኗል።
📌 5 ክፍሎች ያሉት የጳጳሳትና የእንግዶች ማረፊያ ህንጻ ግንባታ እየተጠናቀቀ ይገኛል።
📌 የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ብቻ እስከ 30 ሚሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሙሉ ፕሮጀክቱ ከተያዘለት 3 ዓመት ከ6 ወር ቀድሞ በ2 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
📌 የመነኮሳት መኖሪያ
በተከናወነው የህንፃ ግንባታ መርሃ-ግብር ለእናቶች (መነኮሳት) ቅድሚያ ተሰጥቶ አጠቃላይ የማረፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቋል።
በሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ የአባት መነኮሳት መኖሪያ እያንዳንዱ ክፍል 12 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውና እስከ 4 መነኮሳትን ማስተናገድ በሚያስችል መልኩ የተቃኘ ነው። በተጨማሪም 18 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ክፍሎች ከተለያዩ ገዳማት ለልምድ ልውውጥና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ለሚመጡ እንግዳ መነኮሳት ማረፊያነት የተዘጋጁ ናቸው። በአጠቃላይ መኖሪያው እስከ 64 አባቶችን የመያዝ አቅም አለው። በሚቀጥሉት 1 ወር ባለው ጊዜ የማጠናቀቂያ ስራዎች ተሰርተው ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ገዳሙ በሰው እጅ ሳይጠበቅ በራሱ የኢኮኖሚ አቅም መቆም የሚያስችለውን መሰረት ለመጣል ባለው የማምረቻ ሼድ ውስጥ ዘመናዊ የእንጨት፣ የብረትና የጥገና ስራዎች ተጀምረዋል። በዚህ ማምረቻ ውስጥ መነኮሳቱና ሰራተኞቹ በራሳቸው አቅም የደጃፍ በሮችን፣ የብረት ስራዎችን እንዲሁም የፎጣና የሽመና ምርቶችን ማምረትና መጠገን የሚያስችላቸው ስልጠናና የስራ አካባቢ ተመቻችቶላቸዋል። ይህም ገዳሙ በምግብና በቁሳቁስ ራሱን እንዲችል ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረክታል።
የማዕድ ቤትና የሊቃውንት ማደሪያ
አጋፔ ማዕድ፦ መነኮሳቱና የመስክ ሰራተኞቹ በአንድነት ተሰብስበው ጸሎት ካደረጉ በኋላ በማህበር ማዕድ የሚቀምሱበት ሰፊ አዳራሽ ተገንብቶ ዝግጁ ሆኗል።
የሊቃውንት ማደሪያ፦ 9 ዘመናዊ ክፍሎችን ያካተተ ህንፃ የተገነባ ሲሆን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና አርድእት በተለየ ሁኔታ የሚያርፉበት ነው። የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ፣ የመጸዳጃና የሻወር ቤቶች ግንባታ እየተሰራ ይገኛል።
የቀጣይ ምዕራፍና የጸበል ቦታዎች ዕቅድ
ለጸበልተኞች፣ ለሱባዔተኞች፣ ለነፍሰ ጡሮች፣ ለሕፃናት እና ልዩ ትኩረት ለሚሹ (እንደ የስኳርና የኤች.አይ.ቪ መድኃኒት ለሚወስዱ) ታካሚዎች ምቹ የሆኑ የጸበልና የመጠለያ ቦታዎች፣ የሎከር እና የምግብ አቅርቦት አገልግሎቶች በዲዛይን ተካተዋል።
⚠️ የዋጋ ንረትና የትራንስፖርት ተጽዕኖ፦
የገበያ ዋጋ እና የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። ቀደም ሲል በአንድ የጭነት መኪና እስከ 38 ሺህ ብር የነበረው የጠጠር ማጓጓዣ ወጪ አሁን እስከ 100 ሺህ እና 110 ሺህ ብር ደርሷል። በተጨማሪም ቁሳቁስ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች አካባቢዎች ለማድረስ የነዳጅ እጥረትና የመንገድ ጥገና ታክሎበት ከ2 እስከ 5 ቀናት ይወስዳል ይህም የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲጨምር አድርጎታል።
በቀጣይ ክፍል የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም በዙ ሀሙሲት ከተማ እየተሰሩ የልማት ስራዎች ይዘን እንቀርባለን።
ይቀጥላል...
ፎቶ ከበደ መክብብ
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ በለሳ የሚገኘው የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም የመሰረተ ልማት እና የአካባቢ ጥበቃ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ ተጎበኘ።
ይህ ግዙፍ ፕሮጀክት በ2015 ዓ.ም. በመስክ ጥናትና በህጋዊነት ማረጋገጫ ተጀምሮ፣ ጥር 2016 ዓ.ም. መሰረት ድንጋይ ከተጣለ በኋላ በ133 የሥራ ቀናት ውስጥ የመጀመሪያው ምዕራፍ ጥር 2017 ዓ.ም ተጠናቋል።
📍የመጀመሪያው ምዕራፍ አበይት ስኬቶች፦
📌 የመነኮሳት በዓታት
4 መነኮሳትን በጋራ ማስተናገድ የሚችሉ 19 ክፍሎች (እያንዳንዱ 12 ካሬ ሜትር) ተገንብተዋል። ክፍሎቹ ሙሉ መንፈሳዊ መጻሕፍት (መጽሐፍ ቅዱስ፣ ድርሳነ ሚካኤል፣ አርጋኖን) የተሟሉላቸው ናቸው።
📌 የአካባቢ ጥበቃና ልማት
የመሬት መንሸራተትን ለመከላከል ከ2 ሜትር በላይ ጥልቀት ያላቸው የጋቢዮን ግንባታዎች የተሰሩ ሲሆን፣ ከባህር ዳር እና ከሌሎች አካባቢዎች የተጓጓዙ የዛፍ ችግኞች በግቢው ውስጥ ተተክለዋል።
📌 የእጅ ስራ ማዕከል (ሸማ ቤት)
መነኮሳቱ የራሳቸውን አልባሳትና የገዳሙን ፍላጎት በራሳቸው አቅም እንዲሸፍኑ የሚያስችል የሸማ መስሪያ ማዕከልና መጋዘን ተገንብቷል። የተመረቱ ምርቶች ለገበያ እየቀረቡ ይገኛሉ።
📌የመንገድና መሰረተ ልማት
6 ሜትር ስፋት ያለው 8 ኪሎ ሜትር የጥርጊያ መንገድ፣ 170 ሜትር የድንጋይ ንጣፍ መንገድ እና ወደ ጸበል ቦታ የሚወስድ የድንጋይ ንጣፍ ደረጃ ተሰርቷል።
📌 በሶላር መብራት ተገጥሞ በግቢው ውስጥ እና በክፍሎች ውስጥ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።
📌ቁሳቁስና እንስሳት
ለአገልግሎትና ለጭነት የሚሆኑ በቅሎዎች፣ አህዮች፣ ከብቶች፣ በጎችና ፍየሎች ተገዝተዋል።
ያጋጠሙ ፈተናዎች፦
የፀጥታ ስጋት፣ የመሰረተ ልማት አለመኖር እና የመንገድ መዘጋት ዋና ዋና ማነቆዎች ነበሩ። ቡድኑ ቁሳቁስ ለማጓጓዝ ከመካከለኛው ጎንደር ተነስቶ በደቡብ ጎንደር በኩል ረጅም መንገድ ለመዞር ተገዷል። በተጨማሪም በወር እስከ 15 ቀናት አካባቢ በሃይማኖታዊ ስርዓት ምክንያት ስራ የሚቆም ቢሆንም፣ ፕሮጀክቱ በተቀመጠለት ጊዜ ተጠናቋል።
🏗️ የሁለተኛው ምዕራፍ እንቅስቃሴ (ከህዳር 2018 ዓ.ም. ጀምሮ)፦
📌 በ1,300 ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የቤተክርስቲያኑ የፋውንዴሽን እና የአፈር ሙላት ስራ ተጠናቆ ለጣራና ለግድግዳ ስራ ዝግጁ ሆኗል።
📌 5 ክፍሎች ያሉት የጳጳሳትና የእንግዶች ማረፊያ ህንጻ ግንባታ እየተጠናቀቀ ይገኛል።
📌 የቤተክርስቲያኑ ግንባታ ብቻ እስከ 30 ሚሊዮን ብር ወጪ የሚጠይቅ ሲሆን፣ ሙሉ ፕሮጀክቱ ከተያዘለት 3 ዓመት ከ6 ወር ቀድሞ በ2 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
📌 የመነኮሳት መኖሪያ
በተከናወነው የህንፃ ግንባታ መርሃ-ግብር ለእናቶች (መነኮሳት) ቅድሚያ ተሰጥቶ አጠቃላይ የማረፊያ ክፍሎች ግንባታ ተጠናቋል።
በሁለተኛው ምዕራፍ ግንባታ የአባት መነኮሳት መኖሪያ እያንዳንዱ ክፍል 12 ካሬ ሜትር ስፋት ያለውና እስከ 4 መነኮሳትን ማስተናገድ በሚያስችል መልኩ የተቃኘ ነው። በተጨማሪም 18 ካሬ ሜትር ስፋት ያላቸው ክፍሎች ከተለያዩ ገዳማት ለልምድ ልውውጥና ለመንፈሳዊ አገልግሎት ለሚመጡ እንግዳ መነኮሳት ማረፊያነት የተዘጋጁ ናቸው። በአጠቃላይ መኖሪያው እስከ 64 አባቶችን የመያዝ አቅም አለው። በሚቀጥሉት 1 ወር ባለው ጊዜ የማጠናቀቂያ ስራዎች ተሰርተው ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።
ገዳሙ በሰው እጅ ሳይጠበቅ በራሱ የኢኮኖሚ አቅም መቆም የሚያስችለውን መሰረት ለመጣል ባለው የማምረቻ ሼድ ውስጥ ዘመናዊ የእንጨት፣ የብረትና የጥገና ስራዎች ተጀምረዋል። በዚህ ማምረቻ ውስጥ መነኮሳቱና ሰራተኞቹ በራሳቸው አቅም የደጃፍ በሮችን፣ የብረት ስራዎችን እንዲሁም የፎጣና የሽመና ምርቶችን ማምረትና መጠገን የሚያስችላቸው ስልጠናና የስራ አካባቢ ተመቻችቶላቸዋል። ይህም ገዳሙ በምግብና በቁሳቁስ ራሱን እንዲችል ትልቅ አስተዋፅኦ ያበረክታል።
የማዕድ ቤትና የሊቃውንት ማደሪያ
አጋፔ ማዕድ፦ መነኮሳቱና የመስክ ሰራተኞቹ በአንድነት ተሰብስበው ጸሎት ካደረጉ በኋላ በማህበር ማዕድ የሚቀምሱበት ሰፊ አዳራሽ ተገንብቶ ዝግጁ ሆኗል።
የሊቃውንት ማደሪያ፦ 9 ዘመናዊ ክፍሎችን ያካተተ ህንፃ የተገነባ ሲሆን፣ ካህናት፣ ዲያቆናትና አርድእት በተለየ ሁኔታ የሚያርፉበት ነው። የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ፣ የመጸዳጃና የሻወር ቤቶች ግንባታ እየተሰራ ይገኛል።
የቀጣይ ምዕራፍና የጸበል ቦታዎች ዕቅድ
ለጸበልተኞች፣ ለሱባዔተኞች፣ ለነፍሰ ጡሮች፣ ለሕፃናት እና ልዩ ትኩረት ለሚሹ (እንደ የስኳርና የኤች.አይ.ቪ መድኃኒት ለሚወስዱ) ታካሚዎች ምቹ የሆኑ የጸበልና የመጠለያ ቦታዎች፣ የሎከር እና የምግብ አቅርቦት አገልግሎቶች በዲዛይን ተካተዋል።
⚠️ የዋጋ ንረትና የትራንስፖርት ተጽዕኖ፦
የገበያ ዋጋ እና የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል። ቀደም ሲል በአንድ የጭነት መኪና እስከ 38 ሺህ ብር የነበረው የጠጠር ማጓጓዣ ወጪ አሁን እስከ 100 ሺህ እና 110 ሺህ ብር ደርሷል። በተጨማሪም ቁሳቁስ ከአዲስ አበባ እና ከሌሎች አካባቢዎች ለማድረስ የነዳጅ እጥረትና የመንገድ ጥገና ታክሎበት ከ2 እስከ 5 ቀናት ይወስዳል ይህም የትራንስፖርት ወጪ በከፍተኛ ሁኔታ እንዲጨምር አድርጎታል።
በቀጣይ ክፍል የሙት አንሳ ማር ቅዱስ ሚካኤል አንድነት ገዳም በዙ ሀሙሲት ከተማ እየተሰሩ የልማት ስራዎች ይዘን እንቀርባለን።
ይቀጥላል...
ፎቶ ከበደ መክብብ
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) ባለፈው ዓመት ታይቶ የነበረውን የዋጋ ማረጋጋት ሂደት በመቀልበስ፣ በ2026 የመጀመሪያ አጋማሽ በአፍሪካ ቀዳሚ የሚባሉ ኢኮኖሚዎች ከፍተኛ የዋጋ ግሽበት እያስተናገዱ መሆኑ ተገለጸ። ለዚህ የዋጋ ንረት ማገርሸት ዋነኛ ምክንያት የሆነው በመካከለኛው ምስራቅ (በተለይም በኢራን) ያለው ግጭት የዓለም የድፍድፍ ነዳጅ ዋጋን ወደ 100 ዶላር እንዲጠጋ በማድረጉ ነው። አስር ዋና ዋና የአፍሪካ ኢኮኖሚዎችን ባካተተ ጥናት፣ ሁሉም ሀገራት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር የዋጋ ግሽበት ጭማሪ አስመዝግበዋል። በዚህም ኢትዮጵያ በ4.1 በመቶ ጭማሪ ቀዳሚ ስትሆን፣ የሰኔ ወር አጠቃላይ የዋጋ ግሽበቷ 13.9 በመቶ ደርሷል። የምግብ ዋጋ ንረቱም ወደ 15.1 በመቶ አሻቅቧል። ከኢትዮጵያ በመቀጠል ግብጽ፣ ኬንያ እና ጋና ከፍተኛ የዋጋ ንረት ያስመዘገቡ ሀገራት ሆነዋል።
ይህ ጂኦፖለቲካዊ ቀውስ የአፍሪካ ኢኮኖሚዎች ለውጫዊ የኃይል አቅርቦት እና የዋጋ መናወጥ ምን ያህል ተጋላጭ እንደሆኑ በድጋሚ ያጋለጠ ነው። የነዳጅ፣ የትራንስፖርት እና የምግብ ዋጋ መናር የሀገራቱን ማዕከላዊ ባንኮች የገንዘብ ፖሊሲያቸውን እንዲያጠብቁ (ለአብነት ያህል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ መጠኑን ወደ 16 በመቶ እንዳሳደገው) ወይም የጀመሩትን የፖሊሲ ማላላት እንዲያቋርጡ አስገድዷቸዋል። የዓለም ባንክ እንዳስጠነቀቀው፣ መንግስታት የተገደበ ሀብታቸውን ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመታደግ ካላዋሉ በስተቀር አሁን የተፈጠረው የማክሮ-ኢኮኖሚ ጫና አብዛኛውን ገቢውን ለምግብ እና ኢነርጂ በሚያውቀው ድሃው የህብረተሰብ ክፍል ላይ ከባድ ሸክም በመፍጠር ወደ ከፋ ማህበራዊ ቀውስ ሊያመራ ይችላል።
ይህ ጂኦፖለቲካዊ ቀውስ የአፍሪካ ኢኮኖሚዎች ለውጫዊ የኃይል አቅርቦት እና የዋጋ መናወጥ ምን ያህል ተጋላጭ እንደሆኑ በድጋሚ ያጋለጠ ነው። የነዳጅ፣ የትራንስፖርት እና የምግብ ዋጋ መናር የሀገራቱን ማዕከላዊ ባንኮች የገንዘብ ፖሊሲያቸውን እንዲያጠብቁ (ለአብነት ያህል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የወለድ መጠኑን ወደ 16 በመቶ እንዳሳደገው) ወይም የጀመሩትን የፖሊሲ ማላላት እንዲያቋርጡ አስገድዷቸዋል። የዓለም ባንክ እንዳስጠነቀቀው፣ መንግስታት የተገደበ ሀብታቸውን ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ለመታደግ ካላዋሉ በስተቀር አሁን የተፈጠረው የማክሮ-ኢኮኖሚ ጫና አብዛኛውን ገቢውን ለምግብ እና ኢነርጂ በሚያውቀው ድሃው የህብረተሰብ ክፍል ላይ ከባድ ሸክም በመፍጠር ወደ ከፋ ማህበራዊ ቀውስ ሊያመራ ይችላል።
11 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) በኢትዮጵያ እያሻቀበ የመጣው የኑሮ ውድነት እና የዋጋ ግሽበት፣ 92 ሚሊዮን የሚጠጋ የሀገሪቱን ሕዝብ "ጤናማ የምግብ ሥርዓት" መከተል እንዳይችል ማድረጉን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የቅርብ ጊዜ የምግብ ዋስትና ሪፖርት ይፋ አደረገ።
ሪፖርቱ እንዳመለከተው፣ በኢትዮጵያ ጤናማ የምግብ ሥርዓትን ለማስጠበቅ በነፍስ ወከፍ የሚወጣው ወጪ በቀጠናው (ምሥራቅ አፍሪካ) ከፍተኛው ሆኗል። ባለፈው የአውሮፓውያን ዓመት (2025) በኢትዮጵያ አንድ ሰው ጤናማ ምግብ ለማግኘት በቀን 4 ነጥብ 7 ዶላር ማውጣት የነበረበት ሲሆን፣ ይህ አኃዝ ከጎረቤት ሀገራቱ ኬንያ፣ ኡጋንዳ እና ታንዛኒያ በእጅጉ የላቀ ነው።
ከፈረንጆቹ 2023 እስከ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥም 60 በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ "መካከለኛ" እና "ከፍተኛ" የምግብ ዋስትና እጦት ገጥሞት እንደነበር ሪፖርቱ አብራርቷል። ይሁን እንጂ ይህ የተመድ ሪፖርት ባለፉት ዓመታት በጦርነት ክፉኛ የተጎዳውን የትግራይ ክልል መረጃ ያላካተተ በመሆኑ፣ ሀገራዊ የምግብ ቀውሱ አኃዝ ሪፖርቱ ካቀረበው እጅግ የከፋ ሊሆን እንደሚችል የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይገምታሉ።
ይህ የተመድ ሪፖርት የሚያሳየው የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ ቀውስ በዜጎች የእለት ተእለት ህይወት እና ጤና ላይ እያደረሰ ያለውን አውዳሚ ተጽእኖ ነው። አንድ ኢትዮጵያዊ ጤናማ ምግብ ለመመገብ በቀን 4.7 ዶላር (በወቅቱ የባንክ ምንዛሪ ወደ 500 ብር ገደማ) ማውጣት አለበት ማለት፣ አብዛኛው የሀገሪቱ ህዝብ በቀን ከሚያገኘው አጠቃላይ ገቢ በእጅጉ የላቀ ነው።
ይህ የዋጋ ንረት ሀገሪቱ በግብርናው ዘርፍ እያመጣች ነው ከምትለው የምርት እድገት ትርክት ጋር በእጅጉ ይቃረናል። በተጨማሪም 92 ሚሊዮን ህዝብ (ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ዜጋ) ጤናማ ምግብ የማግኘት አቅም የለውም ማለት፤ ሀገሪቱ ወደፊት ለከፍተኛ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት፣ በሽታ እና ተያያዥ ማህበራዊ ቀውሶች እየተጋለጠች መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ አደገኛ አመልካች ነው። መንግስት የፖለቲካ እና የጸጥታ ቀውሶችን ፈትቶ ምርታማነትን ካላሳደገ እና የዋጋ ግሽበቱን መቆጣጠር ካልቻለ፣ ይህ የምግብ ዋስትና እጦት ወደ ሀገራዊ የህልውና አደጋ ማምራቱ የማይቀር መሆኑን ይህ ክስተት በግልጽ ያሳስባል።
ሪፖርቱ እንዳመለከተው፣ በኢትዮጵያ ጤናማ የምግብ ሥርዓትን ለማስጠበቅ በነፍስ ወከፍ የሚወጣው ወጪ በቀጠናው (ምሥራቅ አፍሪካ) ከፍተኛው ሆኗል። ባለፈው የአውሮፓውያን ዓመት (2025) በኢትዮጵያ አንድ ሰው ጤናማ ምግብ ለማግኘት በቀን 4 ነጥብ 7 ዶላር ማውጣት የነበረበት ሲሆን፣ ይህ አኃዝ ከጎረቤት ሀገራቱ ኬንያ፣ ኡጋንዳ እና ታንዛኒያ በእጅጉ የላቀ ነው።
ከፈረንጆቹ 2023 እስከ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥም 60 በመቶ የሚሆነው ኢትዮጵያዊ "መካከለኛ" እና "ከፍተኛ" የምግብ ዋስትና እጦት ገጥሞት እንደነበር ሪፖርቱ አብራርቷል። ይሁን እንጂ ይህ የተመድ ሪፖርት ባለፉት ዓመታት በጦርነት ክፉኛ የተጎዳውን የትግራይ ክልል መረጃ ያላካተተ በመሆኑ፣ ሀገራዊ የምግብ ቀውሱ አኃዝ ሪፖርቱ ካቀረበው እጅግ የከፋ ሊሆን እንደሚችል የኢኮኖሚ ባለሙያዎች ይገምታሉ።
ይህ የተመድ ሪፖርት የሚያሳየው የኢትዮጵያ ማክሮ ኢኮኖሚ ቀውስ በዜጎች የእለት ተእለት ህይወት እና ጤና ላይ እያደረሰ ያለውን አውዳሚ ተጽእኖ ነው። አንድ ኢትዮጵያዊ ጤናማ ምግብ ለመመገብ በቀን 4.7 ዶላር (በወቅቱ የባንክ ምንዛሪ ወደ 500 ብር ገደማ) ማውጣት አለበት ማለት፣ አብዛኛው የሀገሪቱ ህዝብ በቀን ከሚያገኘው አጠቃላይ ገቢ በእጅጉ የላቀ ነው።
ይህ የዋጋ ንረት ሀገሪቱ በግብርናው ዘርፍ እያመጣች ነው ከምትለው የምርት እድገት ትርክት ጋር በእጅጉ ይቃረናል። በተጨማሪም 92 ሚሊዮን ህዝብ (ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው ዜጋ) ጤናማ ምግብ የማግኘት አቅም የለውም ማለት፤ ሀገሪቱ ወደፊት ለከፍተኛ የተመጣጠነ ምግብ እጥረት፣ በሽታ እና ተያያዥ ማህበራዊ ቀውሶች እየተጋለጠች መሆኑን ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ አደገኛ አመልካች ነው። መንግስት የፖለቲካ እና የጸጥታ ቀውሶችን ፈትቶ ምርታማነትን ካላሳደገ እና የዋጋ ግሽበቱን መቆጣጠር ካልቻለ፣ ይህ የምግብ ዋስትና እጦት ወደ ሀገራዊ የህልውና አደጋ ማምራቱ የማይቀር መሆኑን ይህ ክስተት በግልጽ ያሳስባል።
13 days ago
የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ ከቀረጥ ነጻ ወይም በአነስተኛ ታክስ እንዲገባ እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቀ
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) የዋጋ ንረት ለማቃለል ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ዋጋ ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ፤ እንዲሁም በሐገር ውስጥ ለማምረት የሚያስፈልገው ጥሬ ዕቃ ቀረጥ እንዳይከፈልበት፣ ወይም አነስተኛ ታክስ እንዲጣልበት እንዲሁም በገጠር ለሚኖሩ ሴቶች እና ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች ተደራሽ እንዲሆን፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቋል።
ፌዴሬሽኑ ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጾ፤ ባለሙያዎችን ያካተተ አደረጃጀት በመፍጠር ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ገነት ሥዩም እንዳገለጹት፤ ተቋማቸው በዋጋው ውድነት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራርመዋል። በተጨማሪም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል።
በሚካሄዱ አገራዊ መድረኮች ላይም ችግሩን በማንሳት ሰፊ ውይይት እንዲካሄድበት ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረዋል።
በቀጣይ የምርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እና የዋጋ ውድነቱን ለመቀነስ ሴቶች ሀገር ውስጥ በሚመረቱ ምርቶች በቀላሉ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ከውጪ የሚገቡ ምርቶችም በዝቅተኛ ታክስ የሚገቡበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ተመላክቷል።
ፌዴሬሽኑ በተለይም ሴት ተማሪዎች እና ወጣቶች በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ዋና ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ከውጪ የሚገባ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያን ከታክስ ነጻ በማድረግ በዝቅተኛ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን የሚያስችለው እንቅስቃሴ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀዳሚ አስተባባሪነት ቢጀመርም እስከ አሁን አልተተገበረም።
በስፍራሽ ደመላሽ
በኢትዮጵያ እየተባባሰ የመጣውን የሴቶች የንጽህና መጠበቂያ (ሞዴስ) የዋጋ ንረት ለማቃለል ከውጭ የሚገቡ ምርቶች ዋጋ ከቀረጥ ነጻ እንዲገባ፤ እንዲሁም በሐገር ውስጥ ለማምረት የሚያስፈልገው ጥሬ ዕቃ ቀረጥ እንዳይከፈልበት፣ ወይም አነስተኛ ታክስ እንዲጣልበት እንዲሁም በገጠር ለሚኖሩ ሴቶች እና ለአቅመ ደካማ ተማሪዎች ተደራሽ እንዲሆን፣ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመቀናጀት እየሰራ እንደሆነ የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን አስታወቋል።
ፌዴሬሽኑ ለጉዳዩ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ገልጾ፤ ባለሙያዎችን ያካተተ አደረጃጀት በመፍጠር ተሳትፎ እያደረገ መሆኑን ገልጿል።
የፌዴሬሽኑ ዋና ዳይሬክተር ገነት ሥዩም እንዳገለጹት፤ ተቋማቸው በዋጋው ውድነት ዙሪያ በጋራ ለመስራት ከሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋር ስምምነት ተፈራርመዋል። በተጨማሪም ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር እየሰራ እንደሆነ ተገልጿል።
በሚካሄዱ አገራዊ መድረኮች ላይም ችግሩን በማንሳት ሰፊ ውይይት እንዲካሄድበት ጥረት እየተደረገ መሆኑንም ዋና ዳይሬክተሯ ተናግረዋል።
በቀጣይ የምርት ጥራቱን ለማስጠበቅ እና የዋጋ ውድነቱን ለመቀነስ ሴቶች ሀገር ውስጥ በሚመረቱ ምርቶች በቀላሉ ተጠቃሚ የሚሆኑበትን ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር እንደሚሰሩ ተገልጿል።
ከውጪ የሚገቡ ምርቶችም በዝቅተኛ ታክስ የሚገቡበትን ሁኔታ ለማመቻቸት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር በጋራ እንደሚሰራበት ተመላክቷል።
ፌዴሬሽኑ በተለይም ሴት ተማሪዎች እና ወጣቶች በንጽህና መጠበቂያ እጦት ምክንያት ከትምህርት ገበታ እንዳይስተጓጎሉ ለማድረግ ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ እንደሚሰራ ዋና ዳይሬክተሯ አጽንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ከውጪ የሚገባ የሴቶች ንጽህና መጠበቂያን ከታክስ ነጻ በማድረግ በዝቅተኛ ዋጋ ተደራሽ እንዲሆን የሚያስችለው እንቅስቃሴ በገንዘብ ሚኒስቴር እና በሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀዳሚ አስተባባሪነት ቢጀመርም እስከ አሁን አልተተገበረም።
በስፍራሽ ደመላሽ
17 days ago
የኢትዮጵያ ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ ስኬት
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 በጀት ዓመት ከመንግሥት አፈጻጸም አንጻር ሲታይ ኢትዮጵያ እያደረገች ያለው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እጅግ ውጤታማ ሆኗል።
የመደመር መንግሥት ጥብቅ የፊስካልና የገንዘብ ፖሊሲ ተግባራዊ በማድረጉ የፋይናንስ ዘርፉ በሁሉም መመዘኛዎች በተሻለ ቁመና ላይ ይገኛል።
ይህ ውጤት የተመዘገበውም መንግሥት የበጀት ጉድለቱን ለመሸፈን ከብሔራዊ ባንክ ምንም ዓይነት ብድር ሳይወስድ በመሆኑ ስኬቱን የላቀ ያደርገዋል።
ከአበዳሪ ተቋማትና ከአጋር ሀገራት ጋር ሲደረግ የቆየው የዕዳ ሽግሽግ ድርድርም በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ የኢትዮጵያ አቅም እየጎለበተ መምጣቱን ያሳያል።
በማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሙ አማካኝነት በውጭ ምንዛሪ ክምችት፣ በወጪ ንግድ፣ በውስጥ ገቢ አሰባሰብና በመሳሰሉት ረገድ ከፍተኛ ውጤቶች መመዝገባቸው ሀገራዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ጉዞ በትክክለኛው መንገድ ስለመሆኑ ያስገነዝባል።
የመደመር መንግሥት ተግባራዊ ያደረገው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማክሮ ኢኮኖሚውን በማረጋጋት፣ የዋጋ ግሽበትን ወደ ነጠላ አሀዝ በማውረድ፣ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ፣ የሀገር ውስጥ ገቢን በማሳደግ፣ የወጪ ንግድን በማሳለጥና ሌሎች የፊስካል ፖሊሲዎችን ተግባራዊ በማድረግ ውጤት አምጥቷል።
ይህም ሆኖ ግን አሁንም ቀሪ ተግዳሮቶች በመኖራቸው በትኩረት እየተሰራበት ይገኛል። የመንግሥት በጀትን ለታለመለት ዓላማ እንዲውል በማስቻል፣ የፋይናንስ አስተዳደርን በማዘመንና የሀገር ውስጥ አቅሞችን በማጠናከር የተጀመሩ ሪፎርሞች ውጤታማ እንዲሆኑ ከዘርፉ ተዋናዮች የተባባረ ጥረት ይጠበቃል።
ከዚህ ቀደም በሁለት አሃዝ ተመዝግቦ የነበረው የዋጋ ንረት ወደ ነጠላ አሃዝ ዝቅ ማለቱ ትልቅ ስኬት ቢሆንም፤ ቀጣይነት ያለው ስራ የሚጠይቅ በመሆኑ ትኩረት ይፈልጋል።
የተጀመረውን የሪፎርም ጉዞ ይበልጥ ለማጠናከር አሠራሮችን ወደ ዲጂታል ማሸጋገር፣ ብልሹ አሠራሮችን በጥብቅ መከታተልና በሂደት የሚገጥሙ ውስጣዊና ውጫዊ ተግዳሮቶችን በብቃት መቋቋም ይገባል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ በቅርቡ ባካሄደው 7ኛ ስብሰባው የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ በሀገር ውስጥ የዋጋ ግሽበት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት ውስጥ በማስገባትና በመካከለኛ ጊዜ ለማሳካት የተያዘውን የነጠላ አሃዝ የዋጋ ግሽበት ዓላማ ለማሳካት ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ግንዘቤ ወስዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ላይ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያ ብድር ከ45 በመቶ በታች ሆኖ ኢትዮጵያ አሁን በምታመነጨው ሀብት ልትከፍል ትችላለች የሚል እምነት በትላልቅ የፋይናንስ ተቋማት እምነት አግኝቷል ብለዋል።
የኢትዮጵያ ዕዳ አፍሪካ ውስጥ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት ዕዳ ጋር አይወዳደርም፤ የእነሱ ዕዳ አራት እጥፍ ከኢትዮጵያ ይበልጣል።
ይህ በጣም ትልቅ ድል የተገኘበት ሲሆን፤ ላለፉት ስምንት ዓመታት ኢትዮጵያ ምንም የንግድ ብድር አለመውሰዷ ትልቅ ተስፋ ነው።
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 በጀት ዓመት ከመንግሥት አፈጻጸም አንጻር ሲታይ ኢትዮጵያ እያደረገች ያለው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እጅግ ውጤታማ ሆኗል።
የመደመር መንግሥት ጥብቅ የፊስካልና የገንዘብ ፖሊሲ ተግባራዊ በማድረጉ የፋይናንስ ዘርፉ በሁሉም መመዘኛዎች በተሻለ ቁመና ላይ ይገኛል።
ይህ ውጤት የተመዘገበውም መንግሥት የበጀት ጉድለቱን ለመሸፈን ከብሔራዊ ባንክ ምንም ዓይነት ብድር ሳይወስድ በመሆኑ ስኬቱን የላቀ ያደርገዋል።
ከአበዳሪ ተቋማትና ከአጋር ሀገራት ጋር ሲደረግ የቆየው የዕዳ ሽግሽግ ድርድርም በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁ የኢትዮጵያ አቅም እየጎለበተ መምጣቱን ያሳያል።
በማክሮኢኮኖሚ ማሻሻያ ፕሮግራሙ አማካኝነት በውጭ ምንዛሪ ክምችት፣ በወጪ ንግድ፣ በውስጥ ገቢ አሰባሰብና በመሳሰሉት ረገድ ከፍተኛ ውጤቶች መመዝገባቸው ሀገራዊ ብልጽግና የማረጋገጥ ጉዞ በትክክለኛው መንገድ ስለመሆኑ ያስገነዝባል።
የመደመር መንግሥት ተግባራዊ ያደረገው የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ማክሮ ኢኮኖሚውን በማረጋጋት፣ የዋጋ ግሽበትን ወደ ነጠላ አሀዝ በማውረድ፣ ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ፣ የሀገር ውስጥ ገቢን በማሳደግ፣ የወጪ ንግድን በማሳለጥና ሌሎች የፊስካል ፖሊሲዎችን ተግባራዊ በማድረግ ውጤት አምጥቷል።
ይህም ሆኖ ግን አሁንም ቀሪ ተግዳሮቶች በመኖራቸው በትኩረት እየተሰራበት ይገኛል። የመንግሥት በጀትን ለታለመለት ዓላማ እንዲውል በማስቻል፣ የፋይናንስ አስተዳደርን በማዘመንና የሀገር ውስጥ አቅሞችን በማጠናከር የተጀመሩ ሪፎርሞች ውጤታማ እንዲሆኑ ከዘርፉ ተዋናዮች የተባባረ ጥረት ይጠበቃል።
ከዚህ ቀደም በሁለት አሃዝ ተመዝግቦ የነበረው የዋጋ ንረት ወደ ነጠላ አሃዝ ዝቅ ማለቱ ትልቅ ስኬት ቢሆንም፤ ቀጣይነት ያለው ስራ የሚጠይቅ በመሆኑ ትኩረት ይፈልጋል።
የተጀመረውን የሪፎርም ጉዞ ይበልጥ ለማጠናከር አሠራሮችን ወደ ዲጂታል ማሸጋገር፣ ብልሹ አሠራሮችን በጥብቅ መከታተልና በሂደት የሚገጥሙ ውስጣዊና ውጫዊ ተግዳሮቶችን በብቃት መቋቋም ይገባል።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ በቅርቡ ባካሄደው 7ኛ ስብሰባው የዓለም አቀፍ የነዳጅ ዋጋ በሀገር ውስጥ የዋጋ ግሽበት ላይ የሚያሳድረውን ጫና ከግምት ውስጥ በማስገባትና በመካከለኛ ጊዜ ለማሳካት የተያዘውን የነጠላ አሃዝ የዋጋ ግሽበት ዓላማ ለማሳካት ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ግንዘቤ ወስዷል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ላይ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ፤ የኢትዮጵያ ብድር ከ45 በመቶ በታች ሆኖ ኢትዮጵያ አሁን በምታመነጨው ሀብት ልትከፍል ትችላለች የሚል እምነት በትላልቅ የፋይናንስ ተቋማት እምነት አግኝቷል ብለዋል።
የኢትዮጵያ ዕዳ አፍሪካ ውስጥ 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ኢኮኖሚ ካላቸው ሀገራት ዕዳ ጋር አይወዳደርም፤ የእነሱ ዕዳ አራት እጥፍ ከኢትዮጵያ ይበልጣል።
ይህ በጣም ትልቅ ድል የተገኘበት ሲሆን፤ ላለፉት ስምንት ዓመታት ኢትዮጵያ ምንም የንግድ ብድር አለመውሰዷ ትልቅ ተስፋ ነው።
17 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) እ.ኤ.አ. ጁላይ 21 ቀን 2026 ዓ.ም. በዋሽንግተን ካፒቶል ሒል በተካሄደው የሴኔት የማዕቀብ (የበጀት) ኮሚቴ የሰሚት ችሎት ላይ የቀረቡት የአሜሪካው መከላከያ ሚኒስትር ፒት ሄግሴዝ እንደገለጹት፣ አሜሪካ በኢራን ላይ እያካሄደችው ያለው ጦርነት እስካሁን ድረስ በአጠቃላይ 37.5 ቢሊዮን ዶላር ወጪ አስከትሏል። ይህ አዲስ ይፋ የተደረገው ቁጥር ባለፈው ግንቦት ወር አጋማሽ ላይ ቀርቦ ከነበረው የ29 ቢሊዮን ዶላር ግምት ጋር ሲነጻጸር በጥቂት ሳምንታት ውስጥ ብቻ የሰማኒያ አምስት ቢሊዮን ዶላር (8.5 ቢሊዮን ዶላር) ድንገተኛ ዕድገት ማሳየቱን ያረጋገጠ ነው።
መከላከያ ሚኒስትሩ በዚሁ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ችሎት ላይ ቀርበው ምስክርነታቸውን የሰጡት፣ ፔንታገን ለወታደራዊ ተግባራት የሚውል ተጨማሪ የ67 ቢሊዮን ዶላር ድንገተኛ በጀት እንዲፈቀድለት ያቀረበውን ጥያቄ ለመከላከልና ለማስረዳት በነበረበት ወቅት ነው።
ይህንን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ የመጣውን የጦርነት ወጪ በጥልቀት ስንመረምረው፣ የትራምፕ አስተዳደር በመካከለኛው ምሥራቅ የጀመረው ወታደራዊ ዘመቻ በአሜሪካ ማክሮ-ኢኮኖሚ እና በዓለም አቀፍ ጂኦ-ፖለቲካ ላይ እያሳደረ ያለውን መጠነ-ሰፊ መዋቅራዊ ጫና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ጦርነቱ በዋለ ቁጥር ወጪው በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር መጨመሩ፣ በኢራን ላይ የሚደረገው ውጊያ ዋሽንግተን መጀመሪያ ላይ ካሰላችው የረጅም ጊዜ የአየር ጥቃትና ስልታዊ ማዕቀብ ባለፈ፣ ወደ መሬት ላይ ፍጥጫና እጅግ ውድ ወደሆነ የወታደራዊ ሎጅስቲክስ መዋጥ መሸጋገሩን ያረጋግጣል። ፔንታገን በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ 67 ቢሊዮን ዶላር በግድ ያስፈልገኛል ማለቱ፣ የአሜሪካ የጦር መሣሪያ ክምችት መመናመኑንና የጦርነቱ ቀጠና እየሰፋ መሄዱን የሚያሳይ ግልጽ ማሳያ ነው።
በሌላ በኩል ይህ መጠነ-ሰፊ የበጀት ዕድገት በአሜሪካ የሀገር ውስጥ ፖለቲካ ላይም ከባድ ውጥረትን መፍጠሩ አይቀሬ ነው። የዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ባለበት በዚህ ወቅት፣ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የታክስ ከፋዩ አሜሪካዊ ገንዘብ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት መፍሰሱ፣ በሴኔቱና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ባሉ የዴሞክራቶችና የተወሰኑ ሪፐብሊካን የሕግ አውጪዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞን እያስነሳ ይገኛል። ጦርነቱ በዚሁ ፍጥነት የሚቀጥል ከሆነና የኢራን የኑክሌር ተቋማት ላይ የሚደረገው የአየር ጥቃት ወደ ቀጣናዊ መጠነ-ሰፊ ጦርነት ከተቀየረ፣ ወጪው በመቶ ቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ሊደርስ እንደሚችልና ይህም የአሜሪካን ዓለም አቀፍ የምጣኔ-ሀብት መረጋጋትና ወታደራዊ የበላይነት በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ላይ ሊጥለው እንደሚችል የስትራቴጂክና የፋይናንስ ባለሙያዎች በጥብቅ ያስጠነቅቃሉ።
መከላከያ ሚኒስትሩ በዚሁ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ችሎት ላይ ቀርበው ምስክርነታቸውን የሰጡት፣ ፔንታገን ለወታደራዊ ተግባራት የሚውል ተጨማሪ የ67 ቢሊዮን ዶላር ድንገተኛ በጀት እንዲፈቀድለት ያቀረበውን ጥያቄ ለመከላከልና ለማስረዳት በነበረበት ወቅት ነው።
ይህንን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ የመጣውን የጦርነት ወጪ በጥልቀት ስንመረምረው፣ የትራምፕ አስተዳደር በመካከለኛው ምሥራቅ የጀመረው ወታደራዊ ዘመቻ በአሜሪካ ማክሮ-ኢኮኖሚ እና በዓለም አቀፍ ጂኦ-ፖለቲካ ላይ እያሳደረ ያለውን መጠነ-ሰፊ መዋቅራዊ ጫና ፍንትው አድርጎ ያሳያል። ጦርነቱ በዋለ ቁጥር ወጪው በቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር መጨመሩ፣ በኢራን ላይ የሚደረገው ውጊያ ዋሽንግተን መጀመሪያ ላይ ካሰላችው የረጅም ጊዜ የአየር ጥቃትና ስልታዊ ማዕቀብ ባለፈ፣ ወደ መሬት ላይ ፍጥጫና እጅግ ውድ ወደሆነ የወታደራዊ ሎጅስቲክስ መዋጥ መሸጋገሩን ያረጋግጣል። ፔንታገን በአሁኑ ወቅት ተጨማሪ 67 ቢሊዮን ዶላር በግድ ያስፈልገኛል ማለቱ፣ የአሜሪካ የጦር መሣሪያ ክምችት መመናመኑንና የጦርነቱ ቀጠና እየሰፋ መሄዱን የሚያሳይ ግልጽ ማሳያ ነው።
በሌላ በኩል ይህ መጠነ-ሰፊ የበጀት ዕድገት በአሜሪካ የሀገር ውስጥ ፖለቲካ ላይም ከባድ ውጥረትን መፍጠሩ አይቀሬ ነው። የዋጋ ንረትና የኢኮኖሚ ጫና ባለበት በዚህ ወቅት፣ በቢሊዮኖች የሚቆጠር የታክስ ከፋዩ አሜሪካዊ ገንዘብ ወደ መካከለኛው ምሥራቅ ጦርነት መፍሰሱ፣ በሴኔቱና በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ባሉ የዴሞክራቶችና የተወሰኑ ሪፐብሊካን የሕግ አውጪዎች ዘንድ ከፍተኛ ተቃውሞን እያስነሳ ይገኛል። ጦርነቱ በዚሁ ፍጥነት የሚቀጥል ከሆነና የኢራን የኑክሌር ተቋማት ላይ የሚደረገው የአየር ጥቃት ወደ ቀጣናዊ መጠነ-ሰፊ ጦርነት ከተቀየረ፣ ወጪው በመቶ ቢሊዮኖች የሚቆጠር ዶላር ሊደርስ እንደሚችልና ይህም የአሜሪካን ዓለም አቀፍ የምጣኔ-ሀብት መረጋጋትና ወታደራዊ የበላይነት በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ ላይ ሊጥለው እንደሚችል የስትራቴጂክና የፋይናንስ ባለሙያዎች በጥብቅ ያስጠነቅቃሉ።
22 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አሜሪካ በኢራን የኃይልና የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማቶች ላይ ወታደራዊ ጥቃት የምትሰነዝር ከሆነ፣ የየመኑ የሁቲ ታጣቂዎች በቀይ ባሕር በኩል የሚያልፈውን ዓለም አቀፍ የነዳጅ ማስተላለፊያ መስመር ለመዝጋት ተዋግተው እንዲጠብቁ ቴህራን ጥያቄ ማቅረቧን ሮይተርስ የዜና ወኪል ሦስት የውስጥ ምንጮችን ዋቢ አድርጎ ዘገበ። ይህ እርምጃ ቀደም ሲል ከተቀሰቀሰው ቀውስ ጋር ተዳምሮ በዓለም አቀፍ የነዳጅና የኃይል አቅርቦት ደኅንነት ላይ አዲስና እጅግ ከፍተኛ ስጋት ደቅኗል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ በኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ (ኢራን) ከፍተኛ አመራሮች ዘንድ በስፋት ውይይት የተደረገበት ሲሆን፣ መልእክቱም ለሁቲ ታጣቂዎች መተላለፉን ሁለት ከፍተኛ የኢራን ባለሥልጣናትና ጉዳዩን በቅርብ የሚያውቁ የቀጠናው ምንጮች በምስጢር ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ይህ ስልታዊ ጥያቄ ለሁቲዎች እንዴት እንደተላለፈና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ በኢራን መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ካስጠነቀቁ በኋላ ስለመሆኑ በዝርዝር የተጠቀሰ ነገር የለም።
ለሁቲ ቡድን ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደገለጹት፣ ታጣቂዎቹ በቀይ ባሕር መግቢያ በሆነው በባቢል መንደብ ስትሬት አቅራቢያ፣ በሁደይዳ ከፍተኛ ቦታዎችና በዓደን ባሕረ ሰላጤ በሚያዋስኑ የመን ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በርካታ ሚሳኤሎችንና ድሮኖችን (ሰው አልባ አውሮፕላኖችን) በማሰማራት በንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ዝግጅታቸውን ሙሉ በሙሉ አጠናቀው ትዕዛዝ በመጠበቅ ላይ ናቸው። በየመን የሚገኙት የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) ተወካዮች የባቢል መንደብ ስትሬት የሚዘጋበትን ትክክለኛ ጊዜ የመወሰን ሙሉ ሥልጣን እንደሚኖራቸውም ምንጩ አክሏል።
በአሁኑ ወቅት የሆርሙዝ ስትሬት በኢራን ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ባለበት ሁኔታ፣ ሁቲዎች በቀይ ባሕር የንግድ መርከቦች ወይም ወደቦች ላይ አዲስ ጥቃት የሚሰነዝሩ ከሆነ፣ የመካከለኛው ምስራቅ ሁለቱ ዋና ዋና የነዳጅ ኤክስፖርት መስመሮች በአንድ ጊዜ እንዲስተጓጎሉ ያደርጋል። ይህ ደግሞ በዓለም አቀፉ የኃይል ቀውስ ላይ እንዲሁም በኢራንና በአሜሪካ መካከል ባለው ሰፊ ግጭት ላይ አዲስና አስፈሪ ግንባር የሚከፍት ይሆናል።
የቀጠናው የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ቀይ ባሕርን መዝጋት ለሁቲዎች ከባድ አይሆንም። የተራቀቁ ሚሳኤሎች ባይኖሩ እንኳ ማንኛውም መሣሪያ የያዘ አካል በቀላሉ በባሕር ትራንስፖርት ፍሰቱ ላይ መስተጓጎል መፍጠር ይችላል።
ሳዑዲ ዓረቢያ የሆርሙዝ ስትሬት መዘጋቱን ተከትሎ፣ የነዳጅ አቅርቦቷ እንዳይቋረጥ 70 በመቶ የሚሆነውን የነዳጅ ኤክስፖርቷን በሀገር ውስጥ የፓይፕላይን መስመር ወደ ቀይ ባሕሩ የያንቡ ወደብ አዙራው ትገኛለች። በአሁኑ ወቅት ቀይ ባሕር 7 በመቶ የሚሆነውን የዓለም የኃይል አቅርቦት የሚሸከም በመሆኑ፣ በዚህ መስመር ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት በዓለም የነዳጅ ገበያ ላይ ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ንረትና ቀውስ ያስከትላል። ሪላድ ይሄንን ከኢራንና ከሁቲዎች የሚሰነዘረውን ስጋት በጥብቅና በከፍተኛ ጥንቃቄ እየተከታተለችው መሆኑ ተነግሯል።
በቀጠናው ያለውን ውጥረት ይበልጥ ያባባሰው፣ ሁቲዎች ሳዑዲ ዓረቢያ በእነሱ ቁጥጥር ሥር የሚገኘውን አየር ማረፊያ በቦምብ ደብድባለች በሚል በመክሰስ፣ ባለፉት አራት ዓመታት የነበረውን የተኩስ አቁም ስምምነት በመጣስ ባለፈው ሰኞ ወደ ሳዑዲ ግዛት ሚሳኤሎችን መተኮሳቸው ነው። ይህ አጠቃላይ ቀውስ የጀመረው ባለፈው የካቲት 28 ቀን እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ ቴህራን የዓለምን አንድ አምስተኛ የኃይል አቅርቦት የሚያስተላልፈውን የሆርሙዝ ስትሬት መዝጋቷን ተከትሎ እንደነበር ይታወሳል። በሰኔ ወር በቴህራንና በዋሽንግተን መካከል ተደርሶ የነበረው ደካማ የተኩስ አቁም ስምምነት መፍረሱን ተከትሎ ቀውሱ ወደ ሙሉ ጦርነት የማደግ ስጋቱ እጅግ አይሏል።
ይህ የውሳኔ ሐሳብ በኢስላማዊቷ ሪፐብሊክ (ኢራን) ከፍተኛ አመራሮች ዘንድ በስፋት ውይይት የተደረገበት ሲሆን፣ መልእክቱም ለሁቲ ታጣቂዎች መተላለፉን ሁለት ከፍተኛ የኢራን ባለሥልጣናትና ጉዳዩን በቅርብ የሚያውቁ የቀጠናው ምንጮች በምስጢር ገልጸዋል። ይሁን እንጂ ይህ ስልታዊ ጥያቄ ለሁቲዎች እንዴት እንደተላለፈና የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ በኢራን መሠረተ ልማቶች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ካስጠነቀቁ በኋላ ስለመሆኑ በዝርዝር የተጠቀሰ ነገር የለም።
ለሁቲ ቡድን ቅርብ የሆኑ ምንጮች እንደገለጹት፣ ታጣቂዎቹ በቀይ ባሕር መግቢያ በሆነው በባቢል መንደብ ስትሬት አቅራቢያ፣ በሁደይዳ ከፍተኛ ቦታዎችና በዓደን ባሕረ ሰላጤ በሚያዋስኑ የመን ከፍተኛ ቦታዎች ላይ በርካታ ሚሳኤሎችንና ድሮኖችን (ሰው አልባ አውሮፕላኖችን) በማሰማራት በንግድ መርከቦች ላይ ጥቃት ለመሰንዘር ዝግጅታቸውን ሙሉ በሙሉ አጠናቀው ትዕዛዝ በመጠበቅ ላይ ናቸው። በየመን የሚገኙት የኢራን አብዮታዊ ጠባቂ ጦር (IRGC) ተወካዮች የባቢል መንደብ ስትሬት የሚዘጋበትን ትክክለኛ ጊዜ የመወሰን ሙሉ ሥልጣን እንደሚኖራቸውም ምንጩ አክሏል።
በአሁኑ ወቅት የሆርሙዝ ስትሬት በኢራን ሙሉ በሙሉ ተዘግቶ ባለበት ሁኔታ፣ ሁቲዎች በቀይ ባሕር የንግድ መርከቦች ወይም ወደቦች ላይ አዲስ ጥቃት የሚሰነዝሩ ከሆነ፣ የመካከለኛው ምስራቅ ሁለቱ ዋና ዋና የነዳጅ ኤክስፖርት መስመሮች በአንድ ጊዜ እንዲስተጓጎሉ ያደርጋል። ይህ ደግሞ በዓለም አቀፉ የኃይል ቀውስ ላይ እንዲሁም በኢራንና በአሜሪካ መካከል ባለው ሰፊ ግጭት ላይ አዲስና አስፈሪ ግንባር የሚከፍት ይሆናል።
የቀጠናው የፖለቲካ ተንታኞች እንደሚሉት፣ ቀይ ባሕርን መዝጋት ለሁቲዎች ከባድ አይሆንም። የተራቀቁ ሚሳኤሎች ባይኖሩ እንኳ ማንኛውም መሣሪያ የያዘ አካል በቀላሉ በባሕር ትራንስፖርት ፍሰቱ ላይ መስተጓጎል መፍጠር ይችላል።
ሳዑዲ ዓረቢያ የሆርሙዝ ስትሬት መዘጋቱን ተከትሎ፣ የነዳጅ አቅርቦቷ እንዳይቋረጥ 70 በመቶ የሚሆነውን የነዳጅ ኤክስፖርቷን በሀገር ውስጥ የፓይፕላይን መስመር ወደ ቀይ ባሕሩ የያንቡ ወደብ አዙራው ትገኛለች። በአሁኑ ወቅት ቀይ ባሕር 7 በመቶ የሚሆነውን የዓለም የኃይል አቅርቦት የሚሸከም በመሆኑ፣ በዚህ መስመር ላይ የሚሰነዘር ማንኛውም ጥቃት በዓለም የነዳጅ ገበያ ላይ ታይቶ የማይታወቅ የዋጋ ንረትና ቀውስ ያስከትላል። ሪላድ ይሄንን ከኢራንና ከሁቲዎች የሚሰነዘረውን ስጋት በጥብቅና በከፍተኛ ጥንቃቄ እየተከታተለችው መሆኑ ተነግሯል።
በቀጠናው ያለውን ውጥረት ይበልጥ ያባባሰው፣ ሁቲዎች ሳዑዲ ዓረቢያ በእነሱ ቁጥጥር ሥር የሚገኘውን አየር ማረፊያ በቦምብ ደብድባለች በሚል በመክሰስ፣ ባለፉት አራት ዓመታት የነበረውን የተኩስ አቁም ስምምነት በመጣስ ባለፈው ሰኞ ወደ ሳዑዲ ግዛት ሚሳኤሎችን መተኮሳቸው ነው። ይህ አጠቃላይ ቀውስ የጀመረው ባለፈው የካቲት 28 ቀን እስራኤልና አሜሪካ በኢራን ላይ ጥቃት ከሰነዘሩ በኋላ ቴህራን የዓለምን አንድ አምስተኛ የኃይል አቅርቦት የሚያስተላልፈውን የሆርሙዝ ስትሬት መዝጋቷን ተከትሎ እንደነበር ይታወሳል። በሰኔ ወር በቴህራንና በዋሽንግተን መካከል ተደርሶ የነበረው ደካማ የተኩስ አቁም ስምምነት መፍረሱን ተከትሎ ቀውሱ ወደ ሙሉ ጦርነት የማደግ ስጋቱ እጅግ አይሏል።
22 days ago
የአገሪቱን የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ለማድረስ የተያዘው ግብ እመርታ እያሳየ መሆኑ ተገለጸ
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
መግለጫ እነሆ ፥
#ethiopia | አገራዊ የመስኖ ልማት ጉዞ ተስፋ ሰጪ እመርታ የኢትዮጵያ በመስኖ የመልማት አቅሟን፤ ለመጠቀምና ተፈጥሮ የለገሰቻትን ውሃ፣ መሬት፣ ምቹ የአየር ሁኔታ እንደዚሁም አምራች የሰውሃይል በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ለዘመናት የራሷን የምግብ አቅርቦት እንኳን መሸፈን ሳትችልና በችግር ወቅት ለዕርዳታ ወደ ውጪ ስታማትር መኖሯ የቅርብ ጊዜ ታሪካችን ነው፡፡
ኢትዮጵያን በተለያየ ጊዜያት ያስተዳደሩ መንግስታት ምርታማነት ለማሳደግ ያስችለናል ያሏቸውን የተለያዩ ሙከራዎች በመከተል ጥረት ቢያደርጉም በሚጠበቀው ልክ ውጤታማ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ በዚህም ሳቢያ አገራችን የራሷን የምግብ አቅርቦት መሸፈን ሳትችል፣ በቢሊዮን የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ በማውጣት ስንዴን ጨምሮ የተለያዩ የምግብ ምርቶችን ከውጭ ስታስገባ ኖራለች።
እንደ ሃገር ሰፋፊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ከ1960ዎቹ ጀምሮ መተግበር ቢጀምሩም ቁጥራቸው እጅግ ጥቂትና ውጤታቸውም በዛው ልክ ውስን እንደነበር በመስኩ የተደረጉ የዳሰሳዎች ጥናቶች ያሳያሉ ፡፡ ለአብነትም ለስኳር ልማት የተገነቡ ፕሮጀክቶች እንደ ወንጂ፣ መተሃራ፣ ፊንጫ ፣ የአሚባራ፣ የአልዌሮ፣ የጎዴ፣ የተንዳሆ እና የከሰም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሾች ቢሆኑም በትግበራ ሂደት ግን ለአመታት ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ውጤታማ ሳይሆኑ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡
ይህንን አዙሪት በመስበርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ፣ ከተፈጥሮ ዝናብ ባሻገር የከርሰ-ምድርና የገጸ-ምድር ውኃን በአግባቡ በመጠቀም መስኖን ማስፋፋት ወሳኝ ሆኖ ተገኝቷል። በተለይም ባለፉት የለውጥ አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ የተለመደና ፈተና የሆነ አዙሪት ለመላቀቅ የሚያስችሉ የተለያዩ እቅዶችን አዘጋጅቶ እና ዘርፉን ራሱን በቻለ ሚኒስቴር መስራቤት ደረጃ በማደራጀት አዲስ የፖሊሲ መር የልማት ጥረትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ስራ መስራት ጀምሯል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ከወሰዳቸው ወሳኝ እርምጃዎች መካከል የመስኖ ልማት ዘርፍን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማሻሻል ምርታማነትን ማሳደግ እንዲቻል ዘርፋ ለአጠቃላይ አገራዊ እድገት የሚኖረውን ሚናም በልዩ ትኩረት ለማሳደግ እንዲያስችለው መስኖ በጥናት በተለዩ ቦታዎች ላይ በልዩ ትኩረት እንዲያስፋፋ በማለም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርን በ2014 ዓ/ም እንዲቋቋም አድርጓል፡፡ በዚህም የአገር አቅም በፈቀደ ልክም መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ በጀት እንዲመደብለት እና በዘርፉ ተግባራዊ ለውጥ እንዲመጣ የሚያስችሉ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማትን ወደ ተቀናጀ የልማት አቅጣጫ በመምራት፤ ሀገራችን ያላትን ከፍተኛ የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት ማዕከል በማድረግ፤ የመስኖ ልማትን በማስፋፋት እና በቆላማ አካባቢ የሚገኘውን እምቅ የልማት ፀጋዎችን በማጥናትና ለአርብቶአደሩና ከፊልአርብቶአደሩ ጥቅም እንዲዉል በማድርግ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ ለማስቻል መተግበር የጀመራቸውም ስራዎች አመርቂ ውጤቶች ማሳየት ጀምረዋል፡፡
መስሪያ ቤቱ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማስጠናትና በመገንባት፤በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና በክልሎች የሚገቡ አነስተኛ መስኖዎችን በመከታተልና ድጋፍ በመስጠት በሃገሪቱ ምርትና ምርታማነት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስቻሉ ተግባራትን መጀመሩም ከወዲሁ መታዘብ ይቻላል፡፡
በተለይ ደግሞ ባለፋት ሁለት የበጀት አመታት ማለትም በ2017 እና 2018 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ስራዎች በአጠቃላይ በዘርፋ የሚታዩ ጅምር ሙከራዎችን ወደ አዲስ ታሪክ ያሸጋገረ ምዕራፍ ላይ መድረሱን መታዘብ ይቻላል።
ዘርፋ ከተሰጠው ልዩ ትኩረትና በአገር አቀፍ ደረጃ የመስኖ ልማት ጥያቄዎች መበራከት ከጅምሩ በቂ ጥናቶችና የዲዛይን ስራዎች ጥልቅ የበጀት ዝግጅትና በከፍተኛ የህዝብና የመንግስት አመራር ማእቀፎች በቂ ውይይት ተደርጎባቸው እንዲሁም የአፈጻጸም ስጋቶችና በተለይም ከአጠቃላይ የበጀት ዝግጅቶች አንጻር በነበሩ ውስንነቶች ጉልህ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በፍጥነት በመመካከር መሰረታዊ የማጣጣም ስራዎች መከወን በመቻሉ በርካታ ስራዎችን በተከታታይ ወራት በስኬት ሐዲድ ለማስጓዝ ተችሏል።
በዚህም በነዚህ ሁለት አመታት ለበርካታ አመታት ግንባታቸው የተጓተቱ ፣ የዲዛይን ስራ ጉድለቶች የነበሩባቸው ተጠናቀውም ለረጅም ጊዜ ጥገና ያልተደረገላቸው እና ከፍተኛ ብልሽት አጋጥሟቸው የነበሩ ፕሮጀክቶችን ቁርጠኛ በሆነ የፕሮጀክት አመራር ክትትል እና ጥብቅ የኮንትራት አስተዳደር ስርዓትን መሰረት በማድረግ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
ለዚህ ስኬት ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንም መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ያለውን ፅኑ ፍላጎትና እያደረገ ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ ከግንዛቤ በማስገባት ይህንንም በሚመጥን መልኩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በጥራት በፍጥነት እና የኮንትራት ስምምነቶችን መሰረት በማድረግ የሰጠው በሳል አመራርም ተጠቃሽ ምክንያት ነው።
በዚህም ምክንያት ለአመታት የዘገዩና የማህበረሰባችን የአመታት የቅሬታ ምንጨ ሆነው የኖሩትን በአጠቃላይ 10 የሚሆኑ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በአጭር ግዜ ከውስብስብ ችግሮች በማላቀቅ በልዩ ትኩረት ቅድሚያ በተሰጣቸው አቅጣጫ መሰረት በተፋጠነ ጊዜ እንዲጠናቀቁ ጥረት ተደርጓል።
እነዚህም የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማልማት አቅማቸው እና ተጠቃሚ የሚያደርጉት እማና አባ ወራወዎች በቅደም ተከተላቸው መሰረት የሚከተሉት ናቸው ፡-
1.ጊዳቦ ሎት 2 - የማልማት አቅሙ- 13420 ሄ/ር 26840 እማ/አባወራዎች
2. ጎዴ -የማልማት አቅሙ -10,000 ሄ/ር 20000 እማ/አባወራዎች
3. ወልመል ሎት 1 እና 2 – 12040 ሄ/ር -24080 እማ/አባወራዎች
4. ጨልጨል ሎት 2- 4145 ሄ/ር 8290 እማ/አባወራዎች
5.የቄጦ መስኖ 5000 ሄ/ር 10,000 እማ/አባወራዎች
6. የታችኛው ርብ -3200 ሄ/ር 6400 እማ/አባወራዎች
7. የተንዳሆ - 60,000 ሄ/ርያለማል 120,000 እማ/አባወራዎች
8. የከሰም መስኖ -20 ሺኅ ሄ/ር 40,000 እማ/አባወራዎች
እንዲሁም አርጆ ዲዴሳ እና መገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች መሠረታዊ የግንባታ ሥራቸው አልቆ የማጠናቀቂያ ሥራቸው እየተፋጠነ ከመሆኑም በላይ በቅርቡ በክብር የሚመረቁ ይሆናል፡፡
መገጭ እና አርጆ የመስኖ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በአጠቃላይ የ10ሩ ፕሮጀክቶች ብቻ ድምር የማልማት አቅማቸው 224,805 ሄክታር ሲሆን 450,000 እማና አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚደርጉ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል እንደ ጨልጨል (ሎት1) አጂማጫጫ፣ ካሊድ ዲጆ፣ ሎጊያ፣ ላይኛው ጉደር፣ አንገር ፣ ፈንታሌ፣ ወይቦ፣ ላይኛው ርብ፣ ሽንሌ፣ እና አደኣ በቾ የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በዕቅዳቸው መሠረት የግንባታ ስራዎቻቸው እየተከናወ ባጠናቀቅናቸው የመስኖ ፕሮጀክቶች በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በማልማት የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጁ ስራዎች በመተግበር ላይ እንገኛለን፡፡
መንግስት ለመስኖ ልማቱ ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት በተሰሩ ስራዎች ከለውጡ በፊት 490 ሺህ ሄክታር የነበረው የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ከፍ እንዲል አድርጓል፡፡ አሁን የተጀመሩ ፕሮጀክቶችም ሲጠናቀቁ የአገራችን የመስኖ ሽፋን በከፍተኛ መጠን የሚጨምር ይሆናል፡፡ እነዚህ መሰረተ ልማቶችም የተጀመረውን የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት በማረጋገጥ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው፡፡
በ2017 እና በ2018 በጀት አመት ፕሮጀክቶች አጠናቅቀን ለስኬት ስንበቃ ፤ ግንባታዎች ባቀድነው ጊዜ እንዳይጠናቀቁ ስያደርጉ የቆዩትን፣ እንደዚሁም በቀጣይነትም ስራን ሊያስጓጉሉ የሚችሉትን ቁልፍ ማነቆዎች በጥናት በመለየት ውስብስብ ለሆኑና ለቆዩ ችግሮች ተገቢ እና ህጋዊ መፍትሄ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ የተሰሩ ስራዎች ሚናቸው ትልቅ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ፈጣን የፕሮጀክት አፈጻጸም እና ክትትል በቀላሉ የተገኘ እንዳልሆነ መገንዘብ ያሻል።
ለመሆኑ በእነዚህ የግንባታ 2 አመታት እንደማንኛውም የኮንስትራክሽን ዘርፍ የመስኖ ግንባታ ያጋጠሙት ተግዳሮቶች ምንድናቸው? የተሰጣቸው መፍትሔዎችስ ?
በግንባታ ሂደቱ ያጋጠሙንን ተጠባቂና ተጠባቂ ያልሁኑ ተግዳሮቶች ተወጥተን የግንባታ ስራችንን ስናከናውን በግንባታ ሂደቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳደሩ ዋና ዋና ተግዳሮቶችን የሚከተሉት ናቸው፦
* የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከውኃ ጋር የተቆራኙና በካበተ የዘርፍ ጥናት የተደገፋ መሆን የሚገባቸው በመሆናቸው በዘርፉ ልምድ ያላቸው በቂ አገር በቀል የአማካሪና ተቋራጮች አቅም በበቂ አለመኖሩ ከጅምሩ የታዩ ተግዳሮቶች ነበሩ:: በተጨማሪም አብዛኞቹ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑት በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሲሆን ተቋማቱ በዘርፋ ለሚደረግ የመሰረተ ልማት ግንባታ የነበራቸው ልምድና አቅምም ውስን ከመሆኑም በላይ ከግሉ ዘርፍ የሚሳተፉት በጣት የሚቆጠሩ ተቋማትም ገና አጥጋቢ ቁመና ያልነበራቸው መሆኑ።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየት፦ ፕሮጀክቶቹ ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቁ ቢሆንም በየዓመቱ የሚመደበው በጀት አነስተኛ መሆኑና የተፈቀደው በጀትም በወቅቱ ጥሬ ገንዘብ ሆኖ ባለመለቀቁ ከክፍያዎች መስተጓጎል የተነሱ መጓተቶችና የዋጋ ንረት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን አለመቻሉ፣
* ከፍተኛ የገበያ የዋጋ ንረት (Market Inflation)፦ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም አቀፍና አገር ውስጥ ሁኔታዎች ምክንያት እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ነዳጅ እና የጉልበት ዋጋ ላይ በየግዜው ከፍተኛ ጭማሪ ማጋጠሙ። በዚህም ምክንያት የፕሮጀክት በዘገዩ ቁጥር ወጪዎቻቸው በየግዜው እንዲጨምሩ ምክንያት ሆነዋል ::
* የስትራቴጂካዊ ግንባታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት፦ ሲሚንቶ፣ ብረትና ነዳጅ በገበያ ላይ በበቂ ሁኔታ በወቅቱ አለመገኘታቸው የግንባታውን ፍጥነት በእጅጉ ገድበውት ቆይተዋል። በዚህም ምክንያት ፕሮጀክቶች በእቅዳቸው ልክ እንዳይከወኑ ምክንያት ሆኖ ቆይቷል ::
* የግድብ እና መስኖ መሰረተ ልማቶች ዲዛይን ስራዎች ጉልህ ክፍተቶችና ያጋጠሙ የጂኦሎጂካል ውስብስብነት ችግሮች :: ምንም እንኳን ፕሮጀክቶች መነሻ የሚሆኑ ጥናትና ዲዛይን ተሠርቶባቸው ቢጀመሩም፣ በትግበራ ወቅት በሚያጋጥሙ የመሬት አቀማመጥና የጂኦሎጂካል ይዘቶች ምክንያት የዲዛይን ክለሳዎችን ማድረግ የግድ ማስፈለጉ የውል ማሻሻያዎችንና የጊዜ ማራዘሚያዎችን እንዲደረጉ የግድ የሚያስብሉ ሁኔታዎች አጋጥመዋል ::
በዚህም ምክንያት ለሚኖሩ ለውጦች ተጨማሪ የኮንትራት ወጪ እና ግዜ መጠየቃቸው የግድ ሆኗል።
የተወሰዱ ስልታዊና መዋቅራዊ የማስተካከያ እርምጃዎች የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ያጋጠሙትን የአሠራር ክፍተቶች፣ የኦዲት ግኝቶችና የባለድርሻ አካላትን አስተያየቶች እንደ ግብዓት በመውሰድ ሰፊ ተቋማዊ ለውጥ (Institutional Reform) አድርጓል።
በዚህም መሠረት የተወሰዱት ቁልፍ ተቋማዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው፦
* ልዩ የፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት በአዲስ መልክ በ2017ዓ/ም ተቋቁሟል ፦ከዋናው መሥሪያ ቤት እስከ ፕሮጀክት ሳይት የነበረውን የቁጥጥር እና ክትትል ለማጥበቅና የውል አስተዳደር እንዲሁም የቁጥጥር ሥርዓቱን (Contract Administration & Construction supervision) በዲጂታል ፕላትፎርም ጭምር ለማዘመን ዘርፈ-ብዙ ብቁ ባለሙያዎችን ያቀፈ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ተቋቁሟል።
* ጥብቅ የክትትልና ግምገማ (M&E) ሥርዓት መዘርጋት፦የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ወርሃዊ፣ ሩብ ዓመት፣ ግማሽ ዓመት እና ዓመታዊ የክትትልና የመስ ክምልከታ ሥርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ሆኗል።
* በኮንትራት ስምምነት መሰረት ለፕሮጀክቶች ክትትል የሚያስፈልገውን ሎጅስቲክስ እንዲሟላ ተደርጓል፥- በአዲስ መልክ ለተደራጀዉ ፕሮግራም ጽ/ቤት ከማዕከል እስከ ፕሮጀክት ሳይት ለተመደቡ የስራ መሪዎችና ሙያተኞች የሚያስፈልጉ የመስክን ነባራዊ ሁኔታ የሚቋቋሙ የመስክ ተሽከርካሪዎች እና የቢሮ ቁሳቁሶችን በኮንትራት ስምምነት ውስጥ በተቀመጠው መሰረት በማሟላት የክትትል አመራሮች እና ባለሙያዎች በተቀናጀ መልኩ ጉልበታችዉና እውቀታቸዉን ለፕሮጀክቶቹ ስኬት የሚያውሉበትን ሁኔታ በመፍጠር በጊዜና በጥራት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ውጤታማ ስራ እየተመዘገበ ይገኛል::
* የቁሳቁስ አቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ (Supply Chain Optimization)፦ የሲሚንቶ እና የነዳጅ እጥረትን ለመቅረፍ ሚኒስቴሩ በቀጥታ ከአምራች ፋብሪካዎችና አቅራቢዎች ጋር ስልታዊ ትስስር በመፍጠር የግንባታ ግብዓቶች ሳይቆራረጡ ፕሮጀክት ሳይት ላይ እንዲቀርቡ አድርጓል።
* ባለሦስት ወገን ስምምነት (Tri-party Agreement) መተግበር፦ በተቋራጭ፣ በአማካሪ መሐንዲስ፣ በባለቤት(ሚኒስቴሩ) እና በቁሳቁስ አቅራቢዎች መካከል የተቀናጀ የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈረም ሥራዎች በተቀመጠላቸው ወሰን፣ በጀትና ጥራት ኮንትራት መሰረት አድርገው እንዲከናወኑ ተደርጓል።
* አዳዲስ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ማዘጋጀት፦ ወደፊት ለሚከናወኑ ማናቸውም ግንባታዎች መነሻ የሚሆኑ የፕሮጀክት አስተዳደርን የሚያዘምኑ አዳዲስ የአሠራር ደንቦችና መመሪያዎች ተዘጋጅተዋል።
* የዋጋ ማስተካከያ መፍቀድ፦ አገር በቀል ተቋራጮች ፕሮጀክቶች በወቅቱ መጠናቀቅ ባለመቻላቸው ያጋጠመውን የዋጋ ንረት በራሳቸ መቋቋም ባለመቻላቸው፣ በመንግስት የተቀመጡ አሠራሮችን በመከተል ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያን ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን ከ2013 ጀምሮ በተሰጠው የመንግስት ውሳኔ መሰረት ውሎችን በማሻሻል የዋጋ ማስተካከያ በሃገር ደረጃ እንዲደረግ ፈቅዷል።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየትን በተመለከተ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በቅርበት በመወያየት እና በመስራት አስፈላጊው በጀት እና ጥሬ ገንዘብ በወቅቱ ለመስኖ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል፡፡
የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደ ማንኛውም የግንባታ ፕሮጀክቶች መንግስት ባወጣው የግዥ መመሪያዎች፣ ደንቦች እና ውሎች የሚተዳደሩ ናቸው :: የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር መ/ቤት ከሌሎች ተቋማት የተረከባቸውንም ሆነ በራሱ የጀመራቸውን ፕሮጀክቶች የሚያስተዳድረው የመንግስትን ህግና ስርአትን በማክበር በኮንትራት ውል ስምምነት መሰረት ብቻ ነው፡፡
በዚህም መሰረት በየግዜው ልዩ ፍቃድ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ሲያጋጥሙም በህግ የመፍቀድ መብት ያለውን የመንግስት አካል ፍቃድ በማግኘት ብቻ የተፈፀሙ ስራዎችን መከወን ተችሏል ፡፡
ከመስኖ ፕሮጀክቶች ውስብስብ ባህሪ በመነሳት በተቻለ መጠን ባሉ ሀገራዊ አቅሞች እና ልምድና አቅም ባላቸው አማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ጥናትና ዲዛይን ሳይሰራ የመስኖ ፕሮጀክቶች አይጀመሩም፡፡ ሆኖም በትግበራ ወቅት የዲዛይን ክፍተቶች መኖራቸው ሲታወቅ በተቀመጠው የውል አስተዳደር ስምምነት መሰረት የፕሮጀክቶች የዲዛይን ችግር እንዲፈታ በማድረግ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በዲዛይን
ማሻሻያው መሰረት እንዲቀጥሉ እና እንዲጠናቀቁ ይደረጋሉ፡፡
ምንም እንኳን የዲዛይን ክፍተቶች ችግር ደረጃ ቢለያይም ፕሮጀክቶች በተግባር የዲዛይን ክፍተቶች እንደሚያጋጥማቸው ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቶች ውል አስተዳደር አንፃርም ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅቶች በገቡት ውል መሰረት ብቻ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ውሎችን ያስተዳድራል በዚህም የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ውጤትም ይህንኑ ሀቅ ያረጋግጣል። በመሆኑም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከውል ውጪ የሚፈፀሙ ምንንም አይነት ግዥዎችና ጭማሪዎችም የሉም።
አለማቀፍ ልምዶች እንደሚያሳዩት ማንኛውም ፕሮጀክት ተግባራዊ በሚደረግባት ወቅት በገቢያ ሁኔታ ለሚከሰቱ የዋጋ ጭማሪዎች ተገቢውን አሰራር እና ኮንትራት ስምምነትን በመከተል የሚፈቀዱ የዋጋ ማስተካከያዎችን በማድረግ ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
በአገራችን ከ2013 ዓ.ም. ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ የግንባታ ግብአቶች በመጨመሩ፣የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እና በአለማቀፍ ሁኔታዎች መለዋወጥ ምክንያት የግንባታ ሴክተሩ በከፍተኛ ሁኔታ ችግር ውስጥ ገብቶ ቆይተው የነበሩ ፕሮጀክቶች በመኖራቸውም እስካሁንም ከተመሳሳይ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ለማገገም የሚያስችል ስራ መስራትም ቀጣይ የቤት ስራችን ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት አገር በቀል ተቋራጭ ድርጅቶች የተከሰተውን የግንባታ ግብአቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በራሳቸው መቋቋም እንዳቃታቸው መንግስት በመገንዘቡ የተቀመጡ አሰራሮችን በመከተል የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያ ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን በማሻሻል የዋጋ መስተካከያ መፍቀድ እና ተግባራዊ ማድረግ ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ የሚያስገኘውን ጥቅም ቅድሚያ በመስጠት በተሰጠው ፍቃድ መሰረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ኢትዮጵያ በዝናብ ጥገኝነት ላይ የተመሠረተውን የግብርና ክፍለ-ኢኮኖሚ ወደ መስኖ መርና አስተማማኝ ምርታማነት ለመቀየር የጀመረችውን ጉዞ ስኬታማ ሊሆን የሚችለው አሁን የተጀመሩት ተቋማዊ ሪፎርሞች እና ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ ውጤት የመቀየር ጅምሮች ቀጣይነት ሲኖራቸው ብቻ ነው። ይህንን ለማደናቀፍና ኮንትራትና ፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓትን በአግባቡ መረዳት ባቃታቸው ወይም ሆን ተብሎ ሂደቶችን ለማጠልሸት የሚሰሩ ስራዎች በፍፁም ተቀባይነት ሊኖራቸው አይችሉም ::
እንደሚታወቀው ሃገራችን በተለያዩ ሴክተሮች አስደናቂ የሆኑ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ከዚህ አንጻር እንደ ሃገር የምናስመዘግባቸው ስኬቶች ለህዝባችንን እና ለአጋሮቻችን የሚሰጠው ትርጉም ትልቅ የመሆኑን ያህል ይህ ጅምር እመርታ የማያስደስታቸው በከፍተኛ የአመራር ቁርጠኝነት እና የአጋሮች ጥረት የተገኙ ውጤቶች የሚያቅራቸው ሀይላት መኖራቸው ግን ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመስኖ ዘረፍ እየተገኘ ያለውን ስኬት ለመገንዘብና እውቅና ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡ ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ይህንን ሁኔታ ወደ ጎን በመተው የተቋቋመለትን አላማ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉአላዊነት እና የህዝብ ጥቅም ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ የሚገኙ አሰራሮችንና ህጎችን መሰረት በማድረግ በሃገሪቱ የጀመራቸውን በውጤት የታጀበ የመስኖ ፕሮጀክቶች የማጠናቀቅ ድሎችን አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ለኢትዮጵያ የምግብ ሉኣላዊነት መረጋገጥ እንሰራለን!!
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚንስቴር
ሃምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር
መግለጫ እነሆ ፥
#ethiopia | አገራዊ የመስኖ ልማት ጉዞ ተስፋ ሰጪ እመርታ የኢትዮጵያ በመስኖ የመልማት አቅሟን፤ ለመጠቀምና ተፈጥሮ የለገሰቻትን ውሃ፣ መሬት፣ ምቹ የአየር ሁኔታ እንደዚሁም አምራች የሰውሃይል በአግባቡ መጠቀም ባለመቻሏ ለዘመናት የራሷን የምግብ አቅርቦት እንኳን መሸፈን ሳትችልና በችግር ወቅት ለዕርዳታ ወደ ውጪ ስታማትር መኖሯ የቅርብ ጊዜ ታሪካችን ነው፡፡
ኢትዮጵያን በተለያየ ጊዜያት ያስተዳደሩ መንግስታት ምርታማነት ለማሳደግ ያስችለናል ያሏቸውን የተለያዩ ሙከራዎች በመከተል ጥረት ቢያደርጉም በሚጠበቀው ልክ ውጤታማ ሳይሆኑ ቀርተዋል፡፡ በዚህም ሳቢያ አገራችን የራሷን የምግብ አቅርቦት መሸፈን ሳትችል፣ በቢሊዮን የሚቆጠር የውጭ ምንዛሬ በማውጣት ስንዴን ጨምሮ የተለያዩ የምግብ ምርቶችን ከውጭ ስታስገባ ኖራለች።
እንደ ሃገር ሰፋፊ የመስኖ ፕሮጀክቶች ከ1960ዎቹ ጀምሮ መተግበር ቢጀምሩም ቁጥራቸው እጅግ ጥቂትና ውጤታቸውም በዛው ልክ ውስን እንደነበር በመስኩ የተደረጉ የዳሰሳዎች ጥናቶች ያሳያሉ ፡፡ ለአብነትም ለስኳር ልማት የተገነቡ ፕሮጀክቶች እንደ ወንጂ፣ መተሃራ፣ ፊንጫ ፣ የአሚባራ፣ የአልዌሮ፣ የጎዴ፣ የተንዳሆ እና የከሰም መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ተጠቃሾች ቢሆኑም በትግበራ ሂደት ግን ለአመታት ባጋጠሙ ተግዳሮቶች ውጤታማ ሳይሆኑ መቆየታቸው ይታወቃል፡፡
ይህንን አዙሪት በመስበርና የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ፣ ከተፈጥሮ ዝናብ ባሻገር የከርሰ-ምድርና የገጸ-ምድር ውኃን በአግባቡ በመጠቀም መስኖን ማስፋፋት ወሳኝ ሆኖ ተገኝቷል። በተለይም ባለፉት የለውጥ አመታት የኢትዮጵያ መንግስት ከዚህ የተለመደና ፈተና የሆነ አዙሪት ለመላቀቅ የሚያስችሉ የተለያዩ እቅዶችን አዘጋጅቶ እና ዘርፉን ራሱን በቻለ ሚኒስቴር መስራቤት ደረጃ በማደራጀት አዲስ የፖሊሲ መር የልማት ጥረትን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል ስራ መስራት ጀምሯል፡፡
መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ከወሰዳቸው ወሳኝ እርምጃዎች መካከል የመስኖ ልማት ዘርፍን ውጤታማ በሆነ መንገድ በማሻሻል ምርታማነትን ማሳደግ እንዲቻል ዘርፋ ለአጠቃላይ አገራዊ እድገት የሚኖረውን ሚናም በልዩ ትኩረት ለማሳደግ እንዲያስችለው መስኖ በጥናት በተለዩ ቦታዎች ላይ በልዩ ትኩረት እንዲያስፋፋ በማለም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርን በ2014 ዓ/ም እንዲቋቋም አድርጓል፡፡ በዚህም የአገር አቅም በፈቀደ ልክም መንግስት ለዘርፉ ከፍተኛ በጀት እንዲመደብለት እና በዘርፉ ተግባራዊ ለውጥ እንዲመጣ የሚያስችሉ ስራዎችን ሲሰራ ቆይቷል ፡፡
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴርም የመስኖና ቆላማ አካባቢ ልማትን ወደ ተቀናጀ የልማት አቅጣጫ በመምራት፤ ሀገራችን ያላትን ከፍተኛ የውሃና ሰፊ የመሬት ሀብት ማዕከል በማድረግ፤ የመስኖ ልማትን በማስፋፋት እና በቆላማ አካባቢ የሚገኘውን እምቅ የልማት ፀጋዎችን በማጥናትና ለአርብቶአደሩና ከፊልአርብቶአደሩ ጥቅም እንዲዉል በማድርግ የሀገራችንን የምግብ ሉዓላዊነት እንዲረጋገጥ ለማስቻል መተግበር የጀመራቸውም ስራዎች አመርቂ ውጤቶች ማሳየት ጀምረዋል፡፡
መስሪያ ቤቱ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በማስጠናትና በመገንባት፤በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እና በክልሎች የሚገቡ አነስተኛ መስኖዎችን በመከታተልና ድጋፍ በመስጠት በሃገሪቱ ምርትና ምርታማነት ላይ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት ያስቻሉ ተግባራትን መጀመሩም ከወዲሁ መታዘብ ይቻላል፡፡
በተለይ ደግሞ ባለፋት ሁለት የበጀት አመታት ማለትም በ2017 እና 2018 በጀት ዓመት በኢትዮጵያ የመስኖ ፕሮጀክቶች ግንባታ አፈጻጸም ዙርያ የተከናወኑ ስራዎች በአጠቃላይ በዘርፋ የሚታዩ ጅምር ሙከራዎችን ወደ አዲስ ታሪክ ያሸጋገረ ምዕራፍ ላይ መድረሱን መታዘብ ይቻላል።
ዘርፋ ከተሰጠው ልዩ ትኩረትና በአገር አቀፍ ደረጃ የመስኖ ልማት ጥያቄዎች መበራከት ከጅምሩ በቂ ጥናቶችና የዲዛይን ስራዎች ጥልቅ የበጀት ዝግጅትና በከፍተኛ የህዝብና የመንግስት አመራር ማእቀፎች በቂ ውይይት ተደርጎባቸው እንዲሁም የአፈጻጸም ስጋቶችና በተለይም ከአጠቃላይ የበጀት ዝግጅቶች አንጻር በነበሩ ውስንነቶች ጉልህ ችግሮች የነበሩ ቢሆንም ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በፍጥነት በመመካከር መሰረታዊ የማጣጣም ስራዎች መከወን በመቻሉ በርካታ ስራዎችን በተከታታይ ወራት በስኬት ሐዲድ ለማስጓዝ ተችሏል።
በዚህም በነዚህ ሁለት አመታት ለበርካታ አመታት ግንባታቸው የተጓተቱ ፣ የዲዛይን ስራ ጉድለቶች የነበሩባቸው ተጠናቀውም ለረጅም ጊዜ ጥገና ያልተደረገላቸው እና ከፍተኛ ብልሽት አጋጥሟቸው የነበሩ ፕሮጀክቶችን ቁርጠኛ በሆነ የፕሮጀክት አመራር ክትትል እና ጥብቅ የኮንትራት አስተዳደር ስርዓትን መሰረት በማድረግ ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል፡፡
ለዚህ ስኬት ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችንም መንግስት የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት ለማረጋገጥ ያለውን ፅኑ ፍላጎትና እያደረገ ያለውን ከፍተኛ ድጋፍ ከግንዛቤ በማስገባት ይህንንም በሚመጥን መልኩ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በጥራት በፍጥነት እና የኮንትራት ስምምነቶችን መሰረት በማድረግ የሰጠው በሳል አመራርም ተጠቃሽ ምክንያት ነው።
በዚህም ምክንያት ለአመታት የዘገዩና የማህበረሰባችን የአመታት የቅሬታ ምንጨ ሆነው የኖሩትን በአጠቃላይ 10 የሚሆኑ ግዙፍ የመስኖ ፕሮጀክቶችን በአጭር ግዜ ከውስብስብ ችግሮች በማላቀቅ በልዩ ትኩረት ቅድሚያ በተሰጣቸው አቅጣጫ መሰረት በተፋጠነ ጊዜ እንዲጠናቀቁ ጥረት ተደርጓል።
እነዚህም የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች የማልማት አቅማቸው እና ተጠቃሚ የሚያደርጉት እማና አባ ወራወዎች በቅደም ተከተላቸው መሰረት የሚከተሉት ናቸው ፡-
1.ጊዳቦ ሎት 2 - የማልማት አቅሙ- 13420 ሄ/ር 26840 እማ/አባወራዎች
2. ጎዴ -የማልማት አቅሙ -10,000 ሄ/ር 20000 እማ/አባወራዎች
3. ወልመል ሎት 1 እና 2 – 12040 ሄ/ር -24080 እማ/አባወራዎች
4. ጨልጨል ሎት 2- 4145 ሄ/ር 8290 እማ/አባወራዎች
5.የቄጦ መስኖ 5000 ሄ/ር 10,000 እማ/አባወራዎች
6. የታችኛው ርብ -3200 ሄ/ር 6400 እማ/አባወራዎች
7. የተንዳሆ - 60,000 ሄ/ርያለማል 120,000 እማ/አባወራዎች
8. የከሰም መስኖ -20 ሺኅ ሄ/ር 40,000 እማ/አባወራዎች
እንዲሁም አርጆ ዲዴሳ እና መገጭ መስኖ ልማት ፕሮጀክቶች መሠረታዊ የግንባታ ሥራቸው አልቆ የማጠናቀቂያ ሥራቸው እየተፋጠነ ከመሆኑም በላይ በቅርቡ በክብር የሚመረቁ ይሆናል፡፡
መገጭ እና አርጆ የመስኖ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ በአጠቃላይ የ10ሩ ፕሮጀክቶች ብቻ ድምር የማልማት አቅማቸው 224,805 ሄክታር ሲሆን 450,000 እማና አባወራዎችን ተጠቃሚ የሚደርጉ ናቸው፡፡
በሌላ በኩል እንደ ጨልጨል (ሎት1) አጂማጫጫ፣ ካሊድ ዲጆ፣ ሎጊያ፣ ላይኛው ጉደር፣ አንገር ፣ ፈንታሌ፣ ወይቦ፣ ላይኛው ርብ፣ ሽንሌ፣ እና አደኣ በቾ የመስኖ መሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች በዕቅዳቸው መሠረት የግንባታ ስራዎቻቸው እየተከናወ ባጠናቀቅናቸው የመስኖ ፕሮጀክቶች በአሁኑ ወቅት ሰፋፊ የእርሻ መሬቶችን በማልማት የማህበረሰቡን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተቀናጁ ስራዎች በመተግበር ላይ እንገኛለን፡፡
መንግስት ለመስኖ ልማቱ ዘርፍ በሰጠው ከፍተኛ ትኩረት በተሰሩ ስራዎች ከለውጡ በፊት 490 ሺህ ሄክታር የነበረው የመስኖ ሽፋን ወደ 2.6 ሚሊዮን ሄክታር ከፍ እንዲል አድርጓል፡፡ አሁን የተጀመሩ ፕሮጀክቶችም ሲጠናቀቁ የአገራችን የመስኖ ሽፋን በከፍተኛ መጠን የሚጨምር ይሆናል፡፡ እነዚህ መሰረተ ልማቶችም የተጀመረውን የኢትዮጵያን የምግብ ሉአላዊነት በማረጋገጥ ረገድ የሚኖራቸው ሚና ከፍተኛ ነው፡፡
በ2017 እና በ2018 በጀት አመት ፕሮጀክቶች አጠናቅቀን ለስኬት ስንበቃ ፤ ግንባታዎች ባቀድነው ጊዜ እንዳይጠናቀቁ ስያደርጉ የቆዩትን፣ እንደዚሁም በቀጣይነትም ስራን ሊያስጓጉሉ የሚችሉትን ቁልፍ ማነቆዎች በጥናት በመለየት ውስብስብ ለሆኑና ለቆዩ ችግሮች ተገቢ እና ህጋዊ መፍትሄ እንዲያገኙ በማድረግ ረገድ የተሰሩ ስራዎች ሚናቸው ትልቅ ነው፡፡
በመሆኑም ይህ ፈጣን የፕሮጀክት አፈጻጸም እና ክትትል በቀላሉ የተገኘ እንዳልሆነ መገንዘብ ያሻል።
ለመሆኑ በእነዚህ የግንባታ 2 አመታት እንደማንኛውም የኮንስትራክሽን ዘርፍ የመስኖ ግንባታ ያጋጠሙት ተግዳሮቶች ምንድናቸው? የተሰጣቸው መፍትሔዎችስ ?
በግንባታ ሂደቱ ያጋጠሙንን ተጠባቂና ተጠባቂ ያልሁኑ ተግዳሮቶች ተወጥተን የግንባታ ስራችንን ስናከናውን በግንባታ ሂደቱ ላይ ተፅዕኖ ያሳደሩ ዋና ዋና ተግዳሮቶችን የሚከተሉት ናቸው፦
* የመስኖ ልማት ፕሮጀክቶች ከውኃ ጋር የተቆራኙና በካበተ የዘርፍ ጥናት የተደገፋ መሆን የሚገባቸው በመሆናቸው በዘርፉ ልምድ ያላቸው በቂ አገር በቀል የአማካሪና ተቋራጮች አቅም በበቂ አለመኖሩ ከጅምሩ የታዩ ተግዳሮቶች ነበሩ:: በተጨማሪም አብዛኞቹ ፕሮጀክቶች የሚከናወኑት በመንግስት የልማት ድርጅቶች ሲሆን ተቋማቱ በዘርፋ ለሚደረግ የመሰረተ ልማት ግንባታ የነበራቸው ልምድና አቅምም ውስን ከመሆኑም በላይ ከግሉ ዘርፍ የሚሳተፉት በጣት የሚቆጠሩ ተቋማትም ገና አጥጋቢ ቁመና ያልነበራቸው መሆኑ።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየት፦ ፕሮጀክቶቹ ከፍተኛ ሀብት የሚጠይቁ ቢሆንም በየዓመቱ የሚመደበው በጀት አነስተኛ መሆኑና የተፈቀደው በጀትም በወቅቱ ጥሬ ገንዘብ ሆኖ ባለመለቀቁ ከክፍያዎች መስተጓጎል የተነሱ መጓተቶችና የዋጋ ንረት ፕሮጀክቶች በሚፈለገው ደረጃ ማከናወን አለመቻሉ፣
* ከፍተኛ የገበያ የዋጋ ንረት (Market Inflation)፦ ከ2013 ዓ.ም ጀምሮ በዓለም አቀፍና አገር ውስጥ ሁኔታዎች ምክንያት እንደ ሲሚንቶ፣ ብረት፣ ነዳጅ እና የጉልበት ዋጋ ላይ በየግዜው ከፍተኛ ጭማሪ ማጋጠሙ። በዚህም ምክንያት የፕሮጀክት በዘገዩ ቁጥር ወጪዎቻቸው በየግዜው እንዲጨምሩ ምክንያት ሆነዋል ::
* የስትራቴጂካዊ ግንባታ ዕቃዎች አቅርቦት እጥረት፦ ሲሚንቶ፣ ብረትና ነዳጅ በገበያ ላይ በበቂ ሁኔታ በወቅቱ አለመገኘታቸው የግንባታውን ፍጥነት በእጅጉ ገድበውት ቆይተዋል። በዚህም ምክንያት ፕሮጀክቶች በእቅዳቸው ልክ እንዳይከወኑ ምክንያት ሆኖ ቆይቷል ::
* የግድብ እና መስኖ መሰረተ ልማቶች ዲዛይን ስራዎች ጉልህ ክፍተቶችና ያጋጠሙ የጂኦሎጂካል ውስብስብነት ችግሮች :: ምንም እንኳን ፕሮጀክቶች መነሻ የሚሆኑ ጥናትና ዲዛይን ተሠርቶባቸው ቢጀመሩም፣ በትግበራ ወቅት በሚያጋጥሙ የመሬት አቀማመጥና የጂኦሎጂካል ይዘቶች ምክንያት የዲዛይን ክለሳዎችን ማድረግ የግድ ማስፈለጉ የውል ማሻሻያዎችንና የጊዜ ማራዘሚያዎችን እንዲደረጉ የግድ የሚያስብሉ ሁኔታዎች አጋጥመዋል ::
በዚህም ምክንያት ለሚኖሩ ለውጦች ተጨማሪ የኮንትራት ወጪ እና ግዜ መጠየቃቸው የግድ ሆኗል።
የተወሰዱ ስልታዊና መዋቅራዊ የማስተካከያ እርምጃዎች የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ ያጋጠሙትን የአሠራር ክፍተቶች፣ የኦዲት ግኝቶችና የባለድርሻ አካላትን አስተያየቶች እንደ ግብዓት በመውሰድ ሰፊ ተቋማዊ ለውጥ (Institutional Reform) አድርጓል።
በዚህም መሠረት የተወሰዱት ቁልፍ ተቋማዊ እርምጃዎች የሚከተሉት ናቸው፦
* ልዩ የፕሮግራም ማስተባበሪያ ጽሕፈት ቤት በአዲስ መልክ በ2017ዓ/ም ተቋቁሟል ፦ከዋናው መሥሪያ ቤት እስከ ፕሮጀክት ሳይት የነበረውን የቁጥጥር እና ክትትል ለማጥበቅና የውል አስተዳደር እንዲሁም የቁጥጥር ሥርዓቱን (Contract Administration & Construction supervision) በዲጂታል ፕላትፎርም ጭምር ለማዘመን ዘርፈ-ብዙ ብቁ ባለሙያዎችን ያቀፈ ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት ተቋቁሟል።
* ጥብቅ የክትትልና ግምገማ (M&E) ሥርዓት መዘርጋት፦የዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም ዕለታዊ፣ ሳምንታዊ፣ወርሃዊ፣ ሩብ ዓመት፣ ግማሽ ዓመት እና ዓመታዊ የክትትልና የመስ ክምልከታ ሥርዓት ተዘርግቶ ተግባራዊ ሆኗል።
* በኮንትራት ስምምነት መሰረት ለፕሮጀክቶች ክትትል የሚያስፈልገውን ሎጅስቲክስ እንዲሟላ ተደርጓል፥- በአዲስ መልክ ለተደራጀዉ ፕሮግራም ጽ/ቤት ከማዕከል እስከ ፕሮጀክት ሳይት ለተመደቡ የስራ መሪዎችና ሙያተኞች የሚያስፈልጉ የመስክን ነባራዊ ሁኔታ የሚቋቋሙ የመስክ ተሽከርካሪዎች እና የቢሮ ቁሳቁሶችን በኮንትራት ስምምነት ውስጥ በተቀመጠው መሰረት በማሟላት የክትትል አመራሮች እና ባለሙያዎች በተቀናጀ መልኩ ጉልበታችዉና እውቀታቸዉን ለፕሮጀክቶቹ ስኬት የሚያውሉበትን ሁኔታ በመፍጠር በጊዜና በጥራት ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ውጤታማ ስራ እየተመዘገበ ይገኛል::
* የቁሳቁስ አቅርቦት ሰንሰለትን ማሳለጥ (Supply Chain Optimization)፦ የሲሚንቶ እና የነዳጅ እጥረትን ለመቅረፍ ሚኒስቴሩ በቀጥታ ከአምራች ፋብሪካዎችና አቅራቢዎች ጋር ስልታዊ ትስስር በመፍጠር የግንባታ ግብዓቶች ሳይቆራረጡ ፕሮጀክት ሳይት ላይ እንዲቀርቡ አድርጓል።
* ባለሦስት ወገን ስምምነት (Tri-party Agreement) መተግበር፦ በተቋራጭ፣ በአማካሪ መሐንዲስ፣ በባለቤት(ሚኒስቴሩ) እና በቁሳቁስ አቅራቢዎች መካከል የተቀናጀ የጋራ መግባቢያ ስምምነት በመፈረም ሥራዎች በተቀመጠላቸው ወሰን፣ በጀትና ጥራት ኮንትራት መሰረት አድርገው እንዲከናወኑ ተደርጓል።
* አዳዲስ መመሪያዎችና ስታንዳርዶች ማዘጋጀት፦ ወደፊት ለሚከናወኑ ማናቸውም ግንባታዎች መነሻ የሚሆኑ የፕሮጀክት አስተዳደርን የሚያዘምኑ አዳዲስ የአሠራር ደንቦችና መመሪያዎች ተዘጋጅተዋል።
* የዋጋ ማስተካከያ መፍቀድ፦ አገር በቀል ተቋራጮች ፕሮጀክቶች በወቅቱ መጠናቀቅ ባለመቻላቸው ያጋጠመውን የዋጋ ንረት በራሳቸ መቋቋም ባለመቻላቸው፣ በመንግስት የተቀመጡ አሠራሮችን በመከተል ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያን ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን ከ2013 ጀምሮ በተሰጠው የመንግስት ውሳኔ መሰረት ውሎችን በማሻሻል የዋጋ ማስተካከያ በሃገር ደረጃ እንዲደረግ ፈቅዷል።
* የበጀት እጥረትና የገንዘብ አቅርቦት መዘግየትን በተመለከተ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር በቅርበት በመወያየት እና በመስራት አስፈላጊው በጀት እና ጥሬ ገንዘብ በወቅቱ ለመስኖ ፕሮጀክቶች ቅድሚያ ተሰጥቶ እንዲለቀቁ ማድረግ ተችሏል፡፡
የመስኖ ፕሮጀክቶች እንደ ማንኛውም የግንባታ ፕሮጀክቶች መንግስት ባወጣው የግዥ መመሪያዎች፣ ደንቦች እና ውሎች የሚተዳደሩ ናቸው :: የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር መ/ቤት ከሌሎች ተቋማት የተረከባቸውንም ሆነ በራሱ የጀመራቸውን ፕሮጀክቶች የሚያስተዳድረው የመንግስትን ህግና ስርአትን በማክበር በኮንትራት ውል ስምምነት መሰረት ብቻ ነው፡፡
በዚህም መሰረት በየግዜው ልዩ ፍቃድ የሚያስፈልጋቸው ጉዳዮች ሲያጋጥሙም በህግ የመፍቀድ መብት ያለውን የመንግስት አካል ፍቃድ በማግኘት ብቻ የተፈፀሙ ስራዎችን መከወን ተችሏል ፡፡
ከመስኖ ፕሮጀክቶች ውስብስብ ባህሪ በመነሳት በተቻለ መጠን ባሉ ሀገራዊ አቅሞች እና ልምድና አቅም ባላቸው አማካሪ ድርጅቶች ዝርዝር ጥናትና ዲዛይን ሳይሰራ የመስኖ ፕሮጀክቶች አይጀመሩም፡፡ ሆኖም በትግበራ ወቅት የዲዛይን ክፍተቶች መኖራቸው ሲታወቅ በተቀመጠው የውል አስተዳደር ስምምነት መሰረት የፕሮጀክቶች የዲዛይን ችግር እንዲፈታ በማድረግ የተጀመሩ ፕሮጀክቶች በዲዛይን
ማሻሻያው መሰረት እንዲቀጥሉ እና እንዲጠናቀቁ ይደረጋሉ፡፡
ምንም እንኳን የዲዛይን ክፍተቶች ችግር ደረጃ ቢለያይም ፕሮጀክቶች በተግባር የዲዛይን ክፍተቶች እንደሚያጋጥማቸው ይታወቃል፡፡ ከፕሮጀክቶች ውል አስተዳደር አንፃርም ተቋራጭ እና አማካሪ ድርጅቶች በገቡት ውል መሰረት ብቻ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ውሎችን ያስተዳድራል በዚህም የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ውጤትም ይህንኑ ሀቅ ያረጋግጣል። በመሆኑም በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከውል ውጪ የሚፈፀሙ ምንንም አይነት ግዥዎችና ጭማሪዎችም የሉም።
አለማቀፍ ልምዶች እንደሚያሳዩት ማንኛውም ፕሮጀክት ተግባራዊ በሚደረግባት ወቅት በገቢያ ሁኔታ ለሚከሰቱ የዋጋ ጭማሪዎች ተገቢውን አሰራር እና ኮንትራት ስምምነትን በመከተል የሚፈቀዱ የዋጋ ማስተካከያዎችን በማድረግ ፕሮጀክቶች ተግባራዊ ይደረጋሉ፡፡
በአገራችን ከ2013 ዓ.ም. ጀምሮ በከፍተኛ ሁኔታ የግንባታ ግብአቶች በመጨመሩ፣የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ በመጨመሩ እና በአለማቀፍ ሁኔታዎች መለዋወጥ ምክንያት የግንባታ ሴክተሩ በከፍተኛ ሁኔታ ችግር ውስጥ ገብቶ ቆይተው የነበሩ ፕሮጀክቶች በመኖራቸውም እስካሁንም ከተመሳሳይ ችግሮች ሙሉ በሙሉ ለማገገም የሚያስችል ስራ መስራትም ቀጣይ የቤት ስራችን ይሆናል፡፡
በዚህም ምክንያት አገር በቀል ተቋራጭ ድርጅቶች የተከሰተውን የግንባታ ግብአቶች ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ በራሳቸው መቋቋም እንዳቃታቸው መንግስት በመገንዘቡ የተቀመጡ አሰራሮችን በመከተል የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፍቃድ ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት ቀደም ሲል የዋጋ ማስተካከያ ይከለክሉ የነበሩ ውሎችን በማሻሻል የዋጋ መስተካከያ መፍቀድ እና ተግባራዊ ማድረግ ከፕሮጀክቱ መጠናቀቅ የሚያስገኘውን ጥቅም ቅድሚያ በመስጠት በተሰጠው ፍቃድ መሰረት ተግባራዊ ተደርጓል፡፡
ኢትዮጵያ በዝናብ ጥገኝነት ላይ የተመሠረተውን የግብርና ክፍለ-ኢኮኖሚ ወደ መስኖ መርና አስተማማኝ ምርታማነት ለመቀየር የጀመረችውን ጉዞ ስኬታማ ሊሆን የሚችለው አሁን የተጀመሩት ተቋማዊ ሪፎርሞች እና ፕሮጀክቶችን በማጠናቀቅ ወደ ውጤት የመቀየር ጅምሮች ቀጣይነት ሲኖራቸው ብቻ ነው። ይህንን ለማደናቀፍና ኮንትራትና ፕሮጀክት አስተዳደር ስርዓትን በአግባቡ መረዳት ባቃታቸው ወይም ሆን ተብሎ ሂደቶችን ለማጠልሸት የሚሰሩ ስራዎች በፍፁም ተቀባይነት ሊኖራቸው አይችሉም ::
እንደሚታወቀው ሃገራችን በተለያዩ ሴክተሮች አስደናቂ የሆኑ ስኬቶችን እያስመዘገበች ትገኛለች፡፡ ከዚህ አንጻር እንደ ሃገር የምናስመዘግባቸው ስኬቶች ለህዝባችንን እና ለአጋሮቻችን የሚሰጠው ትርጉም ትልቅ የመሆኑን ያህል ይህ ጅምር እመርታ የማያስደስታቸው በከፍተኛ የአመራር ቁርጠኝነት እና የአጋሮች ጥረት የተገኙ ውጤቶች የሚያቅራቸው ሀይላት መኖራቸው ግን ሳይታለም የተፈታ ነው፡፡
ከዚህ አንጻር በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ በመስኖ ዘረፍ እየተገኘ ያለውን ስኬት ለመገንዘብና እውቅና ለመስጠት ሲቸገሩ ይስተዋላል፡፡ ይሁን እንጂ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ይህንን ሁኔታ ወደ ጎን በመተው የተቋቋመለትን አላማ እና የኢትዮጵያን ሁለንተናዊ ሉአላዊነት እና የህዝብ ጥቅም ታሳቢ በማድረግ በዘርፉ የሚገኙ አሰራሮችንና ህጎችን መሰረት በማድረግ በሃገሪቱ የጀመራቸውን በውጤት የታጀበ የመስኖ ፕሮጀክቶች የማጠናቀቅ ድሎችን አጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡
ለኢትዮጵያ የምግብ ሉኣላዊነት መረጋገጥ እንሰራለን!!
የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚንስቴር
ሃምሌ 9 ቀን 2018 ዓ.ም
24 days ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በንግድ ባንኮች ላይ ጥሎት የነበረውን ዓመታዊ የብድር ዕድገት ገደብ ሙሉ በሙሉ ማንሳቱን አስታወቀ። ባንኩ ይህ እርምጃው ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ አቋሙን ማላላቱን እንደማያሳይና በወለድ ተመን ላይ ወደተመሰረተ ማዕቀፍ የተደረገ "የተሳካ ሽግግር" መሆኑን በመግለጫው ቢከራከርም፣ የብድር ገደቡ በአንዴ መነሳት በገበያው ውስጥ ያለውን የገንዘብ ዝውውር በማብዛት አሁን ያለውን አሳሳቢ የዋጋ ንረት ይበልጥ እንዳያባብሰው ስጋት ፈጥሯል።
ብሔራዊ ባንኩ ቀጥተኛ ያልሆኑ የፖሊሲ መሳሪያዎችን መተግበሩን እንደሚቀጥል በመግለጽ፣ የፖሊሲ ወለድ ምጣኔውን ከ15 በመቶ ወደ 16 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስታውቋል። በተጓዳኝም ላኪዎችን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሬ እጥረቱን ለማርገብ በሚመስል መልኩ፣ ባንኩ የሚቆርጠውን የውጭ ምንዛሬ ኮሚሽን ከ2.5 በመቶ ወደ 1.5 በመቶ ዝቅ አድርጓል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ ላኪዎች ከሚያገኙት የውጭ ምንዛሬ ገቢ ለብሔራዊ ባንክ በግዴታ እንዲሸጡ ተጥሎ የነበረው የ50 በመቶ ገደብ ወደ 30 በመቶ ዝቅ እንዲል ተወስኗል።
እነዚህ ተቃራኒ የሚመስሉ እርምጃዎች (በአንድ በኩል ወለድን መጨመር፣ በሌላ በኩል ደግሞ የብድር ጣሪያን ማንሳት እና የውጭ ምንዛሬ ቁጥጥርን ማላላት) ብሔራዊ ባንኩ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር እና አስከፊውን የውጭ ምንዛሬ ቀውስ ለመፍታት እያደረገ ያለውን መፍጨርጨር የሚያሳዩ ናቸው።
በተለይም የብድር ገደቡ መነሳት ባንኮች በነጻነት ብድር እንዲሰጡ የሚያስችል ቢሆንም፣ በ1 በመቶ ብቻ ያደገው የማሻሻያ የወለድ ምጣኔ፣ የብድር መለቀቁ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚያመጣውን የዋጋ ንረት ጫና አፍኖ ለመያዝ በቂ ነው ወይ? የሚለው የባንኩን አዲስ አቅጣጫ ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ነው። የላኪዎች የውጭ ምንዛሬ ገቢ ግዴታ ወደ 30 በመቶ ዝቅ መደረጉም፣ መንግስት የውጭ ምንዛሬን በቀጥታ ከመቆጣጠር ይልቅ ገበያው ራሱን እንዲያስተካክል ለማድረግ የተገደደበትን ሁኔታ ያሳያል።
ብሔራዊ ባንኩ ቀጥተኛ ያልሆኑ የፖሊሲ መሳሪያዎችን መተግበሩን እንደሚቀጥል በመግለጽ፣ የፖሊሲ ወለድ ምጣኔውን ከ15 በመቶ ወደ 16 በመቶ ከፍ ማድረጉን አስታውቋል። በተጓዳኝም ላኪዎችን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሬ እጥረቱን ለማርገብ በሚመስል መልኩ፣ ባንኩ የሚቆርጠውን የውጭ ምንዛሬ ኮሚሽን ከ2.5 በመቶ ወደ 1.5 በመቶ ዝቅ አድርጓል። ከዚሁ ጋር ተያይዞ ላኪዎች ከሚያገኙት የውጭ ምንዛሬ ገቢ ለብሔራዊ ባንክ በግዴታ እንዲሸጡ ተጥሎ የነበረው የ50 በመቶ ገደብ ወደ 30 በመቶ ዝቅ እንዲል ተወስኗል።
እነዚህ ተቃራኒ የሚመስሉ እርምጃዎች (በአንድ በኩል ወለድን መጨመር፣ በሌላ በኩል ደግሞ የብድር ጣሪያን ማንሳት እና የውጭ ምንዛሬ ቁጥጥርን ማላላት) ብሔራዊ ባንኩ የዋጋ ግሽበትን ለመቆጣጠር እና አስከፊውን የውጭ ምንዛሬ ቀውስ ለመፍታት እያደረገ ያለውን መፍጨርጨር የሚያሳዩ ናቸው።
በተለይም የብድር ገደቡ መነሳት ባንኮች በነጻነት ብድር እንዲሰጡ የሚያስችል ቢሆንም፣ በ1 በመቶ ብቻ ያደገው የማሻሻያ የወለድ ምጣኔ፣ የብድር መለቀቁ በኢኮኖሚው ውስጥ የሚያመጣውን የዋጋ ንረት ጫና አፍኖ ለመያዝ በቂ ነው ወይ? የሚለው የባንኩን አዲስ አቅጣጫ ጥያቄ ውስጥ የሚጥል ነው። የላኪዎች የውጭ ምንዛሬ ገቢ ግዴታ ወደ 30 በመቶ ዝቅ መደረጉም፣ መንግስት የውጭ ምንዛሬን በቀጥታ ከመቆጣጠር ይልቅ ገበያው ራሱን እንዲያስተካክል ለማድረግ የተገደደበትን ሁኔታ ያሳያል።
Sponsored by
Surafel
28 days ago
ምድርን ከአረንጓዴ ልባስ፣ አርሶ አደሩን ከገቢ ምንጭ ጋር ያገናኘው አረንጓዴ ዐሻራ
**************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ምድርን በአረንጓዴ ተክሎች ከመሸፈንና የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ፣ ሀገራዊ የምግብ ዋስትናንና ምርታማነትን ወደማረጋገጥ የተሸጋገረ ታላቅ ስኬት እየመዘገበ ይገኛል።
ቀደም ሲል ለደን ጥበቃና ለተራቆቱ መሬቶች ማገገሚያ ብቻ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሀገራዊ ንቅናቄ፣ አሁን ላይ ስትራቴጂካዊ ለውጥ በማድረግ የአካባቢ ጥበቃን ከኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ጋር ያቀናጀ የኢኮኖሚ ምሶሶ ለመሆን በቅቷል።
ይህ ስኬት በጉልህ ከሚታይባቸውና ትልቅ እመርታ ከተመዘገበባቸው ዘርፎች መካከል የፍራፍሬ ምርት ልማት ግንባር ቀደሙን ስፍራ ይይዛል።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የተሻሻሉና ፍሬያማ የሆኑ የአቮካዶ፣ የማንጎ፣ የፓፓያ እና የኮምጣጤ ፍራፍሬዎች ዝርያዎች በስፋት እንዲተከሉ መደረጉ በየደረጃው ለሚገኙ አርሶ አደሮችና አምራቾች አዲስ የገቢ ምንጭ ፈጥሯል።
ንቅናቄው የአፈር መሸርሸርን በዘላቂነት ከመግታት ባለፈ፣ የመሬትን ለምነት በማሻሻልና የከርሰ-ምድር ውኃን በመጠበቅ ለፍራፍሬ ልማትና ለተሻሻለ ግብርና እጅግ ምቹ የሆነ ሥነ-ምህዳራዊ ሁኔታን ፈጥሯል።
ይህ የምርታማነት እመርታ አርሶ አደሩን ከራስ-አልፎ ለገበያ እንዲያመርት ከማስቻሉም በላይ፣ በከተሞች የሚስተዋለውን የፍራፍሬ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ንረት እያቃለለ ይገኛል።
ከዚህም ባሻገር፣ ጥራቱን የጠበቀ የፍራፍሬ ምርት በስፋት መመረቱ የኢትዮጵያን የኤክስፖርት አቅም በማሳደግና ወደ ውጭ የመላክ ዕድሎችን በማስፋት የውጭ ምንዛሬ ለማስገኘት የራሱን የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ተፈጥሮን ከመንከባከብና ምድርን ከማልበስ ባለፈ፣ የዜጎችን ማዕድ በሥርዓተ-ምግብ እራስን ወደመቻል ያሸጋገረ ፕሮጀክት ነው። የአካባቢ ጥበቃና የኢኮኖሚ ዕድገት እንዴት እጅና ጓንት ሆነው እንደሚጓዙ እና የአየር ንብረት መከላከል ወደ ተጨባጭ ምርታማነት እንዴት እንደሚቀየር ያሳየ ሕያው ሀገራዊ ማረጋገጫ ሆኗል።
#greenlegacy #ethiopianbroadcastingcorporation #agricultureethiopia #foodsecurity #greeneconomy
**************
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ምድርን በአረንጓዴ ተክሎች ከመሸፈንና የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባለፈ፣ ሀገራዊ የምግብ ዋስትናንና ምርታማነትን ወደማረጋገጥ የተሸጋገረ ታላቅ ስኬት እየመዘገበ ይገኛል።
ቀደም ሲል ለደን ጥበቃና ለተራቆቱ መሬቶች ማገገሚያ ብቻ ትኩረት ይሰጥ የነበረው ይህ ሀገራዊ ንቅናቄ፣ አሁን ላይ ስትራቴጂካዊ ለውጥ በማድረግ የአካባቢ ጥበቃን ከኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ጋር ያቀናጀ የኢኮኖሚ ምሶሶ ለመሆን በቅቷል።
ይህ ስኬት በጉልህ ከሚታይባቸውና ትልቅ እመርታ ከተመዘገበባቸው ዘርፎች መካከል የፍራፍሬ ምርት ልማት ግንባር ቀደሙን ስፍራ ይይዛል።
በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የተሻሻሉና ፍሬያማ የሆኑ የአቮካዶ፣ የማንጎ፣ የፓፓያ እና የኮምጣጤ ፍራፍሬዎች ዝርያዎች በስፋት እንዲተከሉ መደረጉ በየደረጃው ለሚገኙ አርሶ አደሮችና አምራቾች አዲስ የገቢ ምንጭ ፈጥሯል።
ንቅናቄው የአፈር መሸርሸርን በዘላቂነት ከመግታት ባለፈ፣ የመሬትን ለምነት በማሻሻልና የከርሰ-ምድር ውኃን በመጠበቅ ለፍራፍሬ ልማትና ለተሻሻለ ግብርና እጅግ ምቹ የሆነ ሥነ-ምህዳራዊ ሁኔታን ፈጥሯል።
ይህ የምርታማነት እመርታ አርሶ አደሩን ከራስ-አልፎ ለገበያ እንዲያመርት ከማስቻሉም በላይ፣ በከተሞች የሚስተዋለውን የፍራፍሬ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ንረት እያቃለለ ይገኛል።
ከዚህም ባሻገር፣ ጥራቱን የጠበቀ የፍራፍሬ ምርት በስፋት መመረቱ የኢትዮጵያን የኤክስፖርት አቅም በማሳደግና ወደ ውጭ የመላክ ዕድሎችን በማስፋት የውጭ ምንዛሬ ለማስገኘት የራሱን የጎላ አስተዋጽኦ እያበረከተ ይገኛል።
የኢትዮጵያ አረንጓዴ ዐሻራ ተፈጥሮን ከመንከባከብና ምድርን ከማልበስ ባለፈ፣ የዜጎችን ማዕድ በሥርዓተ-ምግብ እራስን ወደመቻል ያሸጋገረ ፕሮጀክት ነው። የአካባቢ ጥበቃና የኢኮኖሚ ዕድገት እንዴት እጅና ጓንት ሆነው እንደሚጓዙ እና የአየር ንብረት መከላከል ወደ ተጨባጭ ምርታማነት እንዴት እንደሚቀየር ያሳየ ሕያው ሀገራዊ ማረጋገጫ ሆኗል።
#greenlegacy #ethiopianbroadcastingcorporation #agricultureethiopia #foodsecurity #greeneconomy
1 month ago
የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት ሰፊ ሥራዎች እየተሠሩ ነው - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
*****************
የኑሮ ውድነትን እና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ሰፊ ሥራዎች እየተሠሩ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ ገልጸዋል።
ለአብነትም የሰንበት ገበያዎችን ቁጥር ከ2 ሺህ በላይ ማድረስ መቻሉን እንዲሁም መንግሥት ለነዳጅ እና ለማዳበሪያ ድጎማ በወር በቢሊዮኖች የሚቆጠር ብር ወጪ እያደረገ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።
በአሁኑ ወቅት ከምግብ ውጪ በሆኑ ቁሳቁስ ላይ የዋጋ ጭማሪ መኖሩን እና በተለይ ከውጭ የሚገቡ ዕቃዎች ተፅዕኖ እያሳደሩ መሆኑን አንስተዋል።
የ10 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት በምታስመዘግብ ሀገር ውስጥ የዋጋ ንረትን ዜሮ ማድረግ እንደማይቻል ገልጸው፣ ንረቱ ከሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገት ጋር አብሮ የሚሄድ ግን ደግሞ ጤናማ መሆኑን ማጤን እንደሚያስፈልግ አመላክተዋል።
የዜጎችን የመግዛት አቅም ለመጠበቅ በተለይም በግሉ ዘርፍ ያለውን አነስተኛ ክፍያ መመርመር፣ መቆጣጠር እና የነጋዴዎችን የትርፍ ሕዳግ ማስተካከል እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #parliament #pmabiyahmed #inflation #ebc
*****************
የኑሮ ውድነትን እና የገበያ ዋጋን ለማረጋጋት ሰፊ ሥራዎች እየተሠሩ መሆናቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ምላሽ እና ማብራሪያ ገልጸዋል።
ለአብነትም የሰንበት ገበያዎችን ቁጥር ከ2 ሺህ በላይ ማድረስ መቻሉን እንዲሁም መንግሥት ለነዳጅ እና ለማዳበሪያ ድጎማ በወር በቢሊዮኖች የሚቆጠር ብር ወጪ እያደረገ እንደሚገኝ ጠቅሰዋል።
በአሁኑ ወቅት ከምግብ ውጪ በሆኑ ቁሳቁስ ላይ የዋጋ ጭማሪ መኖሩን እና በተለይ ከውጭ የሚገቡ ዕቃዎች ተፅዕኖ እያሳደሩ መሆኑን አንስተዋል።
የ10 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት በምታስመዘግብ ሀገር ውስጥ የዋጋ ንረትን ዜሮ ማድረግ እንደማይቻል ገልጸው፣ ንረቱ ከሀገራችን የኢኮኖሚ ዕድገት ጋር አብሮ የሚሄድ ግን ደግሞ ጤናማ መሆኑን ማጤን እንደሚያስፈልግ አመላክተዋል።
የዜጎችን የመግዛት አቅም ለመጠበቅ በተለይም በግሉ ዘርፍ ያለውን አነስተኛ ክፍያ መመርመር፣ መቆጣጠር እና የነጋዴዎችን የትርፍ ሕዳግ ማስተካከል እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አሳስበዋል።
በበረከት ሽመልስ
#ethiopia #parliament #pmabiyahmed #inflation #ebc
1 month ago
ዓለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት (IMF) በአምስተኛው የኢኮኖሚ ሪፎርም ግምገማ ማጠናቀቂያ ለኢትዮጵያ የ464 ሚሊዮን ዶላር ተጨማሪ የብድር ክፍያ ፈቀደ
ይህም አጠቃላይ የገንዘብ ድጋፉን 2.647 ቢሊዮን ዶላር አድርሶታል።
ድርጅቱ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም የተመዘገቡትን የወጪ ንግድ እና የታክስ ገቢ እድገቶች ያደነቀ ቢሆንም፣ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ መናር ያሳደረውን ጫና ለመቋቋም 200 ሚሊዮን ዶላር ቀድሞ እንዲለቀቅ ማድረጉን ገልጿል።
በተጨማሪም IMF ሁለተኛ ዙር የዋጋ ንረት ከተከሰተ ብሔራዊ ባንክ ፖሊሲውን ይበልጥ ሊያጠብቅ እንደሚገባ አሳስቧል።
ባንኩ በወርቅ ግብይት ላይ ያለውን ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዲያቆም፣ ድጎማዎች ሲነሱ ተጋላጭ ወገኖች እንዲጠበቁ፣ እና አዳዲስ ገለልተኛ የቦርድ አባላትን በመሾም የባንኩን ገለልተኝነት እንዲያጠናክር መክሯል።
Seledadotio
Seledadotio
ይህም አጠቃላይ የገንዘብ ድጋፉን 2.647 ቢሊዮን ዶላር አድርሶታል።
ድርጅቱ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም የተመዘገቡትን የወጪ ንግድ እና የታክስ ገቢ እድገቶች ያደነቀ ቢሆንም፣ በመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ምክንያት የነዳጅ ዋጋ መናር ያሳደረውን ጫና ለመቋቋም 200 ሚሊዮን ዶላር ቀድሞ እንዲለቀቅ ማድረጉን ገልጿል።
በተጨማሪም IMF ሁለተኛ ዙር የዋጋ ንረት ከተከሰተ ብሔራዊ ባንክ ፖሊሲውን ይበልጥ ሊያጠብቅ እንደሚገባ አሳስቧል።
ባንኩ በወርቅ ግብይት ላይ ያለውን ቀጥተኛ ተሳትፎ እንዲያቆም፣ ድጎማዎች ሲነሱ ተጋላጭ ወገኖች እንዲጠበቁ፣ እና አዳዲስ ገለልተኛ የቦርድ አባላትን በመሾም የባንኩን ገለልተኝነት እንዲያጠናክር መክሯል።
Seledadotio
Seledadotio
1 month ago
መንግሥት ያለ ምንም መዘግየት ወደ እውነተኛ ውይይት ይምጣ - ህወሓት
ህወሓት የአውሮፓ ህብረት ያወጣውን መግለጫ መቃወሙንና የሰላም ስምምነቱ አደጋ ላይ መውደቁን አስታወቀ
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ቡድን በቅርቡ በትግራይ ክልል ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ መሬት ላይ ያለውን እውነታ አያንጸባርቅም ሲል በጽኑ ተቃወመ።
የአውሮፓ ህብረት መግለጫ የተሳሳቱ መረጃዎች ላይ የተመሰረተ ነው ብሏል በመግለጫው መሠረት ህወሓት ትይዩ ክልላዊ ምክር ቤት አቋቁሟል ተብሎ የቀረበበትን ክስ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጓል።
ድርጅቱ በክልሉ በምርጫ የተመረጠው ብቸኛው የትግራይ ክልላዊ ምክር ቤት በቅርቡ ሥራ መጀመሩን ገልጾ ይህ ምክር ቤት ወደ ሥራ ከመመለሱ በፊት በከተሞችና በገጠር ማህበረሰቦች ዘንድ ሰፊ ውይይት ተደርጎበት በነዋሪዎች በወረዳና በጣቢያ ምክር ቤቶች ሙሉ ድጋፍ ያገኘ መሆኑን አስታውቋል።
ህወሓት በጊዜያዊ አስተዳደሩ እና በፌዴራል መንግስቱ ላይ ጠንከር ያለ ትችት ሰንዝሯል የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የህዝቡን ጥቅም ማስጠበቅ ተስኖታል ያለው ድርጅቱ ይልቁንም እንደ ፌዴራል መንግስት አስፈጻሚ እየሰራ ነው ሲል ወቅሷል።
በተጨማሪም የሰላም ስምምነቱ (CoHA) ከተፈረመበት ጊዜ ጀምሮ የፌዴራል መንግስት ስምምነቱን ለማዳከም እየሰራ መሆኑንና ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የስምምነቱን መሠረታዊ ሃሳቦች በተደጋጋሚ መካዳቸውን ገልጿል።
በዚህም ምክንያት የስምምነቱ ዋና ዋና ድንጋጌዎች ሳይፈጸሙ መቅረታቸውን በመግለጫው አመልክቷል።
ሰብአዊ ቀውስ እና የጸጥታ ስጋት
በትግራይ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው እንግልት መቀጠሉን የጠቀሰው መግለጫው በተለይም
* በነዳጅ እና በንግድ ዕቃዎች ላይ የተጣለው ገደብ ከፍተኛ የዋጋ ንረትንና የኢኮኖሚ መገታት ማስከተሉን፣
* ተፈናቃዮች ያለ በቂ ድጋፍ የክረምቱን ዝናብ እየተጋፈጡ መሆናቸውን፣
* በክልሉ ዙሪያ እየተደረገ ያለው መጠነ-ሰፊ የወታደር ክምችት፣ የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ጥቃቶችና የአየር ላይ ክትትሎች የጦርነት ስጋትን በከፍተኛ ደረጃ ማናራቸውን ዘርዝሯል።
ይህ ሁሉ እየሆነ የአውሮፓ ህብረት ልዑክ በዝምታ መመረጡንና ፌዴራል መንግስቱ ግዴታውን እንዲወጣ ግፊት አላደረገም ሲል ኮንኗል።
ወታደራዊ የግዳጅ ምልመላ እና የወደፊት አቅጣጫ ላይ በሰፈረው የመግለጫው ማጠቃለያ ህወሓት አንድ ወገን ወታደራዊ ምልመላ እያካሄደ ነው ተብሎ የቀረበበትን ወቀሳ መሠረት ቢስ ነው ብሎታል።
ሆኖም የህልውና ስጋት ሲጋረጥ የትግራይ ባለስልጣናት ህዝቡን የመጠበቅና የመከላከል መብትና ኃላፊነት እንዳላቸው አስምሮበታል።
በመጨረሻም ድርጅቱ አሁንም ለሰላማዊ ውይይት ዝግጁ መሆኑንና የተፈጠረውን ቀውስ ለመፍታት ብቸኛው አማራጭ ፖለቲካዊ ውይይት መሆኑን በድጋሚ አረጋግጧል።
የአውሮፓ ህብረትና ሌሎች ዓለም አቀፍ አጋሮች የፌዴራል መንግስት ያለ ምንም መዘግየት ወደ እውነተኛ ውይይት እንዲመጣ ተጽዕኖ እንዲያሳድሩ ጥሪ አቅርቧል።
ህወሓት የአውሮፓ ህብረት ያወጣውን መግለጫ መቃወሙንና የሰላም ስምምነቱ አደጋ ላይ መውደቁን አስታወቀ
የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ቡድን በቅርቡ በትግራይ ክልል ያለውን ሁኔታ አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ መሬት ላይ ያለውን እውነታ አያንጸባርቅም ሲል በጽኑ ተቃወመ።
የአውሮፓ ህብረት መግለጫ የተሳሳቱ መረጃዎች ላይ የተመሰረተ ነው ብሏል በመግለጫው መሠረት ህወሓት ትይዩ ክልላዊ ምክር ቤት አቋቁሟል ተብሎ የቀረበበትን ክስ ሙሉ በሙሉ ውድቅ አድርጓል።
ድርጅቱ በክልሉ በምርጫ የተመረጠው ብቸኛው የትግራይ ክልላዊ ምክር ቤት በቅርቡ ሥራ መጀመሩን ገልጾ ይህ ምክር ቤት ወደ ሥራ ከመመለሱ በፊት በከተሞችና በገጠር ማህበረሰቦች ዘንድ ሰፊ ውይይት ተደርጎበት በነዋሪዎች በወረዳና በጣቢያ ምክር ቤቶች ሙሉ ድጋፍ ያገኘ መሆኑን አስታውቋል።
ህወሓት በጊዜያዊ አስተዳደሩ እና በፌዴራል መንግስቱ ላይ ጠንከር ያለ ትችት ሰንዝሯል የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር የህዝቡን ጥቅም ማስጠበቅ ተስኖታል ያለው ድርጅቱ ይልቁንም እንደ ፌዴራል መንግስት አስፈጻሚ እየሰራ ነው ሲል ወቅሷል።
በተጨማሪም የሰላም ስምምነቱ (CoHA) ከተፈረመበት ጊዜ ጀምሮ የፌዴራል መንግስት ስምምነቱን ለማዳከም እየሰራ መሆኑንና ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት የስምምነቱን መሠረታዊ ሃሳቦች በተደጋጋሚ መካዳቸውን ገልጿል።
በዚህም ምክንያት የስምምነቱ ዋና ዋና ድንጋጌዎች ሳይፈጸሙ መቅረታቸውን በመግለጫው አመልክቷል።
ሰብአዊ ቀውስ እና የጸጥታ ስጋት
በትግራይ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለው እንግልት መቀጠሉን የጠቀሰው መግለጫው በተለይም
* በነዳጅ እና በንግድ ዕቃዎች ላይ የተጣለው ገደብ ከፍተኛ የዋጋ ንረትንና የኢኮኖሚ መገታት ማስከተሉን፣
* ተፈናቃዮች ያለ በቂ ድጋፍ የክረምቱን ዝናብ እየተጋፈጡ መሆናቸውን፣
* በክልሉ ዙሪያ እየተደረገ ያለው መጠነ-ሰፊ የወታደር ክምችት፣ የሰው አልባ አውሮፕላን (ድሮን) ጥቃቶችና የአየር ላይ ክትትሎች የጦርነት ስጋትን በከፍተኛ ደረጃ ማናራቸውን ዘርዝሯል።
ይህ ሁሉ እየሆነ የአውሮፓ ህብረት ልዑክ በዝምታ መመረጡንና ፌዴራል መንግስቱ ግዴታውን እንዲወጣ ግፊት አላደረገም ሲል ኮንኗል።
ወታደራዊ የግዳጅ ምልመላ እና የወደፊት አቅጣጫ ላይ በሰፈረው የመግለጫው ማጠቃለያ ህወሓት አንድ ወገን ወታደራዊ ምልመላ እያካሄደ ነው ተብሎ የቀረበበትን ወቀሳ መሠረት ቢስ ነው ብሎታል።
ሆኖም የህልውና ስጋት ሲጋረጥ የትግራይ ባለስልጣናት ህዝቡን የመጠበቅና የመከላከል መብትና ኃላፊነት እንዳላቸው አስምሮበታል።
በመጨረሻም ድርጅቱ አሁንም ለሰላማዊ ውይይት ዝግጁ መሆኑንና የተፈጠረውን ቀውስ ለመፍታት ብቸኛው አማራጭ ፖለቲካዊ ውይይት መሆኑን በድጋሚ አረጋግጧል።
የአውሮፓ ህብረትና ሌሎች ዓለም አቀፍ አጋሮች የፌዴራል መንግስት ያለ ምንም መዘግየት ወደ እውነተኛ ውይይት እንዲመጣ ተጽዕኖ እንዲያሳድሩ ጥሪ አቅርቧል።
1 month ago
ሰላም! እንደምን አደራችሁ?
ሀገር የምትሰራው...
ሀገር የምትገነባው በአንድነት፣ በመተማመን እና በጋራ ኃላፊነት ነው፡፡ ሀገር ማለት ከመልክዓ ምድሩ ባሻገር የሕዝቦች ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ሕልም እና የወደፊት ትውልድ ተስፋ በአንድነት ተሰናስለው የሚገኙበት ነው፡፡
ዛሬ የምናደርገው ትንሽ መልካም ተግባር የነገዋን ኢትዮጵያ ይቀርጻል። ስለዚህ "ኑ ሀገር እንስራ" የሚለው መልዕክት ለሁሉም ዜጋ የሚቀርብ የሀገር ግንባታ ጥሪ ነው። ልማት ከመንግሥት ብቻ አይጠበቅም፤ ከእያንዳንዱ ዜጋ ቅንነት፣ ታታሪነት፣ ሕግን ማክበር እና ለጋራ ጥቅም መስራት ይጀምራል።ይህን አገላለጽ በተግባር አሁን በኢትዮጵያ ካለው ሁኔታ ጋር ማያያዝ ስለሚያስፈልግ የሚከተለውን እንመልከት።
የለውጡ መንግሥት ከመጣ ጀምሮ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ኢኒሼቲቭ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በመሠረተ ልማት፣ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ አገልግሎት እና በተቋማዊ ማሻሻያዎች ላይ የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ለአብነትም የመንገድ ግንባታ፣ የኮሪደር ልማት፣ የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት እና የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን መጥቀስ ይቻላል፡፡
እንደ "ገበታ ለሀገር" እና "አረንጓዴ ዐሻራ" ያሉ መርሐ ግብሮች በቱሪዝም፣ በአካባቢ ጥበቃ እና በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። በተለይ በአረንጓዴ ዐሻራ በቢሊየኖች የሚቆጠሩ ችግኞች መተከላቸው የአካባቢ ጥበቃን በማጠናከር ያለው በጎ አስተዋፅኦ ከአፍሪካ አልፎ ዓለም የመሰከረለት ለውጥ አምጥቷል።
እነዚህ ጥረቶች ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት፣ ለቱሪዝም ማስፋፋት እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ መሠረት ለመሆን ታስበውና ታቅደው መከናወናቸው በሀገሪቱ እድገት አሻራ ያኖሩ ተግባራት ሆነዋል።
በኢኮኖሚው ዘርፍም መንግሥት የግብርና ምርትን ለማሳደግ፣ የኢንዱስትሪ ምርትን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሪ ገቢን ለማሳደግ የሚያስችሉ ሪፎርሞች በመተግበር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ብቻ ሳይሆን የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች፣ የግብርና ዘመናዊነት እና የውጭ ንግድ ማስፋፊያ ፕሮግራሞች ተግባራዊ በመደረጋቸው በሀገሪቱ ልማት የመጣው ለውጥ እንደተጠበቀ ሆኖ በእያንዳንዱ ዜጋ ኑሮ መሻሻል የሚታይና የሚጨበጥ አስተዋፅኦ አድርጓል።
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ እድገት በቁጥር ብቻ ሳይሆን በዜጎች የኑሮ ሁኔታ ላይ በሚያመጣው ተጨባጭ ለውጥ ሊለካ ይገባል የሚል ፅኑ እምነት አለው። በሀገሪቱ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት፣ የኑሮ ውድነት እና የሥራ አጥነት ችግር በዘላቂነት ለመፍታትም በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል፡፡
በማህበራዊ ዘርፍ የትምህርት፣ የጤና እና የዲጂታል አገልግሎቶች ማስፋፋት ተስፋ ሰጪ ርምጃዎች ናቸው። የቴክኖሎጂ መስፋፋት ዜጎች አገልግሎትን በፍጥነት እንዲያገኙ እድል ፈጥሯል። መንግሥት በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት መፍትሄ ለማበጀትም የሰላም ጥሪን መሰረት ያደረገ የሰለጠነ አካሄድ እየተከተለ ይገኛል፡፡ለሰላማዊ ውይይት ዝግጁ የሆኑ አካላትን ለመቀበልና ለማስተናገድ ግማሽ መንገድ ድረስ ለመጓዝ ዝግጁ መሆኑንም በተደጋጋሚ ከመግለፅ ባለፈ በተግባር አሳይቷል። መንግሥት የሚያቀርበውን የሰላም ጥሪም በተሳሳተ መንገድ ጫካ ገብተው የነበሩ ወገኖች ተቀብለው ወደ ሰላማሚ ኑሯቸው እየተመለሱ ነው፡፡
"ኑ ሀገር እንስራ" ሲባል…
"ኑ ሀገር እንስራ" ማለት በሌላው ላይ ጣት ከመቀሰር ይልቅ የራሳችንን ድርሻ መወጣት ማለት ነው። ችግኝ መትከል፣ ግብር በታማኝነት መክፈል፣ ሕግን ማክበር፣ ዜጎች በተሰማሩበት የስራ መስክ ሁሉ ጥራት ያለው ሥራ መስራት፣ ሙስናን መቃወምና መታገል፣ እንደ የአንድ ሀገር ልጆች ልዩነቶቻችንን በሰላምና በውይይት መፍታት እና ለሌሎች መትረፍ ሁሉም የሀገር ግንባታ አካላት ናቸው።
ምክንያቱም ሀገር የምትገነባው በመንግሥት ብቻ አይደለም። አርሶ አደሩ በማሳ፣ መምህሩ በክፍል፣ ሐኪሙ በሆስፒታል፣ ኢንጂነሩ በግንባታ፣ ነጋዴው በታማኝነት፣ ወጣቱ በፈጠራ እና እናቶች በትውልድ ቀረጻ ጭምር ነው። እያንዳንዱ ዜጋ "እኔ ለኢትዮጵያ ምን አበርክቻለሁ?"ብሎ ራሱን ሲጠይቅ የሀገር ግንባታ በእውነት ይጀምራል።
ልማት የሚጀምረው በአእምሮ ነው። የበለጸገች ሀገር የምትገነባውም በተባበሩ ዜጎች ክንድ ነው፡፡ ስለሆነም ልዩነቶቻችንን እንደ ጥንካሬ በመቀበል፣ በመከባበር፣ በመተባበር እና በታማኝነት በመስራት የተሻለች ኢትዮጵያን መገንባት እንችላለን።
አዎን! ሀገር የምትገነባው በዜጎቿ ፅኑ እምነት፣ በትብብር፣ በትጋት እና በጋራ ራዕይ ነው። የኢትዮጵያ ነገ በዛሬው ውሳኔያችን፣ በዛሬው ሥራችን እና በዛሬው አንድነታችን ይወሰናል። ስንተባበር ልዩነታችን ጥንካሬ ይሆናል፤ ስንተማመን ተስፋችን ይጎለብታል፤ ስንሠራ ደግሞ ልማታችን ይፋጠናል።
ስለዚህ ዛሬ ከቃላት ወደ ተግባር፣ ከተስፋ ወደ ሥራ፣ ከመጠባበቅ ወደ ኃላፊነት እንሻገር። እጃችንን እናጣምር፣ ልባችንን እናቀራርብ፣ ለልጆቻችን የምንኮራባት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ። በአንድ ድምፅ፣ በአንድ አላማ፣ በአንድ ቁርጠኝነት እንበል- ኑ ሀገር እንስራ!
ሀገር የምትሰራው...
ሀገር የምትገነባው በአንድነት፣ በመተማመን እና በጋራ ኃላፊነት ነው፡፡ ሀገር ማለት ከመልክዓ ምድሩ ባሻገር የሕዝቦች ታሪክ፣ ባህል፣ ትውፊት፣ ሕልም እና የወደፊት ትውልድ ተስፋ በአንድነት ተሰናስለው የሚገኙበት ነው፡፡
ዛሬ የምናደርገው ትንሽ መልካም ተግባር የነገዋን ኢትዮጵያ ይቀርጻል። ስለዚህ "ኑ ሀገር እንስራ" የሚለው መልዕክት ለሁሉም ዜጋ የሚቀርብ የሀገር ግንባታ ጥሪ ነው። ልማት ከመንግሥት ብቻ አይጠበቅም፤ ከእያንዳንዱ ዜጋ ቅንነት፣ ታታሪነት፣ ሕግን ማክበር እና ለጋራ ጥቅም መስራት ይጀምራል።ይህን አገላለጽ በተግባር አሁን በኢትዮጵያ ካለው ሁኔታ ጋር ማያያዝ ስለሚያስፈልግ የሚከተለውን እንመልከት።
የለውጡ መንግሥት ከመጣ ጀምሮ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ኢኒሼቲቭ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በመሠረተ ልማት፣ በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ አገልግሎት እና በተቋማዊ ማሻሻያዎች ላይ የተለያዩ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል፡፡ለአብነትም የመንገድ ግንባታ፣ የኮሪደር ልማት፣ የቱሪዝም መዳረሻዎች ልማት እና የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን መጥቀስ ይቻላል፡፡
እንደ "ገበታ ለሀገር" እና "አረንጓዴ ዐሻራ" ያሉ መርሐ ግብሮች በቱሪዝም፣ በአካባቢ ጥበቃ እና በሥራ ዕድል ፈጠራ ላይ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክተዋል። በተለይ በአረንጓዴ ዐሻራ በቢሊየኖች የሚቆጠሩ ችግኞች መተከላቸው የአካባቢ ጥበቃን በማጠናከር ያለው በጎ አስተዋፅኦ ከአፍሪካ አልፎ ዓለም የመሰከረለት ለውጥ አምጥቷል።
እነዚህ ጥረቶች ለሀገሪቱ ኢኮኖሚ እድገት፣ ለቱሪዝም ማስፋፋት እና ለሥራ ዕድል ፈጠራ መሠረት ለመሆን ታስበውና ታቅደው መከናወናቸው በሀገሪቱ እድገት አሻራ ያኖሩ ተግባራት ሆነዋል።
በኢኮኖሚው ዘርፍም መንግሥት የግብርና ምርትን ለማሳደግ፣ የኢንዱስትሪ ምርትን ለማበረታታት እና የውጭ ምንዛሪ ገቢን ለማሳደግ የሚያስችሉ ሪፎርሞች በመተግበር ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያዎች ብቻ ሳይሆን የኢንቨስትመንት ማበረታቻዎች፣ የግብርና ዘመናዊነት እና የውጭ ንግድ ማስፋፊያ ፕሮግራሞች ተግባራዊ በመደረጋቸው በሀገሪቱ ልማት የመጣው ለውጥ እንደተጠበቀ ሆኖ በእያንዳንዱ ዜጋ ኑሮ መሻሻል የሚታይና የሚጨበጥ አስተዋፅኦ አድርጓል።
በሌላ በኩል የኢትዮጵያ መንግሥት የኢኮኖሚ እድገት በቁጥር ብቻ ሳይሆን በዜጎች የኑሮ ሁኔታ ላይ በሚያመጣው ተጨባጭ ለውጥ ሊለካ ይገባል የሚል ፅኑ እምነት አለው። በሀገሪቱ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት፣ የኑሮ ውድነት እና የሥራ አጥነት ችግር በዘላቂነት ለመፍታትም በቁርጠኝነት እየተሰራ ይገኛል፡፡
በማህበራዊ ዘርፍ የትምህርት፣ የጤና እና የዲጂታል አገልግሎቶች ማስፋፋት ተስፋ ሰጪ ርምጃዎች ናቸው። የቴክኖሎጂ መስፋፋት ዜጎች አገልግሎትን በፍጥነት እንዲያገኙ እድል ፈጥሯል። መንግሥት በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋለውን የጸጥታ ችግር በዘላቂነት መፍትሄ ለማበጀትም የሰላም ጥሪን መሰረት ያደረገ የሰለጠነ አካሄድ እየተከተለ ይገኛል፡፡ለሰላማዊ ውይይት ዝግጁ የሆኑ አካላትን ለመቀበልና ለማስተናገድ ግማሽ መንገድ ድረስ ለመጓዝ ዝግጁ መሆኑንም በተደጋጋሚ ከመግለፅ ባለፈ በተግባር አሳይቷል። መንግሥት የሚያቀርበውን የሰላም ጥሪም በተሳሳተ መንገድ ጫካ ገብተው የነበሩ ወገኖች ተቀብለው ወደ ሰላማሚ ኑሯቸው እየተመለሱ ነው፡፡
"ኑ ሀገር እንስራ" ሲባል…
"ኑ ሀገር እንስራ" ማለት በሌላው ላይ ጣት ከመቀሰር ይልቅ የራሳችንን ድርሻ መወጣት ማለት ነው። ችግኝ መትከል፣ ግብር በታማኝነት መክፈል፣ ሕግን ማክበር፣ ዜጎች በተሰማሩበት የስራ መስክ ሁሉ ጥራት ያለው ሥራ መስራት፣ ሙስናን መቃወምና መታገል፣ እንደ የአንድ ሀገር ልጆች ልዩነቶቻችንን በሰላምና በውይይት መፍታት እና ለሌሎች መትረፍ ሁሉም የሀገር ግንባታ አካላት ናቸው።
ምክንያቱም ሀገር የምትገነባው በመንግሥት ብቻ አይደለም። አርሶ አደሩ በማሳ፣ መምህሩ በክፍል፣ ሐኪሙ በሆስፒታል፣ ኢንጂነሩ በግንባታ፣ ነጋዴው በታማኝነት፣ ወጣቱ በፈጠራ እና እናቶች በትውልድ ቀረጻ ጭምር ነው። እያንዳንዱ ዜጋ "እኔ ለኢትዮጵያ ምን አበርክቻለሁ?"ብሎ ራሱን ሲጠይቅ የሀገር ግንባታ በእውነት ይጀምራል።
ልማት የሚጀምረው በአእምሮ ነው። የበለጸገች ሀገር የምትገነባውም በተባበሩ ዜጎች ክንድ ነው፡፡ ስለሆነም ልዩነቶቻችንን እንደ ጥንካሬ በመቀበል፣ በመከባበር፣ በመተባበር እና በታማኝነት በመስራት የተሻለች ኢትዮጵያን መገንባት እንችላለን።
አዎን! ሀገር የምትገነባው በዜጎቿ ፅኑ እምነት፣ በትብብር፣ በትጋት እና በጋራ ራዕይ ነው። የኢትዮጵያ ነገ በዛሬው ውሳኔያችን፣ በዛሬው ሥራችን እና በዛሬው አንድነታችን ይወሰናል። ስንተባበር ልዩነታችን ጥንካሬ ይሆናል፤ ስንተማመን ተስፋችን ይጎለብታል፤ ስንሠራ ደግሞ ልማታችን ይፋጠናል።
ስለዚህ ዛሬ ከቃላት ወደ ተግባር፣ ከተስፋ ወደ ሥራ፣ ከመጠባበቅ ወደ ኃላፊነት እንሻገር። እጃችንን እናጣምር፣ ልባችንን እናቀራርብ፣ ለልጆቻችን የምንኮራባት ኢትዮጵያን በጋራ እንገንባ። በአንድ ድምፅ፣ በአንድ አላማ፣ በአንድ ቁርጠኝነት እንበል- ኑ ሀገር እንስራ!
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካውያንን የቤት ወጪዎች ለመቀነስ ያለመውን እና በሁለቱም ፓርቲዎች የጋራ ድጋፍ ያገኘውን ታሪካዊ ረቂቅ አዋጅ ሊፈርሙ ጥቂት ሰዓታት ሲቀራቸው መሰረዛቸውን አስታወቁ። በካፒቶል ሂል ሊካሄድ የነበረው የፊርማ ስነ-ስርዓት በድንገት መሰረዙ በብዙዎች ዘንድ መደነቅን ፈጥሯል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ "የአሜሪካን አድን ህግ" (SAVE AMERICA ACT) በመባል የሚታወቀው እና ለመራጮች ጥብቅ የማንነት ማረጋገጫ እንዲያቀርቡ የሚያስገድደው ህግ እስካልጸደቀ ድረስ ይህንን የቤቶች አዋጅ እንደማይፈርሙ አስታውቀዋል። ይህንንም የመራጮች ህግ ብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ሲሉ ገልጸውታል። ፕሬዝዳንቱ ህጉን ሙሉ ለሙሉ ውድቅ ካላደረጉት ወይም ኮንግረሱ ካልተበተነ በስተቀር፣ አዋጁ በ10 ቀናት ውስጥ በራሱ ወደ ህግነት ሊቀየር የሚችልበት እድል እንዳለ ተጠቁሟል።
ይህ አዋጅ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በኮንግረሱ ከወጡት የቤት ፖሊሲዎች ሁሉ እጅግ የተሟላ እርምጃ ተብሎ በባለሙያዎች የተገለጸ ነው። አዋጁ ከ40 በላይ ድንጋጌዎችን የያዘ ሲሆን፣ ዋና ዓላማዎቹም የቤት አቅርቦትን ማሳደግ፣ ቤቶችን ለመገንባት የሚያስችሉ መንገዶችን ማቅለል እና ቢሮክራሲያዊ አሰራሮችን ማስወገድ ነው። በተጨማሪም ትልልቅ ተቋማዊ ባለሀብቶች በአገር አቀፍ ደረጃ በብዛት መኖሪያ ቤቶችን እንዳይገዙ ገደብ በመጣል የዋጋ ንረትን መግታት፣ እንዲሁም በተፈጥሮ አደጋ የተጎዱ ማህበረሰቦች በፍጥነት ገንዘብ አግኝተው መልሰው እንዲገነቡ እና በገጠር አካባቢዎች ተመጣጣኝ የቤት አቅርቦት እንዲኖር ማድረግን ያጠቃልላል።
በፊርማው ስነ-ስርዓት ላይ ለመገኘት የመጡ አንዳንድ የህግ አውጭዎች ስረዛውን የሰሙት ከጋዜጠኞች ሲሆን፣ ውሳኔው በኮንግረሱ አባላት ዘንድ ከፍተኛ ግራ መጋባትን ፈጥሯል። የሴኔት አብላጫ መሪ የሆኑት ሪፐብሊካኑ ጆን ቱን ውሳኔው የፕሬዝዳንቱ መሆኑን ገልጸው፣ ረቂቅ አዋጁ ለረጅም ጊዜ የተሰራበት እና የዋጋ አቅምን የሚፈታ በመሆኑ ውሎ አድሮ እንደሚፈርሙት ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል። በሌላ በኩል ዲሞክራቷ ሴናተር ኤልዛቤት ዋረን ይህ ውሳኔ ምንም ትርጉም እንደማይሰጥ እና ፕሬዝዳንቱ በአሜሪካ ቤተሰቦች ላይ እየደረሰ ላለው የኑሮ ውድነት ጫና ያላቸውን ደንታ ቢስነት እንደሚያሳይ በመግለጽ ተችተዋል።
የቤቶች እጥረት እና የዋጋ ንረት በአሁኑ ሰዓት በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ አጀንዳ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት የአንድ መካከለኛ ቤት አማካይ ዋጋ 403 ሺህ ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ ይህ አሃዝ በ2010 ከነበረው 223 ሺህ ዶላር በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ነው። አንድ መካከለኛ ቤተሰብ በአሁኑ ገበያ ቤት ለመግዛት 117 ሺህ ዶላር ዓመታዊ ገቢ የሚያስፈልገው ሲሆን፣ ይህም አብዛኛዎቹ አሜሪካውያን ከሚያገኙት አማካይ ገቢ በ30 ሺህ ዶላር ብልጫ አለው። ባለፈው ዓመት ብቻ በአገር አቀፍ ደረጃ የ4 ሚሊዮን ቤቶች አቅርቦት እጥረት የታየ ሲሆን፣ 89 በመቶ የሚሆኑት የኮንግረሱ አባላት የቤት ዋጋን ተደራሽ ለማድረግ እርምጃ እንዲወስዱ የሚፈልጉ መራጮች መኖራቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህ ረቂቅ አዋጅ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወዲያውኑ የቤት ኪራይን ባይቀንስም፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የቤት አቅርቦትን ለማሳደግ እና የረጅም ጊዜ መፍትሄ ለማምጣት ወሳኝ የመጀመሪያ እርምጃ ተደርጎ ይወሰዳል።
ፕሬዝዳንት ትራምፕ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት፣ "የአሜሪካን አድን ህግ" (SAVE AMERICA ACT) በመባል የሚታወቀው እና ለመራጮች ጥብቅ የማንነት ማረጋገጫ እንዲያቀርቡ የሚያስገድደው ህግ እስካልጸደቀ ድረስ ይህንን የቤቶች አዋጅ እንደማይፈርሙ አስታውቀዋል። ይህንንም የመራጮች ህግ ብሔራዊ የድንገተኛ አደጋ ሲሉ ገልጸውታል። ፕሬዝዳንቱ ህጉን ሙሉ ለሙሉ ውድቅ ካላደረጉት ወይም ኮንግረሱ ካልተበተነ በስተቀር፣ አዋጁ በ10 ቀናት ውስጥ በራሱ ወደ ህግነት ሊቀየር የሚችልበት እድል እንዳለ ተጠቁሟል።
ይህ አዋጅ በ21ኛው ክፍለ ዘመን በኮንግረሱ ከወጡት የቤት ፖሊሲዎች ሁሉ እጅግ የተሟላ እርምጃ ተብሎ በባለሙያዎች የተገለጸ ነው። አዋጁ ከ40 በላይ ድንጋጌዎችን የያዘ ሲሆን፣ ዋና ዓላማዎቹም የቤት አቅርቦትን ማሳደግ፣ ቤቶችን ለመገንባት የሚያስችሉ መንገዶችን ማቅለል እና ቢሮክራሲያዊ አሰራሮችን ማስወገድ ነው። በተጨማሪም ትልልቅ ተቋማዊ ባለሀብቶች በአገር አቀፍ ደረጃ በብዛት መኖሪያ ቤቶችን እንዳይገዙ ገደብ በመጣል የዋጋ ንረትን መግታት፣ እንዲሁም በተፈጥሮ አደጋ የተጎዱ ማህበረሰቦች በፍጥነት ገንዘብ አግኝተው መልሰው እንዲገነቡ እና በገጠር አካባቢዎች ተመጣጣኝ የቤት አቅርቦት እንዲኖር ማድረግን ያጠቃልላል።
በፊርማው ስነ-ስርዓት ላይ ለመገኘት የመጡ አንዳንድ የህግ አውጭዎች ስረዛውን የሰሙት ከጋዜጠኞች ሲሆን፣ ውሳኔው በኮንግረሱ አባላት ዘንድ ከፍተኛ ግራ መጋባትን ፈጥሯል። የሴኔት አብላጫ መሪ የሆኑት ሪፐብሊካኑ ጆን ቱን ውሳኔው የፕሬዝዳንቱ መሆኑን ገልጸው፣ ረቂቅ አዋጁ ለረጅም ጊዜ የተሰራበት እና የዋጋ አቅምን የሚፈታ በመሆኑ ውሎ አድሮ እንደሚፈርሙት ያላቸውን ተስፋ ተናግረዋል። በሌላ በኩል ዲሞክራቷ ሴናተር ኤልዛቤት ዋረን ይህ ውሳኔ ምንም ትርጉም እንደማይሰጥ እና ፕሬዝዳንቱ በአሜሪካ ቤተሰቦች ላይ እየደረሰ ላለው የኑሮ ውድነት ጫና ያላቸውን ደንታ ቢስነት እንደሚያሳይ በመግለጽ ተችተዋል።
የቤቶች እጥረት እና የዋጋ ንረት በአሁኑ ሰዓት በአሜሪካ ፖለቲካ ውስጥ ትልቅ አጀንዳ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት የአንድ መካከለኛ ቤት አማካይ ዋጋ 403 ሺህ ዶላር የደረሰ ሲሆን፣ ይህ አሃዝ በ2010 ከነበረው 223 ሺህ ዶላር በከፍተኛ ሁኔታ የጨመረ ነው። አንድ መካከለኛ ቤተሰብ በአሁኑ ገበያ ቤት ለመግዛት 117 ሺህ ዶላር ዓመታዊ ገቢ የሚያስፈልገው ሲሆን፣ ይህም አብዛኛዎቹ አሜሪካውያን ከሚያገኙት አማካይ ገቢ በ30 ሺህ ዶላር ብልጫ አለው። ባለፈው ዓመት ብቻ በአገር አቀፍ ደረጃ የ4 ሚሊዮን ቤቶች አቅርቦት እጥረት የታየ ሲሆን፣ 89 በመቶ የሚሆኑት የኮንግረሱ አባላት የቤት ዋጋን ተደራሽ ለማድረግ እርምጃ እንዲወስዱ የሚፈልጉ መራጮች መኖራቸውን መረጃዎች ያመለክታሉ።
ይህ ረቂቅ አዋጅ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወዲያውኑ የቤት ኪራይን ባይቀንስም፣ በአገር አቀፍ ደረጃ የቤት አቅርቦትን ለማሳደግ እና የረጅም ጊዜ መፍትሄ ለማምጣት ወሳኝ የመጀመሪያ እርምጃ ተደርጎ ይወሰዳል።
1 month ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) የአሜሪካ ማዕከላዊ ባንክ (ፌደራል ሪዘርቭ) የባንክ ወለድ ምጣኔን ይጨምራል የሚለው ጠንካራ የገበያ ግምት እና በቅርቡ በቴክኖሎጂ አክሲዮኖች ላይ የታየው መጠነ ሰፊ የሽያጭ ማሽቆልቆል፣ ዶላር በዋና ዋና የውጭ ምንዛሬዎች ላይ የበላይነት እንዲያገኝ አድርጎታል። ረቡዕ ዕለት የወጡ የገበያ መረጃዎች እንደሚያሳዩት፣ የአሜሪካ ዶላር ለሶስት ተከታታይ ቀናት የዋጋ ጭማሪ በማሳየት ካለፉት 13 ወራት ወዲህ ታይቶ ወደማይታወቅ ከፍተኛ ደረጃ ደርሷል።
የፌደራል ሪዘርቭ የኢኮኖሚው ሁኔታ መረጋጋት ማሳየቱን ተከትሎ አጠቃላይ ትኩረቱን የዋጋ ግሽበትን ወደ መቆጣጠር ማዞሩ፣ ኢንቨስተሮች አስተማማኝ ወደሆነው ዶላር ይበልጥ እንዲያመሩ አድርጓቸዋል።
በተጨማሪም በዓለም አቀፍ ደረጃ በቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አክሲዮኖች ላይ የታየው የዋጋ መውረድ እና በአሜሪካ እንዲሁም በኢራን መካከል ያለው ጊዜያዊ የሰላም ስምምነት እርግጠኛ አለመሆን ለዶላሩ መጠናከር ተጨማሪ ምክንያቶች መሆናቸውን የዘርፉ ተንታኞች ያስረዳሉ።
በዋሽንግተን የሞኔክስ ዩኤስኤ ግብይት ዳይሬክተር የሆኑት ሁዋን ፔሬዝ፣ ማዕከላዊ ባንኩ የዋጋ ንረትን ለመግታት ጠንካራ ርምጃዎችን ለመውሰድ እያሰበ መሆኑን እና ይህ ሁኔታ ከኢራን ስጋት ጋር ተዳምሮ የዶላርን የበላይነት እንደፈጠረው አብራርተዋል።
ዶላርን ከሌሎች ዋና ዋና ምንዛሬዎች ጋር የሚያወዳድረው የዶላር ኢንዴክስ በመጀመሪያ ወደ 101.80 በማደግ ከግንቦት 12፣ 2025 ወዲህ ያለውን ከፍተኛ ደረጃ ያስመዘገበ ሲሆን፣ በመቀጠልም በ0.23 በመቶ ጭማሪ ወደ 101.62 ላይ ተረጋግቷል። የባርክሌይስ የፋይናንስ ተንታኞች በወሩ መጨረሻ የዶላር ግዢ ፍላጎት ሊጨምር እንደሚችል ቢጠቁሙም፣ የሩብ ዓመቱ መጨረሻ ላይ ግን ጠንካራ የሽያጭ አዝማሚያ ሊታይ እንደሚችል ገምተዋል። የፋይናንስ ገበያዎች በሀምሌ ወር የፌደራል ሪዘርቭ ስብሰባ ቢያንስ የ25 ቤዚስ ፖይንት የወለድ ጭማሪ ሊኖር እንደሚችል የ32 በመቶ፣ እንዲሁም በመስከረም ወር ደግሞ የ66 በመቶ ግምት ሰጥተዋል።
በሌላ በኩል የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር ሰኞ ዕለት ከስልጣን መልቀቃቸውን ተከትሎ የብሪታንያ ፓውንድ (ስተርሊንግ) በ0.33 በመቶ በማሽቆልቆል ወደ 1.3161 ዶላር ዝቅ ብሏል፤ ይህም ከህዳር ወር ወዲህ የታየው ዝቅተኛው ደረጃ ነው። በተመሳሳይ የጃፓን የን በዶላር ፊት መዳከሙን የቀጠለ ሲሆን፣ አንድ ዶላር ወደ 161.7 የን አሻቅቧል። መጠኑ ከ161.96 በላይ ካለፈ፣ የጃፓን የን ከ1986 ወዲህ ወደ ታየበት እጅግ ዝቅተኛ ደረጃ የሚወርድ ይሆናል። የጃፓን ባለስልጣናት ይህንን የገንዘብ መዳከም ለማስቆም ተደጋጋሚ የቃል ማስጠንቀቂያዎችን ቢሰጡም በገበያው ላይ ለውጥ ማምጣት አልቻሉም። የቀድሞው የጃፓን ማዕከላዊ ባንክ ፖሊሲ አውጪ ሳዩሪ ሺራይ፣ የአሜሪካ ማዕከላዊ ባንክ ዘንድሮ የወለድ መጠኑን ካሳደገ ዶላር እስከ 165 የን ሊደርስ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
የፌደራል ሪዘርቭ የኢኮኖሚው ሁኔታ መረጋጋት ማሳየቱን ተከትሎ አጠቃላይ ትኩረቱን የዋጋ ግሽበትን ወደ መቆጣጠር ማዞሩ፣ ኢንቨስተሮች አስተማማኝ ወደሆነው ዶላር ይበልጥ እንዲያመሩ አድርጓቸዋል።
በተጨማሪም በዓለም አቀፍ ደረጃ በቴክኖሎጂ ኩባንያዎች አክሲዮኖች ላይ የታየው የዋጋ መውረድ እና በአሜሪካ እንዲሁም በኢራን መካከል ያለው ጊዜያዊ የሰላም ስምምነት እርግጠኛ አለመሆን ለዶላሩ መጠናከር ተጨማሪ ምክንያቶች መሆናቸውን የዘርፉ ተንታኞች ያስረዳሉ።
በዋሽንግተን የሞኔክስ ዩኤስኤ ግብይት ዳይሬክተር የሆኑት ሁዋን ፔሬዝ፣ ማዕከላዊ ባንኩ የዋጋ ንረትን ለመግታት ጠንካራ ርምጃዎችን ለመውሰድ እያሰበ መሆኑን እና ይህ ሁኔታ ከኢራን ስጋት ጋር ተዳምሮ የዶላርን የበላይነት እንደፈጠረው አብራርተዋል።
ዶላርን ከሌሎች ዋና ዋና ምንዛሬዎች ጋር የሚያወዳድረው የዶላር ኢንዴክስ በመጀመሪያ ወደ 101.80 በማደግ ከግንቦት 12፣ 2025 ወዲህ ያለውን ከፍተኛ ደረጃ ያስመዘገበ ሲሆን፣ በመቀጠልም በ0.23 በመቶ ጭማሪ ወደ 101.62 ላይ ተረጋግቷል። የባርክሌይስ የፋይናንስ ተንታኞች በወሩ መጨረሻ የዶላር ግዢ ፍላጎት ሊጨምር እንደሚችል ቢጠቁሙም፣ የሩብ ዓመቱ መጨረሻ ላይ ግን ጠንካራ የሽያጭ አዝማሚያ ሊታይ እንደሚችል ገምተዋል። የፋይናንስ ገበያዎች በሀምሌ ወር የፌደራል ሪዘርቭ ስብሰባ ቢያንስ የ25 ቤዚስ ፖይንት የወለድ ጭማሪ ሊኖር እንደሚችል የ32 በመቶ፣ እንዲሁም በመስከረም ወር ደግሞ የ66 በመቶ ግምት ሰጥተዋል።
በሌላ በኩል የብሪታንያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር ሰኞ ዕለት ከስልጣን መልቀቃቸውን ተከትሎ የብሪታንያ ፓውንድ (ስተርሊንግ) በ0.33 በመቶ በማሽቆልቆል ወደ 1.3161 ዶላር ዝቅ ብሏል፤ ይህም ከህዳር ወር ወዲህ የታየው ዝቅተኛው ደረጃ ነው። በተመሳሳይ የጃፓን የን በዶላር ፊት መዳከሙን የቀጠለ ሲሆን፣ አንድ ዶላር ወደ 161.7 የን አሻቅቧል። መጠኑ ከ161.96 በላይ ካለፈ፣ የጃፓን የን ከ1986 ወዲህ ወደ ታየበት እጅግ ዝቅተኛ ደረጃ የሚወርድ ይሆናል። የጃፓን ባለስልጣናት ይህንን የገንዘብ መዳከም ለማስቆም ተደጋጋሚ የቃል ማስጠንቀቂያዎችን ቢሰጡም በገበያው ላይ ለውጥ ማምጣት አልቻሉም። የቀድሞው የጃፓን ማዕከላዊ ባንክ ፖሊሲ አውጪ ሳዩሪ ሺራይ፣ የአሜሪካ ማዕከላዊ ባንክ ዘንድሮ የወለድ መጠኑን ካሳደገ ዶላር እስከ 165 የን ሊደርስ እንደሚችል አስጠንቅቀዋል።
1 month ago
ከ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማግስት፦ የነገዋ ኢትዮጵያ አቅጣጫ እና ከመንግሥት የሚጠበቁ ኃላፊነቶች
***************************
የዘንድሮው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዞ ውስጥ ትልቅ ትርጉም ያለው ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ምርጫውን አሸንፎ መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የሕዝብን አደራ ተቀብሎ ሀገራችንን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሻገር ከባድ ኃገራዊ ኃላፊነት ይወድቅበታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ መድረኮች ባስተላለፏቸው መልዕክቶች፣ የፓርላማውን አብላጫ ድምጽ በማግኘት መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ ድርብ ኃላፊነት እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል።
ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር የተጀመሩ እና በዕቅድ የተያዙ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን በተሻለ ሁኔታ መፈጸም ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው። ከእነዚህ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ "ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር" አስፈላጊነትን ደጋግመው አንስተዋል።
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥትም ይህን መርህ በተግባር በመተርጎም የዜጎችን ደኅንነት እና ሰላም ማስቀደም ይጠበቅበታል።
የጸጥታ እና የደኅንነት ተቋማትን ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ የሆኑ፣ ዘመናዊ እና ሕዝብን የሚያገለግሉ አድርጎ የመገንባቱ የሪፎርም ሥራ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ሲሠራ ቆይቷል። ይህ አሁንም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
የዜጎች ደኅንነት በእኩልነት ሲረጋገጥ እና የጸጥታ መዋቅሩ የሁሉንም ኢትዮጵያዊ መብት ለማስጠበቅ ሲቆም ብቻ ሀገራዊ መረጋጋትን እና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታን ማሳካት ይቻላል።
ጎረቤትን ያስቀደመ ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር
በውጭ ግንኙነት ረገድ አሸናፊው ፓርቲ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት ይኖርበታል።
መንግሥት የሚከተለውን ጎረቤት ተኮር የዲፕሎማሲ ስትራቴጂ ይበልጥ በማጠናከር ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስር ውስጥ ያላትን የመሪነት ሚና ማስቀጠል ይጠበቅበታል።
ከዚህም ባሻገር ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለባሕረ ሰላጤው ጂኦፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች የቅርብ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል።
በቀጣናው ሊፈጠሩ የሚችሉ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫናዎችን የሚቋቋም ሚዛናዊ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን መተግበር በቀጣይ ከመንግሥት የሚጠበቅ ወሳኝ ኃላፊነት ነው።
የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት ሌላው ትልቅ ኃላፊነት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትን ማረጋገጥ ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በማስፋት የኢትዮጵያን የደን ሽፋን ከማሳደግ ባለፈ፣ ሀገራችን ከካርበን ንግድ ተጠቃሚ የምትሆንበትን "የአረንጓዴ ወርቅ" የኢኮኖሚ ሥርዓት መገንባት ይገባዋል።
ይህ አካሄድ የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባሻገር፣ አዲስ የውጭ ምንዛሬ ማስገኛ አቅም በመፍጠር የዜጎችን ተጠቃሚነት ያረጋግጣል።
የሀገራዊ ምክክር ውጤትን ተግባራዊ ማድረግ
አዲሱ መንግሥት ትልቅ ትኩረት ሊሰጣቸው ከሚገቡ ጉዳዮች መካከል የሀገራዊ ምክክሩን ውጤት ተቀብሎ ወደ ተግባር መቀየር ቀዳሚው ነው።
የምክክሩ ውጤት የነገዋን የበለጸገች እና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የሚጥል ነው።
የምክክሩ ውጤት የሕግ የበላይነት የነገሰባት፣ ሰብዓዊ መብቶች ይበልጥ የሚከበሩባት እና የተጠናከረ የፍትሕ ሥርዓት የተረጋገጠባት ሀገር ለመገንባት ወሳኝ ግብዓት ነው።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም
ኢትዮጵያ የተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ውጤታማነቱ እየታየ ይገኛል። በዚህም ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ማጠቃለያ የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደምታስመዘግብ ይጠበቃል።
የመንግሥት ቀጣዩ ዋና ሥራ ይህ ዕድገት ወደ እያንዳንዱ ዜጋ ሕይወት እንዲወርድ ማድረግ ነው።
ለዚህም የዋጋ ንረትን መቆጣጠር፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና የውጭ ብድር ጫናን ማስተካከል ከአዲሱ መንግሥት የሚጠበቁ እና ፈጣን ምላሽ የሚሹ አንገብጋቢ የቤት ሥራዎች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #economicreform #macroeconomy #diplomacy #greenlegacy #ebc
***************************
የዘንድሮው 7ኛ ጠቅላላ ምርጫ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ጉዞ ውስጥ ትልቅ ትርጉም ያለው ታሪካዊ ምዕራፍ ነው።
ምርጫውን አሸንፎ መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ የሕዝብን አደራ ተቀብሎ ሀገራችንን ወደ ተሻለ ምዕራፍ የማሻገር ከባድ ኃገራዊ ኃላፊነት ይወድቅበታል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተለያዩ መድረኮች ባስተላለፏቸው መልዕክቶች፣ የፓርላማውን አብላጫ ድምጽ በማግኘት መንግሥት የሚመሰርተው ፓርቲ ድርብ ኃላፊነት እንዳለበት አጽንኦት ሰጥተዋል።
ኢትዮጵያን ወደ ተሻለ ምዕራፍ ለማሻገር የተጀመሩ እና በዕቅድ የተያዙ ሀገራዊ ፕሮጀክቶችን በተሻለ ሁኔታ መፈጸም ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው። ከእነዚህ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች መካከል የሚከተሉት ይገኙበታል፡-
ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር እና የጸጥታ ተቋማት ግንባታ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ "ሰብዓዊነትን ማዕከል ያደረገ አመራር" አስፈላጊነትን ደጋግመው አንስተዋል።
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥትም ይህን መርህ በተግባር በመተርጎም የዜጎችን ደኅንነት እና ሰላም ማስቀደም ይጠበቅበታል።
የጸጥታ እና የደኅንነት ተቋማትን ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ የሆኑ፣ ዘመናዊ እና ሕዝብን የሚያገለግሉ አድርጎ የመገንባቱ የሪፎርም ሥራ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት ሲሠራ ቆይቷል። ይህ አሁንም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
የዜጎች ደኅንነት በእኩልነት ሲረጋገጥ እና የጸጥታ መዋቅሩ የሁሉንም ኢትዮጵያዊ መብት ለማስጠበቅ ሲቆም ብቻ ሀገራዊ መረጋጋትን እና የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታን ማሳካት ይቻላል።
ጎረቤትን ያስቀደመ ዲፕሎማሲ እና ቀጣናዊ ትስስር
በውጭ ግንኙነት ረገድ አሸናፊው ፓርቲ የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ጠንካራ የዲፕሎማሲ ሥራ መሥራት ይኖርበታል።
መንግሥት የሚከተለውን ጎረቤት ተኮር የዲፕሎማሲ ስትራቴጂ ይበልጥ በማጠናከር ኢትዮጵያ በምሥራቅ አፍሪካ ቀጣናዊ የኢኮኖሚ ትስስር ውስጥ ያላትን የመሪነት ሚና ማስቀጠል ይጠበቅበታል።
ከዚህም ባሻገር ለመካከለኛው ምሥራቅ እና ለባሕረ ሰላጤው ጂኦፖለቲካዊ እንቅስቃሴዎች የቅርብ ትኩረት ሊሰጥ ይገባል።
በቀጣናው ሊፈጠሩ የሚችሉ ፖለቲካዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጫናዎችን የሚቋቋም ሚዛናዊ የውጭ ግንኙነት ፖሊሲን መተግበር በቀጣይ ከመንግሥት የሚጠበቅ ወሳኝ ኃላፊነት ነው።
የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታ
አዲስ የሚመሰረተው መንግሥት ሌላው ትልቅ ኃላፊነት ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትን ማረጋገጥ ነው።
የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብርን በማስፋት የኢትዮጵያን የደን ሽፋን ከማሳደግ ባለፈ፣ ሀገራችን ከካርበን ንግድ ተጠቃሚ የምትሆንበትን "የአረንጓዴ ወርቅ" የኢኮኖሚ ሥርዓት መገንባት ይገባዋል።
ይህ አካሄድ የአየር ንብረት ለውጥን ከመከላከል ባሻገር፣ አዲስ የውጭ ምንዛሬ ማስገኛ አቅም በመፍጠር የዜጎችን ተጠቃሚነት ያረጋግጣል።
የሀገራዊ ምክክር ውጤትን ተግባራዊ ማድረግ
አዲሱ መንግሥት ትልቅ ትኩረት ሊሰጣቸው ከሚገቡ ጉዳዮች መካከል የሀገራዊ ምክክሩን ውጤት ተቀብሎ ወደ ተግባር መቀየር ቀዳሚው ነው።
የምክክሩ ውጤት የነገዋን የበለጸገች እና የተረጋጋች ኢትዮጵያን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የሚጥል ነው።
የምክክሩ ውጤት የሕግ የበላይነት የነገሰባት፣ ሰብዓዊ መብቶች ይበልጥ የሚከበሩባት እና የተጠናከረ የፍትሕ ሥርዓት የተረጋገጠባት ሀገር ለመገንባት ወሳኝ ግብዓት ነው።
የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም
ኢትዮጵያ የተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም ውጤታማነቱ እየታየ ይገኛል። በዚህም ኢትዮጵያ በዘንድሮው በጀት ዓመት ማጠቃለያ የ10.2 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደምታስመዘግብ ይጠበቃል።
የመንግሥት ቀጣዩ ዋና ሥራ ይህ ዕድገት ወደ እያንዳንዱ ዜጋ ሕይወት እንዲወርድ ማድረግ ነው።
ለዚህም የዋጋ ንረትን መቆጣጠር፣ የኑሮ ውድነትን ማቃለል እና የውጭ ብድር ጫናን ማስተካከል ከአዲሱ መንግሥት የሚጠበቁ እና ፈጣን ምላሽ የሚሹ አንገብጋቢ የቤት ሥራዎች ናቸው።
በአድማሱ አራጋው
#ethiopia #economicreform #macroeconomy #diplomacy #greenlegacy #ebc
Sponsored by
Surafel
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና) አስመጪዎች በጉምሩክ ሲስተም በመላሸት የተነሳ ከፍተኛ ኪሳራና መጉላላት እየደረሰባቸው መሆኑን ገለፁ፡፡ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የኤሌክትሮኒክስ አንድ መስኮት አገልግሎት ወይንም ኢኤስደብሊው ሲስተሙ ከተበላሸ አንድ ወር አስቆጥሯል፡፡ ኮሚሽኑ ግንቦት 20 ቀን 2018 በፃፈው ደብዳቤ በሲስተሙ ላይ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ጥረት እያደረገ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ችግሩ እስከሚፈታ ለአስመጪዎች በማንዋል አገልግሎት እንዲሰጥ የሚል መመሪያ አስተላልፏል፡፡ አስመጪዎች እንደሚናገሩት ይህ መመሪያ ንብረታቸውን በወቅቱ አውጥተው ለመስራት የሚያስችል ባለመሆኑ ለከፍተኛ እንግልትና ኪሳራ እየተዳረጉ ነው፡፡
አስመጪዎቹ ሲናገሩ ‹‹ይህ አሰራር ላኪዎችን ብቻ በመጥቀም አስመጪዎችን ሆነ ብሎ ለከፍተኛ መጉላላት አሳልፎ የሰጠ ይመስላል›› ያሉ ሲሆን ሲስተሙ ባለመስራቱ በጉምሩክ መስሪያ ቤቶችና በባንኮች ለረጅም ሰአታት ወረፋ በመጠበቅ ለድካምና እንግልት እንደዳረጋቸው አስረድተዋል፡፡ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የገዟቸውና ወደአገር ውስጥ ያስገቧቸው እቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው በየወደቡና በየመጋዘኑ እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ እየተደረገ ባለበት ወቅት አስመጪዎችን በተመሳሳይ መንገድ ለምን ማስተናገድ አልተቻለም? የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ይህ በጉምሩክና በባንኮች መካከል ያለው የአሰራር መጓተትና የአማራጭ መፍትሄ እጥረት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ በአገሪቱ ውስጥ የገበያ አቅርቦትና የዋጋ ንረት ላይ የራሱን አሉታዊ ጥላ ሊያሳርፍ ይችላል፡፡
አስመጪዎቹ ሲናገሩ ‹‹ይህ አሰራር ላኪዎችን ብቻ በመጥቀም አስመጪዎችን ሆነ ብሎ ለከፍተኛ መጉላላት አሳልፎ የሰጠ ይመስላል›› ያሉ ሲሆን ሲስተሙ ባለመስራቱ በጉምሩክ መስሪያ ቤቶችና በባንኮች ለረጅም ሰአታት ወረፋ በመጠበቅ ለድካምና እንግልት እንደዳረጋቸው አስረድተዋል፡፡ በከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ የገዟቸውና ወደአገር ውስጥ ያስገቧቸው እቃዎች በወቅቱ ባለመውጣታቸው በየወደቡና በየመጋዘኑ እየተበላሹና ለጉዳት እየተዳረጉ መሆኑንም ገልፀዋል፡፡ ላኪዎች በማንዋል እንዲስተናገዱ እየተደረገ ባለበት ወቅት አስመጪዎችን በተመሳሳይ መንገድ ለምን ማስተናገድ አልተቻለም? የሚል ጥያቄ ያነሳሉ፡፡
ባለሙያዎች እንደሚናገሩት ይህ በጉምሩክና በባንኮች መካከል ያለው የአሰራር መጓተትና የአማራጭ መፍትሄ እጥረት በአስቸኳይ ካልተቀረፈ በአገሪቱ ውስጥ የገበያ አቅርቦትና የዋጋ ንረት ላይ የራሱን አሉታዊ ጥላ ሊያሳርፍ ይችላል፡፡
2 months ago
ከፈተና ወደ ከፍታ፦ “ኢትዮጵያን ማንም አያሸንፍም” የሚለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ ቃል በተግባር ሲገለጥ
******************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሰኔ 23 ቀን 2013 ዓ.ም “ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ማንም አያሸንፍም” ማለታቸው ይታወሳል።
ይህ ታሪካዊ መልዕክት በወቅቱ ከነበረው ውስብስብ የጸጥታ እና የፖለቲካ ውጥረት አኳያ ስሜት ቀስቃሽ መፈክር አልነበረም፤ ይልቁንም ሀገራችን ፈተናዎችን በጽናት አልፋ ወደ ከፍታ የምታደርገውን ጉዞ ያበሰረ የተግባር ቃል እንጂ።
በወቅቱ በትግራይ ክልል ለሕግ ማስከበር እና ለመልሶ ማቋቋም ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት፣ እንዲሁም ከፍተኛ ዓለም አቀፋዊ ጫናዎች የበረቱበት ጊዜ በመሆኑ፣ የሀገር ቀጣይነት ራሱ ትልቅ ጥያቄ ውስጥ የወደቀ መስሎ ነበር።
ይሁን እንጂ መፍረሷን የተመኙ ታሪካዊ ኃይሎች በየአቅጣጫው ቢሴሩም ያ የተስፋ ቃል ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ግንባሮች ወደ ተጨባጭ ድል ተቀይሯል። ሀገራችን በፖለቲካ፣ በዲፕሎማሲ እና በኢኮኖሚ ዘርፎች ታላላቅ ስኬቶችን በማስመዝገብ መዋቅራዊ ሽግግር እያደረገች ትገኛለች።
ፖለቲካዊ ሽግግር እና የሀገረ መንግሥት ግንባታ
በፖለቲካው መስክ ያጋጠሙ የውስጥ መከፋፈሎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ታሪካዊ እርምጃዎች ተወስደዋል።
በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተፈረመው የሰላም ስምምነት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የነበረውን ጦርነት በዘላቂነት ማስቆም የቻለ ሲሆን ኢትዮጵያ ‘የአፍሪካን ችግሮች በአፍሪካዊ መፍትሔ’ በሚለው መርህ ችግሯን መፍታት መቻሏን በተግባር ያረጋገጠችበት ነው።
በተጨማሪም የዘመናት የፖለቲካ ቁርሾዎችን በጠረጴዛ ዙሪያ ለመፍታት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሰፊ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራዎችን አከናውኖ፣ ዋናውን ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ይገኛል። ይህም ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት የተጀመረውን የሽግግር ሂደት በተጨባጭ ያሳያል።
እነዚህ ተቋማዊ ግንባታዎችና የፀጥታ መዋቅር ማሻሻያዎች የሕዝብን አንድነት በማጠናከር የመከፋፈል አጀንዳዎችን ማክሸፍ ችለዋል።
የዲፕሎማሲ እና የሉዓላዊነት ድሎች
በዲፕሎማሲው መድረክ ኢትዮጵያ ያልተገቡ ዓለም አቀፍ ጫናዎችን እና የተዛቡ ትርክቶችን በጥበብ በማለፍ ብሔራዊ ጥቅሟን አስከብራለች። እ.አ.አ በ2024 የብሪክስ (BRICS) ሙሉ አባል መሆኗ የሀገራችንን የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሮታል።
በሌላ በኩል የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ ኃይል ማመንጨት የጀመረ ሲሆን በአፍሪካ ግዙፍ የሆነው ይህ ፕሮጀክት ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል በማቅረብ ቀጣናዊ ትስስርን ከማጠናከር ባለፈ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን እያሳደገ ይገኛል።
የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት (CFA) በይፋ መጽደቁም የዘመናት የአንድ ወገን ተጠቃሚነት ታሪክን ወደ ፍትሐዊና የጋራ ተጠቃሚነት የለወጠ ታላቅ የዲፕሎማሲ ድል ተጠቃሽ ነው።
የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና አገራዊ ግስጋሴ
የሀገራችን ሁለንተናዊ አሸናፊነት በኢኮኖሚው ዘርፍም ጎልቶ ታይቷል። ተግባራዊ የተደረገው ሁለገብ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢንቨስትመንትን የሚስቡ ውጤታማ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ማክሮ-ኢኮኖሚውን አነቃቅቷል።
በጥቁር ገበያ ይባክን የነበረውን የውጭ ምንዛሬ ወደ ሕጋዊ ሥርዓት በማስገባት፣ በታሪክ ከፍተኛ የተባለ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ መድረስ ተችሏል።
በግብርናው ዘርፍ፣ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የታየው መዋቅራዊ ሽግግር ሀገራችንን ከምግብ ጥገኝነት እያላቀቃት ሲሆን ምርቱ መጨመር ብቻ በዓመት ወደ 1 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሪ ማዳን አስችሏል።
ሜጋ ፕሮጀክቶች፣ የከተማ ልማት እና አረንጓዴ አሻራ
ይህ ሁለንተናዊ መነቃቃት በታላላቅ ፕሮጀክቶችም በግልጽ እየታየ ይገኛል። በአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን በቀጣዩ ሁለት ዓመታት ይህን ቁጥር 65 ቢሊዮን ለማድረስ እየተሠራ ነው።
በመዲናችን አዲስ አበባ የተጀመረው እና የዓለምን ትኩረት የሳበው የከተማ ኮሪደር ልማት በአሁኑ ወቅት ወደ 75 የሀገራችን ከተሞች በመስፋፋት ከተሜነትን እያዘመነ ይገኛል።
በእነዚህ ዓመታት የተለወጠችው አዲስ አበባ “ደህንነቷ አስተማማኝ አይደለም” በማለት ይቀርቡ የነበሩ አሉታዊ ትርክቶችን በማክሸፍ የዲፕሎማቶች እና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ተመራጭ መናኸሪያ ሆናለች።
በተጓዳኝም የአርሶ አደሩን ሕይወት የሚያዘምኑ የገጠር ኮሪደሮች እና ሞዴል መንደሮች ግንባታ ተጀምሯል። በመሰረተ ልማት ረገድ በ"ሚሽን 300" እና በ"አሰንት" ፕሮጀክቶች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች አዲስ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ መሆን ችለዋል።
በዓመት 110 ሚሊዮን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታም በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወነ ይገኛል።
ምንም እንኳን ከቀድሞ የተወረሰ የዕዳ ጫና እና እንደ የዋጋ ንረት ያሉ ማኅበራዊ ፈተናዎች አሁንም ሙሉ በሙሉ ባይቀረፉም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት የተመዘገቡት እነዚህ ታሪካዊ ስኬቶች የኢትዮጵያ የዕድገት ጉዞ የማይቀለበስ መሆኑን የሚያረጋግጡ ሕያው ምስክሮች ናቸው።
ከዚህ አኳያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትን ማንም አያሸንፍም” ሲሉ የተናገሩት ቃል መሬት የነካና በተጨባጭ መረጃዎች የተረጋገጠ አገራዊ ሀቅ መሆኑን ማየት እንችላለን።
ተግዳሮቶቻችንን ወደ ዕድል በመቀየር እነዚህን አበረታች ውጤቶች አጠናክረን በመቀጠል፣ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የሁሉም ዜጋ ርብርብና ብሔራዊ መግባባት ወሳኝ ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #resilience #economicgrowth #diplomacy #nationaldialogue #ebc
******************
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሰኔ 23 ቀን 2013 ዓ.ም “ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊነትን ማንም አያሸንፍም” ማለታቸው ይታወሳል።
ይህ ታሪካዊ መልዕክት በወቅቱ ከነበረው ውስብስብ የጸጥታ እና የፖለቲካ ውጥረት አኳያ ስሜት ቀስቃሽ መፈክር አልነበረም፤ ይልቁንም ሀገራችን ፈተናዎችን በጽናት አልፋ ወደ ከፍታ የምታደርገውን ጉዞ ያበሰረ የተግባር ቃል እንጂ።
በወቅቱ በትግራይ ክልል ለሕግ ማስከበር እና ለመልሶ ማቋቋም ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት፣ እንዲሁም ከፍተኛ ዓለም አቀፋዊ ጫናዎች የበረቱበት ጊዜ በመሆኑ፣ የሀገር ቀጣይነት ራሱ ትልቅ ጥያቄ ውስጥ የወደቀ መስሎ ነበር።
ይሁን እንጂ መፍረሷን የተመኙ ታሪካዊ ኃይሎች በየአቅጣጫው ቢሴሩም ያ የተስፋ ቃል ባለፉት አምስት ዓመታት በሁሉም ግንባሮች ወደ ተጨባጭ ድል ተቀይሯል። ሀገራችን በፖለቲካ፣ በዲፕሎማሲ እና በኢኮኖሚ ዘርፎች ታላላቅ ስኬቶችን በማስመዝገብ መዋቅራዊ ሽግግር እያደረገች ትገኛለች።
ፖለቲካዊ ሽግግር እና የሀገረ መንግሥት ግንባታ
በፖለቲካው መስክ ያጋጠሙ የውስጥ መከፋፈሎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ታሪካዊ እርምጃዎች ተወስደዋል።
በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተፈረመው የሰላም ስምምነት በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የነበረውን ጦርነት በዘላቂነት ማስቆም የቻለ ሲሆን ኢትዮጵያ ‘የአፍሪካን ችግሮች በአፍሪካዊ መፍትሔ’ በሚለው መርህ ችግሯን መፍታት መቻሏን በተግባር ያረጋገጠችበት ነው።
በተጨማሪም የዘመናት የፖለቲካ ቁርሾዎችን በጠረጴዛ ዙሪያ ለመፍታት የተቋቋመው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሰፊ የአጀንዳ ማሰባሰብ ሥራዎችን አከናውኖ፣ ዋናውን ሀገር አቀፍ የምክክር ጉባኤ ለማካሄድ በዝግጅት ላይ ይገኛል። ይህም ልዩነቶችን በሰለጠነ መንገድ ለመፍታት የተጀመረውን የሽግግር ሂደት በተጨባጭ ያሳያል።
እነዚህ ተቋማዊ ግንባታዎችና የፀጥታ መዋቅር ማሻሻያዎች የሕዝብን አንድነት በማጠናከር የመከፋፈል አጀንዳዎችን ማክሸፍ ችለዋል።
የዲፕሎማሲ እና የሉዓላዊነት ድሎች
በዲፕሎማሲው መድረክ ኢትዮጵያ ያልተገቡ ዓለም አቀፍ ጫናዎችን እና የተዛቡ ትርክቶችን በጥበብ በማለፍ ብሔራዊ ጥቅሟን አስከብራለች። እ.አ.አ በ2024 የብሪክስ (BRICS) ሙሉ አባል መሆኗ የሀገራችንን የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ አሸጋግሮታል።
በሌላ በኩል የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ ተጠናቅቆ ኃይል ማመንጨት የጀመረ ሲሆን በአፍሪካ ግዙፍ የሆነው ይህ ፕሮጀክት ለጎረቤት ሀገራት የኤሌክትሪክ ኃይል በማቅረብ ቀጣናዊ ትስስርን ከማጠናከር ባለፈ የውጭ ምንዛሬ ግኝትን እያሳደገ ይገኛል።
የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት (CFA) በይፋ መጽደቁም የዘመናት የአንድ ወገን ተጠቃሚነት ታሪክን ወደ ፍትሐዊና የጋራ ተጠቃሚነት የለወጠ ታላቅ የዲፕሎማሲ ድል ተጠቃሽ ነው።
የኢኮኖሚ ማሻሻያ እና አገራዊ ግስጋሴ
የሀገራችን ሁለንተናዊ አሸናፊነት በኢኮኖሚው ዘርፍም ጎልቶ ታይቷል። ተግባራዊ የተደረገው ሁለገብ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ኢንቨስትመንትን የሚስቡ ውጤታማ ውሳኔዎችን በማሳለፍ ማክሮ-ኢኮኖሚውን አነቃቅቷል።
በጥቁር ገበያ ይባክን የነበረውን የውጭ ምንዛሬ ወደ ሕጋዊ ሥርዓት በማስገባት፣ በታሪክ ከፍተኛ የተባለ የውጭ ምንዛሬ ክምችት ላይ መድረስ ተችሏል።
በግብርናው ዘርፍ፣ በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የታየው መዋቅራዊ ሽግግር ሀገራችንን ከምግብ ጥገኝነት እያላቀቃት ሲሆን ምርቱ መጨመር ብቻ በዓመት ወደ 1 ቢሊዮን ዶላር የሚጠጋ የውጭ ምንዛሪ ማዳን አስችሏል።
ሜጋ ፕሮጀክቶች፣ የከተማ ልማት እና አረንጓዴ አሻራ
ይህ ሁለንተናዊ መነቃቃት በታላላቅ ፕሮጀክቶችም በግልጽ እየታየ ይገኛል። በአረንጓዴ አሻራ መርሐ-ግብር ከ48 ቢሊዮን በላይ ችግኞች የተተከሉ ሲሆን በቀጣዩ ሁለት ዓመታት ይህን ቁጥር 65 ቢሊዮን ለማድረስ እየተሠራ ነው።
በመዲናችን አዲስ አበባ የተጀመረው እና የዓለምን ትኩረት የሳበው የከተማ ኮሪደር ልማት በአሁኑ ወቅት ወደ 75 የሀገራችን ከተሞች በመስፋፋት ከተሜነትን እያዘመነ ይገኛል።
በእነዚህ ዓመታት የተለወጠችው አዲስ አበባ “ደህንነቷ አስተማማኝ አይደለም” በማለት ይቀርቡ የነበሩ አሉታዊ ትርክቶችን በማክሸፍ የዲፕሎማቶች እና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ተመራጭ መናኸሪያ ሆናለች።
በተጓዳኝም የአርሶ አደሩን ሕይወት የሚያዘምኑ የገጠር ኮሪደሮች እና ሞዴል መንደሮች ግንባታ ተጀምሯል። በመሰረተ ልማት ረገድ በ"ሚሽን 300" እና በ"አሰንት" ፕሮጀክቶች በሚሊዮን የሚቆጠሩ ዜጎች አዲስ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ መሆን ችለዋል።
በዓመት 110 ሚሊዮን መንገደኞችን የማስተናገድ አቅም ያለው የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታም በከፍተኛ ፍጥነት እየተከናወነ ይገኛል።
ምንም እንኳን ከቀድሞ የተወረሰ የዕዳ ጫና እና እንደ የዋጋ ንረት ያሉ ማኅበራዊ ፈተናዎች አሁንም ሙሉ በሙሉ ባይቀረፉም፣ ባለፉት አምስት ዓመታት የተመዘገቡት እነዚህ ታሪካዊ ስኬቶች የኢትዮጵያ የዕድገት ጉዞ የማይቀለበስ መሆኑን የሚያረጋግጡ ሕያው ምስክሮች ናቸው።
ከዚህ አኳያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) “ኢትዮጵያን፣ ኢትዮጵያዊነትን ማንም አያሸንፍም” ሲሉ የተናገሩት ቃል መሬት የነካና በተጨባጭ መረጃዎች የተረጋገጠ አገራዊ ሀቅ መሆኑን ማየት እንችላለን።
ተግዳሮቶቻችንን ወደ ዕድል በመቀየር እነዚህን አበረታች ውጤቶች አጠናክረን በመቀጠል፣ የበለጸገች ኢትዮጵያን ለቀጣዩ ትውልድ ለማስረከብ የሁሉም ዜጋ ርብርብና ብሔራዊ መግባባት ወሳኝ ነው።
በለሚ ታደሰ
#ethiopia #resilience #economicgrowth #diplomacy #nationaldialogue #ebc
2 months ago
ጊፍት ሪል ስቴት በአዲስ አበባ ለገሃር መንደር አዳዲስ ፕሮጀክቶቹን አስተዋወቀ
#ethiopia | ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር ባዘጋጀው ልዩ የቤት ሽያጭ ኤክስፖ ላይ እየሰራ ያለውን የተለያዩ ፕሮጀክቶቹን በይፋ አስተዋውቋል።
ጊፍት ሪል ስቴት በኤክስፖው ላይ ደንበኞቹን የሚስቡ የተለያዩ የቤት ባለቤትነት አማራጮችን እና የዋጋ ቅናሾችን ይፋ አድርጓል።
በዚህ የቤት ሽያጭ ኤክስፖ ላይ ከቀረቡት ልዩ አማራጮች መካከል ተጠቃሚዎች ሙሉ ክፍያ ሳይጠብቁ የፈለጉትን ቤት በሁለት በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ እንዲይዙ የሚያስችል ዕድል ይገኝበታል።
በተጨማሪም ድርጅቱ ለደንበኞቹ እስከ አርባ አምስት በመቶ የሚደርስ የባንክ ብድር የማመቻቸት ስራ እንደሚሰራ ገልጿል።
ከዚህም ባሻገር እንደ ግንባታው ሂደት እስከ አስራ ስምንት በመቶ የሚደርስ የታላቅ ዋጋ ቅናሽ የተደረገ ሲሆን፣ በአንድ ጊዜ ሙሉ ክፍያ ለሚፈጽሙ ደንበኞች ከስምንት እስከ አስራ ስምንት በመቶ ቅናሽ ከተጨማሪ የዋጋ ንረት መከላከያ ዋስትና ጋር ተዘጋጅቷል።
ለፈጣን ባለቤትነት በሚል በተዘጋጀው የሁለተኛ ፓኬጅ አማራጭ ደግሞ፣ ዘጠና አምስት በመቶ የደረሱ ግንባታዎችን በሃያ አምስት በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት የመሆን ዕድል ተመቻችቷል።
ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት በዘርፉ ታማኝነትን ያካበተው ጊፍት ሪል ስቴት፣ በአዲስ አበባ መሃል ከተማ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ ሃያ ሁለት ማዞሪያ፣ ሲኤምሲ፣ አትላስ እና ለገሃር ባሉ ዋና ዋና ቦታዎች ዘመናዊ ቪላዎችን፣ አፓርትመንቶችን እና የንግድ ሱቆችን ገንብቶ እያስረከበ መሆኑን በኤክስፖው ላይ ተገልጿል።
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
#ethiopia | ጊፍት ሪል ስቴት በለገሃር መንደር ባዘጋጀው ልዩ የቤት ሽያጭ ኤክስፖ ላይ እየሰራ ያለውን የተለያዩ ፕሮጀክቶቹን በይፋ አስተዋውቋል።
ጊፍት ሪል ስቴት በኤክስፖው ላይ ደንበኞቹን የሚስቡ የተለያዩ የቤት ባለቤትነት አማራጮችን እና የዋጋ ቅናሾችን ይፋ አድርጓል።
በዚህ የቤት ሽያጭ ኤክስፖ ላይ ከቀረቡት ልዩ አማራጮች መካከል ተጠቃሚዎች ሙሉ ክፍያ ሳይጠብቁ የፈለጉትን ቤት በሁለት በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ እንዲይዙ የሚያስችል ዕድል ይገኝበታል።
በተጨማሪም ድርጅቱ ለደንበኞቹ እስከ አርባ አምስት በመቶ የሚደርስ የባንክ ብድር የማመቻቸት ስራ እንደሚሰራ ገልጿል።
ከዚህም ባሻገር እንደ ግንባታው ሂደት እስከ አስራ ስምንት በመቶ የሚደርስ የታላቅ ዋጋ ቅናሽ የተደረገ ሲሆን፣ በአንድ ጊዜ ሙሉ ክፍያ ለሚፈጽሙ ደንበኞች ከስምንት እስከ አስራ ስምንት በመቶ ቅናሽ ከተጨማሪ የዋጋ ንረት መከላከያ ዋስትና ጋር ተዘጋጅቷል።
ለፈጣን ባለቤትነት በሚል በተዘጋጀው የሁለተኛ ፓኬጅ አማራጭ ደግሞ፣ ዘጠና አምስት በመቶ የደረሱ ግንባታዎችን በሃያ አምስት በመቶ ቅድመ ክፍያ ብቻ የቤት ባለቤት የመሆን ዕድል ተመቻችቷል።
ባለፉት ሃያ አምስት ዓመታት በዘርፉ ታማኝነትን ያካበተው ጊፍት ሪል ስቴት፣ በአዲስ አበባ መሃል ከተማ ቦሌ መድኃኔዓለም፣ ሃያ ሁለት ማዞሪያ፣ ሲኤምሲ፣ አትላስ እና ለገሃር ባሉ ዋና ዋና ቦታዎች ዘመናዊ ቪላዎችን፣ አፓርትመንቶችን እና የንግድ ሱቆችን ገንብቶ እያስረከበ መሆኑን በኤክስፖው ላይ ተገልጿል።
📷 ከበደ መክብብ
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #ጌጡ
2 months ago
(ዘ-ሐበሻ ዜና ዳሰሳ) አፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን እና ዳንጎቴ ግሩፕ በናይጄሪያ እና በኢትዮጵያ የማዳበሪያ (ፈርቲላይዘር) ማምረቻዎችን ለማስፋፋት የሚያስችል የ600 ሚሊዮን ዶላር የፋይናንስ ስምምነት ተፈራርመዋል። ይህ ኢንቨስትመንት የአፍሪካን የምግብ ዋስትና እንደሚያረጋግጥ እና አህጉሪቱ ከውጭ በሚገቡ የግብርና ግብዓቶች ላይ ያላትን ጥገኝነት እንደሚቀንስ በሰፊው ቢነገርም፣ ከኩባንያው የውጭ ምንዛሬ የማካበት እና የገበያ ሞኖፖሊ ፍላጎት አንጻር ሲታይ የፕሮጀክቱ እውነተኛ ተጠቃሚ ማነው የሚል ጥያቄን አስነስቷል።
በስምምነቱ መሠረት የገንዘብ ድጋፉ የዳንጎቴ ማዳበሪያ አምራች ኩባንያ የሆነው 'ግሪንቪው ፎርቲላይዘር ኮርፖሬሽን' በናይጄሪያ ሌጎስ ግዛት ያለውን የማምረት አቅም በዓመት ከ3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ወደ 9 ሚሊዮን ለማሳደግ ይውላል። ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ ማዳበሪያ ማምረት የሚችል አዲስ ግዙፍ ፋብሪካ ለመገንባት ታቅዷል። ይህ እርምጃ አጠቃላይ የ7 ቢሊዮን ዶላር የማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል መሆኑ ተገልጿል።
የስምምነቱ ፈራሚዎች ፕሮጀክቱን "የአፍሪካን የምግብ ዋስትና የሚያረጋግጥ" ሲሉ በከፍተኛ ደረጃ ቢያሞካሹትም፣ የዳንጎቴ ግሩፕ ፕሬዚዳንት አሊኮ ዳንጎቴ ያደረጉት ንግግር የፕሮጀክቱን ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ያመላክታል። አሊኮ ዳንጎቴ እንደተናገሩት፣ ይህ የፋይናንስ ድጋፍ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጣ የዩሪያ ማዳበሪያ ወደ ውጭ ለመላክ እና የናይጄሪያን የውጭ ምንዛሬ ክምችት ለማሳደግ ትልቅ ሚና ይጫወታል።
ይህ አባባል ከፍተኛ የግብርና ግብዓት እጥረት ላለባት አፍሪካ መሠረታዊ ጥያቄን ይፈጥራል። ፋብሪካዎቹ አህጉሪቱን ከመመገብ ይልቅ ምርቶቻቸውን ወደ ዓለም አቀፍ ገበያ በመላክ የውጭ ምንዛሬ በማሰባሰብ ላይ ይበልጥ የሚያተኩሩ ከሆነ፣ በቢሊዮን የሚቆጠሩ መሬት አራሾች ተስፋ የተጣለበት "የምግብ ዋስትና" የድርጅት የሕዝብ ግንኙነት (PR) ፍጆታ ብቻ ሆኖ ሊቀር ይችላል።
አፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሳማይላ ዙባይሩ፣ አፍሪካ ያላትን ያልታረሰ መሬት እና የሕዝብ ብዛት በመጥቀስ፣ አህጉሪቱ በዓመት 6 ሚሊዮን ቶን ዩሪያ ብቻ እንደምትጠቀም አስታውቀዋል (ይህም ከህንድ 40 ሚሊዮን እና ቻይና 50 ሚሊዮን ቶን ፍጆታ አንጻር ሲታይ እጅግ አነስተኛ ነው)። በ2050 ዓ.ም 2.5 ቢሊዮን ሕዝብ ለመመገብ ይህንን የምርታማነት ክፍተት መድፈን የግድ ነው።
ይህንን ለማሳካት በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ የሚደረገው የዳንጎቴ መስፋፋት ወሳኝ ቢሆንም፣ የአፍሪካ የግብርና ግብዓቶች በአንድ ግዙፍ ኮርፖሬሽን እጅ መውደቃቸው አሳሳቢ ነው። የገበያ ውድድር በሌለበት ሁኔታ አንድ ተቋም የዚህን ያህል ግዙፍ አቅርቦት መቆጣጠሩ፣ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር እና ለአነስተኛ አርሶ አደሮች ተደራሽ ለማድረግ እንቅፋት ሊፈጥር ይችላል።
ዳንጎቴ በ2030 የኩባንያውን ካፒታል 100 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ የያዘው ራዕይ፣ የአፍሪካን አርሶ አደሮች ርካሽ የማዳበሪያ አቅርቦት ፍላጎት በእውነት ይፈታል ወይስ የዳንጎቴን የቢሊዮን ዶላሮች ኢምፓየር ብቻ ያሰፋል የሚለው ጉዳይ በመጪዎቹ ዓመታት በተግባር የሚታይ ይሆናል።
በስምምነቱ መሠረት የገንዘብ ድጋፉ የዳንጎቴ ማዳበሪያ አምራች ኩባንያ የሆነው 'ግሪንቪው ፎርቲላይዘር ኮርፖሬሽን' በናይጄሪያ ሌጎስ ግዛት ያለውን የማምረት አቅም በዓመት ከ3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ወደ 9 ሚሊዮን ለማሳደግ ይውላል። ከዚህም በተጨማሪ በኢትዮጵያ በዓመት 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ዩሪያ ማዳበሪያ ማምረት የሚችል አዲስ ግዙፍ ፋብሪካ ለመገንባት ታቅዷል። ይህ እርምጃ አጠቃላይ የ7 ቢሊዮን ዶላር የማስፋፊያ ፕሮጀክት አካል መሆኑ ተገልጿል።
የስምምነቱ ፈራሚዎች ፕሮጀክቱን "የአፍሪካን የምግብ ዋስትና የሚያረጋግጥ" ሲሉ በከፍተኛ ደረጃ ቢያሞካሹትም፣ የዳንጎቴ ግሩፕ ፕሬዚዳንት አሊኮ ዳንጎቴ ያደረጉት ንግግር የፕሮጀክቱን ዋነኛ የትኩረት አቅጣጫ ያመላክታል። አሊኮ ዳንጎቴ እንደተናገሩት፣ ይህ የፋይናንስ ድጋፍ በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት ውስጥ ከ4 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጣ የዩሪያ ማዳበሪያ ወደ ውጭ ለመላክ እና የናይጄሪያን የውጭ ምንዛሬ ክምችት ለማሳደግ ትልቅ ሚና ይጫወታል።
ይህ አባባል ከፍተኛ የግብርና ግብዓት እጥረት ላለባት አፍሪካ መሠረታዊ ጥያቄን ይፈጥራል። ፋብሪካዎቹ አህጉሪቱን ከመመገብ ይልቅ ምርቶቻቸውን ወደ ዓለም አቀፍ ገበያ በመላክ የውጭ ምንዛሬ በማሰባሰብ ላይ ይበልጥ የሚያተኩሩ ከሆነ፣ በቢሊዮን የሚቆጠሩ መሬት አራሾች ተስፋ የተጣለበት "የምግብ ዋስትና" የድርጅት የሕዝብ ግንኙነት (PR) ፍጆታ ብቻ ሆኖ ሊቀር ይችላል።
አፍሪካ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሳማይላ ዙባይሩ፣ አፍሪካ ያላትን ያልታረሰ መሬት እና የሕዝብ ብዛት በመጥቀስ፣ አህጉሪቱ በዓመት 6 ሚሊዮን ቶን ዩሪያ ብቻ እንደምትጠቀም አስታውቀዋል (ይህም ከህንድ 40 ሚሊዮን እና ቻይና 50 ሚሊዮን ቶን ፍጆታ አንጻር ሲታይ እጅግ አነስተኛ ነው)። በ2050 ዓ.ም 2.5 ቢሊዮን ሕዝብ ለመመገብ ይህንን የምርታማነት ክፍተት መድፈን የግድ ነው።
ይህንን ለማሳካት በኢትዮጵያ እና ናይጄሪያ የሚደረገው የዳንጎቴ መስፋፋት ወሳኝ ቢሆንም፣ የአፍሪካ የግብርና ግብዓቶች በአንድ ግዙፍ ኮርፖሬሽን እጅ መውደቃቸው አሳሳቢ ነው። የገበያ ውድድር በሌለበት ሁኔታ አንድ ተቋም የዚህን ያህል ግዙፍ አቅርቦት መቆጣጠሩ፣ የዋጋ ንረትን ለመቆጣጠር እና ለአነስተኛ አርሶ አደሮች ተደራሽ ለማድረግ እንቅፋት ሊፈጥር ይችላል።
ዳንጎቴ በ2030 የኩባንያውን ካፒታል 100 ቢሊዮን ዶላር ለማድረስ የያዘው ራዕይ፣ የአፍሪካን አርሶ አደሮች ርካሽ የማዳበሪያ አቅርቦት ፍላጎት በእውነት ይፈታል ወይስ የዳንጎቴን የቢሊዮን ዶላሮች ኢምፓየር ብቻ ያሰፋል የሚለው ጉዳይ በመጪዎቹ ዓመታት በተግባር የሚታይ ይሆናል።
Sponsored by
Surafel
2 months ago
በ2019 በጀት ዓመት አንድ ነጥብ 817 ትሪሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ ዕቅድ ተይዟል
#ethiopia | በአዲሱ 2019 በጀት ዓመት አንድ ነጥብ 817 ትሪሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ መታቀዱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የ2019 በጀት ዓመት የበጀት መግለጫ ማብራሪያ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለጹት፤ በ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት በጥቅሉ አንድ ነጥብ 817 ትሪሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዷል፡፡
ይህ የገቢ ዕቅድ በ2018 በጀት ዓመት ይሰበሰባል ተብሎ ከተገመተው ጠቅላላ ገቢ አንጻር የ17 ነጥብ 4 በመቶ ዕድገት እንዳለው ጠቁመው፤ የ2019 በጀት ዓመት በጀትን 88 ነጥብ 7 በመቶውን ከታክስና ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች ለመሰብሰብ መታቀዱንም ጠቁመዋል።
የታክስ ገቢ ዕቅዱን ለማሳካትም በታክስ ፖሊሲና በታክስ አስተዳደር ረገድ የተያዙ ማሻሻያዎችን፣ የታክስ ዲጂታላይዜሽንና የኤክሳይዝ ስታምፕ አሠራርን በተጠናከረ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት ተደርጓል፡፡
ለ2019 በጀት ዓመት የተቀመጠው የተጣራ የበጀት ጉድለት መንግሥት በተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የተረጋጋ ኢኮኖሚ ለመፍጠር ከተቀመጠው ግብ ጋር የተጣጣመ እንደሆነም ነው የገለጹት፡፡
ከብሔራዊ ባንክ በጀት ጉድለት መሸፈኛ የሚወሰደው ብድር ሙሉ በሙሉ ቆሟል ያሉት ሚኒስትሩ፤ ይህም የዋጋ ንረትን ወደ ነጠላ አሃዝ ለማውረድ ማገዙን ተናግረዋል፡፡
የብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ወለድ ምጣኔ ተግባራዊ በመደረጉ ዘመናዊ የገንዘብ ፖሊሲውን የሚያጠናክሩ በርካታ ለውጦች እየተመዘገቡ ሲሆን፤ ብሔራዊ ባንክ የዘረጋውን ዘመናዊ የገንዘብ ፖሊሲ ለማስጠበቅ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የዋጋ ንረት ለማረጋጋት ትልቅ ድርሻ እንዳለው የገለጹት ሚኒስትሩ፤ መንግሥት በምግብ ዘይትና በመሠረታዊ ሸቀጦች እንዲሁም መድኃኒቶችን በተመሳሳይ የድጎማ በጀት በመመደብ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
በቀጣዩ የ2019 በጀት ዓመት የ10 ነጥብ 1 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደሚመዘገብ ግምት የተቀመጠ ሲሆን፤ በኢኮኖሚ እድገቱ ኢንደስትሪ፤ አገልግሎት ዘርፍና ግብርና ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛሉ፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #የኢትዮጵያ_ፕሬስ_ድርጅት #ጋዜጣፕላስ #በጀት2019 #ታክስ #የልማትእቅድ #አፍሪካ #gazette_plus
#ethiopia | በአዲሱ 2019 በጀት ዓመት አንድ ነጥብ 817 ትሪሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ መታቀዱን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የ2019 በጀት ዓመት የበጀት መግለጫ ማብራሪያ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ሲያቀርቡ እንደገለጹት፤ በ2019 በጀት ዓመት የፌዴራል መንግሥት በጥቅሉ አንድ ነጥብ 817 ትሪሊዮን ብር ገቢ ለመሰብሰብ አቅዷል፡፡
ይህ የገቢ ዕቅድ በ2018 በጀት ዓመት ይሰበሰባል ተብሎ ከተገመተው ጠቅላላ ገቢ አንጻር የ17 ነጥብ 4 በመቶ ዕድገት እንዳለው ጠቁመው፤ የ2019 በጀት ዓመት በጀትን 88 ነጥብ 7 በመቶውን ከታክስና ታክስ ካልሆኑ ገቢዎች ለመሰብሰብ መታቀዱንም ጠቁመዋል።
የታክስ ገቢ ዕቅዱን ለማሳካትም በታክስ ፖሊሲና በታክስ አስተዳደር ረገድ የተያዙ ማሻሻያዎችን፣ የታክስ ዲጂታላይዜሽንና የኤክሳይዝ ስታምፕ አሠራርን በተጠናከረ ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት ተደርጓል፡፡
ለ2019 በጀት ዓመት የተቀመጠው የተጣራ የበጀት ጉድለት መንግሥት በተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የተረጋጋ ኢኮኖሚ ለመፍጠር ከተቀመጠው ግብ ጋር የተጣጣመ እንደሆነም ነው የገለጹት፡፡
ከብሔራዊ ባንክ በጀት ጉድለት መሸፈኛ የሚወሰደው ብድር ሙሉ በሙሉ ቆሟል ያሉት ሚኒስትሩ፤ ይህም የዋጋ ንረትን ወደ ነጠላ አሃዝ ለማውረድ ማገዙን ተናግረዋል፡፡
የብሔራዊ ባንክ የፖሊሲ ወለድ ምጣኔ ተግባራዊ በመደረጉ ዘመናዊ የገንዘብ ፖሊሲውን የሚያጠናክሩ በርካታ ለውጦች እየተመዘገቡ ሲሆን፤ ብሔራዊ ባንክ የዘረጋውን ዘመናዊ የገንዘብ ፖሊሲ ለማስጠበቅ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ ብለዋል፡፡
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የዋጋ ንረት ለማረጋጋት ትልቅ ድርሻ እንዳለው የገለጹት ሚኒስትሩ፤ መንግሥት በምግብ ዘይትና በመሠረታዊ ሸቀጦች እንዲሁም መድኃኒቶችን በተመሳሳይ የድጎማ በጀት በመመደብ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች ድጋፍ እያደረገ እንደሆነ ገልጸዋል፡፡
በቀጣዩ የ2019 በጀት ዓመት የ10 ነጥብ 1 በመቶ የኢኮኖሚ ዕድገት እንደሚመዘገብ ግምት የተቀመጠ ሲሆን፤ በኢኮኖሚ እድገቱ ኢንደስትሪ፤ አገልግሎት ዘርፍና ግብርና ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛሉ፡፡
Getu Temesgen - (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu #የኢትዮጵያ_ፕሬስ_ድርጅት #ጋዜጣፕላስ #በጀት2019 #ታክስ #የልማትእቅድ #አፍሪካ #gazette_plus
Comments